SlideShare a Scribd company logo
1 of 104
Download to read offline
1
ጥር 2007 ዒ.ም
አርባ ምንጭ
2
መግቢያ
ኢትዮጵያ አገራችን የተፊጠነሌማት በማምጣት የሕዝቦቿን የኑሮ ዯረጃ ሇመሇወጥ ከፌተኛ
እንቅስቃሴ ከሚካሄዴባቸው አገሮች ውስጥ አንዶ እንዯሆነች በቅርብ ከሚወጡት የዒሇም አቀፌ
መረጃዎች ማወቅ ይቻሊሌ፡፡ እየተካሄዯ ያሇውን የሇውጥ ሂዯት ቀጣይነት በማረጋገጥ በ2ዏ2ዏ ዒ.ም
አገሪቱን መካከሇኛ ገቢ ካሊቸውአገሮች ተርታ ሇማዴረስ መንግሥት የዕዴገትና ትራንስፍርሜሽን
ዕቅዴ ነዴፍ እንቅስቃሴ በማዯረግ ሊይ ይገኛሌ፡፡ በመንግሥት የተነዯፇው ዕቅዴ እውን ሉሆን
የሚችሇው በዕውቀት፣ በክህልትና በምርምር ችልታቸው የበቁ ዜጎች በብዛትና በጥራት ሲፇጠሩ
እንዯሆነ በኢኮኖሚ የዲበሩ ሃገራት ተሞክሮ ያሳያሌ፡፡ በመሆኑም መንግሥት በዕውቀትና በክህልት
የዲበሩ ዜጎች የሚፇጠሩበት የትምህርት ፖሉሲ፣ ስትራቴጂ እና ስሌት በመቀየስ ከጥቂት ዒመታት
በፉት በጣም ውስን የነበሩትን የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ቁጥር በአጭር ጊዜ በማሳዯግ ዛሬ 34
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እውን የሆኑበት ሁኔታ ተፇጥሯሌ፡፡
በአገራችን የተፊጠነ ሌማትንና ዕዴገትን እውን ሇማዴረግ ከታሇመው አንፃር የአገሪቱ የከፌተኛ
ትምህርት ተቋማት አገራዊ ራዕይን በጥሌቀት በመረዲት የሰው ሀይሌን በማሠሌጠን፣ የመረጃና
ቴክኖልጂን ኮሚውኒኬሽን በማጠናከር እና አስተማማኝና ዘሇቄታዊነት ያሇውን ዕዴገት ማምጣት
በሚያስችሌ አሰተሳሰብ ተማሪዎቻቸውን መቅረጽ ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲም
ይህንን ዒሊማ የማሳካት ተሌዕኮ ከተሰጣቸው ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት መካከሌ አንደ ነው፡፡
ዩኒቨርሲቲው በአገራችን ከሚገኙ ነባርና አንጋፊ ከሚባለ ከፌተኛ የትምህርት ተቋማት አንደ
ነው፡፡ ተቋሙ በዯቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክሌሌ በጋሞ ጏፊ ዞን በአርባ ምንጭ ከተማ
ከአዱስ አበባ በስተዯቡብ በሆሳዕና መስመር 441 ኪ.ሜ. ርቀት ሊይ የሚገኝ ሲሆን በሻሸመኔ
መስመር ዯግሞ በ5ዏዏ ኪ.ሜ. ርቀት ሊይ ይገኛሌ፡፡
ዩኒቨርሲቲው በውሃ ቴክኖልጂ ተቋምነት በ1979 ዒ.ም ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ አያላ
ኢትዮጵያዊያንን በውሃ ምህንዴስና ከዱፕልማ እስከ ሁሇተኛ ዴግሪ ዴረስ ሊሇፈት ሀያ ሰባት
ዒመታት ሲያሰሇጥን የቆየ ሲሆን በምህንዴስናው ዘርፌ በአገሪቱ ያሇውን የሰሇጠነ የሰው ሃይሌ
በማጠናከር ረገዴ በአገራችን አለ ከሚባለ ተቋማት ውስጥ ግምባር ቀዯም ነው፡፡ ከውሃ ምህንዴስናው
በተጨማሪም በላልች የምህንዴስና፣ የሳይንስና የማኅበራዊ ሳይንስ ዘርፍች ሰሌጣኝ ተማሪዎችን
ተቀብል በማስተማርና የበሇጠ አቅሙን በማጠናከር ከ1996 ዒ.ም ጀምሮ ወዯ ዩኒቨርሲቲ ዯረጃ
በማዯግ ተገቢውን ስሌጠና በመስጠት ሊይ ይገኛሌ፡፡ ተቋሙ ባሇፈት ሃያ ሰባት ዒመታት ታሪኩ
ኢትዮጵያዊያንን ብቻ ሳይሆን አፌሪካዊያንንም ጭምር በማሰሌጠን ሇአህጉራችን ጭምር አሇኝታ
መሆኑን አረጋግጧሌ፡፡ ዪኒቨርሲቲው ምሁራንን ከማፌራት ጎን ሇጎን በምርምርና በማህበረሰብ
አገሌግልት አሰጣጥ ረገዴም ተገቢውን ሚና እየተወጣ ያሇ ተቋም ከመሆኑም በሊይ መንግሥት
የዘረጋውን የመሌካም አስተዲዯር መርሆዎችን በመከተሌ የዯንበኞቹን ፌሊጎት ሇማርካት የተቻሇውን
3
ጥረት በማዴረግ ሊይ ይገኛሌ፡፡ የአሠራር ሥርዒቱንምየዯንበኞችን ፌሊጎት የሚያረካ እንዱሆን
ሇማዴረግ የሥራ ሂዯት ሇውጥ ጥናትን ተግባራዊ በማዴረግ አገሌግልቱ ሚዛናዊ ውጤት ተኮር
ሥርዒትን የተከተሇ የሚሆንበትን አዯረጃጀት ፇጥሮ እየተንቀሳቀሰ ይገኛሌ፡፡ ይህንንም ሇማስፇጸም
ዩኒቨርሲቲው ከ2002 ዒ.ም ጀምሮ በአንዴ ኢንስቲትዩት፣ በ6 ኮላጆች፣ በሁሇት ትምህርት ቤቶች እና
በአንዴ አካዲሚ ተዋቅሯሌ:: እነዚህም፡-
1. የአርባ ምንጭ ቴክኖልጂ ኢንስቲትዩት
2. የተፇጥሮ ሳይንስ ኮላጅ
3. የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮላጅ
4. የማህበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብ ኮላጅ
5. የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮላጅ
6. የግብርና ሳይንስ ኮላጅ
7. የህግ ትምህርት ቤት
8. የዴህረ ምረቃ ትምህርት ቤት
9. የተከታታይና ርቀት ትምህርት ኮላጅ እና
10. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ስፖርት አካዲሚ ናቸው፡፡
ዩኒቨርሲቲው በመማር-ማስተማር፣ በምርምርና ማህበረሰብ አገሌግልት ዘርፍች መወጣት ያሇበትን
ተሌዕኮ አንግቦ በ2012 ዒ.ም በአገሪቱ በግንባር ቀዯምነት ከሚጠቀሱ ከፌተኛ የትምህርት ተቋማት
አንደ፣ በውሃ ምህንዴስና መስክ በአፌሪካ የሌህቀት ማዕከሌ እና እንዯዚሁም በዒሇም ዯረጃ
ተወዲዲሪ የመሆን ራዕይ ሰንቆ በትጋት እየሠራ ይገኛሌ፡፡ በአሁኑ ሰዒት በ5 ካምፓሶች በአጠቃሊይ
በ42 የቅዴመ-ምረቃ ፕሮግራሞች እና በ35 የዴህረ-ምረቃ ፕሮግራሞች 21,508 ተማሪዎችን
ተቀብል ትምህርት እየሰጠ ይገኛሌ፡፡
የተቋሙን የሰው ኃይሌ በተመሇከተ 856 የሀገር ውስጥ መምህራንና፣ 80 የቴክኒክ ረዲቶች፣ 85
የውጭ ሀገር መምህራን በመዯበኛ ሥራ ሊይየሚገኙ ሲሆን424 የሀገር ውስጥ መምህራን በትምህርት
ሊይ ይገኛለ፡፡በአጠቃሊይ 1445 መምህራንእና 3586 የአስተዲዯር ዴጋፌ ሰጪ ሠራተኞች በዴምሩ
5031 ሠራተኞች የተቋሙን የዕሇት ተዕሇት ተግባራት እያከናወኑ ይገኛለ፡፡
የአገሪቱን የትምህርት፣ የኢኮኖሚ፣ የኢንዲስትሪ፣ የጤና እና ላልች ፖሉሲዎችን መሠረት
በማዴረግ ዩኒቨርሲቲው ከ2002 ዒ.ም እስከ 2007 ዒ.ም የሚዯርስ የ5 ዒመት ስትራቴጅክ ዕቅዴ
4
ነዴፍ በመተግበር ሊይ ሲገኝ ስትራቴጅክ ዕቅደ ሇየአመቱ እየተመነዘረ ከነባራዊ ሁኔታ ጋር
በማጣጣም እየተተገበረ ይገኛሌ፡፡
በዚህ መሠረት ዩኒቨርሲቲው ከአገራዊ እዴገትና ትራንስፍርሜሽን ዕቅዴና ሇከፌተኛ የትምህርት
ተቋማት ከተሰጠው ዴርሻ በስትራቴጂክ ዘመኑ ሇመዴረስ ያስቀመጠውን ግብ ሇማሳካት
የመሠረታዊ አሠራር ሇውጥና ሚዛናዊ የውጤት ተኮር ስርዒትን ሇመተግበር የሚያስችሌ ስርዒት
ዘርግቶ በመተግበር ሊይ የሚገኝ ሲሆን አፇጻጸሙንም በየሩብ ዒመቱ በመገምገም ሇሚመሇከታቸዉ
አካሊት ሪፖርት በማቅረብ ሊይ ይገኛሌ፡፡
በዚህም መሠረት የ2006 የሥራ ዘመን ዕቅዴ ከ5 ዒመቱ ስትራቴጂክ ዕቅዴ በመነሳትና
የዩኒቨርሲቲውን የትኩረት አቅጣጫ በመከተሌ የተዘጋጀ ሲሆን ሚዛናዊ ውጤት ተኮር ሥርዒትን
ሇመተግበር በሚያስችሌ መሌኩ የተቀረጸ ነው፡፡ ይህም ዕቅዴ በአራት ሩብ ዒመታት ተከፊፌል
የእያንዲንደን ሩብ ዒመት አፇጻጸም በመገምገም ዴክመትንና ጥንካሬን ሇመሇየት በሚያስችሌ
ሁኔታ የታቀዯ ሲሆን ተግዲሮቶችንና መሌካም አጋጣሚዎችን በማመዛዘን መሌካም አፇጻጸምን
ሇማምጣት ባሇመ ሁኔታ በ2006 ዒመት ታቅዯው የተሠሩና ያሌተሠሩ ተግባራትን በመገምገም
ተከሌሶ የተዘጋጀውን የዩኒቨርሲቲውን ዕቅዴ መሠረት በማዴረግ ይህ የ2007 ዒ.ም አመታዊ
የእቅዴ ተዘጋጅቷሌ፡፡
ክፌሌ አንዴ፡ መሠረታዊ መረጃዎች
1.1. የዩኒቨርሲቲው ራዕይ፣ ተሌዕኮና እሴቶች
1.1.1. የዩኒቨርሲቲው ራዕይ
በ2012 (2020 እ.ኤ.አ) በአገሪቱ በግንባር ቀዯምነት ከሚጠቀሱ ከፌተኛ የትምህርት ተቋማት አንደ
ሆኖ በውሃ መስክ በአፌሪካ የሌህቀት ማዕከሌና በዒሇም ዯረጃ ተወዲዲሪ መሆን ነው፡፡
1.1.2. የዩኒቨርሲቲው ተሌዕኮ
ጥራትና አግባብነት ያሇው ትምህርትና ስሌጠና መስጠት፣ ተፇሊጊ እና ችግር ፇቺ ምርምሮችን
ማካሄዴ፣ ሇህብረተሰቡ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ሌማት አስተዋጽኦ የሚያዯርጉ ክህልቶችን፣
ቴክኖልጂዎችን በማሊመዴና በመፌጠር ማሸጋገርና ሇሌማት አጋዥ የሆኑ የማማከር አገሌግልቶችን
መስጠት ነው፡፡
1.1.3. የዩኒቨርሲቲው እሴቶች
 ሇጥራት ቅዴሚያ መስጠት፣
 ሇማህበረሰብ ክብካቤ ትኩረት መስጠት
 ከምንም በሊይ ቁርጠኝነት፣
 ፌትሃዊነት ሇሁለም፣
5
 ሇእርስ በርስ አስተሳሰብና አስተዋጽኦ ዋጋ መስጠት፣
 ጠንካራ የፇጠራ ባህሌ ማዲበር፣
 ሇዱሞክራሲያዊ አስተሳሰብ መጎሌበት መቆም
1.1.4. የዩኒቨርሲቲው የሌህቀት መሇያ
 ተቋሙ የውሃ ሃብት ምህንዴስናና አስተዲዯር የሌህቀት ማዕከሌ ይሆናሌ፡
1.2 .የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎችና የሰው ሀብት መረጃ
ሰንጠረዥ 1. የቅዴመ ምረቃ ተማሪዎች መረጃ
የኢንስቲትዩት እና
ኮላጆች ዝርዝር
መዯበኛ ቅዴመ
ምረቃ
የማታና
ሳምንት
መጨረሻ
ክረምት የርቀት ዴምር
ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ
ቴክኖልጂ ኢንስቲትዩት
7308 206
3
9371 410 96 506
500 79 579 - - - 8218 2238 10456
ተፇጥሮ ሳይንስ ኮላጅ 1098 676 1774 - - - 472 153 625 - - - 1570 829 2399
ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮ. 916 293 1209 214 97 311 198 17 215 - - - 1328 407 1735
ግብርና ሳይንስ ኮላጅ 483 232 715 - - - 325 72 397 - - - 808 304 1112
ቢዝነስና ኢኮኖማክስ ኮ. 884 419 1303 374 192 566 62 19 81
44
5
17
9
624 1765 809 2574
ማህበራዊ ሳይ. ስነ-ሰብ
ኮ.
675 377 1052 201 74 275 702 295 997 - - - 1578 746 2324
ጠቅሊሊ ዴምር 1136
4
406
0
1542
4
119
9
459
165
9
235
9
635 2894 44
5
17
9
624 15267 5333 20,600
6
ሰንጠረዥ 2. የዴህረ-ምረቃ ተማሪዎች መረጃ
ኢንስቲትዩት/የኮላጅ/ስም መዯበኛ
የማታና ሳምንት
መጨረሻ ክረምት ዴምር
ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ
ቴክኖልጂ ኢንስቲትዩት 320 22
34
2 0 0 0 0 0 0 320 22 342
ተፇጥሮ ሳይንስ ኮላጅ 95 16
11
1 0 0 0 89
1
2 101 184 28 212
ሕክምናና ጤና ሳንይስ
ኮላጅ 58 4 62 0 0 0 0 0 0 58 4 62
ግብርና ሳይንስ ኮላጅ 13 0 13 0 0 0 0 0 0 13 0 13
ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ
ኮላጅ 42 6 48 30 1 31 18 0 18 90 7 97
ማህበራዊ ሳይንስና ሥነ-
ሰብ ኮ 43 3 46 10 2 12 116 8 124 169 13 182
ጠ/ ዴምር 571 51
62
2 40 3 43 223
2
0 243 834 74 908
7
ሰንጠረዥ 3. የሀገር ውስጥ መምህራንመረጃ
የኢንስቲትዩ
ት እና
ኮላጆች
ዝርዝር
የአገር ውስጥ መምህራን ዝርዝር
በሥራ ሊይ ያለ በትምህርት ሊይ ያለ ጠቅሊሊ ዴምር
የመጀመሪያ
ዱግሪ
ማስተርስ
ዴግሪ
የድክተሬት
ዴግሪ
ሇማስተርስ
ዴግሪ
ሇድክተሬት
ዴግሪ
ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ
ቴክኖልጂ
ኢንስቲትዩት
23
6
1
3
249 10
2
1
1
11
3
8 0 8 10
1
1 10
2
26 5 31 473 30 503
ተፇጥሮ
ሳይንስ ኮላጅ
13 0 13 14
6
4 15
0
9 0 9 42 7 49 39 1 40 249 12 261
ህክምናና
ጤና ሳይንስ
ኮላጅ
16 1
0
26 48 1
0
58 0 0 0 43 5 48 3 0 3 110 25 135
ግብርና
ሳይንስ ኮላጅ
5 3 8 25 2 27 2 0 2 11 4 15 12 1 13 55 10 65
ቢዝነስና
ኢኮኖማክስ
ኮ.
1 1 2 53 4 57 4 0 4 31 1
0
41 12 1 13 101 16 117
ማህበራዊ
ሳይ. ስነ-ሰብ
ኮ.
6 2 8 10
6
8 11
4
8 0 8 48 4 52 16 1 17 184 15 199
ነጠሊ ዴምር 27
7
2
9
306 48
0
3
9
51
9
3
1
0 3
3
27
6
3
1
30
7
10
8
9 11
7
117
2
10
8
1280
ጥምርታ PhD:MSc/MA:BSc/BA = 3.62 ፡60.63 :
35.75
ጠቅሊሊ
ዴምር
ሥራ ሊይ ያለ፡ 856 ትምህርት ሊይ ያለ፡424
ሰንጠረዥ4. የውጭ ሀገር መምህራን መረጃ
ኮላጅ የመጀመሪያዴግሪ ማስተርስዴግሪ ድክትሬትዴግሪ ጠቅሊሊዴምር
ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ
ቴክኖልጂኢኒስቲትዩት 1 0 1 24 4 28 17 0 17 41 4 45
ተፇጥሮሳይንስኮላጅ 0 0 0 1 0 1 16 1 17 17 1 18
ሕክምናናጤናሳንይስኮላጅ 1 0 1 0 2 2 4 4 5 2 7
ግብርናሳይንስኮላጅ 0 0 0 0 0 0 3 0 3 3 0 3
ቢዝነስናኢኮኖሚክስኮላጅ 0 0 0 1 0 1 8 2 10 9 2 11
ማህበራዊሳይንስናሰነ-ሰብኮላጅ 0 0 0 0 0 0 1 0 1 1 0 1
ጠቅሊሊ ዴምር 2 0 2 26 6 32 49 3 52 76 9 85
8
ሰንጠረዥ 5. በትምህርትሊይያለመምህራንመረጃ
መምህራንብዛትበኢንስቲትዩ
ቱ/በኮላጆች
የትምህርትዯረጃ ዴምር
2ኛዱግሪ 3ኛዱግሪ
ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ
ቴክኖልጂ ኢንስቲትዩት
10
1
1 10
2
26 5 31 127 6 133
ተፇጥሮ ሳይንስ ኮላጅ 42 7 49 39 1 40 81 8 89
ሕክምናና ጤና ሳንይስ
ኮላጅ
43 5 48 3 0 3 46 5 51
ግብርና ሳይንስ ኮላጅ 11 4 15 12 1 13 23 5 28
ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ
ኮላጅ
31 10 41 12 1 13 43 11 54
ማህበራዊ ሳይንስና ሰነ-
ሰብ ኮላጅ
48 4 52 16 1 17 64 5 69
ጠቅሊሊ ዴምር 27
6 31
30
7 108 9 117 384 40 424
9
ሰንጠረዥ 6. የቴክኒክ ዴጋፌ ሰጪ ሠራተኞች መረጃ
ሰንጠረዥ 7. የአስተዲዯር ዴጋፌ ሰጪ ሠራተኞች መረጃ
የትምህርት ዯረጃ
2ኛ
ዱግሪ
የመጀመሪያ
ዱግሪ
የኮላጅ
ዱፕልማ
ሴርትፉኬት
(10+1 -
10+2)
ከ9ኛ -
12ኛ
እስከ 8ኛ
ክፌሌ
ጠቅሊሊ
ዴምር
ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ
4 1 89 25 234 214 110 136 259 199 688 1627 1382 2128
5 114 448 246 458 2315 3586
0.14% 3.18% 12.49% 6.86% 12.77% 64.56% 100%
የቴክኒክዴጋፌሰጪ
ሠራተኞች
ዱፕልማ የመጀመሪያዴግ
ሪ
ሁሇተኛዴግሪ ጠቅሊሊዴምር
ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ
ቴክኖልጂ ኢንስቲትዩት
28 5 33 2 0 2 0 0 0
3
0
5 35
ተፇጥሮ ሳይንስ ኮላጅ
3 1 4 20 3 23 0 0 0
2
3
4 27
ሕክምናና ጤና ሳንይስ
ኮላጅ
4 3 7 0 0 0 0 0 0 4 3 7
ግብርና ሳይንስ ኮላጅ 9 0 9 0 0 0 0 0 0 9 0 9
ማህበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብ
ኮ.
2 0 2 1 0 1 0 0 0 3 0 3
ጠቅሊሊ ዴምር
46 9 55 23 3 26 0 0 0
6
9
11 80
10
ክፌሌ ሁሇት፡ በጀት
ዩኒቨርሲቲው በ2007 በጀት ዒመት የሚያከናውናቸውን የመማር ማስተማር፤ የምርምር፤
የማህበረሰብ አገሌግልትና የመሌካም አስተዲዯር ተግባራትን ሇማስፇፀም ሇመዯበኛ በጀት
349,292,500.00 ከመንግስት ካዝና እና 29,293,500.00 ከውስጥ ገቢ በዴምሩ ብር
378,586,000.00፤ የካፒታሌ በጀት ብር 610,809,700.00 በጠቅሊሊ ዴምር
989394800.00 ተመዴቧሌ::ዝርዝሩምበሠንጠረዥ ቀርቧሌ፡፡
ሰንጠረዥ 8. ሇ2007 ዒም የተፇቀዯ በጀት
ተ.ቁ የፕሮምራም ስም የተፇቀዯ
መዯበኛ ከግምጃ ቤት ከውስጥ ገቢ ዴምር
1 ሇጥናትና ምርምር 7,656,100.00 - 7,656,100.00
2
ሇማማከርና ማህበረስብ
አገሌግልት 5,505,000.00 1,045,000.00 6,550,000.00
3 ሇመማር- ማስተማር 246,637,100.00 26,406,400.00 273,043,500.00
4 ሇአስተዲዯርና አመራር 89,494,300.00 1,842,100.00 91,336,400.00
ዴምር 349,292,500.00 29,293,500.00 378,586,000.00
5 ካፒታሌ
5.1
ነባር ፕሮጀክቶች
ማጠናቀቂያ 571,768,800.00 - 571,768,800.00
5.2
በአ/ም ሆስፒታሌ
የተማሪዎች ማዯሪያ 7,000,000.00 - 7,000,000.00
5.3 የውኃ ሥራዎች ማዕከሌ 8,940,900.00 - 8,940,000.00
5.4
የዴህረ-ምረቃ ተማሪዎች
መኖሪያ ቤት ግንባታ 15,000,000.00 - 15,000,000.00
5.5
የግርጫ አትክሌትና
የጨንቻ እንሰት ፓርክ
ማዕከሌ 8100000 - 8,100,000.00
የካፒታሌ ዴምር 610,809,700.00 - 610,808,800.00
ጠቅሊሊበጀት
(መዯበኛ + ካፒታሌ)
960,102,200.00 29,293,500.00 989,394,800.00
11
ክፌሌ ሦስት፡ የ2007 በጀት ዒመት ዕቅዴ ዝግጅት ሂዯት
የ2007 የሥራ ዘመንን ተግባራት በሚዛናዊ ውጤት ተኮር ሥርዒት መሰረት በመፇጸም
በዩኒቨርሲቲው የአምስት ዒመት ስትራቴጂክ ዕቅዴ የታሇመውን ማሳካት ይቻሌ ዘንዴ ከመጋቢት
2006 ዒ.ም ጀምሮ ዝግጅቶች ሲዯረጉ ቆይተዋሌ፡፡ በዚህም መሠረት በኮላጆችና ዲይሬክቶሬቶች
ዯረጃ ተዘጋጅቶ የነበረውን የሚዛናዊ ውጤት ተኮር ስርዒት ወዯ ትምህርት ክፌልችና ቡዴን
መሪዎች ሇማውረዴና እያንዲንደ ግሇሰብ ማቀዴና መፇጸም ወዯሚችሌበት አቅጣጫ ሇማምጣት
ስሌጠናዎችና ቀጣይ የሰነዴ ዝግጅት ተግባራት ሲፇጸሙ ቆይተዋሌ፡፡ በዚህም መሠረት ሁለም
የትምህርት ክፌልችና ቡዴን መሪዎች ዕቅደን በሚዛናዊ ውጤት ተኮር ስርዒት አዘጋጅተው
ሇኢንስቲትዩቱ፣ ሇኮሇጆችና ሇዲይሬክቶሬቶች ካቀረቡ በኋሊ በፕሬዚዲንት ጽ/ቤትና
ም/ፕሬዚዲንቶች ዯረጃ ተገምግሞና ተጠቃል ሇስትራቴጅክ ዕቅዴ/ዝ/ክ/ግ/ማ ዲይሬክቶሬት ቀርቦ
በዩኒቨርሲቲ ዯረጃ ተዯራጅቶ ተጠቃል የቀረበ ሲሆን አተገባበሩም በዚሁ አግባብ እንዯሚሆን
ይጠበቃሌ፡፡ ይህ የዩኒቨርሲቲው 2007 በጀት ዒመት ዕቅዴ የተቋሙን ቁሌፌ ተግባር በመከተሌ
የዯንበኞችን፣ የፊይናንስ ጉዲዮችን፣ የውስጥ ሂዯትንና የአቅም ግንባታን ዕይታዎችን ባገናዘበ
መሌኩ የተዘጋጀ ነው፡፡ ዕቅደ በዩኒቨርሲቲው የአምስት ዒመት ስትራቴጅክ ዕቅዴ ውስጥ
የተቀመጡትን ስትራተጂያዊ ግቦችን መነሻ በማዴረግ በሀገር አቀፌና በዒሇም አቀፌ ዯረጃ ያለ
ሀኔታዎችን ከግንዛቤ በማስገባት የተቀመረ ነው፡፡ በተጨማሪም የዩኒቨርሲቲው የ2007 በጀት
ዒመት ዕቅዴ የተዘጋጀው ኢንስቲትዩቱ፣ ኮላጆችና ዲይሬክቶሬቶች እና ጽ/ቤቶች
ያቀረቡአቸው የ2006 በጀት ዒመት የዕቅዴ አፇጻጸም ሪፖርቶች በዩኒቨርሲቲው ካውንስሌ
በጥሌቀት ከተገመገሙና ጠንካራና ዯካማጎኖችን ከተሇዩ በኋሊ ዴክመቶችን በማስወገዴ በቀጣዩ
ዒመት የተሻሇ ውጤት ሇማስመዝገብ በጋራ የተዯረሰበትን መስማማት መሰረት በማዴረግ ነው፡፡
3.1 የሁኔታግምገማ
3.1.1 በ2006 በጀት ዒመት ዕቅዴ አፇፃፀም ሊይ የታዩ ጠንካራና ዯካማ ጎኖች
3.1.1.1 በጠንካራ ጎንነት የታዩ መሌካም አፇፃጸሞች
1. እያንዲንደ የሥራ ክፌሌ ከዩኒቨርሲቲው ራዕይና ተሌዕኮ ጋር የተናበበ የራሱ ተሌዕኮ፣
ራዕይና አሊማ እንዱኖረው የማዴረግና እያንዲንደ ሠራተኛ የሥራ ዝርዝር እንዱኖረው
የማዴረግ ሥራ መጀመሩ፤
2. የካይዘን ሇውጥ ሥርዒትን ተግባራዊ ሇማዴረግ ሂዯቱን በመዯገፌና ክትትሌ በማዴረግ
ሇተግባራዊነቱ ወሳኝ ሇሆኑ የዩኒቨርሲቲው የበሊይ አካሊት ሇኮላጅ ዱኖች፣ ሇዲይረክተሮችና
ባሇሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስሌጠና መሰጠቱ፣
12
3. የዩኒቨርሲቲው ራዕይና ተሌኮ በኪራይ ሰብሳቢነትና በብሌሹ አሠራሮች እንዲይዯናቀፌ
በአምስቱም ካምፓሶች ሇሚገኙ የአስተዲዯር ዴጋፌ ሰጪ ሠራተኞችና ተማሪዎች በኪራይ
ሰብሳቢነት ምንጮችና በሚያስከትሇው አዯጋዎች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስሌጠና
መሰጠቱ፡፡
4. ተማሪዎች በቤተ-መጽሏፌት ከሚያገኙት የመጽሏፌት አገሌግልት በተጨማሪ ዘመናዊ
ቴክኖልጂን በመጠቀም ትምህርታዊ መረጃ እንዱያገኙ የዱጂታሌ ሊይብረሪ ማስፊፉያና
የተሇያዩ መጽሏፌቶችን በኢንትራኔት ሊይ የማዯራጀት ሥራ መሠራቱና እንዱሁም አዱስ
ተቀጥረው ወዯ ዩኒቨርሲቲው የተቀሊቀለ ሠራተኞች የኢንፍርሜሽን ኮሚኒኬሽን አጠቃቀም
ክህልት እንዱኖራቸው ስሌጠና መሰጠቱ፡
5. በዩኒቨርሲቲው የተማሪዎችን የማጣቀሻ መጽሏፌት አጠቃቀም ፌሊጎት ሇማበረታታት
በዋናው ግቢ እና ነጭሳር ካምፓስ ሊይ የመጽኃፌት ማዕከሌ በማቋቋም በዴጋፌና በግዢ
የተገኙ መጽሏፌትን በክራይና በሽያጭ ሇተማሪዎች አገሌግልት እንዱሰጡ መዯረጉ፤
6. የመምህራንን የምርምር አቅም ሇማጎሌበት ይቻሌ ዘንዴ በአራቱ ኮላጆች እና ቴክኖልጂ
ኢንስትቲዩት ሇ120 መምህራን በምርምር ንዴፇ-ሀሳብ አዘገጃጀትና የተሇያዩ ስታቲስቲካሌ
ሶፌት ዌር ሊይ ስሌጠና መሰጠቱ እንዱሁም ተመራማሪዎቹ ያሳተሟቸው የምርምር
ውጤቶችን የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ እንዱያውቀው የተዯረገ መሆኑ፡
7. የተሇያዩ አገራዊና አሇም አቀፊዊ ሲምፖዝዬሞችን ሇማዘጋጀት በተያዘው ዕቅዴ መሠረት
በዚህ ዒመት አምስት አገር አቀፊዊ ስምፖዝየሞች ማሇትም “የመረጃ ኮሚኒኬሽን
ቴክኖልጂ ሇሇውጥ” (ICT for Change)፣ Ethiopian Economy and Business Envirnment
, A National Symposium on Science for Sustainable Development, The 2nd
National symposium on Fruits and Vegetable Production and Marketing and 14th
symposium on Sustainable Water Resources Development በሚለ ርዕሶች ዙሪያ
በርካታ የምርምር ጹሁፍች ቀርበው ውይይት ተካሄዯባቸው መሆኑ፡
8. የዩኒቨርሲቲውን ዴረ-ገጽ በማበሌጸግ የተቋሙን ሙለ መረጃ በማዯራጀት ሇውጪና ሇውስጥ
ባሇዴርሻ አካሊት ምቹ በማዴረግ አጠቃሊይ የዩኒቨርሲቲውን ገጽታና ወቅታዊ መረጃ
ሇማሳየት በተያዘው ዕቅዴ መሠረት ባሇሙያዎች ተቀጥረው በእያንዲንደ ሥራ ክፌሌ ሥር
በቂ መረጃ መስጠት መቻለ፤
9. የዩኒቨርሲቲው 25ኛ ዒመት ምስረታ በዒሌ በስኬት መከበሩና በዚህ ወቅት ዩኒቨርሲቲውን
ከ25 ዒመታት በሊይ ያገሇገለ አንጋፊ የአስተዲዯርና የአካዲሚክ ሠራተኞች ዕውቅናና
ሽሌማት እንዱያገኙ በመዯረጉ በሠራተኛው ዘንዴ በጎ የመነሳሳት ስሜት እንዱፇጠር
ማስቻለ፤ እንዱሁም ዩኒቨርሲቲውየ6ኛውንአገር አቀፌ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ተቋማዊ
ሇውጥ ኮንፋረንስ አዘጋጅቶ በስኬት ማጠናቀቁ፣
13
10. መምህራንና አስተዲዯር ሠራተኞችን በተሇያዩ የኮሚቴና ላልች ተጨማሪ ሥራዎች ሊይ
ንቁ ተሳታፉ ሇማዴረግ በተያዘው ዕቅዴ መሠረት መምህራንን ከመማር ማስተማር እና
ከምርምር ሥራቸው በተጨማሪ በተሇያዩ የአስተዲዯርና የአመራር ሥራዎች እንዯዚሁም
በተሇያዩ የኮሚቴ ሥራዎች ተሳታፉ በማዴረግ ሥራዎችን በባሇቤትነት እንዱያንቀሳቅሱ
መዯረጉ፤
11. ተማሪዎችን በተሇያዩ ሥራዎች ተሳታፉ ከማዴረግ አንጻር የመካኒካሌና የኤላክትሪካሌ
ምህዴስና ተማሪዎችና መምህራን በዩኒቨርሲቲው ውስጥ የተሇያዩ ማሽኖችን በተሇይም
በተማሪዎች ምግብ ቤት ውስጥ አገሌግልት የሚሰጡ 150 ጥንዴ ወንበሮችና ጠረጴዛዎች
በመሥራትና በመጠገን ዩኒቨርሲቲውን ከከፌተኛ ወጪ ማዲን መቻለ፤
12. የኮምፒውተር ሳይንስ ተማሪዎች በሶፌትዌሮች ትግበራ ሊይና አዲዱስ ችግር ፇቺ
ሶፌትዌሮችን በመሥራት የሥራ ቅሌጥፌና ሇማምጣት ጥረት በማዴረግና በተጨማሪም
ላልችንም ሇዚህ መሰለ ሥራ እንዱነሳሱ በማዴረግ የበኩሊቸውን አስተዋጽኦ እያበረከቱ
መሆኑ፤
13. በዩኒቨርሲቲው የፆታ እኩሌነትን ሇማስፇንና በተሇይም በሴት ተማሪዎችና ሠራተኞች ሊይ
ፆታዊ ትንኮሳ እንዲይዯርስባቸው ሇማዴረግ የንቃተ ህሌና ማሳዯጊያ ስሌጠና መሰጠቱ፤
14. የአካሌ ጉዲተኝነት ጉዲይ የሚከታተሌ ክፌሌ ተቋቁሞ በሁለም ካምፓሶች የዴጋፌ ሰጪ
ባሇሙያ በመቅጠር የአካሌ ጉዲተኛና ዴጋፌ የሚሹ ተማሪዎችን በመሇየት የአካሌ
ጉዲተኞች ክበብ በማቋቋም አስፇሊጊውን ዴጋፌ የሚያገኙበት ሁኔታ መመቻቸቱ፤
15. በኢኮኖሚ በጣም ዝቅተኛ ከሆኑ ቤተሰቦች ሇመጡ 666 ወሊጅ አጥ ተማሪዎች
በዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች አገሌግልት ማዕከሌ በኩሌ የጊዜያዊ የገንዘብና የትምህርት
መርጃ መሣሪያ ዴጋፌ በማዴረግ ትምህርታቸውን እንዱከታተለ መዯረጉና ሌዩ ዴጋፌ
ሇሚያስፇሌጋቸው 36 የአካሌ ጉዲት ሊሇባቸው ተማሪዎች ከአርባ ምንጭ ተሏዴሶ ማዕከሌና
ከኢትዮጵያ አካሌ ጉዲተኞች ማዯራጃ ማዕከሌ ጋር ግንኙነት በመፌጠር ሌዩ ዴጋፌ
የሚያገኙበት ሁኔታ መፇጠሩ፤ እንዱሁም ሇ98 ህፃናትና ጎዲና ተዲዲሪዎችና ጧሪ
ሇላሊቸው አረጋዊያን በተማሪዎች በጎ አዴራጎት ክበብ አማካኝነት የቁሳቁስና ፊይናንስ
ዴጋፌ በቋሚነትና በጊዜአዊነት መሰጠቱ፤
16. የተሇያዩ የማህበረሰብ አገሌግልቶችን በመጀመር አገሌግልቱንና የአገሌግልቱን
ተጠቃሚዎች ቁጥር ሇመጨመር በታቀዯው መሠረት “የህግ መንገዴ” የሚሌ የሬዱዮ
ፕሮግራም በመጀመር በጋሞጎፊ ዞንና በሰገን ህዝቦች ከአንዴ ሚሉዮን በሊይ ሇሚሆን ህዝብ
በህግ ዙሪያ ግንዛቤ የማስጨበጥ ሥራ መከናወኑ እና በአርባምንጭ ከተማ በሁሇት የተሇያዩ
ቦታዎችና በዯቡብ ኦሞ ዞን ጂንካ ከተማ በተቋቋሙት ማዕከሊት 150 ሇሚሆኑ ገንዘብ
የመክፇሌ አቅም ሇላሊቸው ወገኖች ግምቱ ብር 139,459.46 (አንዴ መቶ ሰሊሳ ዘጠኝ ሲህ
14
አራት መቶ ሃምሳ ዘጠኝ ከ46/100 ሣንቲም) ነጻ የህግ አገሌግልት ከመሰጠቱም በተጨማሪ
በሳውሊ ከተማአገሌግልቱን መስጠት የሚያስችሌ ማዕከሌመከፇቱ፤
17. የተራቆቱ አከባቢዎችን መሌሶ በማሌማት የተቀናጀ የአከባቢ ጥበቃ ሥራ ሇማከናወን
በተዯራጀው ሂዯት በወዜና ሻራ አከባቢ ከቀበላ አመራሮች፤ ከዞኑ ግብርና መምሪያና
ከአርባ ምንጭ ከተማ መስተዲዯር ጋር የዩኒቨርሲቲው ከፌተኛ አመራር ውይይት በማዴረግ
መከሇሌ የሚገባውን ቦታ በመሇየት አከባቢው ከሰውና ከእንሰሳት ንኪኪ ነፃ እንዱሆን
ማዴረግ መቻለና በ1082 ሄክታር መሬት ሊይ ዩኒቨርሲቲው የተፊሰስ ሥራ በመሥራት
ሊይ መገኘቱ፡
18. የህብረተሰቡን ችግር የሚፇቱ ምርምሮችን ማካሄዴና የተሇያዩ ቴክኖልጂዎችን
ስሇማሊመዴ በተመሇከተ ከሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭ ባሇዴርሻ አካሊት ጋር የስምምነት
ውሌ በመጀመር በሂዯት ሊይ መገኘቱና ከዯ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ የብሄረሰቦች ምክር ቤት ጋር
በጋሞ ጎፊ ዞን ውስጥ ያለትን አምስት ብሔረሰቦች የጋራ እሴቶች ሇማጥናት ስምምነት
ሊይ መዯረሱ፤ እንዯዚሁም በዯቡብ ኦሞ ጅንካ ከተማ የማህበረሰቡን ችግር ሇመፌታት
በጅንካ ሆስፒታሌና አከባቢው የዲሰሳ ጥናት መዯረጉ፤
19. የአርባ ምንጭ ከተማን ጽደና አረንጓዳ የሚያዯርግ ሥራና በከተማዋ ዙሪያ ያለ
የተራቆቱ አካባቢዎችን መሌሶ የማሌማት ሥራዎች ሇመሥራት በተያዘው ዕቅዴ መሠረት
500ሺ ችግኞችን በማፌሊት ተከሊ መከናወኑና በአርባ ምንጭ ከተማ በተራቆቱ አካባቢዎች
(ወዜ፣ ሻራ ቀበላያት) ከሚኖሩ የቀበላ አመራሮችና ነዋሪዎች ጋር ውይይት በማካሄዴ
በተፊሰስ ሌማት አስፇሊጊነት ዙሪያ ከጋሞ ጎፊ ዞን ግብርና መምሪያና ከአርባ ምንጭ
ከተማ እንዱሁም ከዙሪያ ወረዲ ግብርና ጽ/ቤቶች ጋር በመተባበር በተቀናጀ ሁኔታ 2068
ሄክታር መሬት ከእንስሳትና ከሰው ንኪኪ ነጻ እንዱሆን መዯረጉ፤
20. በ38 ጥቃቅንና አነስተኛ ንግዴ ማህበራት ሇተዯራጁ 190 ወጣቶች በተመጣኝ የኪራይ ዋጋ
የካፌቴሪያ፣ የፍቶ ኮፒ፣ የጽህፇት፣ የሌብስ ስፋት የፍቶግራፌ ወዘተ አገሌግልቶችን
ሇዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች በመስጠት ገቢ እንዱያገኙ ከመዯረጉም በሊይ "ስዯት ሇምኔ"
በሚሌ ስያሜ በማህበር ሇተዯራጁት ከስዯት ተመሊሽ ወገኖች የወንዴና የሴት የውበት ሳልን
በተመጣጣኝ የኪራይ ዋጋ ሇተማሪዎች በመስጠት ገቢ በማግኘት እንዱቋቋሙ ዩኒቨርሲቲው
አስተዋጽኦ ማዴረጉ፤
21. በአካባቢው ቀበላዎች ሇሚገኙ ጎሌማሶች የተቀናጀ ተግባር ተኮር ትምህርት ሇመስጠት
በተያዘው የማህበረሰብ አገሌግልት ዕቅዴ መሠረት ሇ200 ጎሌማሶች ትምህርት መስጠት
መጀመሩ፤
15
22. ሇአካባቢው ማህበረሰብ እና ሇአርብቶ-አዯር አካባቢዎች ነጻ የትምህርት ዕዴሌ አወዲዴሮ
ሇመስጠት በታቀዯው መሠረት በሁሇተኛ ዱግሪ 5፣ በመጀመሪያ ዱግሪ 17 በጥቅለ 22
የትምህርት ዕዴልች ሇጋሞጎፊ ዞን፣ ሇሰገን ህዝቦች ዞንና ሇዯቡብ ኦሞ ዞን መሰጠቱ፤
23. የዩኒቨርሲቲውን የውስጥ ገቢ ሇማጎሌበት በተያዘው ዕቅዴ መሠረት ከተሇያዩ የሰብሌና
የጓሮ አትክሌት ምርቶች፣ ከእንስሳት ተዋጽዎች ሽያጭና ከላልች ምርቶች ብር
630,521.50 (ስዴስት መቶ ሰሊሳ ሺህ አምስት መቶ ሃያ አንዴ ብር ከ50/100 ሣንቲም)
ገቢ መገኘቱ፤
24. የዩኒቨርሲቲውን ገቢ ሇማሳዯግ ሦስት ኢንተርፕራይዞችን ማሇትም የኩሊኖ የማተሚያ
ቤት፣ የዙቴ ግብርና ምርት እና ኩይላ እንጨት፤ ብረታ ብረትና ኮንትራክሽን
ኢንተርፕራይዞች ሕጋዊ ፇቃዴ አግኝተው መቋቋማቸው፤
25. የዩኑቨርሲቲው የመጽሀፌት ማዕከሌ (Book Center) ተቋቁሞ ሇዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችና
መምህራን የሽያጭና የኪራይ አገሌግልት እየተሰጠ መሆኑ፤
26. ያሌተማከሇ የበጀት አጠቃቀም ሥርዒት ከማስፇን አኳያ ሇ2006 በጀት ዒመት
የተመዯበውን በጀት ሇኮላጆችና ሇዲይረክቶሬቶች በወቅቱ ሇማውረዴ ጥረት መዯረጉ፤
27. የንብረት አጠቃቀም በመረጃ ቴክኖልጂ የተዯገፇ እንዱሆን ሇማዴረግ በታሰበው ዕቅዴ
መሠረት ከዚህ በፉት ተጀምሮ በሂዯት ሊይ ያሇውን የግምጃ ቤትና ኢንቨንቶሪ መረጃ
ስርዒት (Warehouse and Inventory Management Systeme {WIMIS}) የመሞከር ሥራና
የስሌጠና መጀመሩ፤
28. አዱስ በተከፇቱ ካምፓሶች የኔት ወርክ ፊይበር ኬብሌ በመዘርጋትና የገመዴና ገመዴ
አሌባ ኔት ወርክ ግንኙነት በማመቻቸት የኢንተርኔትና የላልች ኢንፍርሜሽን ኮሚኒኬሽን
አገሌግልቶች ተዯራሽ እንዱሆኑ መዯረጉ፤
29. ቴክኖልጂዎችን ከማሊመዴና የፇጠራ ምርምር ሥራዎችን ከማበረታታት አኳያ
የቴክኖልጂ ኢንስቲትዩት መምህራንን በማሳተፌ የጤፌ መዝሪያና የመጫወቻ ሜዲ ሳር
ማጨጃ ማሽን ዱዛይን ጸዴቆ ወዯሥራ መገባቱ፤ እንዱሁም በመምህራን ዘመናዊ የእንጀራ
መጋገሪያ ማሽን፣ ቀሊሌ ተሸከርካሪ (ባጃጅ) እና በተማሪዎች የተሻሻሇ የዕቃ ማጓጓዣ ጋሪ
ተሰርቶ ሇሽግግር ዝግጁ መሆኑ፤
30. ፀሀይ-ሶሊር ከተባሇ ግበረ ሰናይ ዴርጅት ጋር በመተባበር በቦንኬ ወረዲ ዲንቢላ ጤና
ጣቢያ እና በዛሊ ወረዲ የሳሌቤ ት/ቤት በፀሀይ ሀይሌ የሚሠራ ኤላክትሪክ ሀይሌ አቅርቦት
ማስገኘት መቻለ፣
31. በዩኒቨርሲቲው ሴኩሊሪዝምን ከማረጋገጥ አንጻር በግቢው ውስጥ በተማሪዎች
በማምሇኪያ ስፌራነት የተሠሩ ዲሶችን ተማሪዎች ራሳቸው እንዱያፇርሱ እና
ካሌተፇቀደ ሀይማኖት ነክ ተግባራት እንዱታቀቡ መዯረጉ፤ ይህም ከዞኑ
16
አስተዲዯር፣ ከዩኒቨርሲቲው ኮማንዴ ፖስት እና ከእምነት ተቋማት ፍረም ጋር በተዋጣሇት
ቅንጅት መፇጸሙ፣
32. ዯረጃውን የጠበቀ የመረጃ መረብ ሥርዒት ማዯራጀት መቻለና በዚሁም ሥርዒት
በመታገዝ የተማሪዎችን ምዝገባ እና ውጤት በቀጥታ (online) መግሇጽ መቻለና ሙለ
የተማሪ መረጃም አዯራጅቶ መያዝ መቻለ፣
33. መሌካም አስተዲዯርን ከማስፇንና ሙስናን በጽናት ከመታገሌ አኳያየግንዛቤ ማስጨበጫ
ስሌጠናዎችና ወይይቶች መዯረጋቸውና በዩኒቨርሲቲ ዯረጃ የመሌካም አስተዲዯር ፍረምና
የስ-ነምግባር ንቅናቄ፤ እንዱሁም የተማሪዎች የሠሊም ፍረም በየካምፓሱ መቋቋሙ፤
34. በተዯጋጋሚ በተዯረጉ ውይይቶችና ግምገማዎች መነሻ የተሻሇ የዕቅዴና ሪፖርት ሥርዒት
እየተፇጠረ መሆኑ በአብነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
3.2 በተቋሙ ሇውጥና የግንባታ ዕቅዴ ክንውን የታዩ ዴክመቶች
በዕቅደ እንዯተመሇከተው ሇውጡና ግንባታው ቀጣይነት እንዱኖረው በሁለም ዘንዴ ዕቅደን
ተረዴቶ መተግበርን ይጠይቃሌ፡፡ ይሁንና በዕቅዴ ክንውን ወቅት በአመራሩ፣ በመምህራንና
በዴጋፉ ሰጪ ሠራተኞች በኩሌ የሚከተለት ዴክመቶች መታየታቸው ተስተውሎሌ፡፡
3.2.1 በአመራሩ (ከፕሬዚዲንት፣ም/ፕሬዚዲንት፣ ዱኖች፣ዲይሬክተሮች እስከ ትምህርት
ክፌሌኃሊፉዎች) የታዩ ዴክመቶች
 በዕኩሌ ዯረጃ ሇትምህርት ሌማት ሠራዊት ግንባታ ትኩረት አሇመስጠትና
ሇተግባራዊነቱም አሇመንቀሳቀስ፣
 በስትራቴጂክ ዕቅዴ ሊይ ትኩረት አሇማዴረግና በዕቅዴ አሇመመራትን አሇመሻገር፤
 የሚዛናዊ ውጤት ተኮር ሥርዒት ወዯ ግሇሰብ በማውረደ ሂዯት ውስጥ አንዲንዴ
ኮላጆችና ት/ክፌልች ሀሊፉዎች ትኩረት ሰጥተውና የራሳቸው ሥራ አዴርገው
አሇመከታተሌ፤
 ግዢን በታቀዯ መሌኩ ያሇመፇፀምና መዘግየት እንዱሁም በተዯጋጋሚ ወዲሌታቀደ
ግዢዎች መግባት፣
 የንብረት አያያዝ ጉዴሇትና መወገዴ ያሇባቸውን ንብረቶች በመሇየት በወቅቱ ማስወገዴ
አሇመቻሌ፣
 በሁለም ዯረጃ የአሠራር ወጥነት ማጣት፣ የሠራተኛ ቁጥጥር በአንዲንዴ ኮላጆች መሊሊት፣
የመረጃ አያያዝ ዴክመት እና የሪፖርት አቀራረብ መዘግየት፡፡
17
3.2.2 በመምህራን የታዩ ዴክመቶች
 ሇተማሪዎች የሚሆኑ የማስተማሪያ ጽሁፍችን በጥራትና በጊዜ ማቅረብ አሇመቻሌና በቂ
ማጣቀሻ ሇተማሪዎች መስጠት አሇመቻሌ፣
 የትምህርት አሠጣጡን ተማሪ ተኮር እንዱሆንና ተከታታይ ምዘና ሇተማሪዎች በመስጠት
በየጊዜው ውጤት ሇመግሇጽ የቁርጠኝነት መጓዯሌ፤
 መሌካም አስተዲዯርን በማስፇን ተገሌጋይን ማርካት የተቋሙ አብይ ግብ ቢሆንም
በአንዲንዴ መምህራን ውጤት አሰጣጥ ረገዴ የሚታየው አዴልአዊ አሠራርና ውጤት ወዯ
ሪጅስትራር አዘግይቶ ማስገባት የሚፇጥሩትን ቅሬታ ሇማስወገዴ ተዯጋጋሚ ጥረት
ቢዯረግም ችግሩ ሙለ በሙለ ያሇመወገደ፣
 ተቋሙን በሚመሇከት ጉዲይ ማሇትም በዕቅዴ ዙሪያ፣ የሥራ ሂዯቶችን ሇመገምገምና
በተሇያዩ የጋራ ጉዲዩች ሊይ በመወያየት የጋራ ግንዛቤ ሇማዲበርና በጋራ ሇመንቀሳቀስ
በሚጠሩ ስብሰባዎች ሊይ የተሟሊ ተሳትፍ ያሇማዴረግ፣
 የመምህራን አሇአግባብ መፌሇስ በተሇይም አንዲንዴ መምህራን የገቡትን ውሌ
ሳያጠናቅቁና የጀመሩትን ኮርስ እንኳን ሳይጨርሱ የመጥፊት ወይም ከአካባቢ የመሰወር
ሁኔታ ጎሌቶ የሚታይ ክስተት መሆኑ፣
 በአብዛኛው መምህራን መሌካም የሚባሌ ሥነ-ምግባር ያሊቸው ቢሆንም የተቋሙን ዒሊማ
ከራስ ጥቅምና ምቾት ጋር አያይዘው የሚያዩ ጥቂት መምህራን መኖራቸው የሚጠቀሱ
ዴክመቶች ናቸው፡፡
3.2.3 በአስተዲዯር ዴጋፌ ሰጪ ሠራተኞች የታዩ ዴክመቶች
 በአንዲንዴ ሠራተኞች ዘንዴ ተቋማዊ ራዕይን የመጋራት ጉዴሇትና በዚህም መነሻ
ሇተቋማዊ ሇውጥ የራስን ዴርሻ ሇመወጣት ዝግጁ አሇመሆን፤
 በአንዲንዴ አስተዲዯር ሠራተኞች የንብረት አያያዝ፣ አጠቃቀም እንዱሁም ዯንበኞችን
በአግባቡ ሇማስተናገዴ የአስተሳሰብና የአመሇካከት ውስንነት መታየቱ፣
 የዴጋፌ ሰጪ ሠራተኞች ተገቢውን አገሌግልት ሇተማሪው እንዱሰጡ በተፇሊጊዉ ዯረጃ
ዝግጁ የማዴረግ ጥረት ቢኖርም የአገሌጋይነት መንፇስ የተሟሊ ሆኖ አሇመገኘቱ፣
ክፌሌ አራት፡ የ2007 በጀት ዒመት ዕቅዴ ቁሌፌና ዝርዝር ተግባራት
4.1. ቁሌፌ ተግባር
የ2007 ዒ.ም ቁሌፌ ተግባር የትምህርት ሌማት ሠራዊት ግንባታን በተጠናከረ ሁኔታ ተግባራዊ
በማዴረግ የሚፇሇገውን ተቋማዊ ሇውጥና የትምህርት ጥራት ማምጣት ነው፡፡ ይህንንም ከማሳካት
አንጻር ቀጥል የተዘረዘሩት ተግባራት ይፇጸማለ፡፡
18
 በየዯረጃው የተፇጠሩትን የትምህርት ሌማት ሰራዊት አዯረጃጀቶችን ማጠናከር፣
 አዯረጃጀቶቹ በሚታሰበው ዯረጃ ውጤት እንዱያመጡ ስርዒት በማበጀት ወዯተግባር
ማስገባት
 በየክንፈ ያለት የትምህርት የሌማት ሰራዊት አሀድች ተግባራቸውን በተገቢው እንዱወጡ
ዴጋፌና ክትትሌ ማዴረግ፣
 በቷቋሙ የትምህርት ሌማት ሰራዊት ግንባታ የሇበትን ዯረጃ በየወቅቱ በመገምገም ሇተሻሇ
አፇጻጸም የሚረደ እርምጃዎችን መውሰዴ፡፡
4.2. ዝርዝር ተግባራት
ከዩኒቨርሲቲው ቁሌፌ ተግባር የመነጩ አስራ ሁሇቱ ስትራቴጂክ ግቦችን ሇማሳካት የሚያስችለ
ዝርዝር ተግባራት የተቀመጡ ሲሆን በመጀመሪያ የስትራቴጂክ ግቦች የሚገሇጹና በእያንዲንደ
ስትራቴጂክ ግብ ስር ያለ ዝርዝር ተግባራት ከዚህ ቀጥል ይገሇጻለ፡፡
ስትራቴጂክ ግቦች፡-
4.2.1 የዯንበኞችንዕርካታማሳዯግ፣
4.2.2 የተቋሙንበጎ ገጽታ መገንባት፣
4.2.3 የዯንበኞችን/የባሇዴረሻአካሊትን ቁጥርናተሳታፉነትማሳዯግ፣
4.2.4 ገቢማሳዯግ፣
4.2.5 ውጤታማየበጀትአጠቃቀምማሳዯግ፣
4.2.6 የውስጥሂዯትንማቀሊጠፌ፣
4.2.7 የቴክኖልጂሽግግርማካሄዴ፣
4.2.8 የአገሌግልትአሠጣጥማበራከት፣ ጥራትና ተፇሊጊነትመጨመር፣
4.2.9 ከሀገርውስጠናከውጭሀገርተቋማትጋርወዲጅነትመመስረት፣
4.2.10 የሠራተኛው ዕውቀት፣ ክህልትና አመሇካከት ማሳዯግ፣
4.2.11 መሌካምአስተዲዯርማስፇን፣
4.2.12 መሠረተሌማትማሳዯግ፣
ከሊይ የተገሇጹትን ስትራቴጂያዊ ግቦች ሇማሳካት እያንዲንደ የስራ ክፌሌ የየራሱን ዕቅዴ
እንዱቀርጽ የተዯረገ ሲሆን ዝርዝር ተግባራት ከዚህ እንዯሚከተሇው ይቀርባለ፣
4.2.1 የዯንበኞችን ዕርካታ ማሳዯግ
በዩኒቨርሲቲው የአምስት አመት ስትራቴጂክ ዕቅዴ መሠረት ዯንበኞችና ባሇዴርሻ አካሊት
በዩኒቨርሲቲ ዯረጃ የተሇዩ ሲሆን በኮላጆችና በዲይረክቶሬቶች ዯረጃም የዯንበኛ እና የባሇ ዴርሻ
አካሊት መሇየት በሚገባ ተዯርጓሌ፡፡ በዚህም መሠረት ዩኒቨርሲቲው የዯንበኞቹን የዕርካታ መጠን
19
90 ከመቶ ሇማዴረስ ያቀዯ ሲሆን እነዚህን ሇማስፇጸም የሚከተለትን ዋና ዋና ተግባራትን
ያከናዉናሌ፡-
1. የአገሌግልት አሰጣጥ ጥራት ዯረጃ በማበጀትና ይህንን የሚከታተሌ ኮሚቴ በማቋቋም
የአገሌግልት አሠጣጡን መከታተሌ፣
2. የተማሪዎችን የምዝገባና ላልች በዒመቱ ውስጥ የሚሠሩትን ስራዎች ሇተማሪዎች በግሌጽ
ማሳየትና የተቀመጠውን የጊዜ ሠላዲ መከታተሌ፣
3. ሇተማሪዎች የሚሆኑ ሶፌት ኮፒ መጽሃፌትና የማስተማሪያ ሀንዴ አውቶችን በዩኒቨርሲቲው
መረጃ መረብ ሊይ በማስቀመጥ ተማሪዎችና መምህራን በቀሊለ እንዱያኙ ማዴረግ፡፡ እጥረት
በሚታይባቸውን መጽኀፌት በግዥና በፍቶ ኮፒ ማሟሊት፣
4. ሇመመገቢያ፣ ሇመማሪያ፣ ሇማዯሪያ፣ ሇመታከሚያና ሇመዝናኛ የሚሆኑ ግብዒቶችን በተያዘው
በጀት መሠረት በጊዜ ሇተማሪዎች ማቅረብ፣
5. ሇመምህራን፣ ሇሠራተኞችና ሇተማሪዎች መብትና ግዳታቸውን በማሳወቅና ያለትን ጉዲዮች
በግሌጽ በማወያየት ሠራተኞችም ሆኑ ተማሪዎች የሚጠበቅባቸውን እንዱያዯርጉና
የሚገባቸውን እንዱጠይቁ ማዴረግ፣
6. ከሠራተኛውና ከተማሪዎች ጋር ተከታታይነት ያሇውን ውይይትና ግምገማ ማዴረግ፣
የአብሮነት ቆይታ መዴረክ ማዘጋጀትና በሠራተኛውና በተማሪው በራሱ የመዝናኛ መዴረክ
እንዱፇጥር ማዴረግ፣
7. ሇመምህራንና ሇሠራተኞች አስፇሊጊውን ቢሮ፣ የቢሮ ቁሳቁስ፣ የመኖሪያ ቤትና የመኖሪያ ቤት
ቁሳቁስ ማሟሊት፣
8. የሠራተኞችን የዯንብ ሌብስ፣ ሇንጽህናና ሇዯህንነት የሚያገሇግለ ግብዒቶችን ማሟሊት፣
9. አስፇሊጊ የፍቶ ኮፒ፣ የጽሁፌና የገበያ አገሌግልት ሇተማሪዎች በተመጣጣኝ ዋጋ ማቅረብ፣
10. ሇዕቃ አቅራቢዎች የዕቃ አገባብና አረካከብ ስርዒት የሚያሳይ በራሪ ወረቀት ማዘጋጀት፣
11. ሇእንግዲዎች በቂ ማብራሪያ መስጠት፣ መምራት፣ ስሇአገሌግልቱ ማብራሪያ መጠየቅ
የሚያስችሌ ስርዒት መዘርጋት፣
12. ተማሪ ተኮር ትምህርት ስሇመሰጠቱ፣ ተከታታይ ምዘና ስሇመዯረጉና የምዘና ውጤት በወቅቱ
እየተገሇፀ ስሇመሆኑ ማረጋገጥ የሚያስችሌ ሥርዒት መዘርጋት፣
13. በትምህርታቸው ብሌጫ ሊመጡ ተማሪዎች፣ በሥራቸው መሌካም አፇጸጸም ሊሳዩ ሠራተኞች
እና በገቡት ቃሌ መሠረት ሇፇጸሙ አቅራቢዎች ማበረታቻ ሽሌማት መስጠት፣
14. ተገቢውን ዕቅዴና ሪፖርት ሇሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ሇትምህርት ሚኒስቴር፣ ሇገንዘብና
ኢኮኖሚ ሌማት ሚኒስቴር፤ ሇአስተዲዯር ቦርዴ፣ እና ሇላልች ሇሚመሇከታቸው በጊዜ
ማቅረብና ትችቶችን በመቀበሌ ማስተካከሌ ወይም መተማመን፡፡
20
4.2.2. የተቋሙን በጎ ገጽታ ማሳዯግ
በዩኒቨርሲቲው የአምስት ዒመት ስትራቴጂክ ዕቅዴ መሠረት የዩኒቨርሲቲው የበጎ ገጽታ በበጎ
ገጽታ መሇኪያ ኢንዳክስ 0.75 ሇማዴረስ የታቀዯ ሲሆን ይህንኑ በጎ ገጽታ ሇማምጣት
ያገሇግሊለ ተብሇው የታሰቡ ዝርዝር ተግባራት ቀጥል ቀርበዋሌ፡-
1. የዩኒቨርሲቲውን ራዕይና ተሌዕኮ ሇውስጥና ሇውጭ ዯንበኞችና ባሇዴርሻ አካሊት
በበራሪ ወረቀቶችና በአዲዱስ ቢሌ ቦርድች ማስተዋወቅ፣
2. ክሌሊዊና ሀገር አቀፊዊ መገናኛ ብዙሃንን በመጠቀም ስሇአገሌግልቶችና
በዩኒቨርሲቲው በኩሌ ትኩረት ሉሰጣቸው በሚገባቸው ሀገራዊ ጉዲዮች ሊይ መግሇጫ
መስጠት፣
3. የተሇያዩ አገራዊና አሇማቀፊዊ ስምፖዝዬሞችን ማዘጋጀት፣
4. የዩኒቨርሲቲውን ዴረ,ገጽ በማበሌጸግ ሙለ መረጃ በማስገባት ሇተጠቃሚዎች ምቹ
በማዴረግ የዩኒቨርሲቲውን ሁኔታ ማሳየት፡፡
4.2.3 የዯንበኞችን/ የባሇዴረሻ አካሊትን ተሳታፉነት ማሳዯግ
በ2007 የሥራ ዘመን የዯንበኞችና የባሇዴርሻ አካሊት ተሳትፍና ተጠቃሚነት ሇመጨመር የታሰበ
ሲሆን በዚህም በዒመቱ ማሇቂያ 90% ዯንዯኞች ተሳታፉ ይሆናለ፣ 21650 መዯበኛና ተከታታይ
ትምህርት ተማሪዎች ይኖራለ፣ 36750 ተጠቃሚዎች ይኖራለ፡፡ ይህንን ግሌ ሇማሳካት
የሚከተለት አበይት ተግባራት ይከናወናለ፡-
1. መምህራንና አስተዲዯር ሠራተኞችን በተሇያዩ የኮሚቴና ላልች ተጨማሪ ሥራዎች
ሊይ ንቁ ተሳታፉ ማዴረግ፣
2. ተማሪዎችን በተሇያዩ የዩኒቨርሲቲው ሥራዎች ውስጥ ተሳታፉ ማዴረግ፣
3. የአለሚናይ ሥራዎችን በማጠናከር የቀዴሞ ተማሪዎችን በማወያየት በማስተማርና
በላልች የዩኒቨርሲቲው ሥራዎች ውስጥ ተሳታፉ ማዴረግ፣
4. የተማሪዎችን የ1ሇ5 ሇአምስት አዯረጃጀትን በማጠናከር ተማሪዎችን በትምህርት
ጥራት ሊይ ተሳታፉ ማዴረግ፣
5. በሌማት ሥራዎች የአካባቢውን ሰው ተሳታፉ ማዴረግ፣
6. የመምህራንና የተማሪዎች ማህበራትን ማጠናከር፣ የሴት መምህራን፣ የሴት
ሠራተኞች፣ የሴት ተማሪዎች መዴረክ መመስረት፣
7. መዯበኛ ተማሪዎችን በትምህርት ሚኒሰቴር ዴሌዯሊ መሠረት መቀበሌና
የተከታታይ ትምህርት መርሃ-ግብር ተማሪዎችን ቁጥር መጨመር፣
8. የተሇያዩ የማህበረሰብ አገሌግልቶችን በመጀመር የአገሌግልቱን ሥራና
የአገሌግልቱ ተጠቃሚዎችን ቁጥር መጨመር
21
9. ሇአካባቢው ማህበረሰብ፣ ሇሴቶች እና ሇአርብ-ቶአዯር አካባቢዎች ሌዩ ነጻ
የትምህርት ዕዴሌ አወዲዴሮ መስጠት
10.የአርባ ምንጭ ከተማን ጽደና አረንጓዳ የሚያዯርግ ሥራና በከተማዋ ዙሪያ
ያለ የተራቆቱ አካባቢዎችን መሌሶ የማሌማት ሥራዎች መስራት፣
11.በአካባቢው ሇሚገኙ ሇተመረጡና ሌዩ ዕርዲታ ሇሚያስፇሌጋቸውን ትምህርት
ቤቶች ዴጋፌ ማዴረግ፣
12.በአካባቢው ሇሚገኙ ቀበላዎች የጎሌማሶችን ትምህርት መስጠትና ማስተባበር፣
13.ነጻ የህግና የማማከር አገሌግልት ሇአካባቢው ዞኖች መስጠት፣
14.በጋሞ ጎፊ ዯጋማው አካባቢ የተሻሻለ ምርጥ ዘሮችን ማሰራጨትና ማዲቀሌ፣
15.በሬዱዮ ፕሮግራም ማስተማርና ማሳወቅ፡፡
4.2.4 ገቢ ማሳዯግ
በ2007 በጀት ዒመት ከብር 29.3 ሚሉዮን በሊይ ገቢ ሇማመንጨት የሚከተለትን አቢይ ተግባራት
ሇማከናዎን ዕቅዴ ተይዟሌ፡፡ አቢይ ተግባራቱም፡-
1. የዩኒቨርሲቲውን የግብርና ምርት ኢንተርፕራይዝ በማጠናከር የአታክሌትና ፌራፌሬ፣
ከእንስሳት ውጤቶችና ከማር ምርት ሽያጭገቢ ማሳዯግ፣
2. የዩኒቨርሲቲውን የማተሚያ ኢንተርፕራይዝ በማጠናከር ከመጽሀፌት ሽያጭና
ከህትመት ውጤቶች ሽያጭ ገቢ ማሳዯግ፣
3. የዩኒቨርሲቲውን የእንጨት፣ ብረታ ብረትና ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ፣ በማጠናከር
ከእንጨትና ብረታ ብረት ውጤቶችና ከግንባታ አገሌግልት ሽያጭ ገቢ ማሳዯግ፣
4. በቴክኖልጂ ሽግግር ገቢ ማሳዯግ፣
5. በስሌጠናና በማማከር አገሌግልት ገቢ ማሳዯግ፣
6. የማህበረስብ ትምህርት ቤትና አጸዯ-ህጻናት ትምህርት በማጠናከር ገቢ ማሳዯግ፣
7. የምርምር ሥራዎችን በመስራት ገቢ ማሳዯግ፣
8. ከስፖር ማዘውተሪያ አገሌግልት ገቢ ማመንጨት፣
9. ከወፌጮ ቤት ገቢ ማመንጨት፣
10. ከኪራይ አገሌግልት ገቢ ማሳዯግ፣
11. ከተሇያዩ የውጪና የሀገር ውስጥ ተቋማት የዴጋፌና የጋሪዮሽ ግንኙነት በመፌጠር ገቢ
ማግኘት፣
12. ከተሇያዩ የውጪና የሀገር ውስጥ ተቋማት የገንዘብና የግብዒት ዴጋፌ ማግኘት፣
13. ከተሇያዩ የሀገርና የውጪ ተቋማት የስሌጠናና የአቅም ማጎሌበቻ ዴጋፌ ማግኘት፡፡
22
4.2.5 ውጤታማ የበጀት አጠቃቀም ማሳዯግ
በ2007 ሇዩኒቨርሲቲው የተመዯበውን በጀት ሙለ በሙለ ሇመጠቀምና ብክነትን ሇመቀነስ
ታስቧሌ፡፡ ይህንኑን ሇማሳካት የሚከተለት አበይት ተግባራት በዒመቱ ውስጥ ይከናወናለ፡-
1. በጀት ባሌተማከሇ ሁኔታ እንዱተዲዯር በየዘርፈ ዯሌዴል በየእርከኑ ማውረዴና በየወሩ
ርፖርት በመቀበሌና በመስጠት የየሩብ ዒመቱን በጀት አጠቃቀም 100% ማዴረስ፣
2. የሚገዙ ዕቃዎችንና አገሌግልቶችን በመሇየትና በዕቅዴ መግዛት፣
3. የግንባታ ስራዎችን ወርሃዊ ሪፖርት መቀበሌና መገምገም፣
4. በበጀት አጠቃቀም ሊይ ስሌጠና መስጠት፣
5. በንብረት አጠቃቀምና አያያዝ ሊይ ስሌጠና መስጠት፣
6. የካይዘን ሥርዒትን በሁለም የስራ ክፌልች ተግባራዊ ማዴረግ፣
7. የተበሊሹና አገሌግልት የማይሰጡ ንብረቶች መሇየትና ማስወገዴ፡፡
4.2.6 የውስጥ አሠራር ሂዯትን ማቀሊጠፌ
ከዩኒቨርሲቲው ስትራቴጂክ ዕቅዴ በመነሳት በ2007 የስራ ሂዯት ጊዜ ብክነትን ዜሮ ሇማውረዴ፣
የቴክኖልጂ ተጠቃሚነትን ሰማኒያ አምስት በመቶ ሇማዴረስ ታቅዶሌ፡፡ እነዚህን ግቦች
ሇመምታት፡-
1. ህጎችን፣ ዯንቦችን፣ ሥርዒቶችንና ፖሉሲዎችን መረጃዎችን ማስተማር፣ ማሳወቅና
መከታተሌ፣
2. በውጤታማ የስራ ባሀሌና በቀሌጣፊ አገሌግልት ሊይ ስሌጠና መስጠት፣
3. ግሌጽ የሥራ ፌሰት መረጃ በእያንዲንደ ክፌሌ እንዱኖር ማዴረግ፣
4. ሣምንታዊ ዕቅዴን በግሇሰብ ዯረጃ ተግባራዊ በማዴረግ ቀሌጣፊ የሥራ ሂዯትን በመፌጠር
የጊዜና የግብዒት ብክነትን መቀነስ፣
5. ወርሃዊ ዕቅዴን በትምህርት ክፌሌና በሥራ ክፌሌ ዯረጃ ተግባራዊ በማዴረግ ቀሌጣፊ
የሥራ ሂዯትን በመፌጠር የጊዜና የግብዒት ብክነትን መቀነስ፣
6. የሥራ ሰዒትን በተጠና መሌኩ ማስተካከሌና ክትትሌ ማዴረግ፣
7. አቅራቢዎች ሉከተሎቸው የሚገባቸውን የሂዯት ዯረጃዎችን በጽሁፌ በማስቀመጥ
ተወዲዴረው ሲያሸንፈ ወዱያውኑ ስምምነት መስጠት፣
8. የንብርት አጠቃቀም በመረጃ ቴክኖልጂ የተዯገፇ እንዱሆን ማዴረግ፣
9. የተማሪዎችን ውጤት በመረጃ ቴክኖልጂ በመታገዝ በጊዜ ማስገባት፣
23
10. የተማሪዎች የመኝታ ክፌሌ ዴሌዯሊ በመረጃ ቴክኖልጂ ማዴረግና ሇተማሪዎች በዴረ-ገጽ
ማሳወቅ፣
11. የዯብዲቤ መጻጻፍች የዩኒቨርሲቲውን መረጃ መረብ በመጠቀም እንዱሆኑ ማዴረግ፣
12. የዴህረ-ምረቃ ትምህርት ማመሌከቻ በኢንተርኔት እንዱሆን ማዴረግ፣
13. በዩኒቨርሲቲው የሚሰጡ አገሌግልቶች በመረጃ መረብ እንዱተዋወቁ ማዴረግ፣
14. የሠራተኞችን፣ ተማሪዎችንና የመምህራንን መረጃዎች አጠናቅሮ በዲታ ቤዝ ማዯራጀት፣
15. ሇዴህረ-ምረቃና ሇህክምና ተማሪዎች የቪዴዮ ኮንፇረንስ ትምህርት ማጠናከር፣
16. የዩኒቨረሲቲውን ጠቅሊሊ መረጃ በኢንትራኔት ሊይ ማስቀመጥ፡፡
4.2.7 የቴክኖልጂና የዕውቀት ሽግግር ማካሄዴ
ከዩኒቨርሲቲው ስትራቴጂክ ዕቅዴ በመነሳት በ2007 አምስት ቴክኖልጂዎችን1 50 ፇጠራዎችንና
የምርምር ውጤቶችን ሇማሸጋገርና ሇማስረጽ ታቅዶሌ፡፡ ይህንን ግብ ሇማሳካት የሚከተለት
አበይት ተግባራት ይከናወናለ፡-
1. የፇጠራ ክህልት ያሊቸውን ሰዎች በማምጣት በዩኒቨርሲቲው ውስጥ ክህልታቸውን
እንዱያሳዴጉ ማገዝ፣
2. ችግር ፇቺ ምርምሮችን ማካሄዴ፣
3. ችግር ፇቺ ቴክኖልጂዎችን ማሊመዴና የፇጠራ ምርምር ማበረታታትና ማካሄዴ፣
4. የምርምር ውጤቶችን ማሳተምና ማሰራጨት፣
5. የዕውቀት ሽግግር ስምፖዚየም ማዘጋጀት፣
6. የቴክኖልጂና የዕውቀት ሽግግር ቋሚ ባሇሙያዎችን መቅጠር፣
7. የምርምር ማዕከሊትን ማቋቋምና ማጠናከር፣
8. የሥራ ፇጠራና አዲዱስ ፇጠራ ማበራታቻ ማዕከሌ ማቋቋም፡፡
4.2.8 የአገሌግልት አሠጣጥ ማበራከት፣ ጥራትና ተፇሊጊነት መጨመር
ከዩኒቨርሲቲው ስትራቴጂክ ዕቅዴ በመነሳት በ2007 ዘጠና በመቶ ስራዎች የጥራት ዯረጃ
እንዱኖራቸው ሇማዴረግና እንዯዚሁም የትምህርት ክፌሌና የስራ ክፌሌ ቁጥር በመጨመር
የስራውን ተፇሊጊነት በመሇኪያ ኢንዳክስ 0.99 ሇማዴረስ የታቀዯ ሲሆን እነዚህን ግቦች ሇማሳካት
የሚከተለት አቢይ ተግባራት ይከናወናለ፡-
1. አዲዱስ የቅዴመ ምረቃ ፕሮግራሞችን መጀመር፣
2. አዲዱሰ የዴህረ ምረቃ ፕሮገራሞችን መጀመር፣
3. አዲዱስ የሥራ ክፌልችን ማዯራጀት፣
4. በተከታታይና በርቀት የሚሰጡ የት/ት ዒይነቶችንና ማዕከሊትን ማብዛት፣
5. የማህበረሰብ አገሌግልት የሚያጠናክሩ ማዕከሊትን ማቋቋም፣
24
6. እያንዲንደ የሥራ ዒይነት የጥራት ዯረጃ እንዱኖረው ማዴረግ፣
7. የሥራ ጥራትንና ፌሰትን የሚገሌጽ ዝርዝር ማዘጋጀት፣
8. በተቀመጠው የጥራት ዯረጃና ፌሰት መሠረት መሄደን በየሳምንቱ የሚከታተሌ ኮሚቴ
ማቋቋም፣
9. እያንዲንደ የሥራ ክፌሌ ከዩኒቨርሲቲው ራዕይና ተሌዕኮ ጋር የተናበበ የራሱ ተሌዕኮ፣
ራዕይና አሊማ እንዱኖረው ማዴረግ፣
10. እያንዲንደ ሠራተኛ የሥራ ዝርዝር እንዱኖረው ማዴረግ፡፡
4.2.9 ከሀገር ውስጥና ከውጭ ሀገር ተቋማት ጋር አጋርነት መመስረት
የዩኒቨርሲቲው የአምስት ዒመት ስትራቴጂክ ዕቅዴ የውጪ ግንኙነትን በማጠናከር የገቢ መጠንን
ማሳዯግን፣ የስሌጠና ዴጋፌ ማግኘትን፣ የግብዒት ዴጋፌ ማግኘትን፣ የግንኙነት መስመርንና
መረብን ማሳዯግን ያሇመ ሲሆን እንዯሁም ዩኒቨርሲቲው ሇተሇያዩ ተቋማት የግብዒት፣ የገንዘብ፣
የስሌጠና ዴጋፌ ሇመስጠት እንዯሚችሌ ያስቀምጣሌ፡፡ በዚህም መሠረት በ2007 የስራ ዘመን
ዩኒቨርሲቲው ከተሇያዩ ተቋማት ጋር ግንኙነቶች ሇመፌጠር የመገናኛ መስመሮችና መረቦች መረጃ
ሇማሠራጨት አቅዶሌ፡፡ ይህንን ግብ ሇመምታት የሚከተለት አበይት ተግባራት ይከናወናለ፡-
1. የጋራ መግባቢያ ሰነዴ ዝግጅት ሊይ ስሌጠና መስጠትና ሰነደን ማዘጋጀት፣
2. ሇየተቋማቱ በሚመቻቸውና ባሊቸው ተሌዕኮ መሠረት የመግባቢያ ሰነድችን መሊክ፣
3. ከተቋማት ዴጋፌ ሇማግኝትና አብሮ መስራት የሚያስችሌ ፕሮፖዛሌ መቅረጽና
ማቅረብ፣
4. አስፇሊጊ የሆኑ ተቋማትን በመጎብኝት ዩኒቨርሲቲው ያሇውን ሁኔታ ማስረዲትና ወዯ
ዩኒቨርሲቲው በመጥራት ወዲጅነት ሇመፌጠር የሚያስችሌ ሥራ መስራት፣
5. የዩኒቨረሲቲውን መረጃ መረብ በየቀኑ ማዯስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ማሠራጨት፣
6. በየሁሇት ሳምንቱ በራሪ ወረቀቶችን ማሳተምና ማሰራጨት፣
7. የዪኒቨርሲቲውን ወርሃዊ ጋዜጣ መጀመር፣
8. የዩኒቨርሲቲዉን ሩብ ዒመት መጽሄት መጀመር፣
9. በዯቡብ ኤፌ. ኤም ትምህርታዊ ፕሮገራሞችን ማቅረብ፣
10. የዩኒቨርሲቲውን ማህበረሰብ ሬዱዮ ማቋቋም፣
11. በዩኒቨርሲቲው ሁኔታዎች ወቅታዊ ጋዜጣዊ መግሇጫዎችን በክሌሊዊ እና አገራዊ
ሚዱያዎች መስጠት፡፡
4.2.10 የሠራተኛው ዕውቀት፣ ክህልትና አመሇካከት ማሳዯግ
የሠራተኛውን ዕውቀት፣ ክህልትና አመሇካከት ማሳዯግ በስትራቴጂክ ዕቅደ ሊይ ሌዩ ትኩረት
የተሰጠው ቢሆንም በተሇይ በአገሪቱ ውስጥ ያለት ትምህርት ተቋማት አቅም ውስንነትና የውጭ
አገር ትምህርት ዕዴሌ እንዯሌብ አሇመገኘት በስትራቴጂክ ዕቅደ በተሊመው መሠረት ሇመሄዴ
25
አዲጋች ሁኔታን ይፇጥራሌ፡፡ ይሁን እንጂ ዩኒቨርሲቲው ራሱ በከፇታቸው፣ አገሪቱ ውስጥና ከአገር
ውጭ ባለ ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የመምህራንንና የሠራተኞችን ዕውቀት፣ ክህልትና
አመሇካከት ሇማሳዯግ 60 መምህራንን በሶስተኛ ዱግሪ፣ 45 መምህራንና 6 የአስተዲዯር ሠራተኞች
በሁሇተኛ ዱግሪ፣18 የቴክኒክ ረዲቶችንና 50 የአስተዲዯር ሠራተኞች በመጀመሪያ ዱግሪ፣ 20
የአስተዲዯር ሠራተኞችን በቴክኒክና ሙያ ስሌጠና፣ 60 የአስተዲዯር ሠራተኞችን በሁሇተኛ ዯረጃ
ትምህርት፣ እንዯዚሁም 200 ሠራተኞችን በጎሌማሶች ትምህርት ሇማስተማር ታስቧሌ፡፡ እነዚህን
ሇማሳካት የሚከተለትን አበይት ተግባራት ያከናውናሌ፡-
1. መምህራንን በሶስተኛ ዱግሪ ማስተማር፣
2. መምህራንን በሁሇተኛ ዱግሪ ማስተማር፣
3. የቴክኒክ ረዲቶችን በዱግሪ ማሰሌጠን
4. 6 የአስተዲዯር ሠራተኞችን በሁሇተኛ ዱግሪ ማስተማር፣
5. የአስተዲዯር ሠራተኞችን በመጀመሪያ ዱግሪ ማስተማር፣
6. የአስተዲዯር ሠራተኞችን በቴክኒክና ሙያ ማስተማር፣
7. የአስተዲዯር ሠራተኞችን በሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ማስተማር፣
8. የአስተዲዯር ሠራተኞችን በጎሌማሶች ትምህርት ማስተማር፣
9. የመምህራንና የአስተዲዯር ሠራተኞችን ቅጥር መፇጸም፣
10. በመረጃ ቴክኖልጂ አጠቃቀም፣ በግዥና ንብረት አስተዲዯር፣ በቢሮ ዕቃዎች ጥገናና
አጠቃቀምና በላልች ሊይ አጫጭር ስሌጠናዎችን መስጠት፣
11. በፕሮጀክት ፕሮፖዛሌና ፕሮፊይሌ፤ በዕቅዴና ሪፖርት ዝግጅት ሊይ ስሌጠና
መስጠት፣
12. የከፌተኛ ትምህርት ማስተማር ስሌጠና መስጠት፣
13. አዱስ ሇሚቀጠሩ ሰራተኞች የሥራ ሁኔታ ማብራሪያና ስሌጠና መስጠት፣
14. በስሌጣን ውክሌና፣ በሀሊፉነትና በተጠያቂነት ዙሪያ ሇሀሊፉዎች ስሌጠና መስጠት፣
15. የሠራተኞችን አፇጸጸም በመሇየት አስፇሊጊውን የአመራር ስርዒቶችን መፇጸም፣
16. ሚዛናዊ ውጤት ተኮር ስርዒት ሇእያንዲንደ ሠራተኛ መዘርጋት፣
17. እያንዲንደ የሥራ ክፌሌ ከሠራተኞቹ ጋር ሳምንታዊ ውይይትና ግምገማ ማካሄዴ፣
18. በአጠቃሊይ በዩኒቨርሲቲውና በስራ ክፌለ እንቅስቃሴ ሊይ በየወሩ በዲይረክቶሬት
ዯረጃ በመወያየት የመፌትሄ አቅጣጫ ማስቀመጥ፡፡
4.2.11 መሌካም አስተዲዯር ማስፇን
መሌካም አስተዲዯር ማስፇን ላልችን ዕይታዎች ሇማከናወንና ዕረካታን ሇማምጣት አይነተኛ ሚና
ስሇሚጫወት ሇአመራሮች በመሌካም አስተዲዯር ዙሪያ ሰባት የተሇያዩ ስሌጠናዎችን መስጠት፣
የሠራተኞችን ዕርካታ 90 በመቶ ማዴረስና በመሌካም አስተዲዯር መሇኪያ ኢንዯክስ 0.33
26
ሇማስመዝገብ ታቅዶሌ፡፡ ይህንን ዕቅዴ ሇማሳካት የሚከተለት አበይት ተግበራትን በመፇጸም
መሌካም አስተዲዯርን ሇማስፇን ታስቧሌ፡-
1. የህጎችን፣ የዯንቦችን፣ የስርዒቶችንና የፖሉሲዎችን መረጃዎች መሰብሰብ፣ ማጠናቀርና
መቅረጽ፣
2. የሴቶችን ተሳትፍ በአመራርነት ሇማሳዯግ ስርዒት መዘርጋት፣
3. የአካሌ ጉዲተኝነት ጉዲይ የሚከታተሌ ክፌሌ ማቋቋም፣
4. የተማሪዎችን የምግብ፣ የመኝታ፣ የመዝናኛና የህክምና አገሌግልት የሚከታተሌ
ከተማሪዎች፣ ከመምህራን እና ከሠራተኞች የተውጣጣ ኮሚቴ ማዋቀር፣
5. የሠራተኞችንና የመምህራንን የተሳትፍ ጉዲይና ጥቅማ ጥቅም የሚከታተሌ ኮሚቴ
ማዋቀርና መከታተሌ፣
6. ሇሠራተኞች የሌምዴ ሌውውጥና መዝናኛ ፕሮግራም የሚመራ ኮሚቴ ማዋቀርና
መከታተሌ፣
7. ሕግን የተከተሇ የዯረጃ ዕዴገትና ቅጥር ሥርዒትን ተከትል ባለት ክፌት መዯቦች
ሠራተኛ ማሟሊት፣
8. የኮሚቴ ተሳትፍ ዋጋ እንዱኖረው የሚያስችሌ ስርዒትና ዯንብ መዘርጋትና ተግባራዊ
ማዴረግ፣
9. የፀረ-ሙስና ጽ/ቤትንና የየግቢውን ማስተባበሪያዎች በማጠናከር በተሇይም ሇኪራይ
ሰብሳቢነት ተጋሊጭ በሆኑ ዘርፍች (ሇምሳላ በጊዢ፣ በሰራተኛ ቅጥር፣ በውል አበሌ፣
በተሸከርካሪ ነዲጅ አጠቃቀም፣ በሀሰት ትምህርት ማስረጃ፣ ተገቢ ያሌሆኑ ግንኙነቶች ..
ወዘተ) ኪራይ ሰብሳቢነትን የመታገሌ ባህሌ ማጎሌበት፣
10. የሥነ-ምግባር መሪሆዎችን ሇእያንዲንደ ሠራተኛ በጽሐፌ ማዴረስና በሥራ ክፌልች
በሚታይ ቦታ መሇጠፌና ማስቀመጥ፣
11. እያንዲንደ ሠራተኛ ማንነቱን የሚገሌጽ ባጅ እንዱሇብስና ዯረጃውን የጠበቀ
መታወቂያ እንዱኖር ማዴረግ፣
12. ያሌተማከሇ አሠራርን አጠናክሮ መቀጠሌ፣
13. ሇአመራሮች ስሌጠና መስጠት፣
14. የሠራተኞችን ዕርካታና የመሌካም አስተዲዯር ይዘት የሚሇካ መጠይቅ ማዘጋጀትና
ዕርካታውንና የመሌካም አስተዲዯር ይዘትን በየወሩ መሇካት፣ ውጤቱን በማጠናቀር
ሇውሳኔ ማቅረብ፣
15. የገቡትን ውሌ በአግባቡ ባሊተወጡ ሠራተኞችና አገሌግልት አቅራቢዎች ሊይ
አስፇሊጊውን የህግ አግባብ መፇጸም፡፡
4.2.12 መሠረተ-ሌማት ማሳዯግ
27
መሠረተ ሌማት ማስፊፊት ሇዩኒቨርሲቲው ረዥም ጊዜ ስኬት መሠረት የሚጥሌ እንዯመሆኑ
መጠን በዚህ ዒመት ከዚህ በፉት የተጀመሩትን መሠረት ሌማት ማጠናቀቅ እንዲሇ ሆኖ በአዱስ
መሌክ የማስፊፊት ሥራዎችን በመስራት 85 በመቶ የመረጃ ቴክኖጂ ሇሚፇሌጉ ሥራዎች
ቴክኖልጂውን ማሟሊት፣ 80 በመቶ የቢሮ እና የሊቦራቶሪ ዕቃዎችን ማሟሊት፣ እና በነጭ ሣርና
ጫሞ ካምፓሶች ቀሪ ጥቃቅን የግንባታ ሥራዎች እና በአባያ ካምፓስ የተጓተተው ሙለ በሙለ
እንዱጠናቀቁ ማዴረግ፣ በዋናው ግቢ እና በኩሌፍ ካምፓስ ሂዯታቸው የተጀመረና ተጨማሪ አዱስ
ግንባታዎች የተሻሇ አፇጻጸም እንዱኖራቸው እንዱሁም የአርባ ምንጭ ሆስፒታሌ ግንባታ
እንዱጀመር ማዴረግ፣ ሇመምህራን መኖሪያ የተገዙ ኮንድሚኒዬም ቤቶችን ግንባታ መጨረስና
መንገድችንና የውሃና ፌሳሽ መውረጃዎችን መገንባት፣ 5 ኪ.ሜ የውስጥ ሇውስጥ መንገዴ
መገንባት ሲሆን እነዚህን ግቦች ሇመምታት የሚከተለት ዋና ዋና ተግባራት ይከናወናለ፡-
1. የአዲዱስ ህንጻዎች ግንባታ ጨረታ ማውጣትና ግንባታ ማስጀመር፣
2. የተጀመሩት ግንባታዎች በተቀመጠሊቸው የጊዜ ሠላዲ መካሄዲቸውን መከታተሌ፣
3. ሇመምህራን መኖሪያነት የተገዙት ኮንድሚኒዬም ቤቶች ግንባታን ማጠናቀቅ፣
4. አገሌግልት የማይሰጡ የኮሚፒውተርና የመረጃ ቴክኖልጂ ዕቃዎችን፤ የመኪና፣
የኤላክትርክ፣ የኤላክትሮኒክስ፣ የውሃ መስመር፣ የጽዲት እና ላልችን በመሇየት ወዯ
ንብረት አስወጋጅ ኮሚቴ መሊክ፣
5. የተሇያዩ ሶፌትዌሮችን ማሊመዴ፣ ማበሌጸግና ሥራ ሊይ ማዋሌ፣
6. አስፇሊጊ የመረጃ ቴክኖልጂ ዕቃዎችንና አገሌግልቶችን ግዥ መፇጸም፣
7. የዩኒቨርሲቲውን የኤላክትሪክ መስመሮችንና የኤላክትሪክ ዕቃዎችን፣ የኤላክትሮኒክ
ዕቃዎች፣ የውሃና ፌሳሽ መስመሮችንና ዕቃዎች፣ የእንጨትና ብረታ ብረት ግብዒት
ዝርዝር መረጃዎችን በመያዝ ሉጠገኑና አዱስ ሉሰሩ የሚገባቸውን መስመሮች መሇየትና
መስራት፣
8. አዲዱስ ተሽከርካሪዎች፣ የተሽከርካሪዕቃዎች፣ የጋራጅ ዕቃዎችና ተያያዥነት ያሊቸው
የተሽከርካሪ ግብዒቶች፣ የኤላክትሪክ ዕቃዎች፣ የኤላክትሮኒክ ዕቃዎች፣ የውሃ
ሥራዎችና የፌሳሽ ዕቃዎች ሇግዥመጠየቂያ የሚሆን ዝርዝር ማዘጋጀት፣
9. ሇግቢው ችግኞችን መትክሌና የመንገዴ መሇያ ብረቶችን ማስገባት፣
10. የጎርፌ መውረጃ ቦዮችንና የእግረኛ መንገድችን በሸክሊ፣ በካኦሉንና በጌጠኛ ዴንጋዮች
በየግቢው መገንባት፣
11. የችግኝ ማፌሊትና ተከሊ መጀመር
12. የግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤትን በሰው ሀይሌ ማዯራጅና ሇምርምር፣ ሇማስተማሪያ፣
ሇግንባታና ሇገቢ ማመንጫ ማዋሌ፣
13. ዘመናዊ የእንስሳትና ንብ ዕርባታ መጀመር፣
14. አስፇሊጊ የሚገዙ ዕቃዎችንና አገሌግልቶች ጨረታ ማዉጣትና ግዥ መፇጸም
28
ክፌሌ አምስት፡ የዕቅዴ አተገባበር
እቅደ የውጤት ተኮር ሥርዒት አስተቃቀዴን እንዱሁም የእቅዴ ኡዯትን ተከትል የሚተገበር ነው፡፡
በዚህም መሠረት በዝግጅት ምዕራፌ ማሇትም ከሏምላ 1/2006 ዒ.ም እስከ መስከረም 30/2007 ዒ.ም
የአጭር ጊዜ ዕቅዴ ተዘጋጅቶ ሇተማሪ ቅበሊ አስበሊጊ ሁኔታዎች የሚሟለበት ጊዜ ይሆናሌ፡፡ በተግባር
ምዕራፌ ማሇትም ከጥቅምት1/2007 ዒ.ም እስከ ግንቦት 30/2007 ዒ.ም የታቀደተግባራት በተቀመጡ
ስታንዲርድች መሠረት የሚፇጸሙበት ሲሆን ከሰኔ 1/2007 ዒ.ም እስከ ሰኔ 30/2007 ዒ.ም የዒመቱ ሥራ
የሚጠቃሇሌበትና የሚገመገምበት የማጠቃሇያ ምዕራፌ ይሆናሌ፡፡ በዚህም መሰረት የዝግጅት ምእራፌ
ተግባራት ተቀምረው ቀርበዋሌ፡፡
5.1 አስተዲዯር ነክ ሥራዎች
 የዩኒቨርስቲ መምህራንና አስተዲዯር ዴጋፌ ሰጪ ሠራተኞች በዒመቱ የሥራ ክንውን እና
የ2007 ዕቅዴ ሊይ እንዱወያዩ ይዯረጋሌ፣
 በተማሪዎች አገሌግልት አሰጣጥ የሚታዩ ጉዴሇቶችን ሇማስወገዴ የተማሪዎች ድርሚተሪዎች
የፀረ-ተባይ ርጭት የሚያገኙበት፣ የመብራትና የውኃ መስመሮችን የመጠገን ሥራ፣ የምግብ
ቤት ሠራተኞች የሥራ ሌብሶችን የማሟሊት፣ የህክምና አገሌግልት ክሉኒኮችን የማሻሻሌ፣
የቤተ-መጻሕፌት አገሌግልት የማሻሻሌ እና ማስተካከሌ፣ የተማሪዎች መታወቂያና የሚሌ ካርዴ
በቂ ሁኔታ የማዘጋጀት፣ የተማሪዎችና የመምህራን መዝናኛዎችን የማመቻቸት ተግባራት፣
የተማሪዎችን ውጤት የማጠናቀርና ሇተማሪዎች ምዝገባ ሁኔታዎችን የማመቻቸት ተግባራት፣
የተማሪዎች መማሪያ ክፌልችን፣ ቤተ-መከራዎችንና ወርክሾፖችን በተገቢው ቁሳቁስ
የማዯራጀት ሥራዎችና አዱስ ፕሮግራሞች ቅዴመ-ሁኔታዎችነ የማመቻቸት
ትግባራትይከናወናለ፡፡
 በዩኒቨርስቲ ውስጥ ያሇውን የአስተዲዯር ሥርዒት ሇማሻሻሌ በፊይናንስና በጀት እንዱሁም
በግዢና ንብረት አስተዲዯር ዲይሬክቶሬቶች ሇተመዯቡት ሠራተኞች በፊይናንስ አጠቃቀምና
በንብረት አያያዝእንዯዚሁም በሰው ኃይሌ አስተዲዯር ስሌጠና ይሰጣሌ፡፡ ሇዩኒቨርሲቲያችን
ሇ2007 ዒ.ም የጸዯቀው በጀት በኮላጆችና አንስቲትዩቱ ባሌተማከሇ አሠራር እንዱተገበር ካሁን
ቀዯም በሚሠራበት ቀመር መሠረት ተከፊፌል በዚህ ዝግጅት ምዕራፌ እንዱወርዴ ይዯረጋሌ፡፡
 ከቦርዴ አባሊት ጋር በመሆን የ2006 ዒ.ም የሥራ አፇጻጸምን በመገምገም ሇ2007 የትምህርት
ዘመን ሰሊማዊ የመማር ማስተማር ሂዯት በተሳካ ሁኔታ እንዱከናወን የባሇዴርሻ አካሊት
ሚና ተሇይቶ በሁለም ዯረጃ ዕቅዴ ተዘጋጅቶ ወዯ ተግባር እንዱገባ ይዯረጋሌ፡፡
 በ2007 የትምህርት ዘመን በዕቅዲችን መሠረት የከፌተኛ ትምህርት ተሳትፍ በተማሪዎች
ቅበሊ መጠን ሇማሳዯግ እንዱቻሌ በሂዯት ሊይ ያለ ግንባታ ያለ የግንባታ ሥራዎች
በሚፊጠኑበት አግባብ ጥብቅ ክትትሌ ይዯረጋሌ፡፡
29
 በ2007 ዒ.ም የተሻሇ ሥራ ሇመሥራት በየዯረጃው ያለ መምህራንና የአስተዲዯር ዴጋፌ ሰጪ
ሰራተኖች ግምገማ ይካሄዲሌ፡፡
 የአካሌ ጉዲተኞችን ሌዩ ፌሊጎት ሇሟሟሊት የሚያስፇሌጉ ሁኔታዎች የማመቻቸት ጥረት
ይዯረጋሌ፣
 በትምህርት ሚ/ር አማካኝነት ሇተማሪዎችና ሰራተኞች የሚዘጋጁ ስሌጠናዎች የሚካሄደ
ይሆናሌ፡፡
5.2 ከመማር ማስተማር ጋር የተያያዙ ሥራዎች
 በትምህርት ሌማት ሰራዊት ግንባታ ዙሪያ የዩኒቨርስቲውን ማሕበረሰብ በቂ ግንዛቤ
አስጨብጦ በ2007 የትምህርት ዘመን ወዯ ተግባር እንዱገባ አስፇሊጊውን ዴጋፌና
ክትትሌ ይዯረጋሌ፡፡
 በዩኒቨርስቲዎቻችን የመምህራን አቅርቦት ሇማረጋገጥ ከ2006 ዒ.ም ምሩቃን መካከሌ
በረዲት ምሩቅነት በትምህርት ሚ/ር በኩሌ ተመሌምሇው ሇሚመጡት የምህንዴስና
መምህራንና በሇልች የትምህርት መስኮች ሇሚቀጠሩ መሠረታዊ በሆኑ ሀገራዊ ፖሉሲዎችና
ስትራቴጂዎች ሊይ የአቅም ግንባታ ሥራ በመሥራት የሙያውን ሥነ-ምግባር ጠብቀው
እንዱወጡ የማስቻሌ ሥራ ይሰራሌ፡፡
 የዩኒቨርሲቲውን የመምህራን ፌሊጏት መሰረት በመዴረግ ከአገር ውስጥና ከውጪ አገር
የመምህራን ቅጥር ይፇጸማሌ፡፡
ክፌሌ ስዴስት፡ የክትትሌና ግምገማ
በዩኒቨርሲቲው ዯረጃ የተዘጋጀው ዕቅዴ ጥቅሌ ሆኖ በዋነኝነት የዩኒቨርሲቲውን ስትራተጂክ ዕቅዴ
በመከተሌ ተሠርቷሌ፡፡ ኮላጆች፣ ዲይረክቶሬቶች፣ የትምህርት ክፌልች እና የስራክፌልች
የየራሳቸው ዒመታዊ ዕቅዴ ያሊቸው ሲሆን ዕቅዲቸው ከዩኒቨርሲቲ ዕቅዴ ጋር የተናበበ ሆኖ
ተጨማሪ ዝርዝር ተግባራት በእነዚህ ክፌልች ይኖራሌ፡፡ይህም ዝርዝር ዕቅዴ በስትራቴጂክ ዕቅዴ
ዲይረክቶሬት የሚቀመጥ ሲሆን በየሩብ ዒመቱ አፇጻጸም ከዕቅዴ ጋር በማመሳከር የሚስተዋለ
ክፌተቶች ሇውይይት የሚቀርቡ ይሆናለ፡፡ በየሩብ ዒመቱ በሚሇዩ ክፌተቶች መነሻ በሚዯረጉ
ውይይቶችና የጋራ ስምምነቶች መሰረት ዒመታዊ ዕቅደ በዩኒቨርሲቲ ዯረጃና በየእርከኑ ተከሌሶ
አፇጻጸምን ሇማሻሻሌ ጥረት የሚዯረግ ይሆናሌ፡፡ የዕቅዴ አፇጻጸም ስራ በዋነኝነትየስትራቴጂክ
ዕቅዴ ዲይረክቶሬት ሥራ ሆኖ የሚመሇከታቸው ኃሊፉዎች በሙለ በጉዲዩ ሊይ የሚሳተፈ
ይሆናሌ፡፡
30
በዚህም መሠረት የሚከተለት የክትትሌና ግምገማና ሥራዎች ይከናዎናለ፡
 ሳምንታዊ የግሇሰብ ዕቅዴ፣ ሪፖርትና ግምገማ በየሥራ ክፌሌ ዯረጃ ይከናወናሌ፣
 ወራዊ የሥራ ክፌሌ ዕቅዴ ክሇሳ፣ሪፖርትና ግምገማ በኮላጆችና በዲይረክቶረቶች ዯረጃ
ይከናወናሌ፡፡
 በየሁሇት ወራት የኮላጆችና የዲይረክቶሬቶች ዕቅዴ ክሇሳ፣ ሪፖርትና ግምገማ
በሚመሇከታቸው ም/ፕረዝዯንቶች ዯረጃ ይከናወናሌ፡፡
 በየሩብ ዒመት የዩኒቨርሲቲው ዕቅዴ ክሇሳ፣ሪፖርትና ግምገማ በዩኒቨርሲቲው ካውንስሌ
ዯረጃ ይከናወናሌ፡፡
 ከቦርዴ አባሊት ጀምሮ በዩኒቨርሲቲው ግቢዎች በአካሌ በመገኘት የመስክ ምሌከታና
ከተማሪዎች፣ መምህራንና ሰራተኞች ገር ውይይት ይዯረጋሌ፡፡
በተጨማሪም የዕቅዴ አፇጻጸም ኦዱት አሰራር ተግባራዊ በማዴረግ እያንዲንደ የሥራ ክፌሌ
ካቀዯው አንጻርና ካሇበት ኃሊፉነትና ስሌጣን በመነሳት የአፇጻጸም ትንታኔ መስጠት የሚያስችሌ
ሥርዒት በመዘርጋት ይህንን የሚከታተሌ ኮሚቴ በማቋቋም ክትትሌ የሚዯረግ ይሆናሌ፡፡
31
ሰንጠረዥ 9. ዝርዝር ተግባራትና የአፇጻጸም ጊዜ ሰሇዲ
ዕይታ
የዕይታክብ
ዯት
ስትራቴጂያዊግ
ብ
ከስትራቴጂያዊ
ግብየሚጠበቅ
ውጤት
የግብክብዯት
መጠን
ስትራቴጂያዊ
ግቡን
ሇማሳካት
የሚከናዎኑ
ተግባራት
መሇኪያ
የዒመቱዑሊማ
የ1ኛመንፇቅ
ዒመትክንውን
3ኛሩብ
ዒመትዕቅዴ
4ኛሩብ
ዒመትዕቅዴ
ዕቅዯዴ
ፇጻሚ
ምር
መል
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 የተማሪዎችን ምዝገባ፣ ዴሌዯሊና
ትምህርት አጀማመር በጊዜ
ሰላዲው መሠረት መሆኑን
መከታተሌ
በዙር 2 1 - 1 አካ/ጉ/ም
/ፕ/ት፣ኢ
ንስቲትዩ
ቱና
ኮላጆች
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 ተማሪዎች ከመጡበት ቦታ ጀምሮ
ያሇውን መረጃ ተጠናቅሮ መያዙን
ማረጋገጥ
በካም
ፓስ
ቁጥር
6 6 - - አካ/ጉ/ም
/ፕ/ት፣
ኢንስቲ
ትዩቱና
ኮላጆች
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 የኮርስ ዴሌዴሌ ከሶስት ሳምንት
በፉት አስቀዴሞ መጨረስና
መ/ራን ሇሚያስተምሩት ኮርስ
የኮርስ አውትሊየን
ማዘጋጀታቸውን ማረጋገጥ
በካም
ፓስ
ቁጥር
12 6 - 6 አካ/ጉ/ም
/ፕ/ት፣
ኢንስቲ
ትዩቱና
ኮላጆች
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 ሇሴቶች፤ ሇአካሌ ጉዲተኞችና
ከታዲጊ ክሌሌ ሇመጡ ሌዩ
ትኩረት በመስጠትየመጀመሪያ
ዒመት ተማሪዎች የትምህርት
ክፌሌ ዴሌዯሊ በፌሊጎትና
በተገቢነት ሊይ የተመሰረተ
እንዱሆን ማዴረግ
በዙር 1 1 - - አካ/ጉ/ም
/ፕ/ት፣
ኢንስቲ
ትዩቱና
ኮላጆች
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 የመምህራን የኮርስ ዴሌዴሌ
በትምህርት ዝግጁነት መሰረት
መሆኑንና ፌትሏዊ መሆኑን
ማረጋገጥ
በመቶ
ኛ
100 100 - 100 አካ/ጉ/ም
/ፕ/ት፣
ኢንስቲ
ትዩቱና
ኮላጆች
32
ዕይታ
የዕይታክብ
ዯት
ስትራቴጂያዊግ
ብ
ከስትራቴጂያዊ
ግብየሚጠበቅ
ውጤት
የግብክብዯት
መጠን
ስትራቴጂያዊ
ግቡን
ሇማሳካት
የሚከናዎኑ
ተግባራት
መሇኪያ
የዒመቱዑሊማ
የ1ኛመንፇቅ
ዒመትክንውን
3ኛሩብ
ዒመትዕቅዴ
4ኛሩብ
ዒመትዕቅዴ
ዕቅዯዴ
ፇጻሚ
ምር
መል
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 በመጀመሪያዉቀንየመጀመሪያዉን
ክፌሌትምህርትንበሁለምክፌልች
ማስጀመር
በትም
/ት
ክፇል
ች
ቁጥር
ቤየሴ
ሚሰተሩ
39 39 - አካ/ጉ/ም
/ፕ/ት፣
ኢንስቲ
ትዩቱና
ኮላጆች
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 ተማሪ ተኮር ትምህርት አሰጣጥን
ተግባራዊ ማዯረግ
በመቶ
ኛ
100 100 100 100 አካ/ጉ/ም
/ፕ/ት፣
ኢንስቲ
ትዩቱና
ኮላጆች
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 ተከታታይ ምዘና መዯረጉን ፤
የምዘና ውጤት በወቅቱ እየተገሇፀ
መሆኑን ማረጋገጥ፡፡
ዙር 4 2 1 1 አካ/ጉ/ም
/ፕ/ት፣
ኢንስቲ
ትዩቱና
ኮላጆች
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 የትምህርት አሰጣጥን በማሻሻሌ
የተማሪዎች መጠነ-ማቋረጥን ወዯ
5 % ዝቅ ማዴረግ
በመቶ
ኛ
‹5% ‹5% - ‹5% አካ/ጉ/ም
/ፕ/ት፣
ኢንስቲ
ትዩቱና
ኮላጆች
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 ሇሴቶችና በትምህርታቸዉ ዯካማ
ዉጤት ሊሊቸዉ በተመረጡ
ትምህርቶች ቲቶሪያሌ መስጠት
በተማ
ሪ
ቁጥር
1000 1000 - - አካ/ጉ/ም
/ፕ/ት፣
ኢንስቲ
ትዩቱና
ኮላጆች
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 ሇተማሪዎች መማሪያ ክፌልች
የሚውለ ወንበር ማሟሊት
በቁጥ
ር
5000 1383 2000 1717 አካ/ጉ/ም
/ፕ/ት፣
ኢንስቲ
ትዩቱና
ኮላጆች
33
ዕይታ
የዕይታክብ
ዯት
ስትራቴጂያዊግ
ብ
ከስትራቴጂያዊ
ግብየሚጠበቅ
ውጤት
የግብክብዯት
መጠን
ስትራቴጂያዊ
ግቡን
ሇማሳካት
የሚከናዎኑ
ተግባራት
መሇኪያ
የዒመቱዑሊማ
የ1ኛመንፇቅ
ዒመትክንውን
3ኛሩብ
ዒመትዕቅዴ
4ኛሩብ
ዒመትዕቅዴ
ዕቅዯዴ
ፇጻሚ
ምር
መል
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 ሇተማሪ መመገቢያ አዲራሾች
ጠረጴዛ ማሟሊት
በቁጥ
ር
1000 - 500 500 አካ/ጉ/ም
/ፕ/ት፣
ኢንስቲ
ትዩቱና
ኮላጆች
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 ሇቤተ-መጽሀፌት ጠረጴዛ ማሟሊት
በቁጥ
ር
500 0 - 500 አካ/ጉ/ም
/ፕ/ት፣
ኢንስቲ
ትዩቱና
ኮላጆች
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 ሇተማሪ ቤተ-መጽሀፌትና
መመገቢያ አዲራሾች የሚውለ
ወንበር ማሟሊት
በቁጥ
ር
2000 0 - 2000 አካ/ጉ/ም
/ፕ/ት፣
ኢንስቲ
ትዩቱና
ኮላጆች
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 ሇመማሪያ ክፌልች ጥቁርና ነጭ
ሰላዲ ማሟሊት
በቁጥ
ር
ነጭ
170
ጥ170
ጥ 22
ነ1
- ጥ148
ነ169
አካ/ጉ/ም
/ፕ/ት፣
ኢንስቲ
ትዩቱና
ኮላጆች
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 የማጣቀሻ መጸሏፌት በግዥ
ማቅረብ
በቁጥ
ር
5000 82 2009 2009 አካ/ጉ/ም
/ፕ/ት፣
ኢንስቲ
ትዩቱና
ኮላጆች
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 ሇመምህራን አገሌግልት የሚውለ
የቢሮ ቁሳቁሶችን ማሟሊት (ሊፕ
ቶፕ፣ ጠረጴዛና ወንበር ሸሌፌ)
በቁጥ
ር
350፤
350፤
200
181/0
/0
- 169/3
50/35
0
አካ/ጉ/ም
/ፕ/ት፣
ኢንስቲ
ትዩቱና
ኮላጆች
34
ዕይታ
የዕይታክብ
ዯት
ስትራቴጂያዊግ
ብ
ከስትራቴጂያዊ
ግብየሚጠበቅ
ውጤት
የግብክብዯት
መጠን
ስትራቴጂያዊ
ግቡን
ሇማሳካት
የሚከናዎኑ
ተግባራት
መሇኪያ
የዒመቱዑሊማ
የ1ኛመንፇቅ
ዒመትክንውን
3ኛሩብ
ዒመትዕቅዴ
4ኛሩብ
ዒመትዕቅዴ
ዕቅዯዴ
ፇጻሚ
ምር
መል
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 ከመምህራን፣ ሠራተኞችና
ተማሪዎች ጋር አጠቃሊይ
ውይይት ማዴረግ
በቁጥ
ር
2/2/2 1/1/1 - 1/1/1 አካ/ጉ/ም
/ፕ/ት፣
ኢንስቲ
ትዩቱና
ኮላጆች
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 የመምህራን ጋወን ማሟሊት በቁጥ
ር
500 500 - - አካ/ጉ/ም
/ፕ/ት፣
ኢንስቲ
ትዩቱና
ኮላጆች
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2
የተማሪዎችን የሥነ-ምግባር
ዯንብ ማስተዋወቅ፤ መብትና
ግዳታቸዉን ማስገንዘብ
በመረ
ጃዎች
መጠ
ን
1 1 - -
አካ/ጉ/ም
/ፕ/ት፣
ኢንስቲ
ትዩቱ፣
ኮላጆችና
ተማሪዎ
ች አገ/ት
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 የመጻህፌት ጥረዛና የፍቶ ኮፒ
አገሌግልት ማከናወን
በቁጥ
ር
800 0 300 500 አካ/ጉ/ም
/ፕ/ት፣
ቤተ-
መጻህፌ
ት
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2
ከተማሪዎች ጋር በየመንፇቅ
ዒመቱ ውይይት ማዴረግ
ቁጥር 2 1 1 -
አካ/ጉ/ም
/ፕ/ት፣
ተማሪዎ
ች አገ/ት
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 ከተመራቂ ተማሪዎች ጋር
የአብሮነት ቆይታ(የተመራቂ
ተማሪዎች ምሽት) መዴረክ
መፌጠር
ቁጥር 1 0 - 1
አስ/ሌ/ም
/ፕ/ት፣
ተማሪዎ
ች አገ/ት
35
ዕይታ
የዕይታክብ
ዯት
ስትራቴጂያዊግ
ብ
ከስትራቴጂያዊ
ግብየሚጠበቅ
ውጤት
የግብክብዯት
መጠን
ስትራቴጂያዊ
ግቡን
ሇማሳካት
የሚከናዎኑ
ተግባራት
መሇኪያ
የዒመቱዑሊማ
የ1ኛመንፇቅ
ዒመትክንውን
3ኛሩብ
ዒመትዕቅዴ
4ኛሩብ
ዒመትዕቅዴ
ዕቅዯዴ
ፇጻሚ
ምር
መል
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 የተማሪዎችን የምግብ፣ የጤና፣
የመኝታና የመዝናኛ
አገሌግልቶች (በመጠን፣ በጥራትና
በጊዜ) መቅረባቸውን በየሳምንቱ
መከታተሌ
ቁጥር 40 16 12 12
አስ/ሌም/
ፕ/ት፣
ተማሪዎ
ች አገ/ት
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 የህክምና ድክተሮች በሁለም
ካምፓሶች በቀን ሇተወሰነ ሰዒት
እንዱሰሩና ተማሪዎች የ24 ሰዒት
የክሉኒክ አገሌግልት እንዱያገኙ
ማዴረግና መከታተሌ
በቁጥ
ር
5 5 - - አስ/ሌ/ም
/ፕ/ት፣
ተማሪዎ
ች አገ/ት
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 የሥነ ተዋሌድ ጤናና ኤች አይ
ቪ ኤዴስን እንዱሁም ላልች
ተሊሊፉ በሽታዎችን ሇመከሊከሌ
የኮንድም ሥርጭትና የጤና
ምርመራ ማካሄዴ
በቁጥ
ር
30000 18000 6000 6000 አስ/ሌ/ም
/ፕ/ት፣
ተማሪዎ
ች አገ/ት
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 በየካምፓሱ የተማሪዎች ሕብረት
ተወካይ ያሇበት ኮሚቴ በማዋቀር
የምግብ ጥሬ ዕቃ አቅርቦትን
መከታተሌ
በቁጥ
ር
5 5 - - አስ/ሌ/ም
/ፕ/ት፣
ተማሪዎ
ች አገ/ት
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 ሇተማሪዎች ህብረት እና ክበባት
ቢሮዎችና የተሇያዩ ግብዒቶች
እንዱሟለ ማዴረግ
በመቶ
ኛ
100 30 30 40 አስ/ሌ/ም
/ፕ/ት፣
ተማሪዎ
ች አገ/ት
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2
ሇዕቃ አቅራቢዎች የዕቃ አገባብና
አረካከብ ስርዒት የሚያሳይ በራሪ
ወረቀት ማዘጋጀት
በበራ
ሪ
ወረቀ
ት
ቁጥር
4 2 - 2
አስ/ሌ/ም
/ፕ/ት፣
ግዢና
ን/አስ/ር
36
ዕይታ
የዕይታክብ
ዯት
ስትራቴጂያዊግ
ብ
ከስትራቴጂያዊ
ግብየሚጠበቅ
ውጤት
የግብክብዯት
መጠን
ስትራቴጂያዊ
ግቡን
ሇማሳካት
የሚከናዎኑ
ተግባራት
መሇኪያ
የዒመቱዑሊማ
የ1ኛመንፇቅ
ዒመትክንውን
3ኛሩብ
ዒመትዕቅዴ
4ኛሩብ
ዒመትዕቅዴ
ዕቅዯዴ
ፇጻሚ
ምር
መል
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2
የሰራተኞችን የዯንብ ሌብስ፣
ሇንጽህናና ሇዯህንነት
የሚያገሇግለ ግብዒቶችን ማሟሊት
በሰራ
ተኛ
ቁጥር
4000 0 - 4000
አስ/ሌ/ም
/ፕ/ት፣
የሰው
ሃብት
አስ/ር
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 ሇ2007 ዒ.ም ተማሪዎች ቅበሊ
የመመገቢያ አዲራሾችና መኝታ
ክፌልች ጥገና ማካሄዴና የጸረ-
ጸባይ ከሚካሌ ርጭት ማካሄዴ
በመቶ
ኛ
100 100 - - አስ/ሌ/ም
/ፕ/ት፣
ተማሪዎ
ች አገ/ት
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2
ከሠራተኞች ጋር በየመንፇቀ-
ዒመቱ ውይይት ማካሄዴ
ቁጥር 2 - 1 -
አስ/ሌ/ም
/ፕ/ት፣
የሰው
ሃብት
አስ/ር
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2
ከሠራተኞች ጋር የአብሮነት
ቆይታ መዴረክ መፌጠር
ቁጥር 2 1 - 1
አስ/ሌ/ም
/ፕ/ት፣
የሰው
ሃብት
አስ/ር
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2
ሇመምህራንና ሇሠራተኞች ቢሮ
ማሟሊት
ቁጥር 300 54 146 100
አስ/ሌ/ም
/ፕ/ት፣
የይዞታ
ሌማት
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2
ሇመምህራን የመኖሪያ ቤት
መስጠት
ቁጥር 300 150 - 150
አስ/ሌ/ም
/ፕ/ት፣
የይዞታ
ሌማት
37
ዕይታ
የዕይታክብ
ዯት
ስትራቴጂያዊግ
ብ
ከስትራቴጂያዊ
ግብየሚጠበቅ
ውጤት
የግብክብዯት
መጠን
ስትራቴጂያዊ
ግቡን
ሇማሳካት
የሚከናዎኑ
ተግባራት
መሇኪያ
የዒመቱዑሊማ
የ1ኛመንፇቅ
ዒመትክንውን
3ኛሩብ
ዒመትዕቅዴ
4ኛሩብ
ዒመትዕቅዴ
ዕቅዯዴ
ፇጻሚ
ምር
መል
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2
በስራቸው መሌካም አፇጻጸም
ሊሳዩ ስራ ክፌልችና ሰራተኞች
ማበረታቻ ሽሌማት መስጠት
ቁጥር
100 0 - 100
አስ/ሌ/ም
/ፕ/ት፣
የሰው
ሃብት
አስ/ር
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2
የሠራተኞች የቅሬታ ማቅረቢያና
ሠራተኞች ዩኒቨርሲቲውን ሲሇቁ
የመሌቀቂያ ቃሇመጠይቅ ስርዒት
ማዘጋጀት
ቁጥር 2 2 - -
አስ/ሌ/ም
/ፕ/ት፣
የሰው
ሃብት
አስ/ር
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 የፍቶ ኮፒና የጽሐፌ
አገሌግልት መስጫ ማዕከሊት
በተመጣጣኝ ዋጋ ሇተማሪዎች
አገሌግልት እንዱሰጡ ማመቻቸት
ቁጥር 9 6 - 3 ምር/ማ/
አ/ም/ፕ/
ት፣ ገቢ
ማ/ዲ/ር
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
የመምህራን፣የተመሪዎችን አና
የሠራተኞችን መዝናኛ ቦታዎች፣
ካፌተሪያዎች፣ ቢሮዎች፣ ሽንት
ቤቶችና በኣጠቃሊይ ግቢው የፀዲ
እና መምር ማስተማሩ ምቹ
መሆኑን መከታተሌ፣
በዙር 24 6 12 6 ፕ/ጽ/ቤ
ት እና
ሁለ
አቀፌ
ሴክተር
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
2 የምግብ፣ ቡናና ሻይ አገሌግልት
መስጫ ማዕከሊት በተመጣጣኝ
ዋጋ ሇተማሪዎችና መምህራን
አገሌግልት እንዱሰጡ ማመቻቸት
ቁጥር 16 6 5 5 ምር/ማ/
አ/ም/ፕ/
ት፣ ገቢ
ማ/ዲ/ር
ዯንበኛ
20% የጨመረ
የዯንበኞችዕ
ርካታ
90%
የረኩ
ዯንበኞች
2 የፅሕፇት መሳሪያዎችን፣ የንፅህና
ዕቃዎችንና ላልችን መሽጫ
ማዕከሊት ሇተማሪዎችና
መምህራን አገሌግልት እንዱሰጡ
ማመቻቸት
ቁጥር 4 2 - 2 ምር/ማ/
አ/ም/ፕ/
ት፣ ገቢ
ማ/ዲ/ር
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised
2nd quarter report 2007 revised

More Related Content

What's hot

Bsc presentation1
Bsc presentation1Bsc presentation1
Bsc presentation1Ephrem Tafesse
 
2011 edited berhanu taye training need assessment
2011 edited berhanu taye training need assessment 2011 edited berhanu taye training need assessment
2011 edited berhanu taye training need assessment berhanu taye
 
ራስን የማብቃት ዕቅድ የዕቅዱ ባለቤት፡-ብርሃኑ ታደሰ 2007 -_copy_doc
ራስን የማብቃት ዕቅድ የዕቅዱ ባለቤት፡-ብርሃኑ ታደሰ  2007 -_copy_docራስን የማብቃት ዕቅድ የዕቅዱ ባለቤት፡-ብርሃኑ ታደሰ  2007 -_copy_doc
ራስን የማብቃት ዕቅድ የዕቅዱ ባለቤት፡-ብርሃኑ ታደሰ 2007 -_copy_docberhanu taye
 
Tvet strategy presentation
Tvet strategy presentationTvet strategy presentation
Tvet strategy presentationberhanu taye
 
_BSC- MOF.ppt
_BSC- MOF.ppt_BSC- MOF.ppt
_BSC- MOF.pptselam49
 
Presentation ekid.pptx
Presentation ekid.pptxPresentation ekid.pptx
Presentation ekid.pptxBereketTesfaye23
 
Questionnaire
  Questionnaire  Questionnaire
Questionnaireberhanu taye
 
Presentation tvet 2 edited
Presentation tvet 2 editedPresentation tvet 2 edited
Presentation tvet 2 editedberhanu taye
 
Tvet supervision 1(6)lll
Tvet supervision 1(6)lllTvet supervision 1(6)lll
Tvet supervision 1(6)lllberhanu taye
 
20142022 berhanu training_education_development_need_assessment [read-only]
20142022 berhanu training_education_development_need_assessment [read-only]20142022 berhanu training_education_development_need_assessment [read-only]
20142022 berhanu training_education_development_need_assessment [read-only]berhanu taye
 
Action research on work place conflict and strategy to solve the problem
Action research on work place conflict and strategy to solve the problemAction research on work place conflict and strategy to solve the problem
Action research on work place conflict and strategy to solve the problemberhanu taye
 
BSC for Refugees and Returnees Service Ginbot 2014.pptx
BSC for Refugees and Returnees Service Ginbot 2014.pptxBSC for Refugees and Returnees Service Ginbot 2014.pptx
BSC for Refugees and Returnees Service Ginbot 2014.pptxselam49
 
Education and Training for All ACTION RESEARCH ET -.pdf
Education and Training for All  ACTION RESEARCH ET -.pdfEducation and Training for All  ACTION RESEARCH ET -.pdf
Education and Training for All ACTION RESEARCH ET -.pdfberhanu taye
 
Leadership for RRS - 2014.pdf
Leadership for RRS - 2014.pdfLeadership for RRS - 2014.pdf
Leadership for RRS - 2014.pdfselam49
 
Training need assessment tot
Training need assessment totTraining need assessment tot
Training need assessment totberhanu taye
 
Organizational change
Organizational changeOrganizational change
Organizational changeSarang Bharadwaj
 
Life Skill Training PPT Final Aug 19.pptx
Life Skill Training PPT Final Aug 19.pptxLife Skill Training PPT Final Aug 19.pptx
Life Skill Training PPT Final Aug 19.pptxMasreshaA
 
CascadingAvcg.pptx
CascadingAvcg.pptxCascadingAvcg.pptx
CascadingAvcg.pptxesmailali13
 
Leader ship 1
Leader ship 1Leader ship 1
Leader ship 1berhanu taye
 

What's hot (20)

Bsc presentation1
Bsc presentation1Bsc presentation1
Bsc presentation1
 
2011 edited berhanu taye training need assessment
2011 edited berhanu taye training need assessment 2011 edited berhanu taye training need assessment
2011 edited berhanu taye training need assessment
 
ራስን የማብቃት ዕቅድ የዕቅዱ ባለቤት፡-ብርሃኑ ታደሰ 2007 -_copy_doc
ራስን የማብቃት ዕቅድ የዕቅዱ ባለቤት፡-ብርሃኑ ታደሰ  2007 -_copy_docራስን የማብቃት ዕቅድ የዕቅዱ ባለቤት፡-ብርሃኑ ታደሰ  2007 -_copy_doc
ራስን የማብቃት ዕቅድ የዕቅዱ ባለቤት፡-ብርሃኑ ታደሰ 2007 -_copy_doc
 
Tvet strategy presentation
Tvet strategy presentationTvet strategy presentation
Tvet strategy presentation
 
_BSC- MOF.ppt
_BSC- MOF.ppt_BSC- MOF.ppt
_BSC- MOF.ppt
 
Presentation ekid.pptx
Presentation ekid.pptxPresentation ekid.pptx
Presentation ekid.pptx
 
Questionnaire
  Questionnaire  Questionnaire
Questionnaire
 
Presentation tvet 2 edited
Presentation tvet 2 editedPresentation tvet 2 edited
Presentation tvet 2 edited
 
Tvet supervision 1(6)lll
Tvet supervision 1(6)lllTvet supervision 1(6)lll
Tvet supervision 1(6)lll
 
20142022 berhanu training_education_development_need_assessment [read-only]
20142022 berhanu training_education_development_need_assessment [read-only]20142022 berhanu training_education_development_need_assessment [read-only]
20142022 berhanu training_education_development_need_assessment [read-only]
 
Action research on work place conflict and strategy to solve the problem
Action research on work place conflict and strategy to solve the problemAction research on work place conflict and strategy to solve the problem
Action research on work place conflict and strategy to solve the problem
 
BSC for Refugees and Returnees Service Ginbot 2014.pptx
BSC for Refugees and Returnees Service Ginbot 2014.pptxBSC for Refugees and Returnees Service Ginbot 2014.pptx
BSC for Refugees and Returnees Service Ginbot 2014.pptx
 
Education and Training for All ACTION RESEARCH ET -.pdf
Education and Training for All  ACTION RESEARCH ET -.pdfEducation and Training for All  ACTION RESEARCH ET -.pdf
Education and Training for All ACTION RESEARCH ET -.pdf
 
Presentation1
Presentation1Presentation1
Presentation1
 
Leadership for RRS - 2014.pdf
Leadership for RRS - 2014.pdfLeadership for RRS - 2014.pdf
Leadership for RRS - 2014.pdf
 
Training need assessment tot
Training need assessment totTraining need assessment tot
Training need assessment tot
 
Organizational change
Organizational changeOrganizational change
Organizational change
 
Life Skill Training PPT Final Aug 19.pptx
Life Skill Training PPT Final Aug 19.pptxLife Skill Training PPT Final Aug 19.pptx
Life Skill Training PPT Final Aug 19.pptx
 
CascadingAvcg.pptx
CascadingAvcg.pptxCascadingAvcg.pptx
CascadingAvcg.pptx
 
Leader ship 1
Leader ship 1Leader ship 1
Leader ship 1
 

Viewers also liked

Krok 1 - 2015 Base (General Medicine)
Krok 1 - 2015 Base (General Medicine)Krok 1 - 2015 Base (General Medicine)
Krok 1 - 2015 Base (General Medicine)E_neutron
 
2010 Management protocol on selected obstetric topics,Federal Democratic Repu...
2010 Management protocol on selected obstetric topics,Federal Democratic Repu...2010 Management protocol on selected obstetric topics,Federal Democratic Repu...
2010 Management protocol on selected obstetric topics,Federal Democratic Repu...Fraol Desta
 
A4 obstetrics note
A4 obstetrics noteA4 obstetrics note
A4 obstetrics noteMesfin Mulugeta
 
Abortion power point
Abortion power pointAbortion power point
Abortion power pointldkoziol
 

Viewers also liked (6)

Krok 1 - 2015 Base (General Medicine)
Krok 1 - 2015 Base (General Medicine)Krok 1 - 2015 Base (General Medicine)
Krok 1 - 2015 Base (General Medicine)
 
Maternity 2013
Maternity 2013Maternity 2013
Maternity 2013
 
2010 Management protocol on selected obstetric topics,Federal Democratic Repu...
2010 Management protocol on selected obstetric topics,Federal Democratic Repu...2010 Management protocol on selected obstetric topics,Federal Democratic Repu...
2010 Management protocol on selected obstetric topics,Federal Democratic Repu...
 
A4 obstetrics note
A4 obstetrics noteA4 obstetrics note
A4 obstetrics note
 
Abortion power point
Abortion power pointAbortion power point
Abortion power point
 
Pulmonary edema
Pulmonary edemaPulmonary edema
Pulmonary edema
 

Similar to 2nd quarter report 2007 revised

Mekelle Institute Of Technology[1].pptx.
Mekelle Institute Of Technology[1].pptx.Mekelle Institute Of Technology[1].pptx.
Mekelle Institute Of Technology[1].pptx.HagosK
 
Final edited training module
Final edited training module  Final edited training module
Final edited training module berhanu taye
 
Kaizen implementation from plan support in tvet institute
Kaizen implementation from plan support in tvet instituteKaizen implementation from plan support in tvet institute
Kaizen implementation from plan support in tvet instituteberhanu taye
 
Amended for short term training only
Amended for short term training only Amended for short term training only
Amended for short term training only berhanu taye
 
Tvet supervision 1
Tvet supervision 1Tvet supervision 1
Tvet supervision 1berhanu taye
 
Tvet strategy training berhanu tadesse taye for students, leaders and commu...
Tvet strategy training berhanu tadesse taye for students,   leaders and commu...Tvet strategy training berhanu tadesse taye for students,   leaders and commu...
Tvet strategy training berhanu tadesse taye for students, leaders and commu...berhanu taye
 
Technical vocational education_(tvet)_institutional_establishment_and_other_p...
Technical vocational education_(tvet)_institutional_establishment_and_other_p...Technical vocational education_(tvet)_institutional_establishment_and_other_p...
Technical vocational education_(tvet)_institutional_establishment_and_other_p...berhanu taye
 
BGREB-TELD-School Principals Efficiency.pdf
BGREB-TELD-School Principals Efficiency.pdfBGREB-TELD-School Principals Efficiency.pdf
BGREB-TELD-School Principals Efficiency.pdfKassahunBelayneh2
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4Ethiopian Sugar Corporation
 
memory Quarter Report method DE.pptx
memory Quarter Report method DE.pptxmemory Quarter Report method DE.pptx
memory Quarter Report method DE.pptxJIBRILALI9
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 3. ቁጥር 2 መስከረም 2007
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 3. ቁጥር 2 መስከረም 2007ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 3. ቁጥር 2 መስከረም 2007
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 3. ቁጥር 2 መስከረም 2007Ethiopian Sugar Corporation
 
Ttlm data analisis doc3
Ttlm data analisis doc3Ttlm data analisis doc3
Ttlm data analisis doc3berhanu taye
 
National fishery and Aquatic Life Research Center 2011 Annual report
National fishery and Aquatic Life Research Center 2011 Annual reportNational fishery and Aquatic Life Research Center 2011 Annual report
National fishery and Aquatic Life Research Center 2011 Annual reportEyob Bezabeh
 

Similar to 2nd quarter report 2007 revised (14)

mikir bet 2.pptx
mikir bet 2.pptxmikir bet 2.pptx
mikir bet 2.pptx
 
Mekelle Institute Of Technology[1].pptx.
Mekelle Institute Of Technology[1].pptx.Mekelle Institute Of Technology[1].pptx.
Mekelle Institute Of Technology[1].pptx.
 
Final edited training module
Final edited training module  Final edited training module
Final edited training module
 
Kaizen implementation from plan support in tvet institute
Kaizen implementation from plan support in tvet instituteKaizen implementation from plan support in tvet institute
Kaizen implementation from plan support in tvet institute
 
Amended for short term training only
Amended for short term training only Amended for short term training only
Amended for short term training only
 
Tvet supervision 1
Tvet supervision 1Tvet supervision 1
Tvet supervision 1
 
Tvet strategy training berhanu tadesse taye for students, leaders and commu...
Tvet strategy training berhanu tadesse taye for students,   leaders and commu...Tvet strategy training berhanu tadesse taye for students,   leaders and commu...
Tvet strategy training berhanu tadesse taye for students, leaders and commu...
 
Technical vocational education_(tvet)_institutional_establishment_and_other_p...
Technical vocational education_(tvet)_institutional_establishment_and_other_p...Technical vocational education_(tvet)_institutional_establishment_and_other_p...
Technical vocational education_(tvet)_institutional_establishment_and_other_p...
 
BGREB-TELD-School Principals Efficiency.pdf
BGREB-TELD-School Principals Efficiency.pdfBGREB-TELD-School Principals Efficiency.pdf
BGREB-TELD-School Principals Efficiency.pdf
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4
 
memory Quarter Report method DE.pptx
memory Quarter Report method DE.pptxmemory Quarter Report method DE.pptx
memory Quarter Report method DE.pptx
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 3. ቁጥር 2 መስከረም 2007
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 3. ቁጥር 2 መስከረም 2007ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 3. ቁጥር 2 መስከረም 2007
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 3. ቁጥር 2 መስከረም 2007
 
Ttlm data analisis doc3
Ttlm data analisis doc3Ttlm data analisis doc3
Ttlm data analisis doc3
 
National fishery and Aquatic Life Research Center 2011 Annual report
National fishery and Aquatic Life Research Center 2011 Annual reportNational fishery and Aquatic Life Research Center 2011 Annual report
National fishery and Aquatic Life Research Center 2011 Annual report
 

More from Mesfin Mulugeta (20)

Outbreak invest. last
Outbreak invest. lastOutbreak invest. last
Outbreak invest. last
 
Evaluation of evidence [compatibility mode]
Evaluation of evidence [compatibility mode]Evaluation of evidence [compatibility mode]
Evaluation of evidence [compatibility mode]
 
Meas.association [compatibility mode]
Meas.association [compatibility mode]Meas.association [compatibility mode]
Meas.association [compatibility mode]
 
5.1
5.15.1
5.1
 
4
44
4
 
3
33
3
 
2
22
2
 
1
11
1
 
Lunch
LunchLunch
Lunch
 
Jokes
JokesJokes
Jokes
 
Jokebox
JokeboxJokebox
Jokebox
 
Obs.mx guideline jush body
Obs.mx guideline jush bodyObs.mx guideline jush body
Obs.mx guideline jush body
 
Ob
ObOb
Ob
 
Ip ppt
Ip pptIp ppt
Ip ppt
 
Bifocals 2
Bifocals 2Bifocals 2
Bifocals 2
 
Bifocals 1
Bifocals 1Bifocals 1
Bifocals 1
 
Bifocals 4
Bifocals 4Bifocals 4
Bifocals 4
 
The da vinci code
The da vinci codeThe da vinci code
The da vinci code
 
Lijinet 3
Lijinet 3Lijinet 3
Lijinet 3
 
Lijinet 2
Lijinet 2Lijinet 2
Lijinet 2
 

2nd quarter report 2007 revised

  • 2. 2 መግቢያ ኢትዮጵያ አገራችን የተፊጠነሌማት በማምጣት የሕዝቦቿን የኑሮ ዯረጃ ሇመሇወጥ ከፌተኛ እንቅስቃሴ ከሚካሄዴባቸው አገሮች ውስጥ አንዶ እንዯሆነች በቅርብ ከሚወጡት የዒሇም አቀፌ መረጃዎች ማወቅ ይቻሊሌ፡፡ እየተካሄዯ ያሇውን የሇውጥ ሂዯት ቀጣይነት በማረጋገጥ በ2ዏ2ዏ ዒ.ም አገሪቱን መካከሇኛ ገቢ ካሊቸውአገሮች ተርታ ሇማዴረስ መንግሥት የዕዴገትና ትራንስፍርሜሽን ዕቅዴ ነዴፍ እንቅስቃሴ በማዯረግ ሊይ ይገኛሌ፡፡ በመንግሥት የተነዯፇው ዕቅዴ እውን ሉሆን የሚችሇው በዕውቀት፣ በክህልትና በምርምር ችልታቸው የበቁ ዜጎች በብዛትና በጥራት ሲፇጠሩ እንዯሆነ በኢኮኖሚ የዲበሩ ሃገራት ተሞክሮ ያሳያሌ፡፡ በመሆኑም መንግሥት በዕውቀትና በክህልት የዲበሩ ዜጎች የሚፇጠሩበት የትምህርት ፖሉሲ፣ ስትራቴጂ እና ስሌት በመቀየስ ከጥቂት ዒመታት በፉት በጣም ውስን የነበሩትን የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ቁጥር በአጭር ጊዜ በማሳዯግ ዛሬ 34 የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እውን የሆኑበት ሁኔታ ተፇጥሯሌ፡፡ በአገራችን የተፊጠነ ሌማትንና ዕዴገትን እውን ሇማዴረግ ከታሇመው አንፃር የአገሪቱ የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት አገራዊ ራዕይን በጥሌቀት በመረዲት የሰው ሀይሌን በማሠሌጠን፣ የመረጃና ቴክኖልጂን ኮሚውኒኬሽን በማጠናከር እና አስተማማኝና ዘሇቄታዊነት ያሇውን ዕዴገት ማምጣት በሚያስችሌ አሰተሳሰብ ተማሪዎቻቸውን መቅረጽ ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲም ይህንን ዒሊማ የማሳካት ተሌዕኮ ከተሰጣቸው ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት መካከሌ አንደ ነው፡፡ ዩኒቨርሲቲው በአገራችን ከሚገኙ ነባርና አንጋፊ ከሚባለ ከፌተኛ የትምህርት ተቋማት አንደ ነው፡፡ ተቋሙ በዯቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክሌሌ በጋሞ ጏፊ ዞን በአርባ ምንጭ ከተማ ከአዱስ አበባ በስተዯቡብ በሆሳዕና መሾመር 441 ኪ.ሜ. ርቀት ሊይ የሚገኝ ሲሆን በሻሸመኔ መሾመር ዯግሞ በ5ዏዏ ኪ.ሜ. ርቀት ሊይ ይገኛሌ፡፡ ዩኒቨርሲቲው በውሃ ቴክኖልጂ ተቋምነት በ1979 ዒ.ም ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ አያላ ኢትዮጵያዊያንን በውሃ ምህንዴስና ከዱፕልማ እስከ ሁሇተኛ ዴግሪ ዴረስ ሊሇፈት ሀያ ሰባት ዒመታት ሲያሰሇጥን የቆየ ሲሆን በምህንዴስናው ዘርፌ በአገሪቱ ያሇውን የሰሇጠነ የሰው ሃይሌ በማጠናከር ረገዴ በአገራችን አለ ከሚባለ ተቋማት ውስጥ ግምባር ቀዯም ነው፡፡ ከውሃ ምህንዴስናው በተጨማሪም በላልች የምህንዴስና፣ የሳይንስና የማኅበራዊ ሳይንስ ዘርፍች ሰሌጣኝ ተማሪዎችን ተቀብል በማስተማርና የበሇጠ አቅሙን በማጠናከር ከ1996 ዒ.ም ጀምሮ ወዯ ዩኒቨርሲቲ ዯረጃ በማዯግ ተገቢውን ስሌጠና በመስጠት ሊይ ይገኛሌ፡፡ ተቋሙ ባሇፈት ሃያ ሰባት ዒመታት ታሪኩ ኢትዮጵያዊያንን ብቻ ሳይሆን አፌሪካዊያንንም ጭምር በማሰሌጠን ሇአህጉራችን ጭምር አሇኝታ መሆኑን አረጋግጧሌ፡፡ ዪኒቨርሲቲው ምሁራንን ከማፌራት ጎን ሇጎን በምርምርና በማህበረሰብ አገሌግልት አሰጣጥ ረገዴም ተገቢውን ሚና እየተወጣ ያሇ ተቋም ከመሆኑም በሊይ መንግሥት የዘረጋውን የመሌካም አስተዲዯር መርሆዎችን በመከተሌ የዯንበኞቹን ፌሊጎት ሇማርካት የተቻሇውን
  • 3. 3 ጥረት በማዴረግ ሊይ ይገኛሌ፡፡ የአሠራር ሥርዒቱንምየዯንበኞችን ፌሊጎት የሚያረካ እንዱሆን ሇማዴረግ የሥራ ሂዯት ሇውጥ ጥናትን ተግባራዊ በማዴረግ አገሌግልቱ ሚዛናዊ ውጤት ተኮር ሥርዒትን የተከተሇ የሚሆንበትን አዯረጃጀት ፇጥሮ እየተንቀሳቀሰ ይገኛሌ፡፡ ይህንንም ሇማስፇጸም ዩኒቨርሲቲው ከ2002 ዒ.ም ጀምሮ በአንዴ ኢንስቲትዩት፣ በ6 ኮላጆች፣ በሁሇት ትምህርት ቤቶች እና በአንዴ አካዲሚ ተዋቅሯሌ:: እነዚህም፡- 1. የአርባ ምንጭ ቴክኖልጂ ኢንስቲትዩት 2. የተፇጥሮ ሳይንስ ኮላጅ 3. የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮላጅ 4. የማህበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብ ኮላጅ 5. የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮላጅ 6. የግብርና ሳይንስ ኮላጅ 7. የህግ ትምህርት ቤት 8. የዴህረ ምረቃ ትምህርት ቤት 9. የተከታታይና ርቀት ትምህርት ኮላጅ እና 10. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ስፖርት አካዲሚ ናቸው፡፡ ዩኒቨርሲቲው በመማር-ማስተማር፣ በምርምርና ማህበረሰብ አገሌግልት ዘርፍች መወጣት ያሇበትን ተሌዕኮ አንግቦ በ2012 ዒ.ም በአገሪቱ በግንባር ቀዯምነት ከሚጠቀሱ ከፌተኛ የትምህርት ተቋማት አንደ፣ በውሃ ምህንዴስና መስክ በአፌሪካ የሌህቀት ማዕከሌ እና እንዯዚሁም በዒሇም ዯረጃ ተወዲዲሪ የመሆን ራዕይ ሰንቆ በትጋት እየሠራ ይገኛሌ፡፡ በአሁኑ ሰዒት በ5 ካምፓሶች በአጠቃሊይ በ42 የቅዴመ-ምረቃ ፕሮግራሞች እና በ35 የዴህረ-ምረቃ ፕሮግራሞች 21,508 ተማሪዎችን ተቀብል ትምህርት እየሰጠ ይገኛሌ፡፡ የተቋሙን የሰው ኃይሌ በተመሇከተ 856 የሀገር ውስጥ መምህራንና፣ 80 የቴክኒክ ረዲቶች፣ 85 የውጭ ሀገር መምህራን በመዯበኛ ሼል ሊይየሚገኙ ሲሆን424 የሀገር ውስጥ መምህራን በትምህርት ሊይ ይገኛለ፡፡በአጠቃሊይ 1445 መምህራንእና 3586 የአስተዲዯር ዴጋፌ ሰጪ ሠራተኞች በዴምሩ 5031 ሠራተኞች የተቋሙን የዕሇት ተዕሇት ተግባራት እያከናወኑ ይገኛለ፡፡ የአገሪቱን የትምህርት፣ የኢኮኖሚ፣ የኢንዲስትሪ፣ የጤና እና ላልች ፖሉሲዎችን መሠረት በማዴረግ ዩኒቨርሲቲው ከ2002 ዒ.ም እስከ 2007 ዒ.ም የሚዯርስ የ5 ዒመት ስትራቴጅክ ዕቅዴ
  • 4. 4 ነዴፍ በመተግበር ሊይ ሲገኝ ስትራቴጅክ ዕቅደ ሇየአመቱ እየተመነዘረ ከነባራዊ ሁኔታ ጋር በማጣጣም እየተተገበረ ይገኛሌ፡፡ በዚህ መሠረት ዩኒቨርሲቲው ከአገራዊ እዴገትና ትራንስፍርሜሽን ዕቅዴና ሇከፌተኛ የትምህርት ተቋማት ከተሰጠው ዴርሻ በስትራቴጂክ ዘመኑ ሇመዴረስ ያስቀመጠውን ግብ ሇማሳካት የመሠረታዊ አሠራር ሇውጥና ሚዛናዊ የውጤት ተኮር ስርዒትን ሇመተግበር የሚያስችሌ ስርዒት ዘርግቶ በመተግበር ሊይ የሚገኝ ሲሆን አፇጻጸሙንም በየሩብ ዒመቱ በመገምገም ሇሚመሇከታቸዉ አካሊት ሪፖርት በማቅረብ ሊይ ይገኛሌ፡፡ በዚህም መሠረት የ2006 የሥራ ዘመን ዕቅዴ ከ5 ዒመቱ ስትራቴጂክ ዕቅዴ በመነሳትና የዩኒቨርሲቲውን የትኩረት አቅጣጫ በመከተሌ የተዘጋጀ ሲሆን ሚዛናዊ ውጤት ተኮር ሥርዒትን ሇመተግበር በሚያስችሌ መሌኩ የተቀረጸ ነው፡፡ ይህም ዕቅዴ በአራት ሩብ ዒመታት ተከፊፌል የእያንዲንደን ሩብ ዒመት አፇጻጸም በመገምገም ዴክመትንና ጥንካሬን ሇመሇየት በሚያስችሌ ሁኔታ የታቀዯ ሲሆን ተግዲሮቶችንና መሌካም አጋጣሚዎችን በማመዛዘን መሌካም አፇጻጸምን ሇማምጣት ባሇመ ሁኔታ በ2006 ዒመት ታቅዯው የተሠሩና ያሌተሠሩ ተግባራትን በመገምገም ተከሌሶ የተዘጋጀውን የዩኒቨርሲቲውን ዕቅዴ መሠረት በማዴረግ ይህ የ2007 ዒ.ም አመታዊ የእቅዴ ተዘጋጅቷሌ፡፡ ክፌሌ አንዴ፡ መሠረታዊ መረጃዎች 1.1. የዩኒቨርሲቲው ራዕይ፣ ተሌዕኮና እሴቶች 1.1.1. የዩኒቨርሲቲው ራዕይ በ2012 (2020 እ.ኤ.አ) በአገሪቱ በግንባር ቀዯምነት ከሚጠቀሱ ከፌተኛ የትምህርት ተቋማት አንደ ሆኖ በውሃ መስክ በአፌሪካ የሌህቀት ማዕከሌና በዒሇም ዯረጃ ተወዲዲሪ መሆን ነው፡፡ 1.1.2. የዩኒቨርሲቲው ተሌዕኮ ጥራትና አግባብነት ያሇው ትምህርትና ስሌጠና መስጠት፣ ተፇሊጊ እና ችግር ፇቺ ምርምሮችን ማካሄዴ፣ ሇህብረተሰቡ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ሌማት አስተዋጽኦ የሚያዯርጉ ክህልቶችን፣ ቴክኖልጂዎችን በማሊመዴና በመፌጠር ማሸጋገርና ሇሌማት አጋዥ የሆኑ የማማከር አገሌግልቶችን መስጠት ነው፡፡ 1.1.3. የዩኒቨርሲቲው እሴቶች  ሇጥራት ቅዴሚያ መስጠት፣  ሇማህበረሰብ ክብካቤ ትኩረት መስጠት  ከምንም በሊይ ቁርጠኝነት፣  ፌትሃዊነት ሇሁለም፣
  • 5. 5  ሇእርስ በርስ አስተሳሰብና አስተዋጽኦ ዋጋ መስጠት፣  ጠንካራ የፇጠራ ባህሌ ማዲበር፣  ሇዱሞክራሲያዊ አስተሳሰብ መጎሌበት መቆም 1.1.4. የዩኒቨርሲቲው የሌህቀት መሇያ  ተቋሙ የውሃ ሃብት ምህንዴስናና አስተዲዯር የሌህቀት ማዕከሌ ይሆናሌ፡ 1.2 .የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎችና የሰው ሀብት መረጃ ሰንጠረዥ 1. የቅዴመ ምረቃ ተማሪዎች መረጃ የኢንስቲትዩት እና ኮላጆች ዝርዝር መዯበኛ ቅዴመ ምረቃ የማታና ሳምንት መጨረሻ ክረምት የርቀት ዴምር ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ቴክኖልጂ ኢንስቲትዩት 7308 206 3 9371 410 96 506 500 79 579 - - - 8218 2238 10456 ተፇጥሮ ሳይንስ ኮላጅ 1098 676 1774 - - - 472 153 625 - - - 1570 829 2399 ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮ. 916 293 1209 214 97 311 198 17 215 - - - 1328 407 1735 ግብርና ሳይንስ ኮላጅ 483 232 715 - - - 325 72 397 - - - 808 304 1112 ቢዝነስና ኢኮኖማክስ ኮ. 884 419 1303 374 192 566 62 19 81 44 5 17 9 624 1765 809 2574 ማህበራዊ ሳይ. ስነ-ሰብ ኮ. 675 377 1052 201 74 275 702 295 997 - - - 1578 746 2324 ጠቅሊሊ ዴምር 1136 4 406 0 1542 4 119 9 459 165 9 235 9 635 2894 44 5 17 9 624 15267 5333 20,600
  • 6. 6 ሰንጠረዥ 2. የዴህረ-ምረቃ ተማሪዎች መረጃ ኢንስቲትዩት/የኮላጅ/ስም መዯበኛ የማታና ሳምንት መጨረሻ ክረምት ዴምር ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ቴክኖልጂ ኢንስቲትዩት 320 22 34 2 0 0 0 0 0 0 320 22 342 ተፇጥሮ ሳይንስ ኮላጅ 95 16 11 1 0 0 0 89 1 2 101 184 28 212 ሕክምናና ጤና ሳንይስ ኮላጅ 58 4 62 0 0 0 0 0 0 58 4 62 ግብርና ሳይንስ ኮላጅ 13 0 13 0 0 0 0 0 0 13 0 13 ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮላጅ 42 6 48 30 1 31 18 0 18 90 7 97 ማህበራዊ ሳይንስና ሥነ- ሰብ ኮ 43 3 46 10 2 12 116 8 124 169 13 182 ጠ/ ዴምር 571 51 62 2 40 3 43 223 2 0 243 834 74 908
  • 7. 7 ሰንጠረዥ 3. የሀገር ውስጥ መምህራንመረጃ የኢንስቲትዩ ት እና ኮላጆች ዝርዝር የአገር ውስጥ መምህራን ዝርዝር በሥራ ሊይ ያለ በትምህርት ሊይ ያለ ጠቅሊሊ ዴምር የመጀመሪያ ዱግሪ ማስተርስ ዴግሪ የድክተሬት ዴግሪ ሇማስተርስ ዴግሪ ሇድክተሬት ዴግሪ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ቴክኖልጂ ኢንስቲትዩት 23 6 1 3 249 10 2 1 1 11 3 8 0 8 10 1 1 10 2 26 5 31 473 30 503 ተፇጥሮ ሳይንስ ኮላጅ 13 0 13 14 6 4 15 0 9 0 9 42 7 49 39 1 40 249 12 261 ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮላጅ 16 1 0 26 48 1 0 58 0 0 0 43 5 48 3 0 3 110 25 135 ግብርና ሳይንስ ኮላጅ 5 3 8 25 2 27 2 0 2 11 4 15 12 1 13 55 10 65 ቢዝነስና ኢኮኖማክስ ኮ. 1 1 2 53 4 57 4 0 4 31 1 0 41 12 1 13 101 16 117 ማህበራዊ ሳይ. ስነ-ሰብ ኮ. 6 2 8 10 6 8 11 4 8 0 8 48 4 52 16 1 17 184 15 199 ነጠሊ ዴምር 27 7 2 9 306 48 0 3 9 51 9 3 1 0 3 3 27 6 3 1 30 7 10 8 9 11 7 117 2 10 8 1280 ጥምርታ PhD:MSc/MA:BSc/BA = 3.62 ፡60.63 : 35.75 ጠቅሊሊ ዴምር ሼል ሊይ ያለ፡ 856 ትምህርት ሊይ ያለ፡424 ሰንጠረዥ4. የውጭ ሀገር መምህራን መረጃ ኮላጅ የመጀመሪያዴግሪ ማስተርስዴግሪ ድክትሬትዴግሪ ጠቅሊሊዴምር ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ቴክኖልጂኢኒስቲትዩት 1 0 1 24 4 28 17 0 17 41 4 45 ተፇጥሮሳይንስኮላጅ 0 0 0 1 0 1 16 1 17 17 1 18 ሕክምናናጤናሳንይስኮላጅ 1 0 1 0 2 2 4 4 5 2 7 ግብርናሳይንስኮላጅ 0 0 0 0 0 0 3 0 3 3 0 3 ቢዝነስናኢኮኖሚክስኮላጅ 0 0 0 1 0 1 8 2 10 9 2 11 ማህበራዊሳይንስናሰነ-ሰብኮላጅ 0 0 0 0 0 0 1 0 1 1 0 1 ጠቅሊሊ ዴምር 2 0 2 26 6 32 49 3 52 76 9 85
  • 8. 8 ሰንጠረዥ 5. በትምህርትሊይያለመምህራንመረጃ መምህራንብዛትበኢንስቲትዩ ቱ/በኮላጆች የትምህርትዯረጃ ዴምር 2ኛዱግሪ 3ኛዱግሪ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ቴክኖልጂ ኢንስቲትዩት 10 1 1 10 2 26 5 31 127 6 133 ተፇጥሮ ሳይንስ ኮላጅ 42 7 49 39 1 40 81 8 89 ሕክምናና ጤና ሳንይስ ኮላጅ 43 5 48 3 0 3 46 5 51 ግብርና ሳይንስ ኮላጅ 11 4 15 12 1 13 23 5 28 ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮላጅ 31 10 41 12 1 13 43 11 54 ማህበራዊ ሳይንስና ሰነ- ሰብ ኮላጅ 48 4 52 16 1 17 64 5 69 ጠቅሊሊ ዴምር 27 6 31 30 7 108 9 117 384 40 424
  • 9. 9 ሰንጠረዥ 6. የቴክኒክ ዴጋፌ ሰጪ ሠራተኞች መረጃ ሰንጠረዥ 7. የአስተዲዯር ዴጋፌ ሰጪ ሠራተኞች መረጃ የትምህርት ዯረጃ 2ኛ ዱግሪ የመጀመሪያ ዱግሪ የኮላጅ ዱፕልማ ሴርትፉኬት (10+1 - 10+2) ከ9ኛ - 12ኛ እስከ 8ኛ ክፌሌ ጠቅሊሊ ዴምር ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ 4 1 89 25 234 214 110 136 259 199 688 1627 1382 2128 5 114 448 246 458 2315 3586 0.14% 3.18% 12.49% 6.86% 12.77% 64.56% 100% የቴክኒክዴጋፌሰጪ ሠራተኞች ዱፕልማ የመጀመሪያዴግ ሪ ሁሇተኛዴግሪ ጠቅሊሊዴምር ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ወ ሴ ዴ ቴክኖልጂ ኢንስቲትዩት 28 5 33 2 0 2 0 0 0 3 0 5 35 ተፇጥሮ ሳይንስ ኮላጅ 3 1 4 20 3 23 0 0 0 2 3 4 27 ሕክምናና ጤና ሳንይስ ኮላጅ 4 3 7 0 0 0 0 0 0 4 3 7 ግብርና ሳይንስ ኮላጅ 9 0 9 0 0 0 0 0 0 9 0 9 ማህበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብ ኮ. 2 0 2 1 0 1 0 0 0 3 0 3 ጠቅሊሊ ዴምር 46 9 55 23 3 26 0 0 0 6 9 11 80
  • 10. 10 ክፌሌ ሁሇት፡ በጀት ዩኒቨርሲቲው በ2007 በጀት ዒመት የሚያከናውናቸውን የመማር ማስተማር፤ የምርምር፤ የማህበረሰብ አገሌግልትና የመሌካም አስተዲዯር ተግባራትን ሇማስፇፀም ሇመዯበኛ በጀት 349,292,500.00 ከመንግስት ካዝና እና 29,293,500.00 ከውስጥ ገቢ በዴምሩ ብር 378,586,000.00፤ የካፒታሌ በጀት ብር 610,809,700.00 በጠቅሊሊ ዴምር 989394800.00 ተመዴቧሌ::ዝርዝሩምበሠንጠረዥ ቀርቧሌ፡፡ ሰንጠረዥ 8. ሇ2007 ዒም የተፇቀዯ በጀት ተ.ቁ የፕሮምራም ስም የተፇቀዯ መዯበኛ ከግምጃ ቤት ከውስጥ ገቢ ዴምር 1 ሇጥናትና ምርምር 7,656,100.00 - 7,656,100.00 2 ሇማማከርና ማህበረስብ አገሌግልት 5,505,000.00 1,045,000.00 6,550,000.00 3 ሇመማር- ማስተማር 246,637,100.00 26,406,400.00 273,043,500.00 4 ሇአስተዲዯርና አመራር 89,494,300.00 1,842,100.00 91,336,400.00 ዴምር 349,292,500.00 29,293,500.00 378,586,000.00 5 ካፒታሌ 5.1 ነባር ፕሮጀክቶች ማጠናቀቂያ 571,768,800.00 - 571,768,800.00 5.2 በአ/ም ሆስፒታሌ የተማሪዎች ማዯሪያ 7,000,000.00 - 7,000,000.00 5.3 የውኃ ሥራዎች ማዕከሌ 8,940,900.00 - 8,940,000.00 5.4 የዴህረ-ምረቃ ተማሪዎች መኖሪያ ቤት ግንባታ 15,000,000.00 - 15,000,000.00 5.5 የግርጫ አትክሌትና የጨንቻ እንሰት ፓርክ ማዕከሌ 8100000 - 8,100,000.00 የካፒታሌ ዴምር 610,809,700.00 - 610,808,800.00 ጠቅሊሊበጀት (መዯበኛ + ካፒታሌ) 960,102,200.00 29,293,500.00 989,394,800.00
  • 11. 11 ክፌሌ ሦስት፡ የ2007 በጀት ዒመት ዕቅዴ ዝግጅት ሂዯት የ2007 የሥራ ዘመንን ተግባራት በሚዛናዊ ውጤት ተኮር ሥርዒት መሰረት በመፇጸም በዩኒቨርሲቲው የአምስት ዒመት ስትራቴጂክ ዕቅዴ የታሇመውን ማሳካት ይቻሌ ዘንዴ ከመጋቢት 2006 ዒ.ም ጀምሮ ዝግጅቶች ሲዯረጉ ቆይተዋሌ፡፡ በዚህም መሠረት በኮላጆችና ዲይሬክቶሬቶች ዯረጃ ተዘጋጅቶ የነበረውን የሚዛናዊ ውጤት ተኮር ስርዒት ወዯ ትምህርት ክፌልችና ቡዴን መሪዎች ሇማውረዴና እያንዲንደ ግሇሰብ ማቀዴና መፇጸም ወዯሚችሌበት አቅጣጫ ሇማምጣት ስሌጠናዎችና ቀጣይ የሰነዴ ዝግጅት ተግባራት ሲፇጸሙ ቆይተዋሌ፡፡ በዚህም መሠረት ሁለም የትምህርት ክፌልችና ቡዴን መሪዎች ዕቅደን በሚዛናዊ ውጤት ተኮር ስርዒት አዘጋጅተው ሇኢንስቲትዩቱ፣ ሇኮሇጆችና ሇዲይሬክቶሬቶች ካቀረቡ በኋሊ በፕሬዚዲንት ጽ/ቤትና ም/ፕሬዚዲንቶች ዯረጃ ተገምግሞና ተጠቃል ሇስትራቴጅክ ዕቅዴ/ዝ/ክ/ግ/ማ ዲይሬክቶሬት ቀርቦ በዩኒቨርሲቲ ዯረጃ ተዯራጅቶ ተጠቃል የቀረበ ሲሆን አተገባበሩም በዚሁ አግባብ እንዯሚሆን ይጠበቃሌ፡፡ ይህ የዩኒቨርሲቲው 2007 በጀት ዒመት ዕቅዴ የተቋሙን ቁሌፌ ተግባር በመከተሌ የዯንበኞችን፣ የፊይናንስ ጉዲዮችን፣ የውስጥ ሂዯትንና የአቅም ግንባታን ዕይታዎችን ባገናዘበ መሌኩ የተዘጋጀ ነው፡፡ ዕቅደ በዩኒቨርሲቲው የአምስት ዒመት ስትራቴጅክ ዕቅዴ ውስጥ የተቀመጡትን ስትራተጂያዊ ግቦችን መነሻ በማዴረግ በሀገር አቀፌና በዒሇም አቀፌ ዯረጃ ያለ ሀኔታዎችን ከግንዛቤ በማስገባት የተቀመረ ነው፡፡ በተጨማሪም የዩኒቨርሲቲው የ2007 በጀት ዒመት ዕቅዴ የተዘጋጀው ኢንስቲትዩቱ፣ ኮላጆችና ዲይሬክቶሬቶች እና ጽ/ቤቶች ያቀረቡአቸው የ2006 በጀት ዒመት የዕቅዴ አፇጻጸም ሪፖርቶች በዩኒቨርሲቲው ካውንስሌ በጥሌቀት ከተገመገሙና ጠንካራና ዯካማጎኖችን ከተሇዩ በኋሊ ዴክመቶችን በማስወገዴ በቀጣዩ ዒመት የተሻሇ ውጤት ሇማስመዝገብ በጋራ የተዯረሰበትን መስማማት መሰረት በማዴረግ ነው፡፡ 3.1 የሁኔታግምገማ 3.1.1 በ2006 በጀት ዒመት ዕቅዴ አፇፃፀም ሊይ የታዩ ጠንካራና ዯካማ ጎኖች 3.1.1.1 በጠንካራ ጎንነት የታዩ መሌካም አፇፃጸሞች 1. እያንዲንደ የሥራ ክፌሌ ከዩኒቨርሲቲው ራዕይና ተሌዕኮ ጋር የተናበበ የራሱ ተሌዕኮ፣ ራዕይና አሊማ እንዱኖረው የማዴረግና እያንዲንደ ሠራተኛ የሥራ ዝርዝር እንዱኖረው የማዴረግ ሼል መጀመሩ፤ 2. የካይዘን ሇውጥ ሥርዒትን ተግባራዊ ሇማዴረግ ሂዯቱን በመዯገፌና ክትትሌ በማዴረግ ሇተግባራዊነቱ ወሳኝ ሇሆኑ የዩኒቨርሲቲው የበሊይ አካሊት ሇኮላጅ ዱኖች፣ ሇዲይረክተሮችና ባሇሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስሌጠና መሰጠቱ፣
  • 12. 12 3. የዩኒቨርሲቲው ራዕይና ተሌኮ በኪራይ ሰብሳቢነትና በብሌሹ አሠራሮች እንዲይዯናቀፌ በአምስቱም ካምፓሶች ሇሚገኙ የአስተዲዯር ዴጋፌ ሰጪ ሠራተኞችና ተማሪዎች በኪራይ ሰብሳቢነት ምንጮችና በሚያስከትሇው አዯጋዎች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስሌጠና መሰጠቱ፡፡ 4. ተማሪዎች በቤተ-መጽሏፌት ከሚያገኙት የመጽሏፌት አገሌግልት በተጨማሪ ዘመናዊ ቴክኖልጂን በመጠቀም ትምህርታዊ መረጃ እንዱያገኙ የዱጂታሌ ሊይብረሪ ማስፊፉያና የተሇያዩ መጽሏፌቶችን በኢንትራኔት ሊይ የማዯራጀት ሼል መሠራቱና እንዱሁም አዱስ ተቀጥረው ወዯ ዩኒቨርሲቲው የተቀሊቀለ ሠራተኞች የኢንፍርሜሽን ኮሚኒኬሽን አጠቃቀም ክህልት እንዱኖራቸው ስሌጠና መሰጠቱ፡ 5. በዩኒቨርሲቲው የተማሪዎችን የማጣቀሻ መጽሏፌት አጠቃቀም ፌሊጎት ሇማበረታታት በዋናው ግቢ እና ነጭሳር ካምፓስ ሊይ የመጽኃፌት ማዕከሌ በማቋቋም በዴጋፌና በግዢ የተገኙ መጽሏፌትን በክራይና በሽያጭ ሇተማሪዎች አገሌግልት እንዱሰጡ መዯረጉ፤ 6. የመምህራንን የምርምር አቅም ሇማጎሌበት ይቻሌ ዘንዴ በአራቱ ኮላጆች እና ቴክኖልጂ ኢንስትቲዩት ሇ120 መምህራን በምርምር ንዴፇ-ሀሳብ አዘገጃጀትና የተሇያዩ ስታቲስቲካሌ ሶፌት ዌር ሊይ ስሌጠና መሰጠቱ እንዱሁም ተመራማሪዎቹ ያሳተሟቸው የምርምር ውጤቶችን የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ እንዱያውቀው የተዯረገ መሆኑ፡ 7. የተሇያዩ አገራዊና አሇም አቀፊዊ ሲምፖዝዬሞችን ሇማዘጋጀት በተያዘው ዕቅዴ መሠረት በዚህ ዒመት አምስት አገር አቀፊዊ ስምፖዝየሞች ማሇትም “የመረጃ ኮሚኒኬሽን ቴክኖልጂ ሇሇውጥ” (ICT for Change)፣ Ethiopian Economy and Business Envirnment , A National Symposium on Science for Sustainable Development, The 2nd National symposium on Fruits and Vegetable Production and Marketing and 14th symposium on Sustainable Water Resources Development በሚለ ርዕሶች ዙሪያ በርካታ የምርምር ጹሁፍች ቀርበው ውይይት ተካሄዯባቸው መሆኑ፡ 8. የዩኒቨርሲቲውን ዴረ-ገጽ በማበሌጸግ የተቋሙን ሙለ መረጃ በማዯራጀት ሇውጪና ሇውስጥ ባሇዴርሻ አካሊት ምቹ በማዴረግ አጠቃሊይ የዩኒቨርሲቲውን ገጽታና ወቅታዊ መረጃ ሇማሳየት በተያዘው ዕቅዴ መሠረት ባሇሙያዎች ተቀጥረው በእያንዲንደ ሼል ክፌሌ ሼር በቂ መረጃ መስጠት መቻለ፤ 9. የዩኒቨርሲቲው 25ኛ ዒመት ምስረታ በዒሌ በስኬት መከበሩና በዚህ ወቅት ዩኒቨርሲቲውን ከ25 ዒመታት በሊይ ያገሇገለ አንጋፊ የአስተዲዯርና የአካዲሚክ ሠራተኞች ዕውቅናና ሽሌማት እንዱያገኙ በመዯረጉ በሠራተኛው ዘንዴ በጎ የመነሳሳት ስሜት እንዱፇጠር ማስቻለ፤ እንዱሁም ዩኒቨርሲቲውየ6ኛውንአገር አቀፌ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ተቋማዊ ሇውጥ ኮንፋረንስ አዘጋጅቶ በስኬት ማጠናቀቁ፣
  • 13. 13 10. መምህራንና አስተዲዯር ሠራተኞችን በተሇያዩ የኮሚቴና ላልች ተጨማሪ ሥራዎች ሊይ ንቁ ተሳታፉ ሇማዴረግ በተያዘው ዕቅዴ መሠረት መምህራንን ከመማር ማስተማር እና ከምርምር ሥራቸው በተጨማሪ በተሇያዩ የአስተዲዯርና የአመራር ሥራዎች እንዯዚሁም በተሇያዩ የኮሚቴ ሥራዎች ተሳታፉ በማዴረግ ሥራዎችን በባሇቤትነት እንዱያንቀሳቅሱ መዯረጉ፤ 11. ተማሪዎችን በተሇያዩ ሥራዎች ተሳታፉ ከማዴረግ አንጻር የመካኒካሌና የኤላክትሪካሌ ምህዴስና ተማሪዎችና መምህራን በዩኒቨርሲቲው ውስጥ የተሇያዩ ማሽኖችን በተሇይም በተማሪዎች ምግብ ቤት ውስጥ አገሌግልት የሚሰጡ 150 ጥንዴ ወንበሮችና ጠረጴዛዎች በመሥራትና በመጠገን ዩኒቨርሲቲውን ከከፌተኛ ወጪ ማዲን መቻለ፤ 12. የኮምፒውተር ሳይንስ ተማሪዎች በሶፌትዌሮች ትግበራ ሊይና አዲዱስ ችግር ፇቺ ሶፌትዌሮችን በመሥራት የሥራ ቅሌጥፌና ሇማምጣት ጥረት በማዴረግና በተጨማሪም ላልችንም ሇዚህ መሰለ ሼል እንዱነሳሱ በማዴረግ የበኩሊቸውን አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆኑ፤ 13. በዩኒቨርሲቲው የፆታ እኩሌነትን ሇማስፇንና በተሇይም በሴት ተማሪዎችና ሠራተኞች ሊይ ፆታዊ ትንኮሳ እንዲይዯርስባቸው ሇማዴረግ የንቃተ ህሌና ማሳዯጊያ ስሌጠና መሰጠቱ፤ 14. የአካሌ ጉዲተኝነት ጉዲይ የሚከታተሌ ክፌሌ ተቋቁሞ በሁለም ካምፓሶች የዴጋፌ ሰጪ ባሇሙያ በመቅጠር የአካሌ ጉዲተኛና ዴጋፌ የሚሹ ተማሪዎችን በመሇየት የአካሌ ጉዲተኞች ክበብ በማቋቋም አስፇሊጊውን ዴጋፌ የሚያገኙበት ሁኔታ መመቻቸቱ፤ 15. በኢኮኖሚ በጣም ዝቅተኛ ከሆኑ ቤተሰቦች ሇመጡ 666 ወሊጅ አጥ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች አገሌግልት ማዕከሌ በኩሌ የጊዜያዊ የገንዘብና የትምህርት መርጃ መሣሪያ ዴጋፌ በማዴረግ ትምህርታቸውን እንዱከታተለ መዯረጉና ሌዩ ዴጋፌ ሇሚያስፇሌጋቸው 36 የአካሌ ጉዲት ሊሇባቸው ተማሪዎች ከአርባ ምንጭ ተሏዴሶ ማዕከሌና ከኢትዮጵያ አካሌ ጉዲተኞች ማዯራጃ ማዕከሌ ጋር ግንኙነት በመፌጠር ሌዩ ዴጋፌ የሚያገኙበት ሁኔታ መፇጠሩ፤ እንዱሁም ሇ98 ህፃናትና ጎዲና ተዲዲሪዎችና ጧሪ ሇላሊቸው አረጋዊያን በተማሪዎች በጎ አዴራጎት ክበብ አማካኝነት የቁሳቁስና ፊይናንስ ዴጋፌ በቋሚነትና በጊዜአዊነት መሰጠቱ፤ 16. የተሇያዩ የማህበረሰብ አገሌግልቶችን በመጀመር አገሌግልቱንና የአገሌግልቱን ተጠቃሚዎች ቁጥር ሇመጨመር በታቀዯው መሠረት “የህግ መንገዴ” የሚሌ የሬዱዮ ፕሮግራም በመጀመር በጋሞጎፊ ዞንና በሰገን ህዝቦች ከአንዴ ሚሉዮን በሊይ ሇሚሆን ህዝብ በህግ ዙሪያ ግንዛቤ የማስጨበጥ ሼል መከናወኑ እና በአርባምንጭ ከተማ በሁሇት የተሇያዩ ቦታዎችና በዯቡብ ኦሞ ዞን ጂንካ ከተማ በተቋቋሙት ማዕከሊት 150 ሇሚሆኑ ገንዘብ የመክፇሌ አቅም ሇላሊቸው ወገኖች ግምቱ ብር 139,459.46 (አንዴ መቶ ሰሊሳ ዘጠኝ ሲህ
  • 14. 14 አራት መቶ ሃምሳ ዘጠኝ ከ46/100 ሣንቲም) ነጻ የህግ አገሌግልት ከመሰጠቱም በተጨማሪ በሳውሊ ከተማአገሌግልቱን መስጠት የሚያስችሌ ማዕከሌመከፇቱ፤ 17. የተራቆቱ አከባቢዎችን መሌሶ በማሌማት የተቀናጀ የአከባቢ ጥበቃ ሼል ሇማከናወን በተዯራጀው ሂዯት በወዜና ምል አከባቢ ከቀበላ አመራሮች፤ ከዞኑ ግብርና መምሪያና ከአርባ ምንጭ ከተማ መስተዲዯር ጋር የዩኒቨርሲቲው ከፌተኛ አመራር ውይይት በማዴረግ መከሇሌ የሚገባውን ቦታ በመሇየት አከባቢው ከሰውና ከእንሰሳት ንኪኪ ነፃ እንዱሆን ማዴረግ መቻለና በ1082 ሄክታር መሬት ሊይ ዩኒቨርሲቲው የተፊሰስ ሼል በመሥራት ሊይ መገኘቱ፡ 18. የህብረተሰቡን ችግር የሚፇቱ ምርምሮችን ማካሄዴና የተሇያዩ ቴክኖልጂዎችን ስሇማሊመዴ በተመሇከተ ከሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭ ባሇዴርሻ አካሊት ጋር የስምምነት ውሌ በመጀመር በሂዯት ሊይ መገኘቱና ከዯ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ የብሄረሰቦች ምክር ቤት ጋር በጋሞ ጎፊ ዞን ውስጥ ያለትን አምስት ብሔረሰቦች የጋራ እሴቶች ሇማጥናት ስምምነት ሊይ መዯረሱ፤ እንዯዚሁም በዯቡብ ኦሞ ጅንካ ከተማ የማህበረሰቡን ችግር ሇመፌታት በጅንካ ሆስፒታሌና አከባቢው የዲሰሳ ጥናት መዯረጉ፤ 19. የአርባ ምንጭ ከተማን ጽደና አረንጓዳ የሚያዯርግ ሥራና በከተማዋ ዙሪያ ያለ የተራቆቱ አካባቢዎችን መሌሶ የማሌማት ሥራዎች ሇመሥራት በተያዘው ዕቅዴ መሠረት 500ሺ ችግኞችን በማፌሊት ተከሊ መከናወኑና በአርባ ምንጭ ከተማ በተራቆቱ አካባቢዎች (ወዜ፣ ምል ቀበላያት) ከሚኖሩ የቀበላ አመራሮችና ነዋሪዎች ጋር ውይይት በማካሄዴ በተፊሰስ ሌማት አስፇሊጊነት ዙሪያ ከጋሞ ጎፊ ዞን ግብርና መምሪያና ከአርባ ምንጭ ከተማ እንዱሁም ከዙሪያ ወረዲ ግብርና ጽ/ቤቶች ጋር በመተባበር በተቀናጀ ሁኔታ 2068 ሄክታር መሬት ከእንስሳትና ከሰው ንኪኪ ነጻ እንዱሆን መዯረጉ፤ 20. በ38 ጥቃቅንና አነስተኛ ንግዴ ማህበራት ሇተዯራጁ 190 ወጣቶች በተመጣኝ የኪራይ ዋጋ የካፌቴሪያ፣ የፍቶ ኮፒ፣ የጽህፇት፣ የሌብስ ስፋት የፍቶግራፌ ወዘተ አገሌግልቶችን ሇዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች በመስጠት ገቢ እንዱያገኙ ከመዯረጉም በሊይ "ስዯት ሇምኔ" በሚሌ ስያሜ በማህበር ሇተዯራጁት ከስዯት ተመሊሽ ወገኖች የወንዴና የሴት የውበት ሳልን በተመጣጣኝ የኪራይ ዋጋ ሇተማሪዎች በመስጠት ገቢ በማግኘት እንዱቋቋሙ ዩኒቨርሲቲው አስተዋጽኦ ማዴረጉ፤ 21. በአካባቢው ቀበላዎች ሇሚገኙ ጎሌማሶች የተቀናጀ ተግባር ተኮር ትምህርት ሇመስጠት በተያዘው የማህበረሰብ አገሌግልት ዕቅዴ መሠረት ሇ200 ጎሌማሶች ትምህርት መስጠት መጀመሩ፤
  • 15. 15 22. ሇአካባቢው ማህበረሰብ እና ሇአርብቶ-አዯር አካባቢዎች ነጻ የትምህርት ዕዴሌ አወዲዴሮ ሇመስጠት በታቀዯው መሠረት በሁሇተኛ ዱግሪ 5፣ በመጀመሪያ ዱግሪ 17 በጥቅለ 22 የትምህርት ዕዴልች ሇጋሞጎፊ ዞን፣ ሇሰገን ህዝቦች ዞንና ሇዯቡብ ኦሞ ዞን መሰጠቱ፤ 23. የዩኒቨርሲቲውን የውስጥ ገቢ ሇማጎሌበት በተያዘው ዕቅዴ መሠረት ከተሇያዩ የሰብሌና የጓሮ አትክሌት ምርቶች፣ ከእንስሳት ተዋጽዎች ሽያጭና ከላልች ምርቶች ብር 630,521.50 (ስዴስት መቶ ሰሊሳ ሺህ አምስት መቶ ሃያ አንዴ ብር ከ50/100 ሣንቲም) ገቢ መገኘቱ፤ 24. የዩኒቨርሲቲውን ገቢ ሇማሳዯግ ሦስት ኢንተርፕራይዞችን ማሇትም የኩሊኖ የማተሚያ ቤት፣ የዙቴ ግብርና ምርት እና ኩይላ እንጨት፤ ብረታ ብረትና ኮንትራክሽን ኢንተርፕራይዞች ሕጋዊ ፇቃዴ አግኝተው መቋቋማቸው፤ 25. የዩኑቨርሲቲው የመጽሀፌት ማዕከሌ (Book Center) ተቋቁሞ ሇዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችና መምህራን የሽያጭና የኪራይ አገሌግልት እየተሰጠ መሆኑ፤ 26. ያሌተማከሇ የበጀት አጠቃቀም ሥርዒት ከማስፇን አኳያ ሇ2006 በጀት ዒመት የተመዯበውን በጀት ሇኮላጆችና ሇዲይረክቶሬቶች በወቅቱ ሇማውረዴ ጥረት መዯረጉ፤ 27. የንብረት አጠቃቀም በመረጃ ቴክኖልጂ የተዯገፇ እንዱሆን ሇማዴረግ በታሰበው ዕቅዴ መሠረት ከዚህ በፉት ተጀምሮ በሂዯት ሊይ ያሇውን የግምጃ ቤትና ኢንቨንቶሪ መረጃ ስርዒት (Warehouse and Inventory Management Systeme {WIMIS}) የመሞከር ሥራና የስሌጠና መጀመሩ፤ 28. አዱስ በተከፇቱ ካምፓሶች የኔት ወርክ ፊይበር ኬብሌ በመዘርጋትና የገመዴና ገመዴ አሌባ ኔት ወርክ ግንኙነት በማመቻቸት የኢንተርኔትና የላልች ኢንፍርሜሽን ኮሚኒኬሽን አገሌግልቶች ተዯራሽ እንዱሆኑ መዯረጉ፤ 29. ቴክኖልጂዎችን ከማሊመዴና የፇጠራ ምርምር ሥራዎችን ከማበረታታት አኳያ የቴክኖልጂ ኢንስቲትዩት መምህራንን በማሳተፌ የጤፌ መዝሪያና የመጫወቻ ሜዲ ሳር ማጨጃ ማሽን ዱዛይን ጸዴቆ ወዯሥራ መገባቱ፤ እንዱሁም በመምህራን ዘመናዊ የእንጀራ መጋገሪያ ማሽን፣ ቀሊሌ ተሸከርካሪ (ባጃጅ) እና በተማሪዎች የተሻሻሇ የዕቃ ማጓጓዣ ጋሪ ተሰርቶ ሇሽግግር ዝግጁ መሆኑ፤ 30. ፀሀይ-ሶሊር ከተባሇ ግበረ ሰናይ ዴርጅት ጋር በመተባበር በቦንኬ ወረዲ ዲንቢላ ጤና ጣቢያ እና በዛሊ ወረዲ የሳሌቤ ት/ቤት በፀሀይ ሀይሌ የሚሠራ ኤላክትሪክ ሀይሌ አቅርቦት ማስገኘት መቻለ፣ 31. በዩኒቨርሲቲው ሴኩሊሪዝምን ከማረጋገጥ አንጻር በግቢው ውስጥ በተማሪዎች በማምሇኪያ ስፌራነት የተሠሩ ዲሶችን ተማሪዎች ራሳቸው እንዱያፇርሱ እና ካሌተፇቀደ ሀይማኖት ነክ ተግባራት እንዱታቀቡ መዯረጉ፤ ይህም ከዞኑ
  • 16. 16 አስተዲዯር፣ ከዩኒቨርሲቲው ኮማንዴ ፖስት እና ከእምነት ተቋማት ፍረም ጋር በተዋጣሇት ቅንጅት መፇጸሙ፣ 32. ዯረጃውን የጠበቀ የመረጃ መረብ ሥርዒት ማዯራጀት መቻለና በዚሁም ሥርዒት በመታገዝ የተማሪዎችን ምዝገባ እና ውጤት በቀጥታ (online) መግሇጽ መቻለና ሙለ የተማሪ መረጃም አዯራጅቶ መያዝ መቻለ፣ 33. መሌካም አስተዲዯርን ከማስፇንና ሙስናን በጽናት ከመታገሌ አኳያየግንዛቤ ማስጨበጫ ስሌጠናዎችና ወይይቶች መዯረጋቸውና በዩኒቨርሲቲ ዯረጃ የመሌካም አስተዲዯር ፍረምና የስ-ነምግባር ንቅናቄ፤ እንዱሁም የተማሪዎች የሠሊም ፍረም በየካምፓሱ መቋቋሙ፤ 34. በተዯጋጋሚ በተዯረጉ ውይይቶችና ግምገማዎች መነሻ የተሻሇ የዕቅዴና ሪፖርት ሥርዒት እየተፇጠረ መሆኑ በአብነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ 3.2 በተቋሙ ሇውጥና የግንባታ ዕቅዴ ክንውን የታዩ ዴክመቶች በዕቅደ እንዯተመሇከተው ሇውጡና ግንባታው ቀጣይነት እንዱኖረው በሁለም ዘንዴ ዕቅደን ተረዴቶ መተግበርን ይጠይቃሌ፡፡ ይሁንና በዕቅዴ ክንውን ወቅት በአመራሩ፣ በመምህራንና በዴጋፉ ሰጪ ሠራተኞች በኩሌ የሚከተለት ዴክመቶች መታየታቸው ተስተውሎሌ፡፡ 3.2.1 በአመራሩ (ከፕሬዚዲንት፣ም/ፕሬዚዲንት፣ ዱኖች፣ዲይሬክተሮች እስከ ትምህርት ክፌሌኃሊፉዎች) የታዩ ዴክመቶች  በዕኩሌ ዯረጃ ሇትምህርት ሌማት ሠራዊት ግንባታ ትኩረት አሇመስጠትና ሇተግባራዊነቱም አሇመንቀሳቀስ፣  በስትራቴጂክ ዕቅዴ ሊይ ትኩረት አሇማዴረግና በዕቅዴ አሇመመራትን አሇመሻገር፤  የሚዛናዊ ውጤት ተኮር ሥርዒት ወዯ ግሇሰብ በማውረደ ሂዯት ውስጥ አንዲንዴ ኮላጆችና ት/ክፌልች ሀሊፉዎች ትኩረት ሰጥተውና የራሳቸው ሼል አዴርገው አሇመከታተሌ፤  ግዢን በታቀዯ መሌኩ ያሇመፇፀምና መዘግየት እንዱሁም በተዯጋጋሚ ወዲሌታቀደ ግዢዎች መግባት፣  የንብረት አያያዝ ጉዴሇትና መወገዴ ያሇባቸውን ንብረቶች በመሇየት በወቅቱ ማስወገዴ አሇመቻሌ፣  በሁለም ዯረጃ የአሠራር ወጥነት ማጣት፣ የሠራተኛ ቁጥጥር በአንዲንዴ ኮላጆች መሊሊት፣ የመረጃ አያያዝ ዴክመት እና የሪፖርት አቀራረብ መዘግየት፡፡
  • 17. 17 3.2.2 በመምህራን የታዩ ዴክመቶች  ሇተማሪዎች የሚሆኑ የማስተማሪያ ጽሁፍችን በጥራትና በጊዜ ማቅረብ አሇመቻሌና በቂ ማጣቀሻ ሇተማሪዎች መስጠት አሇመቻሌ፣  የትምህርት አሠጣጡን ተማሪ ተኮር እንዱሆንና ተከታታይ ምዘና ሇተማሪዎች በመስጠት በየጊዜው ውጤት ሇመግሇጽ የቁርጠኝነት መጓዯሌ፤  መሌካም አስተዲዯርን በማስፇን ተገሌጋይን ማርካት የተቋሙ አብይ ግብ ቢሆንም በአንዲንዴ መምህራን ውጤት አሰጣጥ ረገዴ የሚታየው አዴልአዊ አሠራርና ውጤት ወዯ ሪጅስትራር አዘግይቶ ማስገባት የሚፇጥሩትን ቅሬታ ሇማስወገዴ ተዯጋጋሚ ጥረት ቢዯረግም ችግሩ ሙለ በሙለ ያሇመወገደ፣  ተቋሙን በሚመሇከት ጉዲይ ማሇትም በዕቅዴ ዙሪያ፣ የሥራ ሂዯቶችን ሇመገምገምና በተሇያዩ የጋራ ጉዲዩች ሊይ በመወያየት የጋራ ግንዛቤ ሇማዲበርና በጋራ ሇመንቀሳቀስ በሚጠሩ ስብሰባዎች ሊይ የተሟሊ ተሳትፍ ያሇማዴረግ፣  የመምህራን አሇአግባብ መፌሇስ በተሇይም አንዲንዴ መምህራን የገቡትን ውሌ ሳያጠናቅቁና የጀመሩትን ኮርስ እንኳን ሳይጨርሱ የመጥፊት ወይም ከአካባቢ የመሰወር ሁኔታ ጎሌቶ የሚታይ ክስተት መሆኑ፣  በአብዛኛው መምህራን መሌካም የሚባሌ ሥነ-ምግባር ያሊቸው ቢሆንም የተቋሙን ዒሊማ ከራስ ጥቅምና ምቾት ጋር አያይዘው የሚያዩ ጥቂት መምህራን መኖራቸው የሚጠቀሱ ዴክመቶች ናቸው፡፡ 3.2.3 በአስተዲዯር ዴጋፌ ሰጪ ሠራተኞች የታዩ ዴክመቶች  በአንዲንዴ ሠራተኞች ዘንዴ ተቋማዊ ራዕይን የመጋራት ጉዴሇትና በዚህም መነሻ ሇተቋማዊ ሇውጥ የራስን ዴርሻ ሇመወጣት ዝግጁ አሇመሆን፤  በአንዲንዴ አስተዲዯር ሠራተኞች የንብረት አያያዝ፣ አጠቃቀም እንዱሁም ዯንበኞችን በአግባቡ ሇማስተናገዴ የአስተሳሰብና የአመሇካከት ውስንነት መታየቱ፣  የዴጋፌ ሰጪ ሠራተኞች ተገቢውን አገሌግልት ሇተማሪው እንዱሰጡ በተፇሊጊዉ ዯረጃ ዝግጁ የማዴረግ ጥረት ቢኖርም የአገሌጋይነት መንፇስ የተሟሊ ሆኖ አሇመገኘቱ፣ ክፌሌ አራት፡ የ2007 በጀት ዒመት ዕቅዴ ቁሌፌና ዝርዝር ተግባራት 4.1. ቁሌፌ ተግባር የ2007 ዒ.ም ቁሌፌ ተግባር የትምህርት ሌማት ሠራዊት ግንባታን በተጠናከረ ሁኔታ ተግባራዊ በማዴረግ የሚፇሇገውን ተቋማዊ ሇውጥና የትምህርት ጥራት ማምጣት ነው፡፡ ይህንንም ከማሳካት አንጻር ቀጥል የተዘረዘሩት ተግባራት ይፇጸማለ፡፡
  • 18. 18  በየዯረጃው የተፇጠሩትን የትምህርት ሌማት ሰራዊት አዯረጃጀቶችን ማጠናከር፣  አዯረጃጀቶቹ በሚታሰበው ዯረጃ ውጤት እንዱያመጡ ስርዒት በማበጀት ወዯተግባር ማስገባት  በየክንፈ ያለት የትምህርት የሌማት ሰራዊት አሀድች ተግባራቸውን በተገቢው እንዱወጡ ዴጋፌና ክትትሌ ማዴረግ፣  በቷቋሙ የትምህርት ሌማት ሰራዊት ግንባታ የሇበትን ዯረጃ በየወቅቱ በመገምገም ሇተሻሇ አፇጻጸም የሚረደ እርምጃዎችን መውሰዴ፡፡ 4.2. ዝርዝር ተግባራት ከዩኒቨርሲቲው ቁሌፌ ተግባር የመነጩ አስራ ሁሇቱ ስትራቴጂክ ግቦችን ሇማሳካት የሚያስችለ ዝርዝር ተግባራት የተቀመጡ ሲሆን በመጀመሪያ የስትራቴጂክ ግቦች የሚገሇጹና በእያንዲንደ ስትራቴጂክ ግብ ሾር ያለ ዝርዝር ተግባራት ከዚህ ቀጥል ይገሇጻለ፡፡ ስትራቴጂክ ግቦች፡- 4.2.1 የዯንበኞችንዕርካታማሳዯግ፣ 4.2.2 የተቋሙንበጎ ገጽታ መገንባት፣ 4.2.3 የዯንበኞችን/የባሇዴረሻአካሊትን ቁጥርናተሳታፉነትማሳዯግ፣ 4.2.4 ገቢማሳዯግ፣ 4.2.5 ውጤታማየበጀትአጠቃቀምማሳዯግ፣ 4.2.6 የውስጥሂዯትንማቀሊጠፌ፣ 4.2.7 የቴክኖልጂሽግግርማካሄዴ፣ 4.2.8 የአገሌግልትአሠጣጥማበራከት፣ ጥራትና ተፇሊጊነትመጨመር፣ 4.2.9 ከሀገርውስጠናከውጭሀገርተቋማትጋርወዲጅነትመመስረት፣ 4.2.10 የሠራተኛው ዕውቀት፣ ክህልትና አመሇካከት ማሳዯግ፣ 4.2.11 መሌካምአስተዲዯርማስፇን፣ 4.2.12 መሠረተሌማትማሳዯግ፣ ከሊይ የተገሇጹትን ስትራቴጂያዊ ግቦች ሇማሳካት እያንዲንደ የስራ ክፌሌ የየራሱን ዕቅዴ እንዱቀርጽ የተዯረገ ሲሆን ዝርዝር ተግባራት ከዚህ እንዯሚከተሇው ይቀርባለ፣ 4.2.1 የዯንበኞችን ዕርካታ ማሳዯግ በዩኒቨርሲቲው የአምስት አመት ስትራቴጂክ ዕቅዴ መሠረት ዯንበኞችና ባሇዴርሻ አካሊት በዩኒቨርሲቲ ዯረጃ የተሇዩ ሲሆን በኮላጆችና በዲይረክቶሬቶች ዯረጃም የዯንበኛ እና የባሇ ዴርሻ አካሊት መሇየት በሚገባ ተዯርጓሌ፡፡ በዚህም መሠረት ዩኒቨርሲቲው የዯንበኞቹን የዕርካታ መጠን
  • 19. 19 90 ከመቶ ሇማዴረስ ያቀዯ ሲሆን እነዚህን ሇማስፇጸም የሚከተለትን ዋና ዋና ተግባራትን ያከናዉናሌ፡- 1. የአገሌግልት አሰጣጥ ጥራት ዯረጃ በማበጀትና ይህንን የሚከታተሌ ኮሚቴ በማቋቋም የአገሌግልት አሠጣጡን መከታተሌ፣ 2. የተማሪዎችን የምዝገባና ላልች በዒመቱ ውስጥ የሚሠሩትን ስራዎች ሇተማሪዎች በግሌጽ ማሳየትና የተቀመጠውን የጊዜ ሠላዲ መከታተሌ፣ 3. ሇተማሪዎች የሚሆኑ ሶፌት ኮፒ መጽሃፌትና የማስተማሪያ ሀንዴ አውቶችን በዩኒቨርሲቲው መረጃ መረብ ሊይ በማስቀመጥ ተማሪዎችና መምህራን በቀሊለ እንዱያኙ ማዴረግ፡፡ እጥረት በሚታይባቸውን መጽኀፌት በግዥና በፍቶ ኮፒ ማሟሊት፣ 4. ሇመመገቢያ፣ ሇመማሪያ፣ ሇማዯሪያ፣ ሇመታከሚያና ሇመዝናኛ የሚሆኑ ግብዒቶችን በተያዘው በጀት መሠረት በጊዜ ሇተማሪዎች ማቅረብ፣ 5. ሇመምህራን፣ ሇሠራተኞችና ሇተማሪዎች መብትና ግዳታቸውን በማሳወቅና ያለትን ጉዲዮች በግሌጽ በማወያየት ሠራተኞችም ሆኑ ተማሪዎች የሚጠበቅባቸውን እንዱያዯርጉና የሚገባቸውን እንዱጠይቁ ማዴረግ፣ 6. ከሠራተኛውና ከተማሪዎች ጋር ተከታታይነት ያሇውን ውይይትና ግምገማ ማዴረግ፣ የአብሮነት ቆይታ መዴረክ ማዘጋጀትና በሠራተኛውና በተማሪው በራሱ የመዝናኛ መዴረክ እንዱፇጥር ማዴረግ፣ 7. ሇመምህራንና ሇሠራተኞች አስፇሊጊውን ቢሮ፣ የቢሮ ቁሳቁስ፣ የመኖሪያ ቤትና የመኖሪያ ቤት ቁሳቁስ ማሟሊት፣ 8. የሠራተኞችን የዯንብ ሌብስ፣ ሇንጽህናና ሇዯህንነት የሚያገሇግለ ግብዒቶችን ማሟሊት፣ 9. አስፇሊጊ የፍቶ ኮፒ፣ የጽሁፌና የገበያ አገሌግልት ሇተማሪዎች በተመጣጣኝ ዋጋ ማቅረብ፣ 10. ሇዕቃ አቅራቢዎች የዕቃ አገባብና አረካከብ ስርዒት የሚያሳይ በራሪ ወረቀት ማዘጋጀት፣ 11. ሇእንግዲዎች በቂ ማብራሪያ መስጠት፣ መምራት፣ ስሇአገሌግልቱ ማብራሪያ መጠየቅ የሚያስችሌ ስርዒት መዘርጋት፣ 12. ተማሪ ተኮር ትምህርት ስሇመሰጠቱ፣ ተከታታይ ምዘና ስሇመዯረጉና የምዘና ውጤት በወቅቱ እየተገሇፀ ስሇመሆኑ ማረጋገጥ የሚያስችሌ ሥርዒት መዘርጋት፣ 13. በትምህርታቸው ብሌጫ ሊመጡ ተማሪዎች፣ በሥራቸው መሌካም አፇጸጸም ሊሳዩ ሠራተኞች እና በገቡት ቃሌ መሠረት ሇፇጸሙ አቅራቢዎች ማበረታቻ ሽሌማት መስጠት፣ 14. ተገቢውን ዕቅዴና ሪፖርት ሇሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ሇትምህርት ሚኒስቴር፣ ሇገንዘብና ኢኮኖሚ ሌማት ሚኒስቴር፤ ሇአስተዲዯር ቦርዴ፣ እና ሇላልች ሇሚመሇከታቸው በጊዜ ማቅረብና ትችቶችን በመቀበሌ ማስተካከሌ ወይም መተማመን፡፡
  • 20. 20 4.2.2. የተቋሙን በጎ ገጽታ ማሳዯግ በዩኒቨርሲቲው የአምስት ዒመት ስትራቴጂክ ዕቅዴ መሠረት የዩኒቨርሲቲው የበጎ ገጽታ በበጎ ገጽታ መሇኪያ ኢንዳክስ 0.75 ሇማዴረስ የታቀዯ ሲሆን ይህንኑ በጎ ገጽታ ሇማምጣት ያገሇግሊለ ተብሇው የታሰቡ ዝርዝር ተግባራት ቀጥል ቀርበዋሌ፡- 1. የዩኒቨርሲቲውን ራዕይና ተሌዕኮ ሇውስጥና ሇውጭ ዯንበኞችና ባሇዴርሻ አካሊት በበራሪ ወረቀቶችና በአዲዱስ ቢሌ ቦርድች ማስተዋወቅ፣ 2. ክሌሊዊና ሀገር አቀፊዊ መገናኛ ብዙሃንን በመጠቀም ስሇአገሌግልቶችና በዩኒቨርሲቲው በኩሌ ትኩረት ሉሰጣቸው በሚገባቸው ሀገራዊ ጉዲዮች ሊይ መግሇጫ መስጠት፣ 3. የተሇያዩ አገራዊና አሇማቀፊዊ ስምፖዝዬሞችን ማዘጋጀት፣ 4. የዩኒቨርሲቲውን ዴረ,ገጽ በማበሌጸግ ሙለ መረጃ በማስገባት ሇተጠቃሚዎች ምቹ በማዴረግ የዩኒቨርሲቲውን ሁኔታ ማሳየት፡፡ 4.2.3 የዯንበኞችን/ የባሇዴረሻ አካሊትን ተሳታፉነት ማሳዯግ በ2007 የሥራ ዘመን የዯንበኞችና የባሇዴርሻ አካሊት ተሳትፍና ተጠቃሚነት ሇመጨመር የታሰበ ሲሆን በዚህም በዒመቱ ማሇቂያ 90% ዯንዯኞች ተሳታፉ ይሆናለ፣ 21650 መዯበኛና ተከታታይ ትምህርት ተማሪዎች ይኖራለ፣ 36750 ተጠቃሚዎች ይኖራለ፡፡ ይህንን ግሌ ሇማሳካት የሚከተለት አበይት ተግባራት ይከናወናለ፡- 1. መምህራንና አስተዲዯር ሠራተኞችን በተሇያዩ የኮሚቴና ላልች ተጨማሪ ሥራዎች ሊይ ንቁ ተሳታፉ ማዴረግ፣ 2. ተማሪዎችን በተሇያዩ የዩኒቨርሲቲው ሥራዎች ውስጥ ተሳታፉ ማዴረግ፣ 3. የአለሚናይ ሥራዎችን በማጠናከር የቀዴሞ ተማሪዎችን በማወያየት በማስተማርና በላልች የዩኒቨርሲቲው ሥራዎች ውስጥ ተሳታፉ ማዴረግ፣ 4. የተማሪዎችን የ1ሇ5 ሇአምስት አዯረጃጀትን በማጠናከር ተማሪዎችን በትምህርት ጥራት ሊይ ተሳታፉ ማዴረግ፣ 5. በሌማት ሥራዎች የአካባቢውን ሰው ተሳታፉ ማዴረግ፣ 6. የመምህራንና የተማሪዎች ማህበራትን ማጠናከር፣ የሴት መምህራን፣ የሴት ሠራተኞች፣ የሴት ተማሪዎች መዴረክ መመስረት፣ 7. መዯበኛ ተማሪዎችን በትምህርት ሚኒሰቴር ዴሌዯሊ መሠረት መቀበሌና የተከታታይ ትምህርት መርሃ-ግብር ተማሪዎችን ቁጥር መጨመር፣ 8. የተሇያዩ የማህበረሰብ አገሌግልቶችን በመጀመር የአገሌግልቱን ሥራና የአገሌግልቱ ተጠቃሚዎችን ቁጥር መጨመር
  • 21. 21 9. ሇአካባቢው ማህበረሰብ፣ ሇሴቶች እና ሇአርብ-ቶአዯር አካባቢዎች ሌዩ ነጻ የትምህርት ዕዴሌ አወዲዴሮ መስጠት 10.የአርባ ምንጭ ከተማን ጽደና አረንጓዳ የሚያዯርግ ሥራና በከተማዋ ዙሪያ ያለ የተራቆቱ አካባቢዎችን መሌሶ የማሌማት ሥራዎች መስራት፣ 11.በአካባቢው ሇሚገኙ ሇተመረጡና ሌዩ ዕርዲታ ሇሚያስፇሌጋቸውን ትምህርት ቤቶች ዴጋፌ ማዴረግ፣ 12.በአካባቢው ሇሚገኙ ቀበላዎች የጎሌማሶችን ትምህርት መስጠትና ማስተባበር፣ 13.ነጻ የህግና የማማከር አገሌግልት ሇአካባቢው ዞኖች መስጠት፣ 14.በጋሞ ጎፊ ዯጋማው አካባቢ የተሻሻለ ምርጥ ዘሮችን ማሰራጨትና ማዲቀሌ፣ 15.በሬዱዮ ፕሮግራም ማስተማርና ማሳወቅ፡፡ 4.2.4 ገቢ ማሳዯግ በ2007 በጀት ዒመት ከብር 29.3 ሚሉዮን በሊይ ገቢ ሇማመንጨት የሚከተለትን አቢይ ተግባራት ሇማከናዎን ዕቅዴ ተይዟሌ፡፡ አቢይ ተግባራቱም፡- 1. የዩኒቨርሲቲውን የግብርና ምርት ኢንተርፕራይዝ በማጠናከር የአታክሌትና ፌራፌሬ፣ ከእንስሳት ውጤቶችና ከማር ምርት ሽያጭገቢ ማሳዯግ፣ 2. የዩኒቨርሲቲውን የማተሚያ ኢንተርፕራይዝ በማጠናከር ከመጽሀፌት ሽያጭና ከህትመት ውጤቶች ሽያጭ ገቢ ማሳዯግ፣ 3. የዩኒቨርሲቲውን የእንጨት፣ ብረታ ብረትና ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ፣ በማጠናከር ከእንጨትና ብረታ ብረት ውጤቶችና ከግንባታ አገሌግልት ሽያጭ ገቢ ማሳዯግ፣ 4. በቴክኖልጂ ሽግግር ገቢ ማሳዯግ፣ 5. በስሌጠናና በማማከር አገሌግልት ገቢ ማሳዯግ፣ 6. የማህበረስብ ትምህርት ቤትና አጸዯ-ህጻናት ትምህርት በማጠናከር ገቢ ማሳዯግ፣ 7. የምርምር ሥራዎችን በመስራት ገቢ ማሳዯግ፣ 8. ከስፖር ማዘውተሪያ አገሌግልት ገቢ ማመንጨት፣ 9. ከወፌጮ ቤት ገቢ ማመንጨት፣ 10. ከኪራይ አገሌግልት ገቢ ማሳዯግ፣ 11. ከተሇያዩ የውጪና የሀገር ውስጥ ተቋማት የዴጋፌና የጋሪዮሽ ግንኙነት በመፌጠር ገቢ ማግኘት፣ 12. ከተሇያዩ የውጪና የሀገር ውስጥ ተቋማት የገንዘብና የግብዒት ዴጋፌ ማግኘት፣ 13. ከተሇያዩ የሀገርና የውጪ ተቋማት የስሌጠናና የአቅም ማጎሌበቻ ዴጋፌ ማግኘት፡፡
  • 22. 22 4.2.5 ውጤታማ የበጀት አጠቃቀም ማሳዯግ በ2007 ሇዩኒቨርሲቲው የተመዯበውን በጀት ሙለ በሙለ ሇመጠቀምና ብክነትን ሇመቀነስ ታስቧሌ፡፡ ይህንኑን ሇማሳካት የሚከተለት አበይት ተግባራት በዒመቱ ውስጥ ይከናወናለ፡- 1. በጀት ባሌተማከሇ ሁኔታ እንዱተዲዯር በየዘርፈ ዯሌዴል በየእርከኑ ማውረዴና በየወሩ ርፖርት በመቀበሌና በመስጠት የየሩብ ዒመቱን በጀት አጠቃቀም 100% ማዴረስ፣ 2. የሚገዙ ዕቃዎችንና አገሌግልቶችን በመሇየትና በዕቅዴ መግዛት፣ 3. የግንባታ ስራዎችን ወርሃዊ ሪፖርት መቀበሌና መገምገም፣ 4. በበጀት አጠቃቀም ሊይ ስሌጠና መስጠት፣ 5. በንብረት አጠቃቀምና አያያዝ ሊይ ስሌጠና መስጠት፣ 6. የካይዘን ሥርዒትን በሁለም የስራ ክፌልች ተግባራዊ ማዴረግ፣ 7. የተበሊሹና አገሌግልት የማይሰጡ ንብረቶች መሇየትና ማስወገዴ፡፡ 4.2.6 የውስጥ አሠራር ሂዯትን ማቀሊጠፌ ከዩኒቨርሲቲው ስትራቴጂክ ዕቅዴ በመነሳት በ2007 የስራ ሂዯት ጊዜ ብክነትን ዜሮ ሇማውረዴ፣ የቴክኖልጂ ተጠቃሚነትን ሰማኒያ አምስት በመቶ ሇማዴረስ ታቅዶሌ፡፡ እነዚህን ግቦች ሇመምታት፡- 1. ህጎችን፣ ዯንቦችን፣ ሥርዒቶችንና ፖሉሲዎችን መረጃዎችን ማስተማር፣ ማሳወቅና መከታተሌ፣ 2. በውጤታማ የስራ ባሀሌና በቀሌጣፊ አገሌግልት ሊይ ስሌጠና መስጠት፣ 3. ግሌጽ የሥራ ፌሰት መረጃ በእያንዲንደ ክፌሌ እንዱኖር ማዴረግ፣ 4. ሣምንታዊ ዕቅዴን በግሇሰብ ዯረጃ ተግባራዊ በማዴረግ ቀሌጣፊ የሥራ ሂዯትን በመፌጠር የጊዜና የግብዒት ብክነትን መቀነስ፣ 5. ወርሃዊ ዕቅዴን በትምህርት ክፌሌና በሥራ ክፌሌ ዯረጃ ተግባራዊ በማዴረግ ቀሌጣፊ የሥራ ሂዯትን በመፌጠር የጊዜና የግብዒት ብክነትን መቀነስ፣ 6. የሥራ ሰዒትን በተጠና መሌኩ ማስተካከሌና ክትትሌ ማዴረግ፣ 7. አቅራቢዎች ሉከተሎቸው የሚገባቸውን የሂዯት ዯረጃዎችን በጽሁፌ በማስቀመጥ ተወዲዴረው ሲያሸንፈ ወዱያውኑ ስምምነት መስጠት፣ 8. የንብርት አጠቃቀም በመረጃ ቴክኖልጂ የተዯገፇ እንዱሆን ማዴረግ፣ 9. የተማሪዎችን ውጤት በመረጃ ቴክኖልጂ በመታገዝ በጊዜ ማስገባት፣
  • 23. 23 10. የተማሪዎች የመኝታ ክፌሌ ዴሌዯሊ በመረጃ ቴክኖልጂ ማዴረግና ሇተማሪዎች በዴረ-ገጽ ማሳወቅ፣ 11. የዯብዲቤ መጻጻፍች የዩኒቨርሲቲውን መረጃ መረብ በመጠቀም እንዱሆኑ ማዴረግ፣ 12. የዴህረ-ምረቃ ትምህርት ማመሌከቻ በኢንተርኔት እንዱሆን ማዴረግ፣ 13. በዩኒቨርሲቲው የሚሰጡ አገሌግልቶች በመረጃ መረብ እንዱተዋወቁ ማዴረግ፣ 14. የሠራተኞችን፣ ተማሪዎችንና የመምህራንን መረጃዎች አጠናቅሮ በዲታ ቤዝ ማዯራጀት፣ 15. ሇዴህረ-ምረቃና ሇህክምና ተማሪዎች የቪዴዮ ኮንፇረንስ ትምህርት ማጠናከር፣ 16. የዩኒቨረሲቲውን ጠቅሊሊ መረጃ በኢንትራኔት ሊይ ማስቀመጥ፡፡ 4.2.7 የቴክኖልጂና የዕውቀት ሽግግር ማካሄዴ ከዩኒቨርሲቲው ስትራቴጂክ ዕቅዴ በመነሳት በ2007 አምስት ቴክኖልጂዎችን1 50 ፇጠራዎችንና የምርምር ውጤቶችን ሇማሸጋገርና ሇማስረጽ ታቅዶሌ፡፡ ይህንን ግብ ሇማሳካት የሚከተለት አበይት ተግባራት ይከናወናለ፡- 1. የፇጠራ ክህልት ያሊቸውን ሰዎች በማምጣት በዩኒቨርሲቲው ውስጥ ክህልታቸውን እንዱያሳዴጉ ማገዝ፣ 2. ችግር ፇቺ ምርምሮችን ማካሄዴ፣ 3. ችግር ፇቺ ቴክኖልጂዎችን ማሊመዴና የፇጠራ ምርምር ማበረታታትና ማካሄዴ፣ 4. የምርምር ውጤቶችን ማሳተምና ማሰራጨት፣ 5. የዕውቀት ሽግግር ስምፖዚየም ማዘጋጀት፣ 6. የቴክኖልጂና የዕውቀት ሽግግር ቋሚ ባሇሙያዎችን መቅጠር፣ 7. የምርምር ማዕከሊትን ማቋቋምና ማጠናከር፣ 8. የሥራ ፇጠራና አዲዱስ ፇጠራ ማበራታቻ ማዕከሌ ማቋቋም፡፡ 4.2.8 የአገሌግልት አሠጣጥ ማበራከት፣ ጥራትና ተፇሊጊነት መጨመር ከዩኒቨርሲቲው ስትራቴጂክ ዕቅዴ በመነሳት በ2007 ዘጠና በመቶ ስራዎች የጥራት ዯረጃ እንዱኖራቸው ሇማዴረግና እንዯዚሁም የትምህርት ክፌሌና የስራ ክፌሌ ቁጥር በመጨመር የስራውን ተፇሊጊነት በመሇኪያ ኢንዳክስ 0.99 ሇማዴረስ የታቀዯ ሲሆን እነዚህን ግቦች ሇማሳካት የሚከተለት አቢይ ተግባራት ይከናወናለ፡- 1. አዲዱስ የቅዴመ ምረቃ ፕሮግራሞችን መጀመር፣ 2. አዲዱሰ የዴህረ ምረቃ ፕሮገራሞችን መጀመር፣ 3. አዲዱስ የሥራ ክፌልችን ማዯራጀት፣ 4. በተከታታይና በርቀት የሚሰጡ የት/ት ዒይነቶችንና ማዕከሊትን ማብዛት፣ 5. የማህበረሰብ አገሌግልት የሚያጠናክሩ ማዕከሊትን ማቋቋም፣
  • 24. 24 6. እያንዲንደ የሥራ ዒይነት የጥራት ዯረጃ እንዱኖረው ማዴረግ፣ 7. የሥራ ጥራትንና ፌሰትን የሚገሌጽ ዝርዝር ማዘጋጀት፣ 8. በተቀመጠው የጥራት ዯረጃና ፌሰት መሠረት መሄደን በየሳምንቱ የሚከታተሌ ኮሚቴ ማቋቋም፣ 9. እያንዲንደ የሥራ ክፌሌ ከዩኒቨርሲቲው ራዕይና ተሌዕኮ ጋር የተናበበ የራሱ ተሌዕኮ፣ ራዕይና አሊማ እንዱኖረው ማዴረግ፣ 10. እያንዲንደ ሠራተኛ የሥራ ዝርዝር እንዱኖረው ማዴረግ፡፡ 4.2.9 ከሀገር ውስጥና ከውጭ ሀገር ተቋማት ጋር አጋርነት መመስረት የዩኒቨርሲቲው የአምስት ዒመት ስትራቴጂክ ዕቅዴ የውጪ ግንኙነትን በማጠናከር የገቢ መጠንን ማሳዯግን፣ የስሌጠና ዴጋፌ ማግኘትን፣ የግብዒት ዴጋፌ ማግኘትን፣ የግንኙነት መስመርንና መረብን ማሳዯግን ያሇመ ሲሆን እንዯሁም ዩኒቨርሲቲው ሇተሇያዩ ተቋማት የግብዒት፣ የገንዘብ፣ የስሌጠና ዴጋፌ ሇመስጠት እንዯሚችሌ ያስቀምጣሌ፡፡ በዚህም መሠረት በ2007 የስራ ዘመን ዩኒቨርሲቲው ከተሇያዩ ተቋማት ጋር ግንኙነቶች ሇመፌጠር የመገናኛ መስመሮችና መረቦች መረጃ ሇማሠራጨት አቅዶሌ፡፡ ይህንን ግብ ሇመምታት የሚከተለት አበይት ተግባራት ይከናወናለ፡- 1. የጋራ መግባቢያ ሰነዴ ዝግጅት ሊይ ስሌጠና መስጠትና ሰነደን ማዘጋጀት፣ 2. ሇየተቋማቱ በሚመቻቸውና ባሊቸው ተሌዕኮ መሠረት የመግባቢያ ሰነድችን መሊክ፣ 3. ከተቋማት ዴጋፌ ሇማግኝትና አብሮ መስራት የሚያስችሌ ፕሮፖዛሌ መቅረጽና ማቅረብ፣ 4. አስፇሊጊ የሆኑ ተቋማትን በመጎብኝት ዩኒቨርሲቲው ያሇውን ሁኔታ ማስረዲትና ወዯ ዩኒቨርሲቲው በመጥራት ወዲጅነት ሇመፌጠር የሚያስችሌ ሼል መስራት፣ 5. የዩኒቨረሲቲውን መረጃ መረብ በየቀኑ ማዯስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ማሠራጨት፣ 6. በየሁሇት ሳምንቱ በራሪ ወረቀቶችን ማሳተምና ማሰራጨት፣ 7. የዪኒቨርሲቲውን ወርሃዊ ጋዜጣ መጀመር፣ 8. የዩኒቨርሲቲዉን ሩብ ዒመት መጽሄት መጀመር፣ 9. በዯቡብ ኤፌ. ኤም ትምህርታዊ ፕሮገራሞችን ማቅረብ፣ 10. የዩኒቨርሲቲውን ማህበረሰብ ሬዱዮ ማቋቋም፣ 11. በዩኒቨርሲቲው ሁኔታዎች ወቅታዊ ጋዜጣዊ መግሇጫዎችን በክሌሊዊ እና አገራዊ ሚዱያዎች መስጠት፡፡ 4.2.10 የሠራተኛው ዕውቀት፣ ክህልትና አመሇካከት ማሳዯግ የሠራተኛውን ዕውቀት፣ ክህልትና አመሇካከት ማሳዯግ በስትራቴጂክ ዕቅደ ሊይ ሌዩ ትኩረት የተሰጠው ቢሆንም በተሇይ በአገሪቱ ውስጥ ያለት ትምህርት ተቋማት አቅም ውስንነትና የውጭ አገር ትምህርት ዕዴሌ እንዯሌብ አሇመገኘት በስትራቴጂክ ዕቅደ በተሊመው መሠረት ሇመሄዴ
  • 25. 25 አዲጋች ሁኔታን ይፇጥራሌ፡፡ ይሁን እንጂ ዩኒቨርሲቲው ልሹ በከፇታቸው፣ አገሪቱ ውስጥና ከአገር ውጭ ባለ ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የመምህራንንና የሠራተኞችን ዕውቀት፣ ክህልትና አመሇካከት ሇማሳዯግ 60 መምህራንን በሶስተኛ ዱግሪ፣ 45 መምህራንና 6 የአስተዲዯር ሠራተኞች በሁሇተኛ ዱግሪ፣18 የቴክኒክ ረዲቶችንና 50 የአስተዲዯር ሠራተኞች በመጀመሪያ ዱግሪ፣ 20 የአስተዲዯር ሠራተኞችን በቴክኒክና ሙያ ስሌጠና፣ 60 የአስተዲዯር ሠራተኞችን በሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት፣ እንዯዚሁም 200 ሠራተኞችን በጎሌማሶች ትምህርት ሇማስተማር ታስቧሌ፡፡ እነዚህን ሇማሳካት የሚከተለትን አበይት ተግባራት ያከናውናሌ፡- 1. መምህራንን በሶስተኛ ዱግሪ ማስተማር፣ 2. መምህራንን በሁሇተኛ ዱግሪ ማስተማር፣ 3. የቴክኒክ ረዲቶችን በዱግሪ ማሰሌጠን 4. 6 የአስተዲዯር ሠራተኞችን በሁሇተኛ ዱግሪ ማስተማር፣ 5. የአስተዲዯር ሠራተኞችን በመጀመሪያ ዱግሪ ማስተማር፣ 6. የአስተዲዯር ሠራተኞችን በቴክኒክና ሙያ ማስተማር፣ 7. የአስተዲዯር ሠራተኞችን በሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ማስተማር፣ 8. የአስተዲዯር ሠራተኞችን በጎሌማሶች ትምህርት ማስተማር፣ 9. የመምህራንና የአስተዲዯር ሠራተኞችን ቅጥር መፇጸም፣ 10. በመረጃ ቴክኖልጂ አጠቃቀም፣ በግዥና ንብረት አስተዲዯር፣ በቢሮ ዕቃዎች ጥገናና አጠቃቀምና በላልች ሊይ አጫጭር ስሌጠናዎችን መስጠት፣ 11. በፕሮጀክት ፕሮፖዛሌና ፕሮፊይሌ፤ በዕቅዴና ሪፖርት ዝግጅት ሊይ ስሌጠና መስጠት፣ 12. የከፌተኛ ትምህርት ማስተማር ስሌጠና መስጠት፣ 13. አዱስ ሇሚቀጠሩ ሰራተኞች የሥራ ሁኔታ ማብራሪያና ስሌጠና መስጠት፣ 14. በስሌጣን ውክሌና፣ በሀሊፉነትና በተጠያቂነት ዙሪያ ሇሀሊፉዎች ስሌጠና መስጠት፣ 15. የሠራተኞችን አፇጸጸም በመሇየት አስፇሊጊውን የአመራር ስርዒቶችን መፇጸም፣ 16. ሚዛናዊ ውጤት ተኮር ስርዒት ሇእያንዲንደ ሠራተኛ መዘርጋት፣ 17. እያንዲንደ የሥራ ክፌሌ ከሠራተኞቹ ጋር ሳምንታዊ ውይይትና ግምገማ ማካሄዴ፣ 18. በአጠቃሊይ በዩኒቨርሲቲውና በስራ ክፌለ እንቅስቃሴ ሊይ በየወሩ በዲይረክቶሬት ዯረጃ በመወያየት የመፌትሄ አቅጣጫ ማስቀመጥ፡፡ 4.2.11 መሌካም አስተዲዯር ማስፇን መሌካም አስተዲዯር ማስፇን ላልችን ዕይታዎች ሇማከናወንና ዕረካታን ሇማምጣት አይነተኛ ሚና ስሇሚጫወት ሇአመራሮች በመሌካም አስተዲዯር ዙሪያ ሰባት የተሇያዩ ስሌጠናዎችን መስጠት፣ የሠራተኞችን ዕርካታ 90 በመቶ ማዴረስና በመሌካም አስተዲዯር መሇኪያ ኢንዯክስ 0.33
  • 26. 26 ሇማስመዝገብ ታቅዶሌ፡፡ ይህንን ዕቅዴ ሇማሳካት የሚከተለት አበይት ተግበራትን በመፇጸም መሌካም አስተዲዯርን ሇማስፇን ታስቧሌ፡- 1. የህጎችን፣ የዯንቦችን፣ የስርዒቶችንና የፖሉሲዎችን መረጃዎች መሰብሰብ፣ ማጠናቀርና መቅረጽ፣ 2. የሴቶችን ተሳትፍ በአመራርነት ሇማሳዯግ ስርዒት መዘርጋት፣ 3. የአካሌ ጉዲተኝነት ጉዲይ የሚከታተሌ ክፌሌ ማቋቋም፣ 4. የተማሪዎችን የምግብ፣ የመኝታ፣ የመዝናኛና የህክምና አገሌግልት የሚከታተሌ ከተማሪዎች፣ ከመምህራን እና ከሠራተኞች የተውጣጣ ኮሚቴ ማዋቀር፣ 5. የሠራተኞችንና የመምህራንን የተሳትፍ ጉዲይና ጥቅማ ጥቅም የሚከታተሌ ኮሚቴ ማዋቀርና መከታተሌ፣ 6. ሇሠራተኞች የሌምዴ ሌውውጥና መዝናኛ ፕሮግራም የሚመራ ኮሚቴ ማዋቀርና መከታተሌ፣ 7. ሕግን የተከተሇ የዯረጃ ዕዴገትና ቅጥር ሥርዒትን ተከትል ባለት ክፌት መዯቦች ሠራተኛ ማሟሊት፣ 8. የኮሚቴ ተሳትፍ ዋጋ እንዱኖረው የሚያስችሌ ስርዒትና ዯንብ መዘርጋትና ተግባራዊ ማዴረግ፣ 9. የፀረ-ሙስና ጽ/ቤትንና የየግቢውን ማስተባበሪያዎች በማጠናከር በተሇይም ሇኪራይ ሰብሳቢነት ተጋሊጭ በሆኑ ዘርፍች (ሇምሳላ በጊዢ፣ በሰራተኛ ቅጥር፣ በውል አበሌ፣ በተሸከርካሪ ነዲጅ አጠቃቀም፣ በሀሰት ትምህርት ማስረጃ፣ ተገቢ ያሌሆኑ ግንኙነቶች .. ወዘተ) ኪራይ ሰብሳቢነትን የመታገሌ ባህሌ ማጎሌበት፣ 10. የሥነ-ምግባር መሪሆዎችን ሇእያንዲንደ ሠራተኛ በጽሐፌ ማዴረስና በሥራ ክፌልች በሚታይ ቦታ መሇጠፌና ማስቀመጥ፣ 11. እያንዲንደ ሠራተኛ ማንነቱን የሚገሌጽ ባጅ እንዱሇብስና ዯረጃውን የጠበቀ መታወቂያ እንዱኖር ማዴረግ፣ 12. ያሌተማከሇ አሠራርን አጠናክሮ መቀጠሌ፣ 13. ሇአመራሮች ስሌጠና መስጠት፣ 14. የሠራተኞችን ዕርካታና የመሌካም አስተዲዯር ይዘት የሚሇካ መጠይቅ ማዘጋጀትና ዕርካታውንና የመሌካም አስተዲዯር ይዘትን በየወሩ መሇካት፣ ውጤቱን በማጠናቀር ሇውሳኔ ማቅረብ፣ 15. የገቡትን ውሌ በአግባቡ ባሊተወጡ ሠራተኞችና አገሌግልት አቅራቢዎች ሊይ አስፇሊጊውን የህግ አግባብ መፇጸም፡፡ 4.2.12 መሠረተ-ሌማት ማሳዯግ
  • 27. 27 መሠረተ ሌማት ማስፊፊት ሇዩኒቨርሲቲው ረዥም ጊዜ ስኬት መሠረት የሚጥሌ እንዯመሆኑ መጠን በዚህ ዒመት ከዚህ በፉት የተጀመሩትን መሠረት ሌማት ማጠናቀቅ እንዲሇ ሆኖ በአዱስ መሌክ የማስፊፊት ሥራዎችን በመስራት 85 በመቶ የመረጃ ቴክኖጂ ሇሚፇሌጉ ሥራዎች ቴክኖልጂውን ማሟሊት፣ 80 በመቶ የቢሮ እና የሊቦራቶሪ ዕቃዎችን ማሟሊት፣ እና በነጭ ሣርና ጫሞ ካምፓሶች ቀሪ ጥቃቅን የግንባታ ሥራዎች እና በአባያ ካምፓስ የተጓተተው ሙለ በሙለ እንዱጠናቀቁ ማዴረግ፣ በዋናው ግቢ እና በኩሌፍ ካምፓስ ሂዯታቸው የተጀመረና ተጨማሪ አዱስ ግንባታዎች የተሻሇ አፇጻጸም እንዱኖራቸው እንዱሁም የአርባ ምንጭ ሆስፒታሌ ግንባታ እንዱጀመር ማዴረግ፣ ሇመምህራን መኖሪያ የተገዙ ኮንድሚኒዬም ቤቶችን ግንባታ መጨረስና መንገድችንና የውሃና ፌሳሽ መውረጃዎችን መገንባት፣ 5 ኪ.ሜ የውስጥ ሇውስጥ መንገዴ መገንባት ሲሆን እነዚህን ግቦች ሇመምታት የሚከተለት ዋና ዋና ተግባራት ይከናወናለ፡- 1. የአዲዱስ ህንጻዎች ግንባታ ጨረታ ማውጣትና ግንባታ ማስጀመር፣ 2. የተጀመሩት ግንባታዎች በተቀመጠሊቸው የጊዜ ሠላዲ መካሄዲቸውን መከታተሌ፣ 3. ሇመምህራን መኖሪያነት የተገዙት ኮንድሚኒዬም ቤቶች ግንባታን ማጠናቀቅ፣ 4. አገሌግልት የማይሰጡ የኮሚፒውተርና የመረጃ ቴክኖልጂ ዕቃዎችን፤ የመኪና፣ የኤላክትርክ፣ የኤላክትሮኒክስ፣ የውሃ መስመር፣ የጽዲት እና ላልችን በመሇየት ወዯ ንብረት አስወጋጅ ኮሚቴ መሊክ፣ 5. የተሇያዩ ሶፌትዌሮችን ማሊመዴ፣ ማበሌጸግና ሼል ሊይ ማዋሌ፣ 6. አስፇሊጊ የመረጃ ቴክኖልጂ ዕቃዎችንና አገሌግልቶችን ግዥ መፇጸም፣ 7. የዩኒቨርሲቲውን የኤላክትሪክ መስመሮችንና የኤላክትሪክ ዕቃዎችን፣ የኤላክትሮኒክ ዕቃዎች፣ የውሃና ፌሳሽ መስመሮችንና ዕቃዎች፣ የእንጨትና ብረታ ብረት ግብዒት ዝርዝር መረጃዎችን በመያዝ ሉጠገኑና አዱስ ሉሰሩ የሚገባቸውን መስመሮች መሇየትና መስራት፣ 8. አዲዱስ ተሽከርካሪዎች፣ የተሽከርካሪዕቃዎች፣ የጋራጅ ዕቃዎችና ተያያዥነት ያሊቸው የተሽከርካሪ ግብዒቶች፣ የኤላክትሪክ ዕቃዎች፣ የኤላክትሮኒክ ዕቃዎች፣ የውሃ ሥራዎችና የፌሳሽ ዕቃዎች ሇግዥመጠየቂያ የሚሆን ዝርዝር ማዘጋጀት፣ 9. ሇግቢው ችግኞችን መትክሌና የመንገዴ መሇያ ብረቶችን ማስገባት፣ 10. የጎርፌ መውረጃ ቦዮችንና የእግረኛ መንገድችን በሸክሊ፣ በካኦሉንና በጌጠኛ ዴንጋዮች በየግቢው መገንባት፣ 11. የችግኝ ማፌሊትና ተከሊ መጀመር 12. የግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤትን በሰው ሀይሌ ማዯራጅና ሇምርምር፣ ሇማስተማሪያ፣ ሇግንባታና ሇገቢ ማመንጫ ማዋሌ፣ 13. ዘመናዊ የእንስሳትና ንብ ዕርባታ መጀመር፣ 14. አስፇሊጊ የሚገዙ ዕቃዎችንና አገሌግልቶች ጨረታ ማዉጣትና ግዥ መፇጸም
  • 28. 28 ክፌሌ አምስት፡ የዕቅዴ አተገባበር እቅደ የውጤት ተኮር ሥርዒት አስተቃቀዴን እንዱሁም የእቅዴ ኡዯትን ተከትል የሚተገበር ነው፡፡ በዚህም መሠረት በዝግጅት ምዕራፌ ማሇትም ከሏምላ 1/2006 ዒ.ም እስከ መስከረም 30/2007 ዒ.ም የአጭር ጊዜ ዕቅዴ ተዘጋጅቶ ሇተማሪ ቅበሊ አስበሊጊ ሁኔታዎች የሚሟለበት ጊዜ ይሆናሌ፡፡ በተግባር ምዕራፌ ማሇትም ከጥቅምት1/2007 ዒ.ም እስከ ግንቦት 30/2007 ዒ.ም የታቀደተግባራት በተቀመጡ ስታንዲርድች መሠረት የሚፇጸሙበት ሲሆን ከሰኔ 1/2007 ዒ.ም እስከ ሰኔ 30/2007 ዒ.ም የዒመቱ ሼል የሚጠቃሇሌበትና የሚገመገምበት የማጠቃሇያ ምዕራፌ ይሆናሌ፡፡ በዚህም መሰረት የዝግጅት ምእራፌ ተግባራት ተቀምረው ቀርበዋሌ፡፡ 5.1 አስተዲዯር ነክ ሥራዎች  የዩኒቨርስቲ መምህራንና አስተዲዯር ዴጋፌ ሰጪ ሠራተኞች በዒመቱ የሥራ ክንውን እና የ2007 ዕቅዴ ሊይ እንዱወያዩ ይዯረጋሌ፣  በተማሪዎች አገሌግልት አሰጣጥ የሚታዩ ጉዴሇቶችን ሇማስወገዴ የተማሪዎች ድርሚተሪዎች የፀረ-ተባይ ርጭት የሚያገኙበት፣ የመብራትና የውኃ መስመሮችን የመጠገን ሥራ፣ የምግብ ቤት ሠራተኞች የሥራ ሌብሶችን የማሟሊት፣ የህክምና አገሌግልት ክሉኒኮችን የማሻሻሌ፣ የቤተ-መጻሕፌት አገሌግልት የማሻሻሌ እና ማስተካከሌ፣ የተማሪዎች መታወቂያና የሚሌ ካርዴ በቂ ሁኔታ የማዘጋጀት፣ የተማሪዎችና የመምህራን መዝናኛዎችን የማመቻቸት ተግባራት፣ የተማሪዎችን ውጤት የማጠናቀርና ሇተማሪዎች ምዝገባ ሁኔታዎችን የማመቻቸት ተግባራት፣ የተማሪዎች መማሪያ ክፌልችን፣ ቤተ-መከራዎችንና ወርክሾፖችን በተገቢው ቁሳቁስ የማዯራጀት ሥራዎችና አዱስ ፕሮግራሞች ቅዴመ-ሁኔታዎችነ የማመቻቸት ትግባራትይከናወናለ፡፡  በዩኒቨርስቲ ውስጥ ያሇውን የአስተዲዯር ሥርዒት ሇማሻሻሌ በፊይናንስና በጀት እንዱሁም በግዢና ንብረት አስተዲዯር ዲይሬክቶሬቶች ሇተመዯቡት ሠራተኞች በፊይናንስ አጠቃቀምና በንብረት አያያዝእንዯዚሁም በሰው ኃይሌ አስተዲዯር ስሌጠና ይሰጣሌ፡፡ ሇዩኒቨርሲቲያችን ሇ2007 ዒ.ም የጸዯቀው በጀት በኮላጆችና አንስቲትዩቱ ባሌተማከሇ አሠራር እንዱተገበር ካሁን ቀዯም በሚሠራበት ቀመር መሠረት ተከፊፌል በዚህ ዝግጅት ምዕራፌ እንዱወርዴ ይዯረጋሌ፡፡  ከቦርዴ አባሊት ጋር በመሆን የ2006 ዒ.ም የሥራ አፇጻጸምን በመገምገም ሇ2007 የትምህርት ዘመን ሰሊማዊ የመማር ማስተማር ሂዯት በተሳካ ሁኔታ እንዱከናወን የባሇዴርሻ አካሊት ሚና ተሇይቶ በሁለም ዯረጃ ዕቅዴ ተዘጋጅቶ ወዯ ተግባር እንዱገባ ይዯረጋሌ፡፡  በ2007 የትምህርት ዘመን በዕቅዲችን መሠረት የከፌተኛ ትምህርት ተሳትፍ በተማሪዎች ቅበሊ መጠን ሇማሳዯግ እንዱቻሌ በሂዯት ሊይ ያለ ግንባታ ያለ የግንባታ ሥራዎች በሚፊጠኑበት አግባብ ጥብቅ ክትትሌ ይዯረጋሌ፡፡
  • 29. 29  በ2007 ዒ.ም የተሻሇ ሼል ሇመሥራት በየዯረጃው ያለ መምህራንና የአስተዲዯር ዴጋፌ ሰጪ ሰራተኖች ግምገማ ይካሄዲሌ፡፡  የአካሌ ጉዲተኞችን ሌዩ ፌሊጎት ሇሟሟሊት የሚያስፇሌጉ ሁኔታዎች የማመቻቸት ጥረት ይዯረጋሌ፣  በትምህርት ሚ/ር አማካኝነት ሇተማሪዎችና ሰራተኞች የሚዘጋጁ ስሌጠናዎች የሚካሄደ ይሆናሌ፡፡ 5.2 ከመማር ማስተማር ጋር የተያያዙ ሥራዎች  በትምህርት ሌማት ሰራዊት ግንባታ ዙሪያ የዩኒቨርስቲውን ማሕበረሰብ በቂ ግንዛቤ አስጨብጦ በ2007 የትምህርት ዘመን ወዯ ተግባር እንዱገባ አስፇሊጊውን ዴጋፌና ክትትሌ ይዯረጋሌ፡፡  በዩኒቨርስቲዎቻችን የመምህራን አቅርቦት ሇማረጋገጥ ከ2006 ዒ.ም ምሩቃን መካከሌ በረዲት ምሩቅነት በትምህርት ሚ/ር በኩሌ ተመሌምሇው ሇሚመጡት የምህንዴስና መምህራንና በሇልች የትምህርት መስኮች ሇሚቀጠሩ መሠረታዊ በሆኑ ሀገራዊ ፖሉሲዎችና ስትራቴጂዎች ሊይ የአቅም ግንባታ ሼል በመሥራት የሙያውን ሥነ-ምግባር ጠብቀው እንዱወጡ የማስቻሌ ሼል ይሰራሌ፡፡  የዩኒቨርሲቲውን የመምህራን ፌሊጏት መሰረት በመዴረግ ከአገር ውስጥና ከውጪ አገር የመምህራን ቅጥር ይፇጸማሌ፡፡ ክፌሌ ስዴስት፡ የክትትሌና ግምገማ በዩኒቨርሲቲው ዯረጃ የተዘጋጀው ዕቅዴ ጥቅሌ ሆኖ በዋነኝነት የዩኒቨርሲቲውን ስትራተጂክ ዕቅዴ በመከተሌ ተሠርቷሌ፡፡ ኮላጆች፣ ዲይረክቶሬቶች፣ የትምህርት ክፌልች እና የስራክፌልች የየራሳቸው ዒመታዊ ዕቅዴ ያሊቸው ሲሆን ዕቅዲቸው ከዩኒቨርሲቲ ዕቅዴ ጋር የተናበበ ሆኖ ተጨማሪ ዝርዝር ተግባራት በእነዚህ ክፌልች ይኖራሌ፡፡ይህም ዝርዝር ዕቅዴ በስትራቴጂክ ዕቅዴ ዲይረክቶሬት የሚቀመጥ ሲሆን በየሩብ ዒመቱ አፇጻጸም ከዕቅዴ ጋር በማመሳከር የሚስተዋለ ክፌተቶች ሇውይይት የሚቀርቡ ይሆናለ፡፡ በየሩብ ዒመቱ በሚሇዩ ክፌተቶች መነሻ በሚዯረጉ ውይይቶችና የጋራ ስምምነቶች መሰረት ዒመታዊ ዕቅደ በዩኒቨርሲቲ ዯረጃና በየእርከኑ ተከሌሶ አፇጻጸምን ሇማሻሻሌ ጥረት የሚዯረግ ይሆናሌ፡፡ የዕቅዴ አፇጻጸም ሾል በዋነኝነትየስትራቴጂክ ዕቅዴ ዲይረክቶሬት ሼል ሆኖ የሚመሇከታቸው ኃሊፉዎች በሙለ በጉዲዩ ሊይ የሚሳተፈ ይሆናሌ፡፡
  • 30. 30 በዚህም መሠረት የሚከተለት የክትትሌና ግምገማና ሥራዎች ይከናዎናለ፡  ሳምንታዊ የግሇሰብ ዕቅዴ፣ ሪፖርትና ግምገማ በየሥራ ክፌሌ ዯረጃ ይከናወናሌ፣  ወራዊ የሥራ ክፌሌ ዕቅዴ ክሇሳ፣ሪፖርትና ግምገማ በኮላጆችና በዲይረክቶረቶች ዯረጃ ይከናወናሌ፡፡  በየሁሇት ወራት የኮላጆችና የዲይረክቶሬቶች ዕቅዴ ክሇሳ፣ ሪፖርትና ግምገማ በሚመሇከታቸው ም/ፕረዝዯንቶች ዯረጃ ይከናወናሌ፡፡  በየሩብ ዒመት የዩኒቨርሲቲው ዕቅዴ ክሇሳ፣ሪፖርትና ግምገማ በዩኒቨርሲቲው ካውንስሌ ዯረጃ ይከናወናሌ፡፡  ከቦርዴ አባሊት ጀምሮ በዩኒቨርሲቲው ግቢዎች በአካሌ በመገኘት የመስክ ምሌከታና ከተማሪዎች፣ መምህራንና ሰራተኞች ገር ውይይት ይዯረጋሌ፡፡ በተጨማሪም የዕቅዴ አፇጻጸም ኦዱት አሰራር ተግባራዊ በማዴረግ እያንዲንደ የሥራ ክፌሌ ካቀዯው አንጻርና ካሇበት ኃሊፉነትና ስሌጣን በመነሳት የአፇጻጸም ትንታኔ መስጠት የሚያስችሌ ሥርዒት በመዘርጋት ይህንን የሚከታተሌ ኮሚቴ በማቋቋም ክትትሌ የሚዯረግ ይሆናሌ፡፡
  • 31. 31 ሰንጠረዥ 9. ዝርዝር ተግባራትና የአፇጻጸም ጊዜ ሰሇዲ ዕይታ የዕይታክብ ዯት ስትራቴጂያዊግ ብ ከስትራቴጂያዊ ግብየሚጠበቅ ውጤት የግብክብዯት መጠን ስትራቴጂያዊ ግቡን ሇማሳካት የሚከናዎኑ ተግባራት መሇኪያ የዒመቱዑሊማ የ1ኛመንፇቅ ዒመትክንውን 3ኛሩብ ዒመትዕቅዴ 4ኛሩብ ዒመትዕቅዴ ዕቅዯዴ ፇጻሚ ምር መል ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 የተማሪዎችን ምዝገባ፣ ዴሌዯሊና ትምህርት አጀማመር በጊዜ ሰላዲው መሠረት መሆኑን መከታተሌ በዙር 2 1 - 1 አካ/ጉ/ም /ፕ/ት፣ኢ ንስቲትዩ ቱና ኮላጆች ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 ተማሪዎች ከመጡበት ቦታ ጀምሮ ያሇውን መረጃ ተጠናቅሮ መያዙን ማረጋገጥ በካም ፓስ ቁጥር 6 6 - - አካ/ጉ/ም /ፕ/ት፣ ኢንስቲ ትዩቱና ኮላጆች ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 የኮርስ ዴሌዴሌ ከሶስት ሳምንት በፉት አስቀዴሞ መጨረስና መ/ራን ሇሚያስተምሩት ኮርስ የኮርስ አውትሊየን ማዘጋጀታቸውን ማረጋገጥ በካም ፓስ ቁጥር 12 6 - 6 አካ/ጉ/ም /ፕ/ት፣ ኢንስቲ ትዩቱና ኮላጆች ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 ሇሴቶች፤ ሇአካሌ ጉዲተኞችና ከታዲጊ ክሌሌ ሇመጡ ሌዩ ትኩረት በመስጠትየመጀመሪያ ዒመት ተማሪዎች የትምህርት ክፌሌ ዴሌዯሊ በፌሊጎትና በተገቢነት ሊይ የተመሰረተ እንዱሆን ማዴረግ በዙር 1 1 - - አካ/ጉ/ም /ፕ/ት፣ ኢንስቲ ትዩቱና ኮላጆች ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 የመምህራን የኮርስ ዴሌዴሌ በትምህርት ዝግጁነት መሰረት መሆኑንና ፌትሏዊ መሆኑን ማረጋገጥ በመቶ ኛ 100 100 - 100 አካ/ጉ/ም /ፕ/ት፣ ኢንስቲ ትዩቱና ኮላጆች
  • 32. 32 ዕይታ የዕይታክብ ዯት ስትራቴጂያዊግ ብ ከስትራቴጂያዊ ግብየሚጠበቅ ውጤት የግብክብዯት መጠን ስትራቴጂያዊ ግቡን ሇማሳካት የሚከናዎኑ ተግባራት መሇኪያ የዒመቱዑሊማ የ1ኛመንፇቅ ዒመትክንውን 3ኛሩብ ዒመትዕቅዴ 4ኛሩብ ዒመትዕቅዴ ዕቅዯዴ ፇጻሚ ምር መል ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 በመጀመሪያዉቀንየመጀመሪያዉን ክፌሌትምህርትንበሁለምክፌልች ማስጀመር በትም /ት ክፇል ች ቁጥር ቤየሴ ሚሰተሩ 39 39 - አካ/ጉ/ም /ፕ/ት፣ ኢንስቲ ትዩቱና ኮላጆች ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 ተማሪ ተኮር ትምህርት አሰጣጥን ተግባራዊ ማዯረግ በመቶ ኛ 100 100 100 100 አካ/ጉ/ም /ፕ/ት፣ ኢንስቲ ትዩቱና ኮላጆች ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 ተከታታይ ምዘና መዯረጉን ፤ የምዘና ውጤት በወቅቱ እየተገሇፀ መሆኑን ማረጋገጥ፡፡ ዙር 4 2 1 1 አካ/ጉ/ም /ፕ/ት፣ ኢንስቲ ትዩቱና ኮላጆች ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 የትምህርት አሰጣጥን በማሻሻሌ የተማሪዎች መጠነ-ማቋረጥን ወዯ 5 % ዝቅ ማዴረግ በመቶ ኛ ‹5% ‹5% - ‹5% አካ/ጉ/ም /ፕ/ት፣ ኢንስቲ ትዩቱና ኮላጆች ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 ሇሴቶችና በትምህርታቸዉ ዯካማ ዉጤት ሊሊቸዉ በተመረጡ ትምህርቶች ቲቶሪያሌ መስጠት በተማ ሪ ቁጥር 1000 1000 - - አካ/ጉ/ም /ፕ/ት፣ ኢንስቲ ትዩቱና ኮላጆች ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 ሇተማሪዎች መማሪያ ክፌልች የሚውለ ወንበር ማሟሊት በቁጥ ር 5000 1383 2000 1717 አካ/ጉ/ም /ፕ/ት፣ ኢንስቲ ትዩቱና ኮላጆች
  • 33. 33 ዕይታ የዕይታክብ ዯት ስትራቴጂያዊግ ብ ከስትራቴጂያዊ ግብየሚጠበቅ ውጤት የግብክብዯት መጠን ስትራቴጂያዊ ግቡን ሇማሳካት የሚከናዎኑ ተግባራት መሇኪያ የዒመቱዑሊማ የ1ኛመንፇቅ ዒመትክንውን 3ኛሩብ ዒመትዕቅዴ 4ኛሩብ ዒመትዕቅዴ ዕቅዯዴ ፇጻሚ ምር መል ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 ሇተማሪ መመገቢያ አዲራሾች ጠረጴዛ ማሟሊት በቁጥ ር 1000 - 500 500 አካ/ጉ/ም /ፕ/ት፣ ኢንስቲ ትዩቱና ኮላጆች ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 ሇቤተ-መጽሀፌት ጠረጴዛ ማሟሊት በቁጥ ር 500 0 - 500 አካ/ጉ/ም /ፕ/ት፣ ኢንስቲ ትዩቱና ኮላጆች ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 ሇተማሪ ቤተ-መጽሀፌትና መመገቢያ አዲራሾች የሚውለ ወንበር ማሟሊት በቁጥ ር 2000 0 - 2000 አካ/ጉ/ም /ፕ/ት፣ ኢንስቲ ትዩቱና ኮላጆች ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 ሇመማሪያ ክፌልች ጥቁርና ነጭ ሰላዲ ማሟሊት በቁጥ ር ነጭ 170 ጥ170 ጥ 22 ነ1 - ጥ148 ነ169 አካ/ጉ/ም /ፕ/ት፣ ኢንስቲ ትዩቱና ኮላጆች ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 የማጣቀሻ መጸሏፌት በግዥ ማቅረብ በቁጥ ር 5000 82 2009 2009 አካ/ጉ/ም /ፕ/ት፣ ኢንስቲ ትዩቱና ኮላጆች ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 ሇመምህራን አገሌግልት የሚውለ የቢሮ ቁሳቁሶችን ማሟሊት (ሊፕ ቶፕ፣ ጠረጴዛና ወንበር ሸሌፌ) በቁጥ ር 350፤ 350፤ 200 181/0 /0 - 169/3 50/35 0 አካ/ጉ/ም /ፕ/ት፣ ኢንስቲ ትዩቱና ኮላጆች
  • 34. 34 ዕይታ የዕይታክብ ዯት ስትራቴጂያዊግ ብ ከስትራቴጂያዊ ግብየሚጠበቅ ውጤት የግብክብዯት መጠን ስትራቴጂያዊ ግቡን ሇማሳካት የሚከናዎኑ ተግባራት መሇኪያ የዒመቱዑሊማ የ1ኛመንፇቅ ዒመትክንውን 3ኛሩብ ዒመትዕቅዴ 4ኛሩብ ዒመትዕቅዴ ዕቅዯዴ ፇጻሚ ምር መል ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 ከመምህራን፣ ሠራተኞችና ተማሪዎች ጋር አጠቃሊይ ውይይት ማዴረግ በቁጥ ር 2/2/2 1/1/1 - 1/1/1 አካ/ጉ/ም /ፕ/ት፣ ኢንስቲ ትዩቱና ኮላጆች ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 የመምህራን ጋወን ማሟሊት በቁጥ ር 500 500 - - አካ/ጉ/ም /ፕ/ት፣ ኢንስቲ ትዩቱና ኮላጆች ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 የተማሪዎችን የሥነ-ምግባር ዯንብ ማስተዋወቅ፤ መብትና ግዳታቸዉን ማስገንዘብ በመረ ጃዎች መጠ ን 1 1 - - አካ/ጉ/ም /ፕ/ት፣ ኢንስቲ ትዩቱ፣ ኮላጆችና ተማሪዎ ች አገ/ት ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 የመጻህፌት ጥረዛና የፍቶ ኮፒ አገሌግልት ማከናወን በቁጥ ር 800 0 300 500 አካ/ጉ/ም /ፕ/ት፣ ቤተ- መጻህፌ ት ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 ከተማሪዎች ጋር በየመንፇቅ ዒመቱ ውይይት ማዴረግ ቁጥር 2 1 1 - አካ/ጉ/ም /ፕ/ት፣ ተማሪዎ ች አገ/ት ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 ከተመራቂ ተማሪዎች ጋር የአብሮነት ቆይታ(የተመራቂ ተማሪዎች ምሽት) መዴረክ መፌጠር ቁጥር 1 0 - 1 አስ/ሌ/ም /ፕ/ት፣ ተማሪዎ ች አገ/ት
  • 35. 35 ዕይታ የዕይታክብ ዯት ስትራቴጂያዊግ ብ ከስትራቴጂያዊ ግብየሚጠበቅ ውጤት የግብክብዯት መጠን ስትራቴጂያዊ ግቡን ሇማሳካት የሚከናዎኑ ተግባራት መሇኪያ የዒመቱዑሊማ የ1ኛመንፇቅ ዒመትክንውን 3ኛሩብ ዒመትዕቅዴ 4ኛሩብ ዒመትዕቅዴ ዕቅዯዴ ፇጻሚ ምር መል ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 የተማሪዎችን የምግብ፣ የጤና፣ የመኝታና የመዝናኛ አገሌግልቶች (በመጠን፣ በጥራትና በጊዜ) መቅረባቸውን በየሳምንቱ መከታተሌ ቁጥር 40 16 12 12 አስ/ሌም/ ፕ/ት፣ ተማሪዎ ች አገ/ት ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 የህክምና ድክተሮች በሁለም ካምፓሶች በቀን ሇተወሰነ ሰዒት እንዱሰሩና ተማሪዎች የ24 ሰዒት የክሉኒክ አገሌግልት እንዱያገኙ ማዴረግና መከታተሌ በቁጥ ር 5 5 - - አስ/ሌ/ም /ፕ/ት፣ ተማሪዎ ች አገ/ት ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 የሥነ ተዋሌድ ጤናና ኤች አይ ቪ ኤዴስን እንዱሁም ላልች ተሊሊፉ በሽታዎችን ሇመከሊከሌ የኮንድም ሥርጭትና የጤና ምርመራ ማካሄዴ በቁጥ ር 30000 18000 6000 6000 አስ/ሌ/ም /ፕ/ት፣ ተማሪዎ ች አገ/ት ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 በየካምፓሱ የተማሪዎች ሕብረት ተወካይ ያሇበት ኮሚቴ በማዋቀር የምግብ ጥሬ ዕቃ አቅርቦትን መከታተሌ በቁጥ ር 5 5 - - አስ/ሌ/ም /ፕ/ት፣ ተማሪዎ ች አገ/ት ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 ሇተማሪዎች ህብረት እና ክበባት ቢሮዎችና የተሇያዩ ግብዒቶች እንዱሟለ ማዴረግ በመቶ ኛ 100 30 30 40 አስ/ሌ/ም /ፕ/ት፣ ተማሪዎ ች አገ/ት ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 ሇዕቃ አቅራቢዎች የዕቃ አገባብና አረካከብ ስርዒት የሚያሳይ በራሪ ወረቀት ማዘጋጀት በበራ ሪ ወረቀ ት ቁጥር 4 2 - 2 አስ/ሌ/ም /ፕ/ት፣ ግዢና ን/አስ/ር
  • 36. 36 ዕይታ የዕይታክብ ዯት ስትራቴጂያዊግ ብ ከስትራቴጂያዊ ግብየሚጠበቅ ውጤት የግብክብዯት መጠን ስትራቴጂያዊ ግቡን ሇማሳካት የሚከናዎኑ ተግባራት መሇኪያ የዒመቱዑሊማ የ1ኛመንፇቅ ዒመትክንውን 3ኛሩብ ዒመትዕቅዴ 4ኛሩብ ዒመትዕቅዴ ዕቅዯዴ ፇጻሚ ምር መል ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 የሰራተኞችን የዯንብ ሌብስ፣ ሇንጽህናና ሇዯህንነት የሚያገሇግለ ግብዒቶችን ማሟሊት በሰራ ተኛ ቁጥር 4000 0 - 4000 አስ/ሌ/ም /ፕ/ት፣ የሰው ሃብት አስ/ር ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 ሇ2007 ዒ.ም ተማሪዎች ቅበሊ የመመገቢያ አዲራሾችና መኝታ ክፌልች ጥገና ማካሄዴና የጸረ- ጸባይ ከሚካሌ ርጭት ማካሄዴ በመቶ ኛ 100 100 - - አስ/ሌ/ም /ፕ/ት፣ ተማሪዎ ች አገ/ት ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 ከሠራተኞች ጋር በየመንፇቀ- ዒመቱ ውይይት ማካሄዴ ቁጥር 2 - 1 - አስ/ሌ/ም /ፕ/ት፣ የሰው ሃብት አስ/ር ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 ከሠራተኞች ጋር የአብሮነት ቆይታ መዴረክ መፌጠር ቁጥር 2 1 - 1 አስ/ሌ/ም /ፕ/ት፣ የሰው ሃብት አስ/ር ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 ሇመምህራንና ሇሠራተኞች ቢሮ ማሟሊት ቁጥር 300 54 146 100 አስ/ሌ/ም /ፕ/ት፣ የይዞታ ሌማት ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 ሇመምህራን የመኖሪያ ቤት መስጠት ቁጥር 300 150 - 150 አስ/ሌ/ም /ፕ/ት፣ የይዞታ ሌማት
  • 37. 37 ዕይታ የዕይታክብ ዯት ስትራቴጂያዊግ ብ ከስትራቴጂያዊ ግብየሚጠበቅ ውጤት የግብክብዯት መጠን ስትራቴጂያዊ ግቡን ሇማሳካት የሚከናዎኑ ተግባራት መሇኪያ የዒመቱዑሊማ የ1ኛመንፇቅ ዒመትክንውን 3ኛሩብ ዒመትዕቅዴ 4ኛሩብ ዒመትዕቅዴ ዕቅዯዴ ፇጻሚ ምር መል ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 በስራቸው መሌካም አፇጻጸም ሊሳዩ ሾል ክፌልችና ሰራተኞች ማበረታቻ ሽሌማት መስጠት ቁጥር 100 0 - 100 አስ/ሌ/ም /ፕ/ት፣ የሰው ሃብት አስ/ር ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 የሠራተኞች የቅሬታ ማቅረቢያና ሠራተኞች ዩኒቨርሲቲውን ሲሇቁ የመሌቀቂያ ቃሇመጠይቅ ስርዒት ማዘጋጀት ቁጥር 2 2 - - አስ/ሌ/ም /ፕ/ት፣ የሰው ሃብት አስ/ር ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 የፍቶ ኮፒና የጽሐፌ አገሌግልት መስጫ ማዕከሊት በተመጣጣኝ ዋጋ ሇተማሪዎች አገሌግልት እንዱሰጡ ማመቻቸት ቁጥር 9 6 - 3 ምር/ማ/ አ/ም/ፕ/ ት፣ ገቢ ማ/ዲ/ር ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች የመምህራን፣የተመሪዎችን አና የሠራተኞችን መዝናኛ ቦታዎች፣ ካፌተሪያዎች፣ ቢሮዎች፣ ሽንት ቤቶችና በኣጠቃሊይ ግቢው የፀዲ እና መምር ማስተማሩ ምቹ መሆኑን መከታተሌ፣ በዙር 24 6 12 6 ፕ/ጽ/ቤ ት እና ሁለ አቀፌ ሴክተር ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 2 የምግብ፣ ቡናና ሻይ አገሌግልት መስጫ ማዕከሊት በተመጣጣኝ ዋጋ ሇተማሪዎችና መምህራን አገሌግልት እንዱሰጡ ማመቻቸት ቁጥር 16 6 5 5 ምር/ማ/ አ/ም/ፕ/ ት፣ ገቢ ማ/ዲ/ር ዯንበኛ 20% የጨመረ የዯንበኞችዕ ርካታ 90% የረኩ ዯንበኞች 2 የፅሕፇት መሳሪያዎችን፣ የንፅህና ዕቃዎችንና ላልችን መሽጫ ማዕከሊት ሇተማሪዎችና መምህራን አገሌግልት እንዱሰጡ ማመቻቸት ቁጥር 4 2 - 2 ምር/ማ/ አ/ም/ፕ/ ት፣ ገቢ ማ/ዲ/ር