ክልላዊ የኢትዩ-ኮደር ፕሮግራም ክልላዊ የሚዲያ ካምፔይን
ግብረ-ሃይል አፈጻጸም ግምገማና የቀጣይ አቅጣጫዎች
ር/መስተዳድር ጽ/ቤት
ነሃሴ, 2016
ወላይታ ሶዶ
ርዕሶች
1. መግቢያ
2. "5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደርስ" ፕሮግራም ምንነት እና አላማ
3. ክልላዊ የእስካሁን አፈጻም ሪፖርት
4. ወቅታዊ ተጨማሪ መረጃዎች
5. ወቅታዊ አቅጣጫዎች
1. መግቢያ
 በዓለም አቀፍ ደረጃ የዲጂታል ክህሎት የታገዘ ማህበረሰብ ለመፍጠር፣ አዳዲስ የስራ
እድሎችን ለመፍጠር እና በነሱም ላይ ለመሰማራት ወሳኝ ጉዳይ እየሆነ መጥቷል፤ ነገር ግን
ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት በተመሳሳይ እድገት ደረጃ ጋር ካሉ አገራት ጭምር በዲጂታል ክህሎት
ወደኋላ ቀርታለች።
 የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ በርካታ ወጣቶችን የሚያሳትፉ የዲጂታል ክህሎት
ፕሮግራሞች ለአገራችን ስትራ ቴጂያዊ ጥቅም አላቸው ብሎ ያስቀምጣል።
 አገራችን ከአረብ ኢመረትስ ጋር በመተባበር ለ‹‹5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደርስ ስልጠና
››
እንዲሰጥ ለማድረግ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል፡፡
 በሦስት ዓመታት በአገር ደረጃ አምስት ሚሊየን ሰልጣኞችን በማሰልጠና ሴርቴፊኬት
እንዲወስዱ ያተቀደ ሲሆን ለክልላችን በተሰጠው ኮታ በሦስት ዓመታት ውስጥ 235,011
የሚሰለጥኑ ይሆናል ፡፡
2. "5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደርስ" ፕሮግራም ምንነት እና አላማ
 አምስት ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደርስ ፕሮግራም በኢትዮጵያ እና በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ መንግስታት መካከል
በተደረገ ስምምነት የተነደፈ የዲጂታል ክህሎት ስልጠና መርሃ ግብር ነው።
 የመርሃ ግብሩ አላማ ወጣቱ ትውልድ በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ መሳተፍ የሚያስችለውን የዲጂታል ክህሎት
እንዲኖረው ማስቻል ነው።
 መርሃ ግብሩ ለሁሉም ተደራሽ የሆኑ የኦንላይን ኮርሶችን እና ሌሎች ደጋፊ የሆኑ አገልግሎቶችን በማቅረብ እ.ኤ.አ
በ2026 አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ወጣቶችን በፕሮግራሚንግ፣ በዳታ ሳይንስ እና አንድሮይድ ልማት መሰረታዊ
የዲጂታል ክህሎትን ማስታጠቅን ግብ ያደረገ ነው።
 የስልጠናዎቹ ይዘቶች የሚቀርቡት አለም አቀፍ የዲጂታል ክህሎቶችን በኦንላይን በማስተማር ስመጥር ከሆነው ከ
ዩዳሲቲ ፕላትፎርም ጋር በመተባበር ነው።
 ለመነሻም ስልጠናዎቹ በአራት የስልጠና ዘርፎች ላይ የሚሰጡ ይሆናል። ሰልጣኞች በፕላትፎርሙ በመመዝገብ
ኮርሶቹን ኦንላይን ይወስዳሉ። አንዱ ኮርስ እስከ 6 ሳምንት ሊወስድ ይችላል።
 መርሃ ግብሩ ከሚመለከታቸው የፌደራል እና የክልል መንግስት ተቋማት፣ ከፍተኛ ትምህረት ተቋማት፣ ከልዩ ልዩ
የስልጠና ማዕከላት፣ ከልማት አጋሮች እና ከግሉ ዘርፍ ጋር በቅንጅት የሚተገበር ነው።
3. ክልላዊ የእስካሁን አፈጻም ሪፖርት
 በክልል/በዞን/በወረዳ/ከተማ አስተዳደር የኢትዩ-ኮደርስ ፕሮግራም አስተግባሪ ስትሪንግና ቴክኒካል ኮሚቴ የማቋቋም
ሥራ በሁሉም መዋቅሮች የማቋቋም ስራ ተከናውኗል
 የፕሮግራሙን ዓላማና ጠቀሜታ የማስተዋወቅ ስራ በሚመለከት በተደራጃና በተቀናጀ መልኩ ታቅዶ የሚመራና
ተከታታይነት ባለው መልኩ የሚፈጸም ባይሆንም በጅምር በሚባል ደረጃ
 በክልል ማዕከል የፓርቲና የመንግስት ኮምንኬሽኖች
 በአብዛኛው ዞኖች የመንግስት ኮምንኬሽኖች
 በጋሞና ወላይታ ዞኖች የሚተዳደሩ የቴሌቪዥን ጣብያዎች
 በደቡብ ሬዲዩና ቴሌቪዥን ድርጅት
 የስልጠና ማዕከላት መሠረተ-ልማት እና የኢንተርኔት ኮኔከቲቪት ዝግጀት ማጠናቀቅን በሚመለከት
 በዚህ ረገድ በተወሰኑ ዞኖች ጅምር በሚባል ደረጃ ሥረዎች አሉ
 ወደ ተጨባጭ የምዝገባና ስልጠና ክትትል ከመሸጋገር አኳያ ያለውን አፈጻጸም ስንመለከት
 የየዞኑ አፈጻጸም የሚለያይ ቢሆንም በጥቅል ያለው ክልላዊ አፈጻጸም እስከ ሐምሌ /30 ድረስ ያለው 5196 ነው
፣ ከዚህ አኳያ እጅግ ወደ ኋላ የቀሩ መዋቅሮች ሌሎች ችግሮች ቢኖርባቸውም መሠረታዊ ችግሩ የሚዲያ
ካምፔይን ስራቸው ድክመት መሆኑ ተገምግሟል
 የፕሮግራሙን አጠቃላይ አፈጻጸም በሳምንት ሁለት ጊዜ የክልሉ ስትሪንግ ኮሚቴ ከዞን ስትሪንግ ኮሚቴ ጋር
ለመገምግም አቅጣጫ ተቀመጦ በዛ ልክ እየተኬደ ይገኛል ፡፡
4. ወቅታዊ ተጨማሪ መረጃዎች
 የምዝገባ ቀንና የስልጠና አጀማመርን በተመለከተ እያንዳንዱ ሰልጣኝ በሚመቸው ፕሮግራም እና
በማንኛውም ጊዜ መመዝገብና ስልጠናውን መጀመር/መከታተል ይችላሉ ፣
 ሁለም ሠልጣኝ ስሌጠናውን ስያጠናቅቅ ፈተና ይወስዳል ፤ ፈተናውን ማለፉ ሰረጋገጥ ዓለም
አቀፍ ሠርቴፊኬት ያገኛል ፡፡ ፈተናውን ማለፍ ያልቻለ ስልጣኝ ተፈትኖ እስከሚያሌፍ ድረስ ደጋግሞ
መፈተን ይችላል፤
 ከስልጠናው ፕሮግራም ጋር ተያይዞ ተጨማሪ አጋዥ መረጃዎችን የሚሰጡ ቪዲዮዎች፤ ዜናዎች
እና መሌዕክቶች ከማዕከሌ ተዘጋጅተው የሚሊኩ ይሆናሌ፡፡ በተጨማሪም ተከታታይነት ያላቸውን
አጋጅ መረጃዎች የሚሰጥ የተማከለ የዩቲዩብ አድራሻም ተከፍቶ ወደ ስራ ይገባል ፣
4. ወቅታዊ ተጨማሪ መረጃዎች …
 አንድ ሰልጣኝ ተመዝግቦ ስሌጠና ከጀመረ ወድህ በሆነ አጋጣሚ ስልጠናውን የሚያቋርጥበት
ሁኔታ ቢፈጠር ሰልጣኖች በሌላ ወቅት በራሱ የጊዜ ሰሌዳ ካቆመበት መቀጠል የሚችልበት
አማራጭ አለ ፣
 ዩኒቨርሲቲዎች በዚህ ሀገራ አቀፍ ፕሮግራም የሚኖራቸወን ሚናና ሃለፊነት በተመለከት በፌዴራል
ደረጃ ኦረንተሽን ተሰጥቷቸዋል ፡፡ በዚህ የሚከተሉት ኋላፊነትና ዝግጀት ማድረግ ይኖርባቸዋል ፤-
 1) የኮምፒዩተር ማዕከላትን በማመቻቸት ስማርት ስልክ ወይም ሊፕቶፕ የሌላቸው ተማሪዎችና
ከማህበረሰቡ የሚመጡ ሰልጣኞች ስልጠናውን በእነዚህ ማዕከላትን እንዲከታተለ ማመቻቸት፤ፕሮግራም
አውጥቶ እንዲጠቀሙ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፣
 2) በኮምፒውተር ስልጠና ማዕከላቱ እንዲሁም ሌሎች ሰልጣኞች በስምራት ስልኮቻቸውና ላፕቶፖቻቸው
ስልጠናውን መከታተል በሚችሉባቸው ቦታዎች ላይ አስተማማኝ የብሮድባንድ ኢንተርኔት ኮኔክቲቪቲ
በመደበኛው /cable/ እና Wifi ማመቻቸት ይኖርባቸዋል
 3) ከስልጣኞች ኦንሊይን ምዝገባ ጋር ተያይዞ ቴክንካሉ የሚያጋጥሙ ችግሮችን የሚፈቱ ሙያዊ ድጋፍ
የሚሰጡ የቴክኒክ ባለሙያዎችን መመደብ ይኖርባቸዋል
4. ወቅታዊ ተጨማሪ መረጃዎች …
 የስልጠናው አጠቃላይ አፈጻጸም ሪፖርት /የሰልጣኞች ምዝገባ፣ ስልጣና ክትትልና
አፈጻጸም….ወዘተ/ ለዚሁ ፕሮግራም የተዘጋጅ ደረ-ገጽ አውቶማቲካሊ ይስጣል
 የሰልጠና ምዝገባና የስልጠና ክትትል የሚደረግባት ደረ-ገጽ ከዚህ በታች ተቀምጧል ፡
 https://ethiocoders.et
 ሰልጣኞች ከላይ በተጠቀሰው ደረ-ገጽ በመግባት ምዝገባ የሚፈጽሙበትን ቅደም ተከተል
የሚያሳይ አጋዥ ማኑዋል እና ቪዲዮዎች በwhatsup ተቀምጧል ፡፡
5. የቀጣይ አቅጣጫዎች
በመጀመሪያው ዙር ስልጠና ለክልሉ ከተሰጠው ኮታ በላይ መሄድ ይቻላል ፣ በመሆኑም ሁሉም
ዞን ያለኮታ ገደብ ምገባና ስልጠናውን ለማሳከት መስራት ይኖርበታል ፣
በዚህ ዓመት መረሃ-ግብር የተረጋጋ የኢንተርኔት ኮኔክቲቪቲ/አክሰስ ያለባቸው አከባቢዎች ፣
እንዲሁም የተሻለ የኮምፒውተር መሠረተ ልማት ተደራሽነት ያለባቸው አከባቢዎች እና ከተሞች
አካባቢ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ያስፈልጋል ፡፡
የህዝብ ግንኙነት እና ማስታወቅያ ስራን በተመለከተ፡ ከክልል እስከ ወረዳና ከተማ አስተዳደር መዋቅር
የሚገኙ የሚገኙ የመንግስት ፣ የፓርቲ ፣ የታዋቂ ግለሰቦች የማህበራዊ ሚዲያዎች/የሬዲዮ
ጣቢያዎች/የቴሌቪዥን ጣቢዎች በተሟላ በተቀናጀ ወጥነት ያለው ዕቅድ በማዘጋጀት ወደ ስራ መግባት
ይኖርባቸዋል :: ከዚህ አኳያ የሚከተሉ ነጥቦች የዕቅዳቸው መነሻ ይሆናሉ
5. የቀጣይ አቅጣጫዎች …
ከዚህ አኳያ የሚከተሉ ነጥቦች የዕቅዳቸው መነሻ ይሆናሉ
1. የምንጠቀማቸው የሚዲያ አውትሌቶችን በተመለከተ
1) ብዙ ተከታይ ያላቸው የታዋቂ ግለሰቦች ማህበራዊ ሚዲያች እና ብዙ ተከታይ ያላቸው
የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች - ቢያንስ በቀን ሁለቴ
2) የመንግስት እና የፓርቲ ማህበራዊ ሚዲያ ገጾች ቢያንስ በቀን ሁለቴ መልዕክት ማስተላለፍ
ይኖርባቸዋል ፣
3) በክልሉ የሚገኙ 3ቱ የማህበረሰብ ሬዲዩ ጣብያዎች
በሬዲዩ ፕሮግራሙ በተለያዩ ይዘቶች ውስጥ እንደ መልዕክት ፡ በቀን አንዴ
በሬዲዩ የማስታወቅያ ስራ መስራት ፡ በሳምንት አንዴ ለአንድ ወር ያክል
በሬዲዩ የተመረጡ ግለሰቦችን (ከባለሙያና አመራር) ኢንተርቪው ማድረግ ፡ በወር አንዴ
3. የቀጣይ አቅጣጫዎች…
ከዚህ አኳያ የሚከተሉ ነጥቦች የዕቅዳቸው መነሻ ይሆናሉ …
4. የጋሞና የወላይታ ዞን የሚስተዳድሯቸው የቴሌቪዥን ጣብያዎች
 በቴሌቪዥን ፕሮግራሙ በተለያዩ ይዘቶች ውስጥ እንደ መልዕክት ፡ በቀን አንዴ
 በቴሌቪዥን የማስታወቅያ ስራ መስራት ፡ በሳምንት አንዴ ለአንድ ወር ያክል
 በቴሌቪዥን የተመረጡ ግለሰቦችን (ከባለሙያና አመራር) ኢንተርቪው ማድረግ ፡ በወር አንዴ
5. የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት
በዋና መ/ቤት ደረጃ
1. በማህበራዊ ሚዲያ ገጹ -በቀን አንዴ ፣
2. በቴሌቪዥን
 በቴሌቪዥን ፕሮግራሙ በተለያዩ ይዘቶች ውስጥ እንደ መልዕክት ፡ በቀን አንዴ
 በቴሌቪዥን የማስታወቅያ ስራ መስራት ፡ በሳምንት አንዴ ለአንድ ወር ያክል
 በቴሌቪዥን የተመረጡ ግለሰቦችን (ከባለሙያና አመራር) ኢንተርቪው ማድረግ ፡ በወር አንዴ
3. በሬዲዩን
 በሬዲዩ ፕሮግራሙ በተለያዩ ይዘቶች ውስጥ እንደ መልዕክት ፡ በቀን አንዴ
 በሬዲዩ የማስታወቅያ ስራ መስራት ፡ በሳምንት አንዴ ለአንድ ወር ያክል

3. ወቅታዊ አቅጣጫዎች …
ከዚህ አኳያ የሚከተሉ ነጥቦች የዕቅዳቸው መነሻ ይሆናሉ …
በቅርጫፍ ሬዲዩ ጣቢያዎቹ (በየብሄረሰቡ ቋንቋ ታሳቢ ባደረገ መልኩ)
በሬዲዩ ፕሮግራሙ በተለያዩ ይዘቶች ውስጥ እንደ መልዕክት ፡ በቀን አንዴ
በሬዲዩ የማስታወቅያ ስራ መስራት ፡ በሳምንት አንዴ ለአንድ ወር ያክል
በሬዲዩ የተመረጡ ግለሰቦችን (ከባለሙያና አመራር) ኢንተርቪው ማድረግ ፡ በወር አንዴ
2. በሚዲያ ካምፔይን ስራችን ተደራሽ የሚናደርጋቸው ቁልፍ ተደራሲያኖችን በሚመለከት
1. ተማሪ፡ የሃይስኩል / የኮሌጅ/ የዩኒቨርስቲ
2. ሥራ አጥ ወጣቶች
3. በአይ.ቲ ኢንዳስትሪ ውስጥ ስራ ፈጥረው እየሰሩ ያሉ ወጣቶች
4. የመንግስት ሠራተኞች ናቸው
3. ዛሬ ከቀረበው መነሻ ዕቅድ በመነሳት ሁሉም የሚዲያ ተቋማትና ኮሚኒኬተሮች የራሳቸውን ዕቅድ በማዘጋት ወደ
ስራ መግባት ይኖርባቸዋል
4. የሚዲያ ተቋማቱና ኮሚኒኬተሮቹ ያቀዷቸው ዕቅዶች በየሳምንቱ በሚደረገው ዞናዊው ስትሪንግ ኮሚቴ ሪፖርት
እየቀረበ መገምገም ይኖርበታል
5. በዚህ ክልላዊ የኢትዩ-ኮደርስ ሚዲያ ካምፔይን ግብረ-ሃይል ውስጥ የተካተቱ የሚዲያ ተቋማት በእያንዳንዱ
አመሰግናለሁ!!

Ethio_Coder_Regional_Media_Team_Info_and_Direction_about_ethio_coders.pptx

  • 1.
    ክልላዊ የኢትዩ-ኮደር ፕሮግራምክልላዊ የሚዲያ ካምፔይን ግብረ-ሃይል አፈጻጸም ግምገማና የቀጣይ አቅጣጫዎች ር/መስተዳድር ጽ/ቤት ነሃሴ, 2016 ወላይታ ሶዶ
  • 2.
    ርዕሶች 1. መግቢያ 2. "5ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደርስ" ፕሮግራም ምንነት እና አላማ 3. ክልላዊ የእስካሁን አፈጻም ሪፖርት 4. ወቅታዊ ተጨማሪ መረጃዎች 5. ወቅታዊ አቅጣጫዎች
  • 3.
    1. መግቢያ  በዓለምአቀፍ ደረጃ የዲጂታል ክህሎት የታገዘ ማህበረሰብ ለመፍጠር፣ አዳዲስ የስራ እድሎችን ለመፍጠር እና በነሱም ላይ ለመሰማራት ወሳኝ ጉዳይ እየሆነ መጥቷል፤ ነገር ግን ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት በተመሳሳይ እድገት ደረጃ ጋር ካሉ አገራት ጭምር በዲጂታል ክህሎት ወደኋላ ቀርታለች።  የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ በርካታ ወጣቶችን የሚያሳትፉ የዲጂታል ክህሎት ፕሮግራሞች ለአገራችን ስትራ ቴጂያዊ ጥቅም አላቸው ብሎ ያስቀምጣል።  አገራችን ከአረብ ኢመረትስ ጋር በመተባበር ለ‹‹5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደርስ ስልጠና ›› እንዲሰጥ ለማድረግ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል፡፡  በሦስት ዓመታት በአገር ደረጃ አምስት ሚሊየን ሰልጣኞችን በማሰልጠና ሴርቴፊኬት እንዲወስዱ ያተቀደ ሲሆን ለክልላችን በተሰጠው ኮታ በሦስት ዓመታት ውስጥ 235,011 የሚሰለጥኑ ይሆናል ፡፡
  • 4.
    2. "5 ሚሊዮንየኢትዮጵያ ኮደርስ" ፕሮግራም ምንነት እና አላማ  አምስት ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደርስ ፕሮግራም በኢትዮጵያ እና በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ መንግስታት መካከል በተደረገ ስምምነት የተነደፈ የዲጂታል ክህሎት ስልጠና መርሃ ግብር ነው።  የመርሃ ግብሩ አላማ ወጣቱ ትውልድ በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ መሳተፍ የሚያስችለውን የዲጂታል ክህሎት እንዲኖረው ማስቻል ነው።  መርሃ ግብሩ ለሁሉም ተደራሽ የሆኑ የኦንላይን ኮርሶችን እና ሌሎች ደጋፊ የሆኑ አገልግሎቶችን በማቅረብ እ.ኤ.አ በ2026 አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ወጣቶችን በፕሮግራሚንግ፣ በዳታ ሳይንስ እና አንድሮይድ ልማት መሰረታዊ የዲጂታል ክህሎትን ማስታጠቅን ግብ ያደረገ ነው።  የስልጠናዎቹ ይዘቶች የሚቀርቡት አለም አቀፍ የዲጂታል ክህሎቶችን በኦንላይን በማስተማር ስመጥር ከሆነው ከ ዩዳሲቲ ፕላትፎርም ጋር በመተባበር ነው።  ለመነሻም ስልጠናዎቹ በአራት የስልጠና ዘርፎች ላይ የሚሰጡ ይሆናል። ሰልጣኞች በፕላትፎርሙ በመመዝገብ ኮርሶቹን ኦንላይን ይወስዳሉ። አንዱ ኮርስ እስከ 6 ሳምንት ሊወስድ ይችላል።  መርሃ ግብሩ ከሚመለከታቸው የፌደራል እና የክልል መንግስት ተቋማት፣ ከፍተኛ ትምህረት ተቋማት፣ ከልዩ ልዩ የስልጠና ማዕከላት፣ ከልማት አጋሮች እና ከግሉ ዘርፍ ጋር በቅንጅት የሚተገበር ነው።
  • 5.
    3. ክልላዊ የእስካሁንአፈጻም ሪፖርት  በክልል/በዞን/በወረዳ/ከተማ አስተዳደር የኢትዩ-ኮደርስ ፕሮግራም አስተግባሪ ስትሪንግና ቴክኒካል ኮሚቴ የማቋቋም ሥራ በሁሉም መዋቅሮች የማቋቋም ስራ ተከናውኗል  የፕሮግራሙን ዓላማና ጠቀሜታ የማስተዋወቅ ስራ በሚመለከት በተደራጃና በተቀናጀ መልኩ ታቅዶ የሚመራና ተከታታይነት ባለው መልኩ የሚፈጸም ባይሆንም በጅምር በሚባል ደረጃ  በክልል ማዕከል የፓርቲና የመንግስት ኮምንኬሽኖች  በአብዛኛው ዞኖች የመንግስት ኮምንኬሽኖች  በጋሞና ወላይታ ዞኖች የሚተዳደሩ የቴሌቪዥን ጣብያዎች  በደቡብ ሬዲዩና ቴሌቪዥን ድርጅት  የስልጠና ማዕከላት መሠረተ-ልማት እና የኢንተርኔት ኮኔከቲቪት ዝግጀት ማጠናቀቅን በሚመለከት  በዚህ ረገድ በተወሰኑ ዞኖች ጅምር በሚባል ደረጃ ሥረዎች አሉ  ወደ ተጨባጭ የምዝገባና ስልጠና ክትትል ከመሸጋገር አኳያ ያለውን አፈጻጸም ስንመለከት  የየዞኑ አፈጻጸም የሚለያይ ቢሆንም በጥቅል ያለው ክልላዊ አፈጻጸም እስከ ሐምሌ /30 ድረስ ያለው 5196 ነው ፣ ከዚህ አኳያ እጅግ ወደ ኋላ የቀሩ መዋቅሮች ሌሎች ችግሮች ቢኖርባቸውም መሠረታዊ ችግሩ የሚዲያ ካምፔይን ስራቸው ድክመት መሆኑ ተገምግሟል  የፕሮግራሙን አጠቃላይ አፈጻጸም በሳምንት ሁለት ጊዜ የክልሉ ስትሪንግ ኮሚቴ ከዞን ስትሪንግ ኮሚቴ ጋር ለመገምግም አቅጣጫ ተቀመጦ በዛ ልክ እየተኬደ ይገኛል ፡፡
  • 6.
    4. ወቅታዊ ተጨማሪመረጃዎች  የምዝገባ ቀንና የስልጠና አጀማመርን በተመለከተ እያንዳንዱ ሰልጣኝ በሚመቸው ፕሮግራም እና በማንኛውም ጊዜ መመዝገብና ስልጠናውን መጀመር/መከታተል ይችላሉ ፣  ሁለም ሠልጣኝ ስሌጠናውን ስያጠናቅቅ ፈተና ይወስዳል ፤ ፈተናውን ማለፉ ሰረጋገጥ ዓለም አቀፍ ሠርቴፊኬት ያገኛል ፡፡ ፈተናውን ማለፍ ያልቻለ ስልጣኝ ተፈትኖ እስከሚያሌፍ ድረስ ደጋግሞ መፈተን ይችላል፤  ከስልጠናው ፕሮግራም ጋር ተያይዞ ተጨማሪ አጋዥ መረጃዎችን የሚሰጡ ቪዲዮዎች፤ ዜናዎች እና መሌዕክቶች ከማዕከሌ ተዘጋጅተው የሚሊኩ ይሆናሌ፡፡ በተጨማሪም ተከታታይነት ያላቸውን አጋጅ መረጃዎች የሚሰጥ የተማከለ የዩቲዩብ አድራሻም ተከፍቶ ወደ ስራ ይገባል ፣
  • 7.
    4. ወቅታዊ ተጨማሪመረጃዎች …  አንድ ሰልጣኝ ተመዝግቦ ስሌጠና ከጀመረ ወድህ በሆነ አጋጣሚ ስልጠናውን የሚያቋርጥበት ሁኔታ ቢፈጠር ሰልጣኖች በሌላ ወቅት በራሱ የጊዜ ሰሌዳ ካቆመበት መቀጠል የሚችልበት አማራጭ አለ ፣  ዩኒቨርሲቲዎች በዚህ ሀገራ አቀፍ ፕሮግራም የሚኖራቸወን ሚናና ሃለፊነት በተመለከት በፌዴራል ደረጃ ኦረንተሽን ተሰጥቷቸዋል ፡፡ በዚህ የሚከተሉት ኋላፊነትና ዝግጀት ማድረግ ይኖርባቸዋል ፤-  1) የኮምፒዩተር ማዕከላትን በማመቻቸት ስማርት ስልክ ወይም ሊፕቶፕ የሌላቸው ተማሪዎችና ከማህበረሰቡ የሚመጡ ሰልጣኞች ስልጠናውን በእነዚህ ማዕከላትን እንዲከታተለ ማመቻቸት፤ፕሮግራም አውጥቶ እንዲጠቀሙ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፣  2) በኮምፒውተር ስልጠና ማዕከላቱ እንዲሁም ሌሎች ሰልጣኞች በስምራት ስልኮቻቸውና ላፕቶፖቻቸው ስልጠናውን መከታተል በሚችሉባቸው ቦታዎች ላይ አስተማማኝ የብሮድባንድ ኢንተርኔት ኮኔክቲቪቲ በመደበኛው /cable/ እና Wifi ማመቻቸት ይኖርባቸዋል  3) ከስልጣኞች ኦንሊይን ምዝገባ ጋር ተያይዞ ቴክንካሉ የሚያጋጥሙ ችግሮችን የሚፈቱ ሙያዊ ድጋፍ የሚሰጡ የቴክኒክ ባለሙያዎችን መመደብ ይኖርባቸዋል
  • 8.
    4. ወቅታዊ ተጨማሪመረጃዎች …  የስልጠናው አጠቃላይ አፈጻጸም ሪፖርት /የሰልጣኞች ምዝገባ፣ ስልጣና ክትትልና አፈጻጸም….ወዘተ/ ለዚሁ ፕሮግራም የተዘጋጅ ደረ-ገጽ አውቶማቲካሊ ይስጣል  የሰልጠና ምዝገባና የስልጠና ክትትል የሚደረግባት ደረ-ገጽ ከዚህ በታች ተቀምጧል ፡  https://ethiocoders.et  ሰልጣኞች ከላይ በተጠቀሰው ደረ-ገጽ በመግባት ምዝገባ የሚፈጽሙበትን ቅደም ተከተል የሚያሳይ አጋዥ ማኑዋል እና ቪዲዮዎች በwhatsup ተቀምጧል ፡፡
  • 9.
    5. የቀጣይ አቅጣጫዎች በመጀመሪያውዙር ስልጠና ለክልሉ ከተሰጠው ኮታ በላይ መሄድ ይቻላል ፣ በመሆኑም ሁሉም ዞን ያለኮታ ገደብ ምገባና ስልጠናውን ለማሳከት መስራት ይኖርበታል ፣ በዚህ ዓመት መረሃ-ግብር የተረጋጋ የኢንተርኔት ኮኔክቲቪቲ/አክሰስ ያለባቸው አከባቢዎች ፣ እንዲሁም የተሻለ የኮምፒውተር መሠረተ ልማት ተደራሽነት ያለባቸው አከባቢዎች እና ከተሞች አካባቢ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ያስፈልጋል ፡፡ የህዝብ ግንኙነት እና ማስታወቅያ ስራን በተመለከተ፡ ከክልል እስከ ወረዳና ከተማ አስተዳደር መዋቅር የሚገኙ የሚገኙ የመንግስት ፣ የፓርቲ ፣ የታዋቂ ግለሰቦች የማህበራዊ ሚዲያዎች/የሬዲዮ ጣቢያዎች/የቴሌቪዥን ጣቢዎች በተሟላ በተቀናጀ ወጥነት ያለው ዕቅድ በማዘጋጀት ወደ ስራ መግባት ይኖርባቸዋል :: ከዚህ አኳያ የሚከተሉ ነጥቦች የዕቅዳቸው መነሻ ይሆናሉ
  • 10.
    5. የቀጣይ አቅጣጫዎች… ከዚህ አኳያ የሚከተሉ ነጥቦች የዕቅዳቸው መነሻ ይሆናሉ 1. የምንጠቀማቸው የሚዲያ አውትሌቶችን በተመለከተ 1) ብዙ ተከታይ ያላቸው የታዋቂ ግለሰቦች ማህበራዊ ሚዲያች እና ብዙ ተከታይ ያላቸው የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች - ቢያንስ በቀን ሁለቴ 2) የመንግስት እና የፓርቲ ማህበራዊ ሚዲያ ገጾች ቢያንስ በቀን ሁለቴ መልዕክት ማስተላለፍ ይኖርባቸዋል ፣ 3) በክልሉ የሚገኙ 3ቱ የማህበረሰብ ሬዲዩ ጣብያዎች በሬዲዩ ፕሮግራሙ በተለያዩ ይዘቶች ውስጥ እንደ መልዕክት ፡ በቀን አንዴ በሬዲዩ የማስታወቅያ ስራ መስራት ፡ በሳምንት አንዴ ለአንድ ወር ያክል በሬዲዩ የተመረጡ ግለሰቦችን (ከባለሙያና አመራር) ኢንተርቪው ማድረግ ፡ በወር አንዴ
  • 11.
    3. የቀጣይ አቅጣጫዎች… ከዚህአኳያ የሚከተሉ ነጥቦች የዕቅዳቸው መነሻ ይሆናሉ … 4. የጋሞና የወላይታ ዞን የሚስተዳድሯቸው የቴሌቪዥን ጣብያዎች  በቴሌቪዥን ፕሮግራሙ በተለያዩ ይዘቶች ውስጥ እንደ መልዕክት ፡ በቀን አንዴ  በቴሌቪዥን የማስታወቅያ ስራ መስራት ፡ በሳምንት አንዴ ለአንድ ወር ያክል  በቴሌቪዥን የተመረጡ ግለሰቦችን (ከባለሙያና አመራር) ኢንተርቪው ማድረግ ፡ በወር አንዴ 5. የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በዋና መ/ቤት ደረጃ 1. በማህበራዊ ሚዲያ ገጹ -በቀን አንዴ ፣ 2. በቴሌቪዥን  በቴሌቪዥን ፕሮግራሙ በተለያዩ ይዘቶች ውስጥ እንደ መልዕክት ፡ በቀን አንዴ  በቴሌቪዥን የማስታወቅያ ስራ መስራት ፡ በሳምንት አንዴ ለአንድ ወር ያክል  በቴሌቪዥን የተመረጡ ግለሰቦችን (ከባለሙያና አመራር) ኢንተርቪው ማድረግ ፡ በወር አንዴ 3. በሬዲዩን  በሬዲዩ ፕሮግራሙ በተለያዩ ይዘቶች ውስጥ እንደ መልዕክት ፡ በቀን አንዴ  በሬዲዩ የማስታወቅያ ስራ መስራት ፡ በሳምንት አንዴ ለአንድ ወር ያክል 
  • 12.
    3. ወቅታዊ አቅጣጫዎች… ከዚህ አኳያ የሚከተሉ ነጥቦች የዕቅዳቸው መነሻ ይሆናሉ … በቅርጫፍ ሬዲዩ ጣቢያዎቹ (በየብሄረሰቡ ቋንቋ ታሳቢ ባደረገ መልኩ) በሬዲዩ ፕሮግራሙ በተለያዩ ይዘቶች ውስጥ እንደ መልዕክት ፡ በቀን አንዴ በሬዲዩ የማስታወቅያ ስራ መስራት ፡ በሳምንት አንዴ ለአንድ ወር ያክል በሬዲዩ የተመረጡ ግለሰቦችን (ከባለሙያና አመራር) ኢንተርቪው ማድረግ ፡ በወር አንዴ 2. በሚዲያ ካምፔይን ስራችን ተደራሽ የሚናደርጋቸው ቁልፍ ተደራሲያኖችን በሚመለከት 1. ተማሪ፡ የሃይስኩል / የኮሌጅ/ የዩኒቨርስቲ 2. ሥራ አጥ ወጣቶች 3. በአይ.ቲ ኢንዳስትሪ ውስጥ ስራ ፈጥረው እየሰሩ ያሉ ወጣቶች 4. የመንግስት ሠራተኞች ናቸው 3. ዛሬ ከቀረበው መነሻ ዕቅድ በመነሳት ሁሉም የሚዲያ ተቋማትና ኮሚኒኬተሮች የራሳቸውን ዕቅድ በማዘጋት ወደ ስራ መግባት ይኖርባቸዋል 4. የሚዲያ ተቋማቱና ኮሚኒኬተሮቹ ያቀዷቸው ዕቅዶች በየሳምንቱ በሚደረገው ዞናዊው ስትሪንግ ኮሚቴ ሪፖርት እየቀረበ መገምገም ይኖርበታል 5. በዚህ ክልላዊ የኢትዩ-ኮደርስ ሚዲያ ካምፔይን ግብረ-ሃይል ውስጥ የተካተቱ የሚዲያ ተቋማት በእያንዳንዱ
  • 13.