SlideShare a Scribd company logo
1 of 137
Download to read offline
0
አህባሽና
  የአሊህ ባህሪያት
(ሇማምታቻዎቻቸው የተሰጠ ምሊሽ)




  ጥንቅር፡- አሔመዱን ጀበሌ




     የካቲት 2004




           1
ማውጫ
 ርዔስ                                        ገጽ
1. .ማውጫ……………………………………….……………..…......2
2. መግቢያ……………………………………………………………...5
3. አህባሽና የአሊህ ባህሪያት……………...…………………………….11
4. አሊህ(ሱ.ዏ) ከሁለም በሊይ ነው ስንሌ? …………………………..15
5. የባህሪው አስፇሊጊነት........…………………………………….......16
6. "አሊህ በሁለም ቦታ ይገኛሌ"? ………………………………...…20
7. ግሌጽ ማስረጃዎች ………………………………………………..24
ሀ) ተፇጥሯዊ ማስረጃ.……………………………………………….24
ሇ) የጸልት ማስረጃ.…………………………………………………..25
ሏ) ልጂካዊ ማስረጃ…………………………………………………..26
መ) የሚዔራጅ ማስረጃ.……………………………………………….27
ሠ) ቁርኣናዊ ማስረጃ.…………………………………………………28
ረ) የሏዱስ ማስረጃ.…………………………………………………...33
8. ቀዯምት ነቢያት ምን ብሇው ነበር?………………………………..41
ሀ) ነቢዩ ኢብራሂም (ዏ.ሰ)…………………………………………….41
ሇ) ነቢዩ ሙሳ (ዏ.ሰ)………………………………………………….42
9. የነቢዩ (ሶ.ዏ.ወ) ባሌተቤቶች ምን አለ?……………………………45
ሀ) ዖይነብ ቢንት ጀሔሽ (ረ.ዏ).……………………………………….45
ሇ) ኡሙ ሰሇማ (ረ.ዏ)………………………………………………..46
 ሰሒባዎች(ረ.ዏ) ምን አለ?.…………………………………………47
ሀ) አቡበክር አስ-ሲዱቅ (ረ.ዏ)……………………………………...…47
ሇ) ዐመር ኢብኑሌ ኸጣብ (ረ.ዏ)……………………………………..47
ሏ) ዐስማን ኢብኑ ዏፊን (ረ.ዏ)………………………………………48



                      2
መ) ዏብዯሊህ ኢብኑ ዏባስ (ረ.ዏ).……………………………………...48
ሠ) ዏብዯሊህ ኢብኑ መስዐዴ (ረ.ዏ)..………………………………....49
10. ቀዯምት የኢስሊም ሉቃውንት ንግግር.……………………………49
ሀ) አቡሌ-ዒሉያ..………………………………………………………49
ሇ) ሙጃሂዴ…………………………………………………………..49
ሏ) ዏብዯሊህ ኢብኑ ሙባረክ …………………………………………50
መ) ኢማም አሌ-አውዙዑ……………………………………………..50
11. የመዛሀብ ባሇቤቶች ምን አለ? ………………………………….51
ሀ) ኢማም አቡ ሏኒፊ ምን አለ?.……………………………………51
ሇ) ኢማም ማሉክስ ምን አለ?..………………………………………52
ሏ) ኢማም ሻፉዑስ?..………………………………………………...53
መ) ኢማም አሔመዴስ? ……………………………………………..53
12. ላልች ሉቃውንትስ ምን አለ?………………………………….54
ሀ) ኢስሏቅ ኢብኑ ራህዊያ..………………………………………….54
ሇ) ኑዏይም ኢብኑ ሏምማዴ.………………………………………...54
ሏ) ኢማም ቁርጡቢ..…………………………………………………55
መ) ኢማም ቲርሚዘ.………………………………………………...55
ሠ) ኢብኑ ጀሪር አ-ጦበሪ..……………………………………………55
ረ) ኢብኑ ኹዖይማ.…………………………………………………..55
ሸ) አቡሌ ሏሰን አሌ-አሽዒሪ..…………………………………………56
ቀ) ዏብደሌቃዴር ጄይሊኒ ምን አለ? ………………………………..57
13. መቶዎቹን ሇአብነት.………………………………………….....58
14. ሰማይ ምንዴነው?..……………………………………………...62
15.   አሊህን የሚመስሇው የሇም!.…………………………………….62
16.   በአሊህ ባህሪያት ሊይ መሠረታዊ መርሆች ……………………69
17.   የአህባሽ ‹‹ሹብሃዎች››..………………………………………...70
                     3
18.   ብዥታዎቻቸው…………………………………………………81
19. የቋንቋ ትርጓሜውስ?……………………………………………..85
20. አሊህ የት ነው ያሇው?…………………………………………....86
21. ጥያቄውስ?.……………………………………………………….93
22. የተሳሳተ ግንዙቤ…………………………………………………..94
23. ‹‹ተእዊሌ›› ?.. …………………………………………………..97
24. ሌዩ ዒሊማ ይኖራቸው ይሆን?.………………………………….100
25. "አሊህ የሇም" ወዯሚሌ?! ………………………………………103
26. በግሇሰቡ ሊይ ዴንበርን ማሇፊቸው!.……………………………104
27. ጥሊቻን ማስፊፊት ብቻ?..……………………………………….107
28. ‹‹ከኛ ውጭ ሁሊችሁም ካፉሮች ናችሁ!››..……………………..107
29. ማጠቃሇያ..………………………………………………………109
30. ጥቂት ምክር ሇአህባሾች . ……………………………………..111
31. ስሇአሔባሽ የዒሇም ዒቀፌ ዐሇሞች ፇትዋ.……………………..114
ሀ) ስሇአህባሽ የአዛሏሩ ፕሮፋሰር ዒሉ ጁሙዒህ ፇትዋ..………….114
ሇ) ሸይኽ ድክተር ሙሏመዴ ሰዑዴ አሌ-ቡጢ..…………………….116
ሏ) ሸይኽ ድክተር ወህባህ አሌ-዗ሏይሉ.……………………………117
መ) ሸይኽ ዩሱፌ አሌቋርዶዊ..………………………………………117
ሠ) የሳዐዱ ዒረቢያ የፇተዋ ምክር ቤት.……………………………118
 ረ) በ“አህባሽ” ኑፊቄና ጥመት ዗ሪያ የዒሇም ሙስሉሞች ምን
ይሊለ?………………………………………………....………………134




                     4
መግቢያ
             በአሊህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዙኝ በሆነው።
 አሊህ የተመሰገነ ይሁን! ያ ሁለን የፇጠረ! የሚያጠፊና የሚመሌስ!
የዒርሹ ባሇቤት! እዛነቱ ሰፉ! ቅጣቱ ብርቱ! የፇሇገውን ባርያውን ወዯ
መሌካም መንገዴ የሚመራ! እስሌምናን ከምንም በሊይ የመረጠ! ጸጋውን
ሁለ በውስጡ ያኖረ! ሙስሉሞችንም ከሔዛቦች ሁለ ምርጥ ያዯረገ!
ሙሏመዴን                     ታሊቅ             ተምሳላት                  ያዯረገ!             የመረጣቸውን                       ሰዎች
መሌዔክተኛውን እንዱመስለ፣ የተከበሩ ሶሒቦቻቸውን ደካ እንዱከተለ
የገጠመ! በዙቱ፣ በሥራዎቹ እና በመሌካም መገሇጫዎቹ የሚወዯስ!
በዙቱ፣ በተግባሩ እና በባህሪያቱ አንዴ ብቻ መሆኑን የመሰከረ!

               

                                                                                        
‹‹አሊህ በማስተካከሌ የቆመ (አስተናባሪ) ሲሆን ከርሱ በስተቀር ላሊ አምሊክ
የላሇ መሆኑን መሰከረ፤መሊእክቶችና የእውቀት ባሇቤቶችም እንዯዘሁ
መሰከሩ፤ ከርሱ በስተቀር ላሊ አምሊክ የሇም፤አሸናፉው ጥበበኛው ነው።››
(ሱራ አሉ-ዑምራን፡18)
             ብቸኛ፤ ሸሪካ የላሇው! ነጠሊ፤ አምሳያ የላሇው! የሁለ መሸሻ፤
ተቀናቃኝ               የላሇው!              የመጀመሪያው፤                       ቀዲሚ            የላሇው።                ቀዲሚው፤
መጀመሪያ የላሇው። ዖውታሪው፤ መጨረሻ የላሇው። ከበፉትም ሆነ
ወዯፉት በምለዔ ባህሪያት የሚገሇፅ፣ ምለዔ እንዯሆነ የኖረ፤ ምለዔ ሆኖ
የሚኖር ብቸኛ ጌታ ነው! አሊህ ሆይ! ስሊንተ የሚናገሩ ምሊሶች፣ አንተን
የሚያሌሙ                  ሌቦች፣            ስሊንተ            የሚጽፈ              ብዔሮች፣              ስሊንተ            የሚሰሙ
ጆሮዎች… አንተን ቢያውቁህ በፌጡር አንዯበት፣ በጠፉ ምሊሶች፣ ባዯፈ
ሌቦናዎች እንዯማትገሇፅ ሲያውቁ ይዯነብራለ! ያፌራለ! ከዘህ በፉት ሙሳ

                                                            5
ሉያይህ     ፇሌጎ     አሌቻሇም።    ታሊቁ    ብርሃንህ፣   መሇኮታዊ      ግዛፇትህ
አስዯምሞት     ራሱን     ሳተ። አንተ    በደንያ   ዏይን    አትታይም። በደንያ
አንዯበትህ     የምስጢር      ማንነትህ   አይጋሇጥም።      ስሊንተ    የሚመራመሩ
አእምሮዎች ግርማህ መዯናገርን እንጂ ላሊን አይጨምርሊቸውም! ጥራት
ይገባህ! አንተ ብቻ እንጂ ያንተን ማንነት የሚያውቅ የሇም። ጥራት
ይገባህ! ስሊንተ የምናምነው በመጽሏፌህ ውስጥ እንዲሌከን የሚመስሌህ
እንዯላሇ ከማመን ጋር ነው። ማየትህ፣ መስማትህ፣ የበሊይነትህ፣ ቁጣህ፣
እዛነትህ፣ ውዳታህ፣ ፌቅርህ… እኛ እንዯምናውቀው የፌጡር ማየት፣
መስማት፣ እዛነት፣ ቁጣ፣ የበሊይነት፣ ውዳታ ወይም ፌቅር አይዯሇም።
ሌባችን ውስጥ የሚቀረጽ ማንኛውም ባህሪ ያንተ አይዯሇም። ምስጢርህን
የተነተኑ ሌቦች ሁለ ተሰበሩ! ስሊንተ የገሇጹ አንዯበቶች ሁለ ተረቱ!
ስሊንተ ያስተነተኑ አእምሮዎች ሁለ ተንዲሇጡ! የውስጥ ማንነትህን
ሇማወቅ የዲከሩ ሁለ ከመንገዴ ሊይ ቀሩ! አንተ ግን ሔያው ነህ።
አትቀየር። አትሞት። ሰማይን ፇጥረሃሌ፤ በምትፇሌግ ጊዚ ትቀይራታሇህ።
እንዲሌነበረች ታዯርጋታሇህ። ሰዎችን ፇጥረሃሌ፤ ከሔይወት በኋሊ ሞትን፣
ከወጣትነት በኋሊ እርጅናን ትሇውጥሊቸዋሇህ። ሁለም ይሞታሌ። አንተ
ግን   አንተ   ነህ።    አትቀየር፤   አትሇወጥ!    ማንነትህ    ብ዗    አዋቂዎችን
አዯናግሯሌ። እኛ ግን ስሊንተ የምንሇው አንተ የገሇፅከውን ብቻ ነው።
እንዱሁም ነቢያችን(ሶ.ዏ.ወ) ስሊንተ ካስተማሩን ዉጭ ስሊንተ ህሌዉና
አንፇሊሰፌም! አንተ ማንንም እንዯማትመስሌ እንመሰክራሇን። ሔያው
እንዯሆንክ እናምናሇን፤ ግን ሔያውነትህን የሚመስሌ ሔይወት ያሇው
የሇም! ቻይነትህን እናምናሇን፤ ችልታህን የሚጋፊ፣ ፌሊጎትህን የሚነቅፌ
የሇም! አዋቂነትህን እናምናሇን፤ ካንተም የሚዯበቅ የሇም! ሰሚነትህን፣
ተመሌካችነትህንና ተናጋሪነትህን እናምናሇን፤ ግን መስማትህን የሚመስሌ
መስማት፣ መመሌከትህን የሚመስሌ መመሌከት፣ መናገርህን የሚመስሌ
መናገር ያሇው       የሇም!   ‹‹የሚመስሇው     ምንም     ነገር የሇም።   እርሱም
ሰሚው፣ ተመሌካቹ ነው፡›› (ሱራ አሌ-ሹራ፡11) ጌታችን ሆይ! አንተ ዖንዴ
                              6
ከመዴረስ ከሚያቅቡ አቀበቶች፣ መንገዴ ከሚያስቱ ስህተቶች፣ አንተን
ከሚያስከፈ እንቅፊቶች ጠብቀን! የምንሠራውን ሁለ ሇስሜታችን እና
ሇደንያ ሳይሆን ሊንተ ውዳታ ብቻ አዴርግሌን።


ከተውሑዴ ክፌልች አንደ በሆነው በአሊህ ስሞችና ባህሪያት ሊይ መከተሌ
ስሊሇብን ጎዲና የዘህ ኡማህ ሰሇፍች ብ዗ ብሇዋሌ። ጽፇዋሌም። አሊህ
(ሱ.ወ) ሰው ስሇርሱ ጥሩ ግንዙቤ እንዱኖረው ሇማዴረግ ባወረዲቸው
መጽሏፍቹና በሊካቸው ነቢያት አማካኝነት ራሱን ገሌጿሌ። የሰው አዔምሮ
በዔውቀቱም ሆነ በአዴማሱ ዉስን ስሇሆነ ወሰን ስሇላሇው አሊህ ሇመገንዖብ
አይቻሇውም። ስሇዘህ የሰው ሌጅ የአሊህን ባህሪያት ከፌጡሮች ባህሪያት
ጋር እንዲያቀሊቅሌ፣ እንዲያመሳስሌ እና እንዲይምታታ በማሇት አሊህ
በችሮታው ከራሱ ባህሪያት ከፉልቹን በራሱ ሇሰው ሌጅ ገሌጿሌ። የአሊህ
ባህሪያት     ከፌጡር        ባህሪያት        ከተመሳሰለበትና             ከተምታቱበት           የሰው
መጨረሻ ፌጡርን እንዯ አምሊክ አዴርጎ መያዛ ነው። በዘህ ሁኔታ
ፌጡርን እንዯ አምሊክ አዴርጎ መያዛ ነው ሇጣዕት አምሌኮ መሠረት
የሆነው። በሁለም አረማውያን ሃይማኖቶች ፌጡሮች የአሊህን ባህሪያት
በተከታዮቹ ተሰጥቷቸው በአሊህ ፇንታ ወይም ከአሊህ ጋር ይመሇካለ።
አሊህ ስሇራሱ በቁርኣኑ እንዯዘሁም ነቢያችን (ሶ.ዏ.ወ) በሏዱሳቸው ስሇ
አሊህ ባህሪያት ከፉልቹን ገሌጸዋሌ። ሰሏቦችም አሊህ እና መሌዔክተኛው
በገሇጹት መሌኩ ያሇምንም ቅዴመ ሁኔታ አምነዋሌ። ከኛም የሚጠበቀው
እንዱሁ ማዴረግ ነው፡፡ታሊቁ ዒሉም ኢማም አሽ-ሻፉዑ (ረሑመሁሊህ)
እንዱህ ይሊለ፡-
  ‫قبه اإلٍبً اىؾبفؼٜ سحَٔ هللا: ( آمنث باهلل وبما جاء عن هللا على مزاد هللا، وآمنث‬
                         ) ‫بزسىل هللا،وبما جاء عن رسىل هللا على مزاد رسىل هللا‬




                                      7
"በአሊህ አመንኩ፤አሊህ ሉገሌጸው በፇሇገው መሌኩ ከርሱ በመጣውም
አመንኩ፤             በአሊህ          መሌዔክተኛ                አመንኩ፤እንዱሁም                        ከመሌዔክተኛው
በተነገረው እና መሌዔክተኛው ሉገሌጹት በፇሇጉት መሌኩ አምኛሇሁ።"1


       መጨረሻው                ያምርሇት             የሚሻ         ሁለ         ሊፌታም            ቢሆን         ሉዖነጋው
የማይገባው አብይ ጉዲይ እያንዲንዶ ተግባሩም ሆነ አቋሙ ነቢዩ (ሶ.ዏ.ወ)
ካስተማሩት              እና       ሰሒቦቻቸው               ከነበሩበት           ጎዲና        መግጠሙን                ሉፇትሽ
እንዯሚገባው ነው። ስሇአሊህ ባህሪም ሆነ በአጠቃሊይ በኢስሊም ዉስጥ
የያዛነው አቋም የመሌክተኛውን ፇሇግ የተከሇ ስሇመሆኑን ሌንፇትሽ
ይገባሌ።           ምክንያቱም                ነቢዩ        (ሶ.ዏ.ወ)          ያስተማሩትን                 እና        ሰሒቦች
የተረደበትን               ጎዲና        በመተው              በዯካማ           አእምሮው              ሊይ        የተንተራሰ
አመሇካከትን               ማራመደ              ውጤቱ            የከፊ        ይሆናሌ።             ነቢያችንን(ሶ.ዏ.ወ)
ያስተማሩንን ይዖን በተግባር ስንከተሊቸው የአሊህን ዉዳታ እናገኛሇን።
አሊህ(ሱ.ወ) እንዱህ ሲሌ በቁርኣን ይገሌጻሌ፡-

             

                                                                                                 
‹‹በሊቸው፡-አሊህን የምታፇቅሩ ከሆናችሁ ተከተለኝ፤ አሊህ ያፇቅራችኋሌ፤
ኃጢአቶቻችሁንም ይምራሌ፤አሊህ መሒሪ፣አዙኝ ነው።››(ኣሉ-ዑምራን፡ 31)


         ይህች መጽሏፌ ስሇአሔባሾች ማንነት፣ዒሊማና ታሪክ የምታብራራ
አይዯሇችም። ምስጋና ሇአሊህ                                ይገባውና ሔዛበ                    ሙስሉሙ               ስሇአህባሽ



1
 ኢብኑ ቁዲማ፣ዘም አታእዊሌ፣ ገጽ 7፤ኢብኑ ተይሚያ፣ሪሳሇቲሌ መዱናህ፣
ገጽ 31

                                                      8
ማንነት ዯህና ግንዙቤ አግኝቷሌ።2 ስሇሆነውም ስሇማንነታቸው ሳይሆን
የሔዛበ   ሙሉሙን     አንዴነት   ሇመበታተን       ከሚጠቀምበት      ብዥታዎች
ዉስጥ ዋንኛውን ትዲስሳሇች። ቡዴኑ ከራሱ አመሇካከት ዉጭ ያለትን
ወገኖች በከሃዱነት በመፇረጅ አስገራሚ እርቀትን ተጉዝዋሌ። በተሇይም
በክህዯት ሇመፇረጅ ትሌቅ መሳሪያ አዴርጎ የሚጠቀመው አጀንዲ የአሊህን
ስሞችና ባህርያትን ጉዲይ ነው። በዋናነትንም የአሊህን ከፌጡራኑ የበሊይ
የመሆን ባህሪውን(ሲፇተሌ ዐለውን) ነው። በነጥቡ ዗ሪያ በተሇያየ መሌኩ
ከጥንት ጀምሮ መሇስተኛ አሇመግባባቶች የነበሩ ቢሆንም እንዯ አህባሾች
ግን   የተቃረናቸውን   ሁለ   በቀሊለ       ‹‹ወሃቢያ››   ወዖተ   የሚሌ   ታፔሊ
በመሇጠፌ በከሃዱነት እስከ መፇረጅ የዯረሰ ቡዴን ያሇ አይመስሌም።
ምንም እንኳ የአህባሽ አንጃ የሚታገሌሇት ዒሇማ ላሊ ቢሆንም ሆን ብል
የሚያነሳቸው አንዲንዴ ነጥቦች በተራው ሙስሉም ሊይ ብዥታን ሲፇጥር
ይታያሌ። ይህች መጽሏፌ አህባሾች በክህዯት እስከ መፇረጅ የዯረሱበት
አቋም ከኢስሊም አንጻር ምን ሥፌራ እንዲሇው በማሳየት ማንነታቸውን


2
 ከጥቂት ወራት ወዱህ “አህባሽ” የሚባሇው ጀመዒ (አንጃ) የኢትዮጵያዊያን
ሙስሉሞች የመወያያ አጀንዲ ሆኗሌ፡፡ አንጃው የተሇየ የእምነት ፌሌስፌና
በመያ዗ አይዯሇም ትኩረትን የሳበው፡፡ የጡዖቱ መነሻ የወቅቱ የኢትዮጵያ
እስሌምና ጉዲዮች ምክር ቤት ሹማምንት የሁለም ሙስሉሞች ተወካይ
መሆናቸውን ከቁም ነገር ሳያስገቡት በዒሇም ዗ሪያ በኑፊቄ (heresy) እና
ጥመት (deviation) የተወገዖውን የአህባሽ ጀመዒ የእምነት ፌሌስፌና
በኢትዮጵያ ውስጥ የወዯፉቱ ብቸኛ የእስሌምና አቅጣጫ ሇማዴረግ ላት ተቀን
በትጋት እየሰሩ መገኘታቸው ነው፡፡ ይህንን ጉዲይ እጅግ አነጋጋሪ ያዯረገው
ዯግሞ “አህባሽ”ን የማንገሱ እቅዴ መጅሉሱ በሌዩ ሌዩ መዴረኮች
በምክንያትነት ከሚያቀርበውና “የሀይማኖት ጽንፇኝነትን መዋጋት አሇብን”
ከሚሇው ሀሳብ ጋር በጭራሽ የማይገናኝ መሆኑ ነው፡፡(ኡባህ አብደሰሊም
ሰኢዴ፣ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው?፣ ዗ሌቂዲህ 1432 ዒ.ሂ/ ጥቅምት
2004 ዒ.ሌ.፣ገጽ4)

                            9
ማጋሇጥን አሊማዋ አዴርጋሇች። የአሊህ ከዏርሽ በሊይ መሆን አህባሾች
እንዯሚለት ማስረጃ የላሇው(መጤ) ነው ወይንስ ነጥቡን ሽፊን አዴርገው
የሙስሉሙን አንዴነት ሇመበታተን የተነሱት አህባሾች ናቸው መጤ?
በዋናነት መጽሏፎ ስሇአሊህ (ሱ.ወ) ባህሪያት ሉኖረን ስሇሚገባን አቋም
መጠነኛ ግንዙቤ ማስጨበጥና አህባሾች ስሇሚያነሱት ብዥታ ተገቢ ምሊሽ
መስጠትን ዒሊማዋ አዴረጋሇች። መጽሏፌዋ ሙለ ሇሙለ የጥናትና
ምርምር ሥራ ሳትሆን በዖርፈ ካገኘሁት ንባብ የተውጣጣ የጥንቅር ሥራ
ነች። ሔዛበ ሙሉሙ ሊይ በአህባሾችና በተባባሪዎቻቸው ሊይ ከተጋረጠበት
የመከፊፇሌ ሴራ፣አንዴነትን አሳጥቶ ወዯ ኃሊ ሉመሌሰን ከተነሳው አካሌ
አሊህ(ሱ.ወ) በጥበቡ ሔዛባች ይጠብቀን! መጽሏፎ ኮፒ ራይት የሊት።
በፇሇጉት ቋንቋና መንገዴ ማሳተም፣ማሰራጨትና መጠቀም ይችሊለ።
ሇትብብርዎ   አሊህ   ምንዲዎን   አብዛቶ   ይክፇሌዎ!   ሇኔም   አሊህ(ሱ.ወ)
                                       3
ምንዲዬን እንዱሰጠኝ በደዒዎ አይርሱኝ! መሌካም ንባብ!


3
 የዘህች መጽሏፌ ከፉለ ከዘህ ቀዯም በ1998 የአህባሽ አስተሳሰብን
በየዩኒቨርሲቲው ሇማስረጽና የተማሪዉን ጀመዒ ሇመበታተን የተዯረገውን
ዖመቻ ሇመጋፇጥ ከወንዴም ‹ዏብዯሊህ ዏዯም› በጋር በመሆን ‹‹ኢብኑሌ
ኢስሊም አቡ አብደራህማን›› በሚሌ የብዔር ስም ሇህትመት በቅቶ ነበር፡፡ ያኔ
የመጽሏፎ ስርጭት ችግሩ ባነበረበት ስፌራ ብቻ ተወስኖ ነበር፡፡ በዘህኛው
ህትመት ሊይ ዏብዯሊህ ዏዯም(አሊህ ይማረውና) አዖጋጅቶት የነበረውንና
ስሇአህባሾች ማንነት የሚያወሳውን የመጀመሪያውን ክፌሌ አሌተካተተም፡፡
ምክንያቱም ስሇ አህባሽ ማንነት ከዘያ የተሻለ ሥራዎች በመሠራታቸው ያንን
አሻሽል ማውጣቱ አስፇሊጊ መስል አሌታየኝም፡፡ በህብረተሰቡ ዖንዴም
ስሇአህባሽ በቂ ግንዙቤ እየየተፇጠረ ነው፡፡ በአሊህ(ሱ.ወ) ባህሪያት ሊይ
የአህባሾችን ብዥታ ሇመቅረፌ የሚያስቸሇውን ክፌሌ ብቻ በማስፊት ሇማቅረብ
ተሞክሯሌ፡፡ ሇመጽሏፈ ግብኣትነትም የድ/ር አቡ አሚና ቢሊሌ ፉሇፕስ
የተውሂዴ መጽሏፌ በሰፉው ጥቅም ሊይ ዉሎሌ፡፡በተጨማሪም ስሇአህባሾች
የዒሇም ዒቀፌ ዐሇሞችን ፇትዋ (ሠሇፉያ ጋዚጣ ታትሞ የነበረው) በዘህ
መጽሏፌ እንዲሇ እንዱካተት ተዯርጓሌ፡፡ በተጨማሪም በዐባህ አብደሰሊም
                        10
አህባሽና የአሊህ ባህሪያት
    በኢስሊም  ታሪክ   ዉስጥ    የነቢዩን(ሶ.ዏ.ወ) ፇሇግ አጥብቀው
ባሌተከተለት ዖንዴ የአሊህ(ሱ.ወ) ባህሪያት መምታትን ሲፇጥር
ተስተውሎሌ፡፡ በተሇይም የግሪክ ፌሌስፌናንና ኢስሊምን ባንዴነት
ሇመከተሌ ባዯረጉት ጥረት ኑፊቄ ዉስጥ ገብተዋሌ፡፡ ከነቢያዊው ፇሇግም
ርቀዋሌ፡፡ይህ ዴርጊታቸው ሇዐሇሞች ዉግዖት ዲርጓቸዋሌ፡፡ ከነኚህ
መካከሌ በዋነኛነት ጃህሚያና ሙዔተዘሊ ይጠቀሳለ፡፡የእነኚህ ቡዴኖችን
ጥሜት በመጋፇጥ ኢማም አሔመዴ ኢብኑ ሀንበሌ ከፌተኛ መስዋዔትነትን
ከፌሇዋሌ፡፡ በብዥታቸው ሊይም መጽሏፌትን ዯርሰዋሌ፡፡ ስህተታቸውንም
አብራርተዋሌ፡፡ በዘህም ምክንያት ታስረዋሌ፡፡ ተገርፇዋሌ፡፡ እንግሌትና
መከራን ተቀብሇዋሌ፡፡ የነቢዩን(ሶ.ዏ.ወ) ሱናዊ ጎዲና ሇመጠበቅ ባዯረጉት
ከፌተኛ ተጋዴል ‹‹የአህሇ ሱናው ኢማም›› የሚሌ የማዔረግ ስምም
በዐሇሞች ተሰጥቷቸዋሌ፡፡ ኢማም አሔመዴና መሰሌ ዐሇሞች ባዯረጉት
ከፌተኛ መስዋዔትነት ዴባቅ የተመታው የኑፊቄው አስተሳሰብ ዲግም
ሉያንሰራራ ሲታገሌ ይስተዋሊሌ፡፡      የነጃህሚያንና ሙዔተዘሊን ማንነት
ያሊወቀ፣ሱናዊውን የ‹‹አህሇሱና ወሌጀመዒ››ን መንገዴ በቅጡ ያሌተረዲ
ሰው፣ በቀሊለ ሇመሰሌ ቡዴኖች እኩይ ፌሌስፌና ሰሇባ ይሆናሌ፡፡ ዙሬም
ቢሆን የነኚህን እና መሰሌ ቡዴኖችን አቋምና ፌሌስፌና አዋህድ በአዱስ
መሌክ ‹‹አህባሽ›› የተሰኘ የኑፊቄ ቡዴን ተነስቷሌ፡፡ አስተሳሰቡንም
ሇማስፊፊት በግብራበሮቹ ዴጋፌ ዖመቻውን አጧጡፎሌ፡፡ ይህ ቡዴን
የነጃህሚያን፣ ሙዔተዘሊንና ላልች የኑፊቄ ቡዴኖችን አቋም ሇማስፊፊት
በሱና(አህሇ ሱና ወሌጀመዒ) ስም ሲያምታታ እንመሇከታሇን፡፡



ሰዑዴ አማካኝነት ‹‹አህባሽ ማነው? ምንዴነው?›› በሚሌ ርዔስ በኢንተርኔት
ከተሰራጨው የአማርኛ መጽሏፌ አሌፍ አሌፍ ማብራሪያዎች በግርጌ
ማስታወሻ ተካተዋሌ፡፡ በተጨማሪም የተሇያዩ ወገኖችን ሀሳብ አሌፍ አሌፍ
እንዲሇ የተዋስኩበት ጊዚም አሇ፡፡ ከቆይታ አንጻር፣ እንዲሇ የተዋስኳቸው
ሀሳቦች የአንዲንድቹ ምንጭና ባሇቤት አሌተጠቀሰም፡፡ ስሇሆነም መጽሏፎ
‹ጥንቅር› ነች፡፡

                      11
አምሊካችን አሊህ(ሱ.ወ) የርሱ ብቻ የሆኑ ምርጥ ስሞችና ባህሪያት አለት፡፡
 የአሊህን(ሱ.ወ) ባህሪያት እርሱ ራሱ በገሇጸሌን ሁኔታ መቀበሌ ግዴ
 ይሇናሌ፡፡ ባህሪያቱ ማንም በአዔምሮው ተጠቦ (ተፊሇስፍ) ያገኛቸው
 ሳይሆኑ አሊህ(ሱ.ወ) በቁርኣኑ የገሇጻቸውና መሌዔክተኛውም(ሶ.ዏ.ወ)
 በሀዱሳቸው ያብራሩት ነው፡፡ ኢስሊምን ነቢዩ(ሶ.ዏ.ወ) ባስተማሩን መሌኩ
 ሳንረዲ እንዯ አህባሾች በራሳችን ፌሌስፌና ካሊስኬዴን ወዯሚሌ ቅዞት
 ከገባን መውጫው ሩቅ ይሆናሌ፡፡ ኢስሊምን በቅጡ ሇመረዲት ወሳኙና
 መሠረታዊው ዉስኑ አዔምሯችን ሳይሆን ወህይ(ራዔይ) ነው፡፡ ኢስሊማዊ
 ሔግጋትም ሆኑ አጠቃሊይ የሃይማኖቱ አስተምህሮዎች የሚዯነገጉት
 በአዔምሯችን ሳይሆን በቁርኣንና ሀዱስ ነው፡፡ ይህ ማሇት ሚዙኑ
 አዔምሯችን ከሆነ፣አዔምሯችን የተረዲውን እንቀበሊሇን፡፡ ሉረዲ ያሌቻሇውን
 ዯግሞ ቁርአንም ሆነ ሀዱስ ምንም ቢለ ሊንቀበሌ ማሇት ነው፡፡
 ምክንያቱም አዔምሯችን አሌተረዲውምና፡፡ ይህ ዉዴቅ የሆነ እሳቤ ነው፡፡
 ዯካማው አዔምሯችን እንዳት ከአሊህ ቃሌ(ቁርኣን) እና ከነቢዩ(ሶ.ዏ.ወ)
 ሀዱስ(ሱና) ጋር ይነጻጸራሌ? ጥንት ሙዔተዘሊዎች የኢስሊም መሠረቱ
 አመክንዮ(አዔምሮ) እንጂ “ወህይ” አይዯሇም ይለ ነበር፡፡አህባሾችም ያንኑ
 አቋም ያራምዲለ፡፡ የአህባሽ ቡዴን መስራቹ ዏብዯሊህ አሌ-ሏረሪም
 ‹‹ሰሪሁሌ በያን› በተሰኘው መጽሏፈ(4ኛ እትም) ጥራዛ 1፣ገጽ 95 ሊይ
 ይህ የሙዔተዘሊ አቋም፣ አቋሙ መሆኑን በግሌጽ አስፌሯሌ፡፡ ጌታችን
 ሆይ! ፌጹም ነህ! ክብርህንና ሌዔሌናህን ከማቃሇሌ ጥራት ይገባህ! አንተ
 ፌጹም እንዯሆንክ እናምናሇን! በሁለም ሊይ ቻይ ነህ!

አህባሾች በአሊህን(ሱ.ወ) ሊይ ያሊቸው ሸውራራ አስተሳሰብ ዖርፇ ብ዗ ነው፡፡
 ፌጹምነቱን ጥርጣሬ ዉስጥ የሚከቱ አቋሞችም አሊቸው፡፡ እጅግ
 የሚገርመው ዯግሞ ዏብዯሊህ አሌ-ሏረሪ ‹‹ኢዛሃሩሌ ዏቂዯቱ ሱኒያ አሊ
 ሸርህ ዏቂዯቱ ጠሒዊያ›› በተሰኘው መጽሏፈ(4ተኛ እትም)፣ ገጽ 52 ሊይ
 አሊህ(ሱ.ወ) በሁለም ነገር ሊይ ቻይነቱን ይጠራጠራሌ፡፡ ‹‹የማይችሊቸው
 ነገሮች የለምን?›› አይነት ጥያቄ ይሰነዛራሌ፡፡ አሁን እስቲ በአሊህ
 ይሁንባችሁ፣ ግሇሰቡ ይህንን ጽፍ ሲያሰራጭ ምን ሇማስተማር አሌሞ
 ይሆን? ሙስሉሙ ስሇ አሊህ(ሱ.ወ) ኃያሌነት እንዱራጠር ነውን? ጌታችን

                       12
ሆይ! ስሊንተ ባህሪም ሆነ ስሞች ከተነገረን ዉጭ አንፇሊፇሌም! በቀጥታም
ይሁን በተዖዋዋሪ ‹ስሊንተም ካንተ በሊይ እናውቃሇን›ም አንሌም!

የአሊህ(ሱ.ወ) ባህሪያት ከየትኛውም ፌጥረታት ሌዩ ነው፡፡ አሊህን(ሱ.ወ)
 የሚመስሇው እንዯላሇ ራሱ ነግሮኗሌ፡፡ የአሊህ መሌዔክተኛም (ሶ.ዏ.ወ)
 ይህንን አብራርተውሌናሌ፡፡ ያሇ ምንም መወሊወሌ እንዯተነገረን
 እናምናሇን፡፡ ባሇማመሳሰሌ ስምም ባህሪውን አናስተባብሌም፡፡

አህባሾች ሌዩ ትኩረት ከሚሰጧቸው መካከሌ የአሊህ(ሱ.ወ) ባህሪያት
 ዋንኛው ነው፡፡ ትኩረት መስጠታቸው ባሌከፊ ነበር፡፡ ነገር ግን ነጥቡ ሊይ
 ያሊቸው ግንዙቤ የተሳሳተና በኑፊቄነት የተወገዖ ነው፡፡ ሊይ ሊዩን ሲታዩ
 አህባሾች የአሊህን(ሱ.ወ) ባህሪያት ሇማጥራት የሚጨነቁ ይመስሊለ፡፡
 ሆኖም በጥሞና ሲቃኙ ትግሊቸው የጥንቶቹን የኑፊቄ ቡዴኖችን ህያው
 ሇማዴረግ ነው፡፡ አህባሾች የአሊህን ባህሪያት ይቀበለና “ፇጣሪ ከፌጡራን
 ጋር አይመሳሰሌም” በሚሌ ስሜት አስገራሚ የፌሌስፌና ትንተናዎች
 ውስጥ ይገባለ፡፡ “አሊህ ባህሪዎቹን በቁርአን እንዯዘያ ብል የገሇጸው ሇኛ
በሚገባን ቋንቋ በዯንብ ሇማብራራት ፇሌጎ ነው እንጂ ባህሪያቱ በዘያ ቋንቋ
ከተነገሩት ጋር አንዴ ናቸው ብል መናገር ክሌክሌ፤ እንዯዘህ ብል ማመን
ፇጣሪን ከፌጡራን ጋር ማመሳሰሌ ስሇሆነ ኩፌር ነው” በማሇት ዉዴቅ
አቋምን ያራምዲለ፡፡ በአህባሾች አነጋገር መሠረት በቁርአን ውስጥ
የተገሇጸው “አሊህ ሰሚና ተመሌካች ነው” የሚሇው ቃሌ የአሊህን
መስማትና ማየት አይገሌጽም ማሇት ነው፡፡ በዘህም “አሊህ ዙት እንጂ
ሲፊት የለትም” ከሚለት ሙዔተዘሊዎችና ጃህሚያዎች ጋር ይመሳሰሊለ፡፡
አህባሾች እንዯ ትሌቅ ግኝት የሚናገሩት አንዴ አባባሌ አሇ፡፡ ይኸውም
“አሊሁ መውጁደን ቢሊ መካን” (አሊህ ያሇ ቦታ ነው ያሇው) የሚሌ ነው፡፡
ከየትኛውም የአህባሽ ጀመዒ አባሌ ጋር ብትቀራረቡና በኢስሊማዊ ጉዲዮች
ሊይ ብትወያዩ የንግግራቸው መነሻና መጨረሻ ሆኖ የምታገኙት ይህንን
አባባሌ ነው፡፡ አንዲንዴ ሰዎች አባባለን ሲሰሙ አህባሾች በአቂዲ ጉዲዮች




                      13
ሊይ ሌዩ ጥረት(ጁህዴ) የሚያዯርጉ ይመስሊቸውና ሇክርክር ይጋበዙለ፡፡4
ሆኖም የነርሱ ዒሊማ ሆን ብል ዉዛግብ ማንሳትና ሙስሉሙን ማዯናገር
ነው፡፡

የአሊህ(ሱ.ወ) ባህሪያት ጉዲይም በጥሌቀት የሚዲሰሰው ሃይማኖታዊ
ትምህርት በመማር ሊይ ሊለ ተማሪዎች(ዯረሳዎች) እንጂ በቋሚነት
ትምህርቱን ሇማይከታተለት አይዯሇም፡፡ ምክንያቱም በንቃትና በጥሞና
መከታተሌ ስሇሚገባ፣ አንዳ ሰምቶ ዲግም ሇማይመሇስ ሰው አጀንዲውን
ማንሳት ሙለ ግንዙቤ እንዲይኖረው ያዯርጋሌ፡፡ አህባሾች ግን ሆነ ብሇው
በየሄደበት ሁለ ተራውን ሙስሉም ዉዥንብር ዉስጥ በሚከት መሌኩ
ነጥቡን ያነሳለ፡፡ የሚያተኩሩትም አሻሚ በሆኑ ነጥቦች ሊይ ነው፡፡ በዘህም
ፉትና ይፇጥሩና የተዯናገረው ወገን ወዯነርሱ ጎዲና እንዱሳብ ያዯርጋለ፡፡
ነቢያችን(ሶ.ዏ.ወ) መሰሌ አጀንዲ ካሊቸው ሰዎች አስጠንቅቀዋሌ፡፡ ቡኻሪና
ሙስሉም      ዒኢሻን(ረ.ዏ) ዋቢ   በማዴረግ   እንዯዖገቡት   የአሊህ
መሌዔክተኛ(ሶ.ዏ.ወ) ‹‹አሻሚዎችን የሚከተለ ሰዎችን ካየሽ፣ አሊህ
ካወሳቸው ሰዎች መካከሌ መሆናቸውን እወቂ፡፡ ተጠንቀቋቸውም፡፡››
ብሇዋሌ፡፡ማንኛውም ትምህርት መሰጠት የሚገባው ተማሪው በሚገባውና
በግንዙቤው ዯረጃ መጠን መሆን ይጠበቅበታሌ፡፡ ምክንያቱም ከግንዙቤው
በሊይ ሲሆን መረዲት ያዲግተዋሌ፡፡ ታሊቁ ሰሒባ ዒሉ ኢብኑ አቡ
ጧሉብ(ረ.ዏ) እንዱህ ይመክራሌ፡- ‹‹ሰዎችን በእውቀት ዯረጃቸው ሌክና
በሚገባቸው መሌኩ አስተምሩ፡፡ አሊህንና መሌዔክተኛውን እንዱያስተባብለ
ትሻሊችሁን?››

አሊህ(ሱ.ወ) በፇቀዯው መጠን በርሱ ባህሪያት ዗ሪያ የአህባሾችን
ዉዥንብር በጥሌቀት እንዲስሳሇን፡፡ በተሇይም እነርሱን ባሌተከተለት ሊይ
ክህዯትን ‹ኩፌርን› ሇመፇረጅ ምክንያት የሆናቸው የአሊህን(ሱ.ወ)
ከፌጥረተ ዒሇሙ በሊይ መሆንን በስፊትና በጥሌቀት እንተነትናሇን፡፡
በጥሞናና ትዔግስት እንዱያነቡ እጋብዙሇሁ፡፡


    4
        ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ፣ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው?፣ገጽ 12-14
                         14
አሊህ(ሱ.ዏ) ከሁለም በሊይ ነው ስንሌ?
     ከአሊህ ባህሪያት ውስጥ ይህኛው አሊህን ብቻ ሇማምሇክ በጣም
አስፇሊጊ የሆነው ባህሪው ነው። ይህ ባህሪው የግሪክ ፌሌስፌና ተፅዔኖ
ባዯረገባቸው ሙስሉሞች (ሙዔተዘሊዎች) ሊይ ከፌተኛ መምታታትን
የፇጠረና እስከዙሬም ዴረስ በአንዲንዴ ሙስሉሞች ዖንዴ ትክክሇኛ ግንዙቤን
ያሊገኘ ባህሪ ነው። ይህ ባህሪ “አሌ-ዐለው” የተሰኘው ሲሆን ትርጉሙም
ከፌተኛነትን የበሊይነትን እና በሰው አዔምሮ ሉገመት ያሇመቻሌን የሚተካ
ነው። አሊህ በዘህ ቃሌ ሲገሌጽ አሊህ ከፌጡሮቹ በሊይና ውጭ መሆኑን
የሚያሳይ ነው። በፌጥረታት ውስጥ ሉጠቃሇሌ አይችሌም። ፌጥረታትም
በማንኛውም መንገዴ ከርሱ በሊይ ሉሆኑ አይችለም እሱነቱ ከፌጡሩ
ሙለ በመለ የተሇየ ነው። እርሱ ፇጣሪ ነው። ዩኒቨርስና በውስጡ ያለ
ነገሮች ሁለ ዯግሞ በርሱ የተፇጠሩ ናቸው። ይሁን እንጂ ባህሪያቱ
በፌጥረታቱ ውስጥ ያሇገዯብ ተግባራቸውን ያከናውናለ። እርሱ ሁለንም
ያያሌ ሁለንም ይሰማሌ ሁለንም ያውቃሌ። በፌጥረተ ዒሇሙ ውስጥ
ሇሚከሰቱት ሁለም ነገሮች ብቸኛ ሳቢያ እርሱ ነው። ከርሱ ፇቃዴ ውጭ
ምንም ነገር ሉሆን አይችሌም። ስሇዘህ ስሇ አሊህ ያሇው በኢስሊማዊ ፅንሰ-
ሏሳብ ከፌጡሮቹ ጋር ባሇው ግንኙነት አንፃር ሲታይ ሁሇት ይዖት አሇው
ማሇት ይቻሊሌ። ከአሊህ አንጻር ብቻ ወይም ከፌጡር አንፃር ብቻ ሲታይ
ግን ፌፁም አሃዲዊ ነው። ኢስሊማዊ ፅንስ ሏሳብ ይዖቱ ሁሇት ነው ስንሌ፡-
አሊህ አሊህ ነው ፌጡር ፌጡር ነው። ሁሇት የተሇያዩ ናቸው ማሇታችን
ነው   ፇጣሪና   ፌጡር   ወሰን   የሇሽና   ውስን።   አንደ   ላሊውን   ሉሆን
አይችሌም ሁሇቱም አንዴ አይዯለም። አይመሳሰለምም። ከአሊህ አንጻር
ብቻ ሲታይ አሃዲዊ ነው ስንሌ ዯግሞ አሊህ ፌፁም አንዴ ነው፣ ወሊጆች
የለትም፣ ሌጅ የሇውም ሸሪክም (አጋርም) የሇውም፣ በመሇኮታዊነቱ እርሱ
ሌዩ ነው፣ አምሳያ የሇውም። ሇዩኒቨርስ ብቸኛ የኃይሌ ምንጭ እርሱ
ነው። ማንኛውም ነገር በርሱ ሊይ ጥገኛ ነው። እንዯዘሁም ከፌጡር
አንጻር ብቻ ሲታይ አሃዲዊ ነው የምንሇው፡- በዩኒቨርስና በውስጡ ያለት
                          15
ነገሮች ሁለ የተፇጠሩት በአንዴ አሊህ ብቻ ነው። ሁለም የአንዴ ፇጣሪ
ውጤት ናቸው። አሊህን ከፌጥረተ ዒሇሙ (ከዩኒቨርስ/ሁሇንተና) ጋር አንዴ
ማዴረግና     ከፌጥረታቱ        መካከሌ    በአንደ     ውስጥ     ሰርጿሌ     ወይም
ተዋህድታሌ ብል ማመን ይህ ሁለ ከሃይማኖቱ ጎራ የሚያወጣ ኩፌር
/ክህዯት/ ነው።

                     የባህሪው አስፇሊጊነት
    አሊህን ሇማምሇክ የበሊይነት (ዐለው) ባህሪው በጣም አስፇሊጊ ነው።
ኢስሊም በመጨረሻ በተሟሊ መሌኩ ከመዴረሱ በፉት የሰው ሌጅ ከዘህ
ከተቀዯሰ የአሊህ ባህሪይ ምንነት በጣም ርቆ ነበር። ክርስቲያኖች ፇጣሪ
በሰው ቅርጽ ወዯ ምዴር መጥቶ ሥጋና ዯም ሇብሶ በመጨረሻም ተሰቀሇ
ይሊለ። ይህም ነቢዩ ዑሳን (ኢየሱስን) ነው። ከክርስቲያኖች በፉት ዯግሞ
አይሁዲዊያን እንዯሚለት እግዘአብሓር በሰው መሌክ ወዯ ምዴር መጥቶ
ከነቢዩ ያዔቆብ ጋር ታግል ማሸነፌ አቅቶታሌ (ኦሪት ዖፌጥረት 32፣25-
30) ፊርሶች ዯግሞ ጣዕቶቻቸው ሁለንም የአሊህ ባህሪያት አሊቸው ብሇው
ስሇሚያምኑ በቀጥታ እነሱን ያመሌካለ። ሑንደዎች ዯግሞ ጌታችን
የሚለት ብራህማን በሁለም ቦታ እና በሁለም ነገር ውስጥ ይገኛሌ
ብሇው    ስሇሚያምኑ      ቁጥር    ስፌር       የላሊቸውን   ጣዕታት     ያመሌካለ።
ብራህማንን      የሚወክለ       የሰው    ሌጆችንና    እንሰሳቶችን      ያመሌካለ።5
ብራህማን በሁለም ቦታ ይገኛሌ የሚሇው የሑንደ እምነት በኋሊ ወዯ
ክርስትና እምነት ገባ በመጨረሻ ከነቢዩ (ሶ.ዏ.ወ) በኋሊ ከብ዗ ትውሌድች
በኋሊ ወዯ ሙስሉሞችም ገባ። በአባሲዴ ዖመነ-መንግስት የሔንዴ፣ የፊርስ
(ፔርሺያ) እና የግሪክ ፌሌስፌና በፌሌስፌናው ዒሇም ተጨመረ። ከዘያም
ሇሱፉያ እምነት መሠረታዊ መመሪያ ሆነ። በመጨረሻም መዔተዘሊ
የሚባሌ    የፌሌስፌና     ጎራ    ተፇጠረ።       ሙዔተዘሊዎች     በአባሲዴ     ከሉፊ

5
 Joh R. Hennels (1984). Dictionary of Religions. (penguin Books:
England. pp. 67-68
                               16
በማእሙን አስተዲዯር (እ.አ.አ. 813-832) ውስጥ ቁሌፌ ቦታዎችን ይዖው
ነበር። በከሉፊው እርዲታ ይህን ፌሌስፌናቸውንና ላልች የተበረ዗ትን
እምነቶች በሰፉው አሰራጩ፣ አስፊፊ። ይህን የሙዔተዘሊ6 ፌሌስፌና


6
    “ሙዔተዘሊ” - ስመ-ገናናው የኑፊቄ ቡዴን (ከ750ዎቹ እሰከ 1200 ዒ.ሌ)፡-
በኢስሊማዊው ዒሇም ከታዩ ታሊሊቅና እጅግ አነጋጋሪ የኑፊቄ ፉርቃዎች አንደ
“ሙዔተዘሊ” ነው፡፡ ከዘህ ቀዯም እንዯገሇጽኩት የዘህ       ፉርቃ ጥንስስ
የተጣሇው ዋሲሌ ኢብን አጣእ የሚባሇው የሏሰን አሌ-በስሪ ተማሪ “ትሌቅ
ሀጢአት የሰራ ሙስሉም መጨረሻው ጀሀነም ነው ወይስ ጀነት?” በሚሇው
ጥያቄ ሊይ ከመምህሩ ጋር በነበረው መጠነኛ የስነ-መሇኮት ሌዩነት ነው፡፡
ዋሲሌ ከሀሠን አሌ-በስሪ (ረ.ተ) ከተሇየ በኋሊ በርካታ ተማሪዎችን በማሰባሰብ
በላልችም የአቂዲ ጉዲዮ ሊይ ሌዩ ሌዩ ትንተናዎችን ማካሄዴ ጀመረ፡፡ የዋሲሌ
ተማሪዎችም ኢስሊማዊውን አቂዲ በግሪኮች የፌሌስፌና መንገድች መተንተኑን
በስፊት ተያያ዗ት፡፡ በዘህም “የእምነት መሰረት ምክንያታዊነት ነው እንጂ
ወህይ አይዯሇም” የሚሌና መሊውን ኡማ ያስዯነገጠ አቋም ያ዗፡፡ በአጭሩ
“ሙእተዘሊ” በኢስሊም ቋንቋ የሚናገር ግሪክ-ቀመስ የስነ-አመክንዮ ቡዴን ሆኖ
ተገኘ፡፡ የሙእተዘሊ ፉርቃ በዯንብ ከሚታወስባቸው አቋሞቹ መካከሌ
የሚከተለት ይጠቀሳለ፡፡
 አሊህ “ዙት” እንጂ “ሲፊት” የለትም፡፡
 ቀዯርንና ቀዶ በኢማን መሰረቶች ውስጥ አይካተቱም፡፡
 የእምነት መሰረቱ አመክንዮ እንጂ “ወህይ” አይዯሇም፡፡
 ቁርአን መኽለቅ ነው እንጂ የአሊህ ንግግር አይዯሇም፡፡ ዖሊሇማዊም
  (eternal) አይዯሇም።
 አሌ-መንዘሊ በይነሌ መንዘሇተይን (በሁሇቱ ቤቶች መካከሌ ሶስተኛ ቤት)
  መኖሩ እርግጥ ነው፡፡ (እንዱህ ሲለ “ታሊሊቅ ሏጢአቶችን ሰርቶ ተውባ
  ሳያዯርግ የሞተ ሙስሉም ጀነትም ሳይገባ፤ ወዯ ጀሀነም ሳይወረወር
  ሇዖሊሇም የሚኖርበት ቦታ አሇ” ማሇታቸው ነው)፡፡
  ሙእተዘሊዎች በነዘህ አቋሞቻቸው ሙስሉሙን ህዛብ ማስዯንገጣቸው
ሳያበቃ በ9ኛው ክፌሇ ዖመን መጀመሪያ ሊይ የነገሰው ኸሉፊ አሌ-ማእሙን
ፌሌስፌናቸውን ተቀብል በማጽዯቅ በኡማው ሊይ በሀይሌ ሇመጫን ተነሳ፡፡
በተሇይ “ቁርአን መኽለቅ እንጂ የአሊህ ንግግር አይዯሇም” የሚሇውን
                           17
የሙእተዘሊ አቋም የማይቀበሇውን ማንኛውንም አሉም አይቀጡ ቅጣት
ሇመቅጣት ቆረጠ፡፡ ሇዘህም “ሚህና” የሚባሌ “የፇተና ሸንጎ” አቋቋመ፡፡ በዘህ
ሸንጎ ፉት ቀርቦ “ቁርአን መኽለቅ ነው” የሚሌ ቃሌ ያሌሰጠ አሉም በይፊ
እንዱገረፌና ሀብቱ እንዱዖረፌ አወጀ፡፡
  በዖመኑ የነበሩት ኡሇማ በእጅጉ ተሰቃዩ፤ ተገረፈ፡፡ በርካቶችም
የኸሉፊውን ቅጣት በመፌራት “ቁርአን መኽለቅ ነው” አለ፡፡ አንዲንድችም
ከሀገር ተሰዯደ፡፡ ታዱያ በዘያ የመከራ ዖመን ትክክሇኛውን የአህለ-ሱንና
አቂዲ ሇመጠበቅ ሰበብ ይሆን ዖንዴ አሊህ አንዴ አስገራሚ ጀግና አስነሳ፡፡
  ይህ ጀግና ታዋቂው አሉም ኢማም አህመዴ ኢብን ሀንበሌ (ረሂመሁሊህ)
ነው፡፡ ኢማም ኢብን ሀንበሌ ሇማእሙን “ሚህና” ሳይሸበር “ቁርአን የአሊህ
ቃሌ ነው፤ የአሊህ ቃሌ “መኽለቅ ነው” የሚለ ሰዎች ከኢስሊም ወጥተዋሌ”
ብል ተናገረ፡፡ ኸሉፌ አሌ-ማእሙን ቃለን እንዱያጥፌ ቢመክረው “እንቢ አሇ፡
፡ በሹመት ቢያባብሇውም በአቋሙ ጸና፡፡ በነገሩ የተናዯዯው አሌ-ማእሙን
ኢብን-ሀንበሌ በህዛብ ፉት እንዱገረፌ አዖዖ፡፡ ከዘያም ወዯ እስር ቤት
ወረወረው፡፡ አሌ-ማእሙን ከሞተ በኋሊ የነገሱት አሌ-ሙእተሲም እና አሌ-
ወሢቅ    የተባለ  ኸሉፊዎችም   ኢብን   ሀንበሌን  የሚችለትን    ያህሌ
አሰቃይተውታሌ፡፡ ኢብን ሀንበሌ ግን ሇቅጣት ሳይበገር በአቋሙ ሊይ እንዯጸና
ቆየ፡፡
   በ833 የተጀመረው የአሌ-ሚህና ፇተና ያበቃው በ861 አሌ-ሙተወኪሌ
የተባሇው ኸሉፊ ሲነሳ ነው፡፡ ይህኛው ኸሉፊ እውነተኛ ሙስሉም በመሆኑ
የሚህናን ሸንጎ ወዱያውኑ ነው የበተነው፡፡ ኢብን ሀንበሌንም ከነበረበት እስር
ቤት በማውጣት በክብር አኑሮታሌ፡፡
ኸሉፌ ሙተወኪሌ “ሙዔተዘሊ የሚያስተምረው የኑፊቄ መንገዴ ነው”
በማሇት የሙዔተዘሊ ምሁራን በቃዱነትና በሙፌቲነት እንዲይሰሩ እገዲ
ጥልባቸዋሌ፡፡ በዘህ ብቻም ሳያበቃ የሙዔተዘሊ ምሁራን በሙስሉሙ ምዴር
እንዲያስተምሩ አዴርጓቸዋሌ፡፡ በመሆኑም በበስራ እና በባግዲዴ ተጠናክረው
የነበሩት ትምህርት ቤቶቻቸው ተዖግተዋሌ፡፡ ከሙተወኪሌ በኋሊ የተነሱ
ኸሉፊዎችም የሙእተዘሊን ፌሌስፌና ከሙስሉሙ ዒሇም ሇማስወገዴ ከፌተኛ
እርምጃዎችን ወስዯዋሌ፡፡ ሆኖም ሙእተዘሊዎች ከኸሉፊ ቤተመንግስት
ሇሚመጣባቸው ጫና አሌተበገሩም፡፡ እንዱያውም አዯገኛ የሙእተዘሊ
                       18
የሚቃወሙትን የሚመረምሩ ፌርዴ ቤቶች በሁለም የግዙቱ ክፌልች
ተቋቋሙ፣ ፌሌስፌናውን በመቃወማቸው ብ዗ ሙስሉም ምሁራን ታሰሩ፣
ተገረፈ፣ ተሰቃዩ፣ ተገዯለ። ይህ ሁኔታ በዘህ መሌኩ ሇብ዗ ጊዚ ከቀጠሇ
በኋሊ በኢማም አሔመዴ ኢብን ሏንበሌ ዖመን (እ.አ.አ.778-855) ከፌተኝ
ተቃውሞ ገጠመው። ኢማም አሔመዴ ሶሒቦችና ተከታዮቻቸው ሲከተለት
የነበረውን ትክክሇኛውን ኢስሊም ሇመጠበቅ ይህን አዱሱን ፌሌስፌና
በቆራጥነት ስሇተቃወሙትና ስሇታገለት በመጨረሻ የፌሌስፌናው ማዔበሌ
ከሰመ።    በአሌ-ሙተወኪሌ       ከሉፊነት     ዖመን   (847-861)   የሙዔተዘሊ
ፇሊስፊዎች     ከመንግስት      አስተዲዯራዊ      ቁሌፌ    ቦታቸው      ተወገደ።
ፌሌስፌናውም በመንግሥት ተወገዖ። በዘሁ ምክንያት ብ዗ዎቹ የዘህ
ፌሌስፌና ፅንሰ-ሏሳብ እስከዙሬ ዴረስ ሳይጠፊ ቆይቷሌ። ይህን እምነት
የያ዗ት አሽዏሪያዎች (የአሽዏሪ ተከታዮች) ናቸው። ይህ የአሽዏሪ መዛሀብ
ስሙ የተወሰዯው ከአቡሌ ሀሰን አሉይ አሌ-አሽአሪ (873-935) ነው።
አቡሌሏሰን እስከ አርባ ዒመታቸው የሙዔተዘሊ ተከታይ ነበሩ። ከዘያም
ሏዱሶችን በማጥናት የሙዔተዘሊ ፌሌስፌና ከኢስሊም ጋር እንዯሚጋጭ
ከተረደ    በኋሊ   ሙዔተዘሊን      በመተው     ላሊ    ፌሌስፌናዊ     አመሇካከት
መሠረቱ። ወዯ መጨረሻ ዔዴሜያቸው አካባቢ ይህንንም አመሇካከት ሙለ
በሙለ ትተው ወዯ ትክክሇኛው የሱና (የሏዱስ) መንገዴ ተመሇሱ።7


ሉቃውንት በየክፌሇ ሀገሩ እንዯ አሸን ፇሌተዋሌ፡፡(ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ፣
አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው?፣ገጽ 75-76)

7
 ከዘያ በኋሊ ግን ላልች በተሇይም አንዲዴ የሻፉዑ መዛሀብን ያሌተረደ
ተከታዮች አቡሌ ሀሰን አሌ-አሽዏሪ ከነበሩበት አቋም ቶብተው መመሇሳቸውን
ሳያውቁ/ሳይዯርሳቸው/ የመጀመሪያውን የአሽዏሪን አመሇካከት በመያዛ እምነቱ
እስከ ዙሬ ዴረስ እንዱቆይ አዴርገዋሌ። ይህንን እምነት ከያ዗ት ሰዎች ኢማም
አሌባቂሊኒ፣ኢማም አሌ-ሏረመይን አሌ-ጅወይኒ፣ አሌ-ገዙሉ እና አሌ-ራዘ
ይገኙበታሌ። (Shorter Encyclopedia of Islam, pp, 46-7 and 210-215)
                             19
የኢስሊም መዙግብት ሁለ የሚጠቁሙት የጌታችንን (ሱ.ወ) ከፌጥረት
ዒሇሙ በሊይ መሆኑን ባሇማወቅ "አሊህ በሁለም ቦታ ይገኛሌ" የሚለም
ወገኖች አለ፡፡ ይህን አመሇካከት የሚያራምደ ወገኖቻችን ሇዏብዯሊህ አሌ-
ሏረሪ     ተከታዮች    ማምታቻና    ማዯናገሪያ   ግንባር    ቀዯም     ተጠቂዎች
በመሆናቸው "አሊህ በሁለም ቦታ ይገኛሌ" (አሊህ አሇ፤ ግና ስፌራ
የሇውም) የሚሇውን አመሇካከት ከቁርኣንና ከሏዱስ አንፃር እንቃኛሇን፡፡
በተቃራኒው "አሊህ የትም ቦታ የሇም" በማሇት ከዏርሽ በሊይ መሆኑን
የሚክዯውን የአህባሾችን ማምታታቻና ማዯናገሪያን ከቁርኣን፣ ከሏዱስ፣
ከሰሇፍች ኢጅማዔ (የጋራ ሃሳብ) እንዱሁም ከተፇጥሮ አንፃር በሰፉው
እንዲስሳሇን።


                "አሊህ በሁለም ቦታ ይገኛሌ"?
      አሊህ(ሱ.ወ) በእርሱነቱ(በዙቱ) ‹‹በሁለም ስፌራ ይገኛሌ›› ከሚሇው
እምነት በመነሳት አንዲንዴ ሰዎች አሊህ ይበሌጡኑ የሚገኘው ከእንስሳት፣
ከተክልች፣ ከማዔዴናት፣ ወዖተ... ይሌቅ በሰዎች ውስጥ ነው ሲለ
ቆይተው ከጊዚ በኋሊ አሊህ ይበሌጡን የሚገኘው ከላልች ሰዎች ይሌቅ
በእነርሱ    በራሳቸው    ውስጥ    እንዯሆነ   ተናገሩ።   በእንዯነዘህ   ዒይነቶቹ
የሙስሉሙ ሔብረተሰብ አባሊት አሊህ በእነሱ ውስጥ የሚገኘው በ‹ሐለሌ›
ወይም በ‹ኢቲሒዴ› ነው። ሐለሌ ማሇት ሰው በአሊህ ውስጥ መኖር
ማሇት ሲሆን ኢቲሒዴ ማሇት ዯግሞ የሰው መንፇስና የአሊህ መንፇስ
ሙለ በሙለ አንዴ መሆን ማሇት ነው። ከዖጠነኛው ክፌሇ ዖመን




አህባሾች የሚከተለት የሱፉ ጠሪቃ “ሪፊዑያ” ይባሊሌ፡፡ ይህ ጠሪቃ
ሲሌሲሊውን (የሼይኾች የቅብብልሽ መንገዴ) ከነቢዩ ጋር የሚያገናኘው የሺዒ
አማኞች አስራ ሁሇቱ ኢማሞቻችን ናቸው የሚሎቸውን ሰዎች በመቁጠር
ነው፡፡(ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ፣ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው?፣ ገጽ 48)
                           20
ሙስሉሞች ውስጥ ቅደስ (ወሉይ) ተብዬው አሌ-ሏሊጅ8 የተባሇ ሱፉያ
እርሱና አሊህ አንዴ መሆናቸውን በግሌፅ አወጀ።9 ከሺዒ የተገነጠለ
ኑሴይሪያዎች ዯግሞ ዏሉይ ኢብን አቡጧሉብ አሊህ የተገሇጠበት ቅርፅ ነው
ይሊለ።10 ኢብን ዏረቢ ዯግሞ አሊህ በሰው ውስጥ ስሇሚገኝ ሰው ሇራሱ
መፀሇይ (ራሱን ማምሇክ) አሇበት ሲሌ ጽፎሌ። በ1975 የሞተው ኤሉጃ
ሙሏመዴ በአሜሪካ ጥቁሮች አሊህ ናቸው ብሎሌ።1112 ጂም ጆንስም

8
   እንዯ አሌ-ሀሇጅ እና ኢብን አረቢ የመሳሰለት “ሱፉ” ነን ባዮች ዯግሞ ግሌጽ
የወጣ ኩፌር ውስጥ የሚያስገቡ ፌሌስፌናዎችን በተሰውፌ ስም መጻፌና
ማስተማር ጀመሩ፡፡ ሇምሳላ አሇ-ሀሇጅ “ማነው ሀቅ?” በሚሌ ጥያቄ ጀመረና
“አነሌ ሀቅ”፤ ማሇትም “አሌ-ሀቅ እኔ ነኝ” የሚሌ ፌሌስፌና ሊይ ዯረሰ፡፡ እኛ
ሙስሉሞች “አሌ-ሀቅ” የምንሇው አሊህን ብቻ ነው፡፡ ሰውዬው ግን ራሱን
“አሌ-ሀቅ” ብል ጠራ፡፡ ይህንን እንዱተው ቢመከር እንቢ አሇ፡፡ በዘህም የተነሳ
በጊዚው የነበረው የባግዲዴ ኸሉፊ በስቅሊት ቀጣው፡፡(ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ፣
አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው?፣ ገጽ 39)
9
  A.J.Arberry (1976), Muslim Saints and Mystics, Rutledge and
Kegan Paul: London, pp. 266-271.
10
   shorter Encyclopedia of Islam, pp. 454-455
11
   Elijah Muhammad, our savor has arrived /Chicago; Muhammad's
Temple of Islam no.2, 1974) pp. 26,56,57. 39046
12
     የኢስሊም ማህበረ-ህዛብ (The Nation of Islam) :-          ይህ ፉርቃ
በአሜሪካ በነገሰው የዖር መዴሌዎ ፖሉሲ የተከፈ ጥቁር አሜሪካውያንን
እውነተኛ ፌሊጎት ሇማሟሊት በሚሌ ምክንያት ነው በ1930 ዒ.ሌ. በሰሜን
አሜሪካ የተቋቋመው፡፡ የማህበሩ መስራች “ዋሊስ ፇርዴ ሙሀመዴ” ይባሊሌ፡፡
የፉርቃውን የፌሌስፌና ሀሳቦች በተከታዮቹ አእምሮ ውስጥ ሇማስረጽ በጣም
የሇፊው ሰው ግን ኢሉጃህ ሙሀመዴ ነው፡፡ አንጃው የጥቁሮች ጭቆና
በተባባሰበት ዖመን የተወሇዯ በመሆኑ በጥቂት ጊዚያት ውስጥ ብ዗ ተከታዮችን
ሇማፌራት ችሎሌ፡፡ ይህ አንጃ ከትክክሇኛው የአህለ ሱንና መንገዴ የሚሇየው
በሚከተለት የኑፊቄ እና የጥመት ፌሌስፌናዎቹ ነው፡፡
 አንጃው “አሊህ በዋሊስ ፇርዴ ሙሀመዴ ውስጥ ሰርጿሌ” በማሇት
  ያስተምራሌ፡፡
                             21
ራሱን አምሊክ ነኝ በማሇት በአሜሪካና በአውሮፓ ውስጥ በሚሉዮን
የሚቆጠሩ      ተከታዮችን         አፇራ።    በመጨረሻ      በ1979    ራሱንና     900
                13
ተከታዮቹን ገዯሇ።          ስሇዘህ ሰው አምሊክ ነኝ ማሇቱ በአንዴ ቦታ ወይም
በአንዴ    ሃይማኖት        ብቻ   የተወሰነ   አይዯሇም።      ሁኔታዎች       ከተመቻቹ
በማንኛውም ጊዚ ቦታና ሃይማኖት ሉከሰት ይችሊሌ። ሰው መጀመሪያ
አሊህ ከዏርሽ በሊይ መሆኑን ባሇማወቅ አሉያም ባሇመቀበሌ "አሊህ በሁለም
ቦታ ይገኛሌ" የሚሇውን እምነት ከያዖ የሰውን(የፌጡርን) አምሊክነት
በቀሊለ ይቀበሊለ። ‹‹አምሊክ ነኝ›› የሚለ ሰዎችንም በቀሊለ ተከታዮችን
ያፇራለ።
    ኢማም አሔመዴ ኢብኑ ሏንበሌ ከአንዴ ጃህሚያ (አሊህ ከዏርሽ በሊይ
የሇም ብል ከሚያምን ሰው) ጋር ሲከራከሩ "በቂያማ ቀን ጀነት፣ ጀሀነም፣
ዏርሽና ንፊስ (አየር) አሇ ወይስ የሇም?" በማሇት ጠየቁት። "አሇ" ሲሌ
መሇሰ። "ጌታችን የትነው ያኔ የሚሆነው?" በማሇት በዴጋሚ ጠየቁት።
"በዘህ ዒሇም በሁለም ቦታ በሁለም ነገር ውስጥ እንዲሇው ያኔም
በሁለም ቦታ በሁለም ነገር ውስጥ ይሆናሌ" ብል መሇሰ። ኢማም


 “ዋሊስ ፇርዴ ሙሏመዴ የክርስቲያኖቹ እየሱስና የሙስሉሞቹ ማህዱ ነው”
 ብል ያምናሌ፡፡
 “ጥቁር ህዛብ ከማንኛውም ህዛብ የበሇጠ እና ያሌተበከሇ ትክክሇኛ ህዛብ
 ነው” በማሇት ያስተምራሌ፡፡ ጥቁሮች ከአዯምና ከሀዋ በፉት እንኳ ሇብ዗
 ሚሉዮን አመታት በምዴር ሊይ ነበሩ ይሊሌ፡፡
 ስሇ ፇሇክና ስሇህዋ ያሇው ግንዙቤ ከቁርአን ጋር በእጅጉ ይራራቃሌ፡፡
 (ሇምሳላ ፉርቃው “መሬትና ጨረቃ ጥንት በአንዴ ሊይ ነበሩ” በማሇት
 ያምናሌ)፡፡
ስሇዘህ ፉርቃ የበሇጠ ሇማንበብ ይህንን የኢንተርኔት ገጽ ይጫኑ
http://en.wikipedia.org/wiki/Nation_of_Islam(ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ፣
አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው?፣ ገጽ 79)
13
   /E.u.,Esien/Undom (1962), Black Nationalism, Chicago: University
of Chicago Press, p.32.)
                                 22
አሔመዴም "አንተ እንዯምትሇው፡- በዘህ ዒሇም ከዏርሽ በሊይ የነበረው
አሊህ ከዏርሽ በሊይ ይሆናሌ። በጀነት የነበረው በጀነት ይሆናሌ። በአየር ሊይ
የነበረው በአየር ሊይ ይሆናሌ በጀሀነም የነበረው በጀሀነም ይሆናሌ?"
በማሇት ጠየቁት። የሚሇው ጠፊው፡፡ እዘህ ሊይ የነርሱ በአሊህ ሊይ
መዋሸት ተጋሇጠ።14 ጃህሚዮች በርካታ የቁርኣን መሌክቶችን የካደ፣
በበርካታ የቁርኣን አናቅጽ የጸዯቁ የአሊህ ስሞችና ባህሪያትን ያስተባበለ
አንጃዎች    ናቸው።   ይህም    ብቻ    አሌበቃቸውም።         የነርሱን    እምነት
እንዱቀበለ    ሙስሉሞችን       አስገዴዯዋሌ።       ዐሇሞችን     ተፇታትነዋሌ።
በተሇይም    ኢማም    አሔመዴ    በእነርሱ    ብ዗   ፇተናዎች     ዯርሶባቸዋሌ።
ኢማም አሔመዴ ይህ አሊህ ከዏርሽ በሊይ አይዯሇም የሚሇው አቋምም ሆነ
ላልች   የጃህሚዮች    አቋሞች    ኩፌር      መሆኑን   ዯጋግመው         ቢገሌጹም
ብ዗ዎቹን አሊከፇሩም። የዘህ አስተሳሰብ መስራች ስሇሆነው ጃህም ኢብኑ
ሰፌዋን፣ ኢማም ዖሀቢ እንዱህ ብሇዋሌ፡- "አንዴም ሏዱስ አውርቶ
አሊገኘሁሇትም ብ዗ ተንኮሌ ግን ዖርቶ ሄዶሌ።" ከዘህ የምንረዲው "አሊህ
በሁለም ቦታ ይገኛሌ" የሚሇው እምነት በጣም አዯገኛ መሆኑን ነው።
ምክንያቱም ሰዎች አሊህን ትተው ፌጡሮችን እንዱያመሌኩ ስሇሚያዯርግ
ነው። በተውሑዴ አሌ-አስማእ ወስ-ሲፊት (አሊህን በባሔሪያቱና በስሞቹ
አንዴ ማዴረግ እምነት) ሊይ ሽርክ መፇጸም (አምሌኮ የማጋራት ተግባርን)
ነው።   ምክንያቱም    ሇአሊህ   የማይገባው      ባህርይ   እየተሰጠው        ነው።
በቁርኣንም ሆነ በሏዱስ አሊህ በዘህ መሌኩ አሌተገሇጸም። በቁርኣንና
በሏዱስ የተገሇጸው የዘህ ተቃራኒ ነው።




14
 አቃዑዴ አስ-ሰሇፌ ሉኢማም አሔመዴ ኢብኑ ሏንበሌ ወሌ-ቡኻሪ ወ ኢብኑ
ቁተይባ ወ ዐስማን አዴ-ዲረሚ፣ ገጽ 96-97
                            23
ግሌጽ ማስረጃዎች
        በአሊህ ዖንዴ ታሊቁ ወንጀሌ ከርሱ ጋር ወይም በርሱ ፇንታ ላሊን
ማምሇክ            ‹‹ሽርክ/ኩፌር››                ስሇሆነም             የኢስሊም              መርሆዎች                    ፌጡርን
ማምሇክን ይቃወማለ። አሊህ ከፌጡሮቹ ሙለ በሙለ የተሇየና ከፌጡሮቹ
በሊይ ሇመሆኑ ብ዗ ማስረጃዎች ትክክሇኛ ሙስሉሞች በሚያምኑባቸው
ኢስሊማዊ እምነቶች ሊይ የተመሠረቱ ናቸው። ማስረጃዎቹ እጅግ በጣም
ብ዗       ስሇሆኑ           በዘህች          አነስተኛ           መጽሏፌ             ውስጥ            ሁለንም               ማካተት
ባይቻሌም የሚከተለትን ብቻ ሇማየት እንገዯዲሇን፡-


                                       ተፇጥሯዊ ማስረጃ
በኢስሊማዊ              አመሇካከት              ሰው         ሲወሇዴ            የተወሰኑ              ተፇጥሯዊ
ዛንባላዎችን ይዜ ይወሇዲሌ። ይህ እውነታ የተመሠረተው አሊህ አዯምን
ሲፇጥር            ዛርያዎቹን                ከጀርባው             አውጥቶ              ሇአንዴነቱ                 እንዱመሰክሩ
                              ማዴረጉን በሚያብራራው የቁርኣን አንቀጽ ሊይ ነው፡-

            

                                                                             
‹‹ጌታህም ከአዯም ሌጆች ከጀርቦቻቸው ዖሮቻቸውን ባወጣና ‹ጌታችሁ
አይዯሇሁምን?› ሲሌ በነፌሶቻቸው ሊይ ባስመሰከረባቸው ጊዚ (የሆነውን
አስታውስ)፤‹‹ጌታችን ነህ፡ መሰከርን›› አለ።›› (ቁርኣን ሱራ አሌ-
አዔራፌ፡172)


        አሊህ በሁለም ቦታና በሁለም ነገር ውስጥ አሇ ከተባሇ በማርያም
ማህጸን ዉስጥም ይኖራሌ ማሇት ነው። በተጸነሰው ሌጇ ኢየሱስ ዉስጥም
አሇ ማሇት ነው። ታዱያ ክርስቲያኖች ‹‹ኢየሱስ አምሊክ ነው›› ማሇታቸው
ስህተቱ          ምኑ        ጋር        ሉሆን         ነው?         እንዱሁም              በሁለም                ስፌራ           በዙቱ
                                                      24
(በህሌዉናው) ካሇ በቆሻሻ ውስጥም ይኖራሌ ማሇት ነው። ሰዎች ይህንን
ሲሰሙ በተፇጥሯቸው ይዖገንናቸዋሌ። ዩኒቨርስን የፇጠረ አሊህ(ሱ.ዏ)
በዒይነ-ምዴር ውስጥና ሇግርማዊነቱ በማይገቡ ላልች ቦታዎች ውስጥ
ይኖራሌ    የሚሇውን     በተፇጥሯቸው        አይቀበለትም።    ስሇዘህም    አሊህ
በውስጣቸው ያዯረገው የሰዎች የተፇጥሮ ዛንባላ አሊህ በሁለም ቦታ አሇ
የሚሇውን እምነት ካሌተቀበሇ ይህ እምነት ትክክሌ ሉሆን አይችሌም።
ማንኛውም ሰው ባይማር እንኳ አሊህ(ሱ.ወ) ከበሊዩ ከሰማያት በሊይ እንዲሇ
በተፇጥሮው ይመሰክራሌ። ደዒም ሲያዯርግ ወዯ ሊይ አቅጣጫ ነው።
ይህንን ማስተባበሌና አሊህ ከሰባቱ ከሰማያት በሊይ ከዏርሹ በሊይ መሆኑን
መካዴ የሰው ተፇጥሮን መካዴ ነው።


                        የጸልት ማስረጃ
   በኢስሊም የጸልት ሔግና ዯንብ መሠረት የአምሊኮ (የጸልት) ቦታዎች
አምሊክን   ወይም      ፌጡርን    የሚወክለ    ናቸው     ከሚባለ   ሀውሌቶችና
ሥዔልች ሙለ በሙለ ነጻ መሆን አሇባቸው። ማንኛውም የፀልት
አኳኋን (ሩኩዔ፣ ሱጁዴ፣ ወዖተ...) ከአሊህ ላሊ ሇማንም ሇምንም ማዴረግ
ክሌክሌ ነው። አሊህ በሁለም ቦታ በሁለም ነገርና በሁለም ሰው ውስጥ
ቢኖር ኖር ሰው እርስ በርሱ አንደ ላሊውን ማምሇክ ወይም ኢብን ዒረቢ
በጹሁፈ ውስጥ እንዯሇገጸው ሰው ራሱንም ማምሇክ በትክክሌ ተቀባይነት
ይኖረው     ነበር።     እንጨቶችን        እንስሳትንና    ላልች      ጣዕቶችን
የሚያመሌከውንም ሰው አምሌኮው ትክክሌ እንዲሌሆነና የማይታየውን
አምሊክ አሊህን ብቻ ማምሇክ እንዲሇበት ማሳመን አይቻሌም ነበር።
ምክንያቱም    ‹‹እኔ    የማመሌከው    ጣዕቱን     ሳይሆን    በጣዕቱ    ውስጥ
(በእንጨቱ ወይም በእንስሳቱ ውስጥ) ያሇውን የአምሊክ ክፌሌ ነው››
ይሊሌናሌ። ያም ሆኖ ግን በኢስሊም የዘህ አይነት አምሌኮ የሚፇጽም
ከካፉር (ከከሒዱ)      ይመዯባሌ። ምክንያቱም       ሇፌጡር እየሰገዯ      ነውና።
የኢስሊም ዒሊማ ሰዎችን/አጋንንትን ፌጡርን ከማምሇክ አሊቆ ፇጣሪያቸውን
                           25
ብቻ እንዱያመሌኩ ሇማዴረግ ነውና። ይህ የሚያሳየው አሊህ በፌጡር
ውስጥ እንዯማይገኝና ሙለ በሙለ ከፌጡር የተሇየ መሆኑን ነው።
ሇዘህም      ነው   አሊህን   በተሇያዩ   ነገሮች   ማስመስሌ   ሙለ   በሙለ
የተከሇከሇው። የጸልት ማስረጃን የሚከተሇው የነቢያችን (ሶ.ዏ.ወ) ሏዱስ
ግሌጽ ያዯርገዋሌ፡- "አንዴ ባሪያው እጁን ወዯ እርሱ(አሊህ) በዖረጋ ጊዚ
በባድ ሇመመሇስ አይሻም።"15        አህባሾች “ደዒ ወዯ ሰማይ የምናዯርገው
አሊህ ወዯ ሰማይ ስሊሇ ሳይሆን ሰማይ የደዒ ቂብሊ ስሇሆነ ነው።” ይሊለ።
ይህንን ሇማመን ማስረጃችሁስ ምንዴነው? ያሇማስረጃ እንዳት አቋም
ትይዙሊችሁ?

                       ልጂካዊ ማስረጃ
      በአዔምሯችን ስናስተነትን ሁሇት ነገሮች ሉኖሩ የሚችለት ወይ አንደ
ባንደ ውስጥ ሆኖ በርሱ ሊይ ጥገኛ በመሆን ነው። ሇምሳላ፡- የአንዴ ነገር
ባህሪይ ወይም ዯግሞ ሁሇቱም በተሇይ መኖር አሇባቸው። ስሇዘህ አሊህ
ዒሇምን ሲፇጥር ወይም በራሱ ውስጥ ነው ወይም ዯግሞ ከርሱ ውጭ
ነው የፇጠረው።ኢማም አሔመዴ እንዲብራሩት16 የመጀመሪያው ተቀባይነት
የሇውም። ምክንያቱም አሊህ በራሱ ውስጥ ዒሇምን ፇጠረ ካሌን ወሰን
የላሇው ታሊቁ አሊህ በራሱ ውስጥ ወሰን ያሊቸውን የጉዴሇትና የዴክመት
ባህሪያት በራሱ ውስጥ አለ ማሇታችን ነው። ይህ ሉሆን አይችሌም።
ስሇዘህ ዒሇምን የፇጠረው ከራሱ ውጭና በተሇየ ሁኔታ መሆን አሇበት።
ነገር ግን ዒሇም በአሊህ ሊይ ጥገኛ ሆኖ ይኖራሌ። ዒሇምን ከራሱ ውጭ
ከፇጠረ ከራሱ በሊይ ወይም ከራሱ በታች አዴርጎ መፌጠር አሇበት።
ዒሇምን ከራሱ በሊይ አዴርጎ ፇጠረ ካሌን ከአሊህ የበሊይነትና ግርማዊነት
ሉስማማ አይችሌም። እስከ ዙሬ ዴረስ በየትም ቦታ ሰው ደዒ (ጸልት)


15
      አሔመዴ፣ ቲርሚዘና ኢብኑ ማጃህ
16
     ኢማም አሔመዴ፣ አሌ-ረዴ አሇሌ ጃህሚያ፣ ገጽ 139

                              26
ሲያዯርግ ወዯ ሊይ እንጂ ወዯታች አዴርጎ አያውቅም።                 ነቢያችንም
(ሶ.ዏ.ወ)   ቢሆኑ   መሌክቱን   ማዴረሳቸውን    ሰሀቦችን     ከጠየቁ    በኋሊ
ጣታቸውን ወዯ ሊይ በማንሳት "ጌታዬ ሆይ አዴርሻሇሁን? አሊህ ሆይ!
መስክር (ሇማዴረሴ)" ይለ ነበር። ስሇዘህ አሊህ ያሇው ከፌጥረታት በሊይ
ነው።
                   የሚዔራጅ ማስረጃ
   ወዯ መዱና ከመሰዯዲቸው ከሁሇት ዒመት በፉት ነቢዩ (ሶ.ዏ.ወ) ከመካ
ወዯ ኢየሩሳላም ተአምራዊ የሇሉት ጉዜ (ኢስራእ) ካዯረጉ በኋሊ ወዯ ሊይ
ሰባት   ሰማያትን     አሌፇው    ከፌጥረታት   በሊይ   ወጡ።      ይህ   ሁኔታ
‹‹ሚዔራጅ››   በመባሌ   ይታወቃሌ።    ይህ   ተአምራዊ     ጉዜ   የተሰጣቸው
በቀጥታ አሊህ ባሇበት ተገኝተው እንዱገናኙ ነው። ሶሊት በቀን አምስት ጊዚ
መስገዴ ግዳታ የተዯረገው እዘያ ከሰባተኛው ሰማይ በሊይ ነው። ነቢዩን
(ሶ.ዏ.ወ) አሊህ በቀጥታ አነጋገራቸው። አሊህ ሁለም ቦታ ቢኖር ኖሮ ነቢዩ
(ሶ.ዏ.ወ) የትም ቦታ መሄዴ ባሊስፇሇጋቸው ነበር። ቤታቸው ተቀምጠው
አሊህ ባሇበት በቀጥታ በተገናኙ ነበር። እንዯዘሁም የዏብዯሊህ አሌ-ሏረሪ
ተከታዩች የቁርኣንና የሏዱስን ማስረጃዎች የራሳቸውን ትርጓሜ እየሰጡት
ወዯ ጎን በመተው "አሊህ አሇ፣ግን የትም ቦታ የሇም" /አቅጣጫም ሆነ ቦታ
የሇውም/ ማሇትን እንዯመረጡት እውነታው ቢሆን ኖሮ ሁለም ሙስሉም
እንዯሚያውቀው የነቢያችን (ሶ.ዏ.ወ) ሰባት ሰማያትን አሌፇው ያዯረጉት
ጉዜ /በሚዔራጅ/ ባሊስፇሇገም ነበር። ስሇዘህ የነቢዩ(ሶ.ዏ.ወ) ተአምራዊ
የሰማይ ጉዜ (ሚዔራጅ) አሊህ ከፌጡሮች በሊይ እንጂ በፌጡሮች ውስጥ
እንዲሌሆነ ያሳያሌ።




                           27
ቁርኣናዊ ማስረጃ
        አሊህ(ሱ.ወ) ከፌጥረታት በሊይ መሆኑን የሚገሌጹ የቁርኣን አንቀጾች
እጅግ ብ዗ ናቸው። በቀጥታም ሆነ በተዖዋዋሪ ከሚገሇጹት አንቀጾች
ውስጥ ወዯ ሊይ ወዯ አሊህ ስሇሚወጡ ነገሮች እና ከአሊህ ወዯታች
ስሇሚወርደ ነገሮች የሚናገሩ አንቀጾች ይገኙበታሌ። አህባሾች17 ግን
እነዘህን ሁለ አናቅጽ ተቃርነው ቆመዋሌ፡፡ የአሊህን(ሱ.ወ) ከፌጡራኑ
በሊይ በሰማያት መኖሩን ከሚነግሩን መካከሌ የሚከተለትን ሇአብነት
ማየት እንችሊሇን፡-
1) "መሊእክቱና መንፇሱም ሌኩ አምሳ ሺህ ዒመት በኾነ ቀን ውስጥ
      ወዯርሱ ያርጋለ (ይወጣለ)።" (አሌ-መዒሪጅ ፡4)

            

2) "መሌካም ንግግር እና መሌካም ሥራ ወዯርሱ ይወጣሌ"(ፊጢር፡10)

                             




17
     አህባሽ “ሇአቂዲ ጥራት የምታገሌ ነኝ” ይሊሌ፡፡ የጀመዒው ተከታዮች “ዋነኛው
ኃይማኖታዊ ዒሊማችን በወሃቢዎች ተንኮሌ የተበከሇውን የጥንቱን እውነተኛ
የአህለ ሱንና አቂዲ በተገቢው መንገዴ ማስተማር ነው” ይሊለ፡፡ ይህ ግን
አህባሽን በትክክሌ ሇሚያውቁ ሰዎች አይዋጥሊቸውም፡፡ እነዘህ ሰዎች
እንዯሚለት “የአህባሾች ፌሊጎት ተውሂዴን ማጥራትና ሰዎች አሊህን ብቻ
እንዱገ዗ ማስተማር ሳይሆን እስሊማዊውን የአምሌኮ ህግ ማውዯም ነው”፡፡
ይህንን ሇማስረዲትም አህባሾች ሽንጣቸውን ገትረው የሚከራከሩባቸውን
ነጥቦች እንዴናስተውሌ ይመክራለ (የዘህን ዛርዛር በክፌሌ ሶስት
እመጣበታሇሁ)፡፡ (ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ፣ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው?፣
ገጽ 11)

                                                       28
3) "አሊህም ባሇ ጊዚ (አስታውስ)፣ ዑሳ ሆይ! እኔ ወሳጂህ ወዯ እኔም
      አንሺህ ነኝ" (አሉ ዑምራን ፡55)

                                         

4)    አይሁድች ነቢዩ ዑሳን (ዏ.ሰ) ሇመግዯሌ በሞከሩበት ጊዚ ከሰባቱ
     ሰማያት በሊይ ያሇው አሊህ (ሱ.ወ) ከነርሱ ተንኮሌ ጠብቆት ወዯ ሰማይ
     እንዲነሳው ሁለም ሙስሉም የሚያውቀው ነው። አሊህ (ሱ.ወ) የነቢ
     ዑሳ(ዏ.ሰ) አሇመገዯሌና ወዯ ሊይ መነሳት ሲገሌፅ እርሱ ከፌጡሮቹ በሊይ
     እንዲሇም እንዱህ ይጠቁማሌ፡-

              

                  

                        
 "እኛ የአሊህን መሌዔክተኛ የመርየምን ሌጅ አሌመሲህ ዑሳን ገዴሌን
 በማሇታቸውም (ረገምናቸው) አሌገዯለትም፣ አሌሰቀለትምም፣ ግን ሇነሱ
 (የተገዯሇ ሰው በዑሳ) ተመሰሇ፣ እነዘያም ከርሱ (መገዯሌ) በጥርጣሬ
 ውስጥ ናቸው፤ ጥርጣሬን ከመከተሌ በስተቀር በርሱ ነገር ምንም ዔውቀት
 የሊቸውም፤ በእርግጥም አሌገዯለትም። ይሌቁንስ አሊህ ወዯርሱ አነሳው፤
 አሊህም አሸነፉ ጥበበኛ ነው።" (አን-ኒሳእ፡157-158) በዘህ የቁርኣን አንቀጽ
 አሊህ(ሱ.ወ) ዑሳን(ዏ.ሰ) ‹‹አሊህ ወዯርሱ አነሳው›› ይሇናሌ፡፡ አህባሾች
 እንዯሚለት አቅጣጫም ሆነ ስፌራ ከላሇው ታዱያ ወዳት አነሳው?
 5) ነቢዩ ሙሳ (ዏ.ሰ) ከሰማያት በሊይ ባሇው አሊህ እንዱያምን ፉርዏውያንን
       ሲጣሩ አሊህ በቁርኣኑ እንዱህ ይሊሌ፡-




                                                          29
           

                                                 
 "ፇርዕንም አሇ፡- ሃማን ሆይ! መንገድችን እዴርስ ዖንዴ ረዢም ሔንጻን
    ሇኔ ካብሌኝ። የሰማያትን መንገዴ (እዯርስ ዖንዴ)፣ ወዯ ሙሳም አምሊክ
    እመሇከት ዖንዴ። እኔም ውሸታም ነው ብዬ በእርግጥ እጠረጥረዋሇሁ።
    (አሇ)" (አሌ-ሙዔሚን፡ 36-37)
6) ከአሊህ ወዯታች ስሇሚወርደ ነገሮች ምሳላ ዯግሞ ከሚከተሇው አንቀጽ
      እንረዲሇን፡-

          

                                                                            
"እነዘያን ያመኑትን ሇማረጋጋት፣ ሙስሉሞችንም ሇመምራትና ሇማብሰር
(ቁርኣንን) ቅደስ መንፇስ (ጂብሪሌ) እውነተኛ ሲኾን ከጌታህ አወረዯው።
በሊቸው" (አን-ነሔሌ፡ 102)
7) የአሊህን ከፌጡሩ በሊይ መሆንን በቀጥታ የሚገሌጹ የአሊህ ስሞችና
    የአሊህ ንግግሮች ብ዗ ናቸው። ሇምሳላ አሊህ ራሱን "አሌ-ዏሉይ" እና
    "አሌ-አዔሊ" በማሇት ሰይሟሌ። የሁሇቱም ትርጉም በጣም ከፌተኛ
    ከርሱ በሊይ ምንም የላሇ ማሇት ነው።"እርሱ ከሁለም በሊይ ታሊቅ
    ነው።" (አሌ-በቀራ፡ 255)

                                                                       
 8) ከባሪያዎቹ በሊይ መሆኑን በግሌጽ ሲናገር እንዱህ ይሊሌ፡-

                                                    
 "እርሱም ከባሮቹም በሊይ ሲኾን አሸናፉ ነው" (አሌ-አንዒም፡ 18)
 9) ስሇባሪያዎቹ ሲገሌጽ እንዱህ ይሊሌ፡-

                                                      30
     

"ጌታቸውን ከበሊያቸው ሲኾን ይፇሩታሌ፣…" (አን-ነሔሌ፡ 50)
የሚከተለት የቁርኣን አንቀጾች ዯግሞ በቀጥታ አሊህ (ሱ.ወ) ከ"ዏርሹ"
በሊይ ‹ኢስቲዋእ› እንዲሇው ያመሊክታለ፡-
1) "(እርሱ) አር-ረሔማን ነው። በዏርሹ ሊይ በተዯሊዯሇ።" (ጣሀ፡ 5)

                                        

2) "ከዘያም ራሱን ከዏርሹ በሊይ አዯሊዯሇ።" (አሌ-አዔራፌ፣54)

                                             
3) "ከዘያም ከዏርሹ (በ)ሊይ የተዯሊዯሇ (አምሊክ) ነው።" (ዩኑስ፡ 3)

                                               
4) "ከዘያም ከዏርሹ (በ)ሊይ የተዯሊዯሇ (አምሊክ) ነው።"(አር-ረዔዴ፡2)

                                               
5) "ከዘያም ከዏርሹ (በ)ሊይ የተዯሊዯሇ (አምሊክ) ነው።"(አሌ-ፈርቃን፡ 59)

                                   

6) "ከዘያም ከዏርሹ (በ)ሊይ የተዯሊዯሇ (አምሊክ) ነው።"(አስ-ሰጅዲህ፡ 4)

                                  

7) "ከዘያም ከዏርሹ (በ)ሊይ የተዯሊዯሇ (አምሊክ) ነው።"(አሌ-ሏዱዴ፡4)

                                                




                        31
እነዘህ አያዎች አሊህ (ሱ.ወ) ከዏርሹ በሊይ ‹ኢስተዋእ› እንዲሇው
ይገሌጻለ። እዘህ ሊይ ሌብ ሌንሌ የሚገባን "ሲፇተሌ ኢስቲዋእ"ም (ከሊይ
መዯሊዯሌ) ሆነ ላልቹ የአሊህ ባህሪያት በሞሊ በምንም መሌኩ ከፌጡር
ባህሪያት         ጋር        አሇመመሳሰሊቸውን                       ነው።          ታዴያ          የአሊህ          "ሲፇተሌ
ኢስቲዋእ"          (ከዏርሽ          በሊይ        መሆኑን/ከሊይ                 መዯሊዯሌ)             እና       የፌጡራኑ
"ሲፇተሌ ኢስቲዋእ" (ከበሊይ መዯሊዯሌ) በጭራሽ የሚመሳሰለ አይዯለም።
ሇየቅሌ ናቸው። ‹‹በእንዳት ዒይነት ሁኔታ?›› የሚሌ ጥያቄ ቢነሳ አጭርና
አሻሚ ያሌሆነው መሌስ ‹‹ፌጡራንን በማይመስሌበት ሇርሱ ጌትነት
በሚስማማ መሌኩ ነው›› የሚሌ ይሆናሌ። ሇባሪያዎቹ አሊህ ከፌጥረታት
በሊይ መሆኑንና በፌጥረታት ውስጥ አሇመሆኑን ወይም በማንኛውም
መንገዴ        በፌጥረታት                ያሌተካበበ             መሆኑን             ቁርኣን          ራሱ        ትርጉሙን
ሇሚያጤኑ ሰዎች ግሌጽ አዴርጓሌ።


8) "ወይም ከሰማይ በሊይ ያሇን በናንተ ሊይ ጠጠርን ያዖሇች ነፊስን
ቢሌክባችሁ ትተማመናሊችሁን? (አትፇሩምን)?" (አሌ-ሙሌክ፡ 17)

                    
ነቢያችን (ሶ.ዏ.ወ) የቁርኣንን ተፌሲር ያሳውቀው ዖንዴ ደዒ ያዯረጉሇት
ታዋቂው ሰሒቢይ ዏብዯሊህ ኢብኑ ዏባስ (ረ.ዏ) ይህንን የቁርኣን አንቀጽ
ሲተረጉም "ከሰማይ በሊይ የተባሇው አሊህ ነው" ብሇዋሌ።18 እንዯዘሁም
ኢማም በይሏቂ "ፉ" የምትባሇው የዏረቢኛ መስተጻምር በዏረቢኛ ቋንቋ
በርካታ ትርጉም እንዲሊትና በዘህኛው አገባብዋ "መን ፉ ሰማእ" ሲባሌ
"ፉ" እዘህ ሊይ "ፇውቅ" (ከሰማይ በሊይ) የሚሌ ትርጓሜ እንዲሊት
ገሌጸዋሌ።
9) "በሰማያትና በምዴር ያሇው ሁለም የርሱ ነው። እርሱ ዖንዴ ያለትም
(መሊእክት) እርሱን ከመገዙት አይኮሩም አይሰሊቹምም" (አሌ-አንቢያ፡ 19)

18
     ኢብኑሌ ጀውዘ፣ ዙዯሌ መሲር ፉ ዑሌመ ተፌሲር፣ ጥራዛ 8፣ ገጽ 322
                                                   32
             

                                                                                         
10) "ነገሩን ሁለ ከሰማይ ወዯ ምዴር ያዖጋጃሌ ከዘያም በምትቆጥሩት
       (ዖመን) ሌኩ ሺህ ዒመት በሆነ ቀን ውስጥ ወዯርሱ ይወጣሌ
       (ይመሇሳሌ)።" (አስ-ሰጅዲህ፡ 5)

            

                                                                         
      11) "ከሁለም በሊይ የሆነውን ጌታህን ስም አሞግስ" (አሌ-አዔሊ፡ 1)

                                                                       
   12) "እነዘያ             ጌታህ         ዖንዴ         ያለት          (መሊእክት)             እርሱን           ከመገዙት
      አይኮሩም፣ ያወዴሱታሌም ሇርሱ ብቻ ይሰግዲለ" (አሌ-አዔራፌ፡ 206)

         

                                                                               
አህባሾች እንዯሚለት አሊህ(ሱ.ወ) የትም ባይኖር(አቅጣጫም ሆነ ስፌራ
ባይኖረው) ኖሮ ታዱያ እንዳት መሊዔክት እርሱ ዖንዴ ሉሆኑ ቻለ?


                                         የሏዱስ ማስረጃ
   አሊህ(ሱ.ወ) በመሬት ሊይ ወይም በፌጥረታት ውስጥ ያሇመሆኑን እና
ከፌጥረታት ሁለ በሊይ እንዯሆነ የሚገሌጹ በርካታ የነቢዩ (ሶ.ዏ.ወ)
ንግግሮች አለ። ሌክ እንዯ ቁርኣን አንቀጾች ከፉልቹ ሏዱሶች በተዖዋዋሪ
ሲገሌጹ ከፉልቹ ዯግሞ በቀጥታ ይገሌጻለ።


                                                     33
1) በተዖዋዋሪ ከሚገሌጹት ሏዱሶች መካከሌ መሊእክት ወዯ ሊይ ወዯ አሊህ
እንዯሚወጡ የሚገሌጽ በአቡ ሁረይራ የተሊሇፇሌን ሏዱስ ይገኝበታሌ።
በዘህ ሏዱስ ነቢዩ(ሶ.ዏ.ወ) እንዱህ ብሇዋሌ፡-
       ‫ة أن رسول اهلل صمى اهلل عميو وسمم قال: "يتعاقبون فيكم مالئكة‬
                                                                  ‫وعن أبي ىرير‬
      ‫بالميل ومالئكة بالنيار ويجتمعون في صالة الفجر وصالة العصر، م يعرج الذين‬
                 ‫ث‬
‫باتوا فيكم، فيسأليم ربـيم وىو أعمم بـيم، كيف تركتم عبادي؟ فيقولون : تركناىم وىم‬
                                                 19
                                                      "‫يصمون وأتيناىم وىم يصمون‬
"ከእናንተ ጋር አንዴ የመሊኢካ ቡዴን በምሽት ከናንተ ጋር ይቆያለ። አንዴ
የመሊእክት ቡዴን ዯግሞ ቀን ከእናንተ ጋር ይቆያሌ። ሁሇቱ ቡዴኖች
በዏስርና በፇጅር ሶሊቶች ይገናኛለ። ከዘያም ማታ ከእናንተ ጋር የቆዩት
(ወዯ      ሰማይ)      ይወጣለ።       አሊህም      እያወቀ     ባሪያዎቼን          በምን        ሁኔታ
ተዋችኋቸው? በማሇት ይጠይቃቸዋሌ። ‹ትተናቸው ስንመጣ ይሰግደ
ነበር። ስናገኛቸውም ይሰግደ ነበር።››20


በተዖዋዋሪ ከሚገሌጹት ዯግሞ አሊህ ከዏርሹ በሊይ መሆኑን የሚያወሱ
ሏዱሶች ይገኙበታሌ። የአሊህ ዏርሽ ዯግሞ ከላልች ፌጥረታት ሁለ በሊይ
ነው።
2) ነቢዩ (ሶ.ዏ.ወ) እንዱህ ማሇታቸውን አቡሁረይራ አስተሊሌፇውሌናሌ፡-
     ‫ة عن النبي صمى اهلل عميو وسمم أنو قال: "لما خمق اهلل الخمق كتب‬
                                                                  ‫وعن أبي ىرير‬
           ‫ع عنده فوق العرش: إن رحمتي تغمب‬‫في كتاب، كتبو عمى نفسو فيو مرفو‬
                                                                        21
                                                                           "‫غضبي‬



                                                               ‫ي ومسمم‬‫رواه البخار‬   19

20
     ቡኻሪ፣ ሙስሉምና ነሳኢ ዖግበውታሌ
                                                             ‫ي ومسمم‬‫أخرجو البخار‬    21


                                      34
"አሊህ    ፌጥረታትን         ፇጥሮ     ሲያበቃ       የኔ   ርህራሄ(ራህመት)             ከኔ     ቁጣ
ይቀዴማሌ በማሇት ከ዗ፊኑ በሊይ በሆነ ከርሱ ጋር ባሇው መጽሏፌ ውስጥ
ጻፇ።" (ቡኻሪና ሙስሉም ዖግበውታሌ)
3)    ላሊው     ዯግሞ      ነቢዩ     (ሶ.ዏ.ወ)     የታመሙ         ሰዎች       እንዱያዯርጉ
ያስተማሩት ደዒ (ፀልት) እንዱህ ይሊሌ፡- "ከሰማይ በሊይ ያሇህ ጌታችን
አሊህ ሆይ! ስምህ ይቀዯስ…"
4) አቢ ሰዑዴ እና አቡ ሁረይራ (ረ.ዏ) እንዲስተሊሇፈት የአሊህ መሌዔክተኛ
(ሶ.ዏ.ወ.) እንዱህ ብሇዋሌ፡-

                                                              ‫وعن أبي ىرير‬
‫ة رضي اهلل عنو قال : قال رسول اهلل صمى اهلل عميو وسمم "وال يصعد‬
                                                           22
                                                              ‫إلى اهلل إال الطيب‬
"…ወዯ አሊህ መሌካም(ሥራ) እንጂ አይወጣም።" (ቡኻሪና ሙስሉም
ዖግበውታሌ)
5) በዏብዯሊህ ኢብኑ ዒምር ኢብኑ አሌ-ዒስ (ረ.ዏ) እንዲስተሊሇፈት የአሊህ
መሌዔክተኛ (ሶ.ዏ.ወ) እንዱህ ብሇዋሌ፡-
‫يقول رسول اهلل صمى اهلل عميو وسمم يقول: (ارحموا من في األرض يرحمكم من في‬
                                                                      23
                                                                         )‫السماء‬
                                                                        24
"ምዴር ሊለት እዖኑ፤ ከሰማይ በሊይ ያሇው (አሊህ) ያዛንሊችኋሌ።"
6) የሚከተሇው ሏዱስ ዯግሞ በቀጥታ ከሚገሌጹት ሏዱሶች በጣም ግሌጹ
ነው። ሙዒውያ ኢብን አሌ-ሏከም (ረ.ዏ) እንዱህ ብሇዋሌ፡-
  ،ٜ‫قبه ٍؼبٗٝخ ثِ اىحنٌ اىغيَٜ : ( مبّذ ىٜ غٌْ ثِٞ أحذ ٗاىج٘اّٞخ فٖٞب جبسٝخ ى‬
 ‫ٗأّب سجو ٍِ ثْٜ آدً فبعفذ‬       -‫فأطيؼزٖب راد ًٝ٘ فئرا اىزئت قذ رٕت ٍْٖب ثؾبح‬
: ‫فصننزٖب فأرٞذ اىْٜ صيٚ هللا ػيٜ ٓ ٗعيٌ رمشد رىل ىٔ، فؼظٌ رىل ػيٜ، فقيذ‬


                                                           ‫ي ومسمم‬‫أخرجو البخار‬   22


                                                         ‫32رواه أبو داود والترمذي‬
24
     አቡ ዲውዴና ቲርሚዘ ዖግበውታሌ
                                     35
،‫ٝبسع٘ه هللا أفال أػزقٖب؟ قبه : ادػٖب فقبه ىٖب سع٘ه هللا : أِٝ هللا؟ قبىذ : فٜ اىغَبء‬
   25
      ")‫قبه : ٍِ أّب؟ قبىذ: سع٘ه هللا صيٚ هللا ػيٞٔ ٗعيٌ. قبه: اػزقٖب فئّٔ ٍؤٍْخ‬
"በኡሐዴ              ተራራ           አሌ-ጀዋሪያ               በምትባሌ             ቦታ         አቅራቢያ             በጎቼን
የምትጠብቅሌኝ አንዱት ሴት አገሌጋይ (ባሪያ) ነበረችኝ። አንዴ ቀን በጎቼን
ሇማየት ስሄዴ ተኩሊ አንዶን በግ ወስዶታሌ። እንዯማንኛውም የአዯም
ሌጅ (የሰው ሌጅ) እኔም ስህተት መስራቴ ስሇማይቀር ፉቷን በጥፉ ክፈኛ
መታኋት። ከዘያም ወዯ ነቢዩ (ሶ.ዏ.ወ) መጥቼ ሁኔታውን ስነግራቸው
በጣም ከባዴ ወንጀሌ መስራቴን አሳሰቡኝ። "የአሊህ መሌዔክተኝ ሆይ!
(ከባርነት) ነጻ ሊዯርጋት አሌችሌምን?" አሌኳቸው "ወዯኔ አምጣት"
አለኝ። አመጠኋትም። "አሊህ የትነው ያሇው?" ሲለ ጠየቋት። "ከሰማይ
በሊይ" ስትሌ መሇሰች። ከዘያም "እኔ ማን ነኝ?" በማሇት ጠየቋት። "አንቱ
የአሊህ መሌዔክተኛ ነዎት" በማሇት መሇሰችሊቸው። ከዘያም "በርግጥ እሷ
                                                                           26
እውነተኛ አማኝ ስሇሆነች ነጻ አዴርጋት" አለኝ።
 የአንዴን ሰው እምነት ሇማረጋገጥ መጠየቅ ያሇበት ጥያቄ "በአሊህ
ታምናሇህ?"               የሚሇው             መሆን          ነበረበት           ነቢዩ         (ሶ.ዏ.ወ)        ግን       ይህን
አሌጠየቁም። ምክንያቱም በዘያን ወቅት የነበሩት ሰዎች አብዙኛዎቹ
በአሊህ ፇጣሪነት ያምናለና። ቁርኣን እንዱህ ሲሌ በብ዗ ቦታ ይገሌጻሌ፡-

                
"ሰማያትንና ምዴርን የፇጠረ ፀሏይንና ጨረቃንም የገራ ማን እንዯሆነ
ብትጠይቃቸው፣ በእርግጥ አሊህ ነው፣ ይለሃሌ።" (አሌ-ዏንከቡት፡ 61)




                                                                         . ‫52رواه مسمم وأبو داود والنسائى‬
26
  ሙስሉም፣አሔመዴ፣ አቡዲውዴ፣ ኢብኑ ኹዖይማና አሌ-በዙር
ዖግበውታሌ።

                                                      36
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee

More Related Content

What's hot

Facilities Planning Hotel Project- Sam
Facilities Planning Hotel Project- SamFacilities Planning Hotel Project- Sam
Facilities Planning Hotel Project- SamSumant Jain
 
introduction to hotel facility planning : planning of hotels
introduction to hotel facility planning : planning of hotels  introduction to hotel facility planning : planning of hotels
introduction to hotel facility planning : planning of hotels Dr. Bhavya Khamesra
 
Hotel Front Office Practicals
Hotel Front Office PracticalsHotel Front Office Practicals
Hotel Front Office PracticalsDr. Bhavya Khamesra
 
TYPES OF FLOORING IN HOTELS
TYPES OF FLOORING IN HOTELSTYPES OF FLOORING IN HOTELS
TYPES OF FLOORING IN HOTELSindian chefrecipe
 
HOUSEKEEPING OPERATION: HOTEL GUESTROOMS
HOUSEKEEPING OPERATION: HOTEL GUESTROOMSHOUSEKEEPING OPERATION: HOTEL GUESTROOMS
HOUSEKEEPING OPERATION: HOTEL GUESTROOMSMUMTAZUL ILYANI AZHAR
 
Taj jai mahal jaipur
Taj jai mahal jaipurTaj jai mahal jaipur
Taj jai mahal jaipurpranjal joshi
 
HOTEL SERVICES & FACILITIES
HOTEL SERVICES & FACILITIESHOTEL SERVICES & FACILITIES
HOTEL SERVICES & FACILITIESDythia Mustika
 
LAYOUT AND SECTIONS OF FRONT OFFICE
LAYOUT AND SECTIONS OF FRONT OFFICELAYOUT AND SECTIONS OF FRONT OFFICE
LAYOUT AND SECTIONS OF FRONT OFFICEindian chefrecipe
 
ananda in himalayas Housekeeping
ananda in himalayas Housekeepingananda in himalayas Housekeeping
ananda in himalayas HousekeepingEeshna Dewan
 
Types_of_rooms in hotel-Ashish jumade(IHM AHMEDABAD)
Types_of_rooms in hotel-Ashish jumade(IHM AHMEDABAD)Types_of_rooms in hotel-Ashish jumade(IHM AHMEDABAD)
Types_of_rooms in hotel-Ashish jumade(IHM AHMEDABAD)ASHISH JUMADE
 
Hotel industries audit_check_list_room_revenue
Hotel industries audit_check_list_room_revenueHotel industries audit_check_list_room_revenue
Hotel industries audit_check_list_room_revenueGajanan Shirke
 
Front of the House Brigade
Front of the House BrigadeFront of the House Brigade
Front of the House Brigadeepenczar
 
Le ROI Group Of Hotels
Le ROI Group Of HotelsLe ROI Group Of Hotels
Le ROI Group Of HotelsMayank Sharma
 
Concierge functions
Concierge functionsConcierge functions
Concierge functionsDr. Sunil Kumar
 
13 Commitments to my Team
13 Commitments to my Team13 Commitments to my Team
13 Commitments to my TeamKaiser Permanente
 

What's hot (20)

Facilities Planning Hotel Project- Sam
Facilities Planning Hotel Project- SamFacilities Planning Hotel Project- Sam
Facilities Planning Hotel Project- Sam
 
Chettinad
Chettinad Chettinad
Chettinad
 
introduction to hotel facility planning : planning of hotels
introduction to hotel facility planning : planning of hotels  introduction to hotel facility planning : planning of hotels
introduction to hotel facility planning : planning of hotels
 
Hotel Front Office Practicals
Hotel Front Office PracticalsHotel Front Office Practicals
Hotel Front Office Practicals
 
TYPES OF FLOORING IN HOTELS
TYPES OF FLOORING IN HOTELSTYPES OF FLOORING IN HOTELS
TYPES OF FLOORING IN HOTELS
 
HOUSEKEEPING OPERATION: HOTEL GUESTROOMS
HOUSEKEEPING OPERATION: HOTEL GUESTROOMSHOUSEKEEPING OPERATION: HOTEL GUESTROOMS
HOUSEKEEPING OPERATION: HOTEL GUESTROOMS
 
Taj jai mahal jaipur
Taj jai mahal jaipurTaj jai mahal jaipur
Taj jai mahal jaipur
 
Hotel Phraseology: Polite words, phrases & sentences in the hospitality industry
Hotel Phraseology: Polite words, phrases & sentences in the hospitality industryHotel Phraseology: Polite words, phrases & sentences in the hospitality industry
Hotel Phraseology: Polite words, phrases & sentences in the hospitality industry
 
HOTEL SERVICES & FACILITIES
HOTEL SERVICES & FACILITIESHOTEL SERVICES & FACILITIES
HOTEL SERVICES & FACILITIES
 
Gueridon service
Gueridon serviceGueridon service
Gueridon service
 
Reservations
ReservationsReservations
Reservations
 
LAYOUT AND SECTIONS OF FRONT OFFICE
LAYOUT AND SECTIONS OF FRONT OFFICELAYOUT AND SECTIONS OF FRONT OFFICE
LAYOUT AND SECTIONS OF FRONT OFFICE
 
ananda in himalayas Housekeeping
ananda in himalayas Housekeepingananda in himalayas Housekeeping
ananda in himalayas Housekeeping
 
Types_of_rooms in hotel-Ashish jumade(IHM AHMEDABAD)
Types_of_rooms in hotel-Ashish jumade(IHM AHMEDABAD)Types_of_rooms in hotel-Ashish jumade(IHM AHMEDABAD)
Types_of_rooms in hotel-Ashish jumade(IHM AHMEDABAD)
 
Hotel industries audit_check_list_room_revenue
Hotel industries audit_check_list_room_revenueHotel industries audit_check_list_room_revenue
Hotel industries audit_check_list_room_revenue
 
Front of the House Brigade
Front of the House BrigadeFront of the House Brigade
Front of the House Brigade
 
Le ROI Group Of Hotels
Le ROI Group Of HotelsLe ROI Group Of Hotels
Le ROI Group Of Hotels
 
Concierge functions
Concierge functionsConcierge functions
Concierge functions
 
Banquets
BanquetsBanquets
Banquets
 
13 Commitments to my Team
13 Commitments to my Team13 Commitments to my Team
13 Commitments to my Team
 

Similar to 3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee

የጅብሪል ሀዲስ ማብራሪያ
የጅብሪል ሀዲስ ማብራሪያየጅብሪል ሀዲስ ማብራሪያ
የጅብሪል ሀዲስ ማብራሪያNuradin Sultan
 
Wahbies vs ahlusunnah
Wahbies vs ahlusunnahWahbies vs ahlusunnah
Wahbies vs ahlusunnahAbubeker Abuka
 
ጋዜጣ ቃል መስቀል ራብዓይ ሕታም
ጋዜጣ ቃል መስቀል ራብዓይ ሕታም ጋዜጣ ቃል መስቀል ራብዓይ ሕታም
ጋዜጣ ቃል መስቀል ራብዓይ ሕታም Gabani Computer Company
 
የፋቲሀ_እና_የአጫጭር_ሱራዎች_መማሪያ_ማሜ.pdf
የፋቲሀ_እና_የአጫጭር_ሱራዎች_መማሪያ_ማሜ.pdfየፋቲሀ_እና_የአጫጭር_ሱራዎች_መማሪያ_ማሜ.pdf
የፋቲሀ_እና_የአጫጭር_ሱራዎች_መማሪያ_ማሜ.pdfHabibBeshir
 
ቅንብር.pdf
ቅንብር.pdfቅንብር.pdf
ቅንብር.pdfTadeleBasazenewAyele
 
PPP - Dechasa Pastors Conference April 20 2024.ppt
PPP - Dechasa Pastors Conference April 20 2024.pptPPP - Dechasa Pastors Conference April 20 2024.ppt
PPP - Dechasa Pastors Conference April 20 2024.pptPetrosGeset
 
Tigrinya - The Epistles of Paul the Apostle to Seneca, with Seneca's to Paul.pdf
Tigrinya - The Epistles of Paul the Apostle to Seneca, with Seneca's to Paul.pdfTigrinya - The Epistles of Paul the Apostle to Seneca, with Seneca's to Paul.pdf
Tigrinya - The Epistles of Paul the Apostle to Seneca, with Seneca's to Paul.pdfFilipino Tracts and Literature Society Inc.
 
ነብዩን የሚወድ ባልደረቦቻቸውን አይጠላም
ነብዩን  የሚወድ ባልደረቦቻቸውን አይጠላምነብዩን  የሚወድ ባልደረቦቻቸውን አይጠላም
ነብዩን የሚወድ ባልደረቦቻቸውን አይጠላምNuradinSultan
 
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?Nuradin Sultan
 
መውሊድን በተመለከተ.pdf
መውሊድን በተመለከተ.pdfመውሊድን በተመለከተ.pdf
መውሊድን በተመለከተ.pdfNuradin Sultan
 

Similar to 3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee (11)

የጅብሪል ሀዲስ ማብራሪያ
የጅብሪል ሀዲስ ማብራሪያየጅብሪል ሀዲስ ማብራሪያ
የጅብሪል ሀዲስ ማብራሪያ
 
Wehabies vs Ahlussuna
Wehabies vs AhlussunaWehabies vs Ahlussuna
Wehabies vs Ahlussuna
 
Wahbies vs ahlusunnah
Wahbies vs ahlusunnahWahbies vs ahlusunnah
Wahbies vs ahlusunnah
 
ጋዜጣ ቃል መስቀል ራብዓይ ሕታም
ጋዜጣ ቃል መስቀል ራብዓይ ሕታም ጋዜጣ ቃል መስቀል ራብዓይ ሕታም
ጋዜጣ ቃል መስቀል ራብዓይ ሕታም
 
የፋቲሀ_እና_የአጫጭር_ሱራዎች_መማሪያ_ማሜ.pdf
የፋቲሀ_እና_የአጫጭር_ሱራዎች_መማሪያ_ማሜ.pdfየፋቲሀ_እና_የአጫጭር_ሱራዎች_መማሪያ_ማሜ.pdf
የፋቲሀ_እና_የአጫጭር_ሱራዎች_መማሪያ_ማሜ.pdf
 
ቅንብር.pdf
ቅንብር.pdfቅንብር.pdf
ቅንብር.pdf
 
PPP - Dechasa Pastors Conference April 20 2024.ppt
PPP - Dechasa Pastors Conference April 20 2024.pptPPP - Dechasa Pastors Conference April 20 2024.ppt
PPP - Dechasa Pastors Conference April 20 2024.ppt
 
Tigrinya - The Epistles of Paul the Apostle to Seneca, with Seneca's to Paul.pdf
Tigrinya - The Epistles of Paul the Apostle to Seneca, with Seneca's to Paul.pdfTigrinya - The Epistles of Paul the Apostle to Seneca, with Seneca's to Paul.pdf
Tigrinya - The Epistles of Paul the Apostle to Seneca, with Seneca's to Paul.pdf
 
ነብዩን የሚወድ ባልደረቦቻቸውን አይጠላም
ነብዩን  የሚወድ ባልደረቦቻቸውን አይጠላምነብዩን  የሚወድ ባልደረቦቻቸውን አይጠላም
ነብዩን የሚወድ ባልደረቦቻቸውን አይጠላም
 
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
 
መውሊድን በተመለከተ.pdf
መውሊድን በተመለከተ.pdfመውሊድን በተመለከተ.pdf
መውሊድን በተመለከተ.pdf
 

3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee

  • 1. 0
  • 2. አህባሽና የአሊህ ባህሪያት (ሇማምታቻዎቻቸው የተሰጠ ምሊሽ) ጥንቅር፡- አሔመዱን ጀበሌ የካቲት 2004 1
  • 3. ማውጫ ርዔስ ገጽ 1. .ማውጫ……………………………………….……………..…......2 2. መግቢያ……………………………………………………………...5 3. አህባሽና የአሊህ ባህሪያት……………...…………………………….11 4. አሊህ(ሹ.ዏ) ከሁለም በሊይ ነው ስንሌ? …………………………..15 5. የባህሪው አስፇሊጊነት........…………………………………….......16 6. "አሊህ በሁለም ቦታ ይገኛሌ"? ………………………………...…20 7. ግሌጽ ማስረጃዎች ………………………………………………..24 ሀ) ተፇጥሯዊ ማስረጃ.……………………………………………….24 ሇ) የጸልት ማስረጃ.…………………………………………………..25 ሏ) ልጂካዊ ማስረጃ…………………………………………………..26 መ) የሚዔራጅ ማስረጃ.……………………………………………….27 ሠ) ቁርኣናዊ ማስረጃ.…………………………………………………28 ረ) የሏዱስ ማስረጃ.…………………………………………………...33 8. ቀዯምት ነቢያት ምን ብሇው ነበር?………………………………..41 ሀ) ነቢዩ ኢብራሂም (ዏ.ሰ)…………………………………………….41 ሇ) ነቢዩ ሙሳ (ዏ.ሰ)………………………………………………….42 9. የነቢዩ (ሜ.ዏ.ወ) ባሌተቤቶች ምን አለ?……………………………45 ሀ) ዖይነብ ቢንት ጀሔሽ (ረ.ዏ).……………………………………….45 ሇ) ኡሙ ሰሇማ (ረ.ዏ)………………………………………………..46 ሰሒባዎች(ረ.ዏ) ምን አለ?.…………………………………………47 ሀ) አቡበክር አስ-ሲዱቅ (ረ.ዏ)……………………………………...…47 ሇ) ዐመር ኢብኑሌ ኸጣብ (ረ.ዏ)……………………………………..47 ሏ) ዐስማን ኢብኑ ዏፊን (ረ.ዏ)………………………………………48 2
  • 4. መ) ዏብዯሊህ ኢብኑ ዏባስ (ረ.ዏ).……………………………………...48 ሠ) ዏብዯሊህ ኢብኑ መስዐዴ (ረ.ዏ)..………………………………....49 10. ቀዯምት የኢስሊም ሉቃውንት ንግግር.……………………………49 ሀ) አቡሌ-ዒሉያ..………………………………………………………49 ሇ) ሙጃሂዴ…………………………………………………………..49 ሏ) ዏብዯሊህ ኢብኑ ሙባረክ …………………………………………50 መ) ኢማም አሌ-አውዙዑ……………………………………………..50 11. የመዛሀብ ባሇቤቶች ምን አለ? ………………………………….51 ሀ) ኢማም አቡ ሏኒፊ ምን አለ?.……………………………………51 ሇ) ኢማም ማሉክስ ምን አለ?..………………………………………52 ሏ) ኢማም ሻፉዑስ?..………………………………………………...53 መ) ኢማም አሔመዴስ? ……………………………………………..53 12. ላልች ሉቃውንትስ ምን አለ?………………………………….54 ሀ) ኢስሏቅ ኢብኑ ራህዊያ..………………………………………….54 ሇ) ኑዏይም ኢብኑ ሏምማዴ.………………………………………...54 ሏ) ኢማም ቁርጡቢ..…………………………………………………55 መ) ኢማም ቲርሚዘ.………………………………………………...55 ሠ) ኢብኑ ጀሪር አ-ጦበሪ..……………………………………………55 ረ) ኢብኑ ኹዖይማ.…………………………………………………..55 ሸ) አቡሌ ሏሰን አሌ-አሽዒሪ..…………………………………………56 ቀ) ዏብደሌቃዴር ጄይሊኒ ምን አለ? ………………………………..57 13. መቶዎቹን ሇአብነት.………………………………………….....58 14. ሰማይ ምንዴነው?..……………………………………………...62 15. አሊህን የሚመስሇው የሇም!.…………………………………….62 16. በአሊህ ባህሪያት ሊይ መሠረታዊ መርሆች ……………………69 17. የአህባሽ ‹‹ሹብሃዎች››..………………………………………...70 3
  • 5. 18. ብዥታዎቻቸው…………………………………………………81 19. የቋንቋ ትርጓሜውስ?……………………………………………..85 20. አሊህ የት ነው ያሇው?…………………………………………....86 21. ጥያቄውስ?.……………………………………………………….93 22. የተሳሳተ ግንዙቤ…………………………………………………..94 23. ‹‹ተእዊሌ›› ?.. …………………………………………………..97 24. ሌዩ ዒሊማ ይኖራቸው ይሆን?.………………………………….100 25. "አሊህ የሇም" ወዯሚሌ?! ………………………………………103 26. በግሇሰቡ ሊይ ዴንበርን ማሇፊቸው!.……………………………104 27. ጥሊቻን ማስፊፊት ብቻ?..……………………………………….107 28. ‹‹ከኛ ውጭ ሁሊችሁም ካፉሮች ናችሁ!››..……………………..107 29. ማጠቃሇያ..………………………………………………………109 30. ጥቂት ምክር ሇአህባሾች . ……………………………………..111 31. ስሇአሔባሽ የዒሇም ዒቀፌ ዐሇሞች ፇትዋ.……………………..114 ሀ) ስሇአህባሽ የአዛሏሩ ፕሮፋሰር ዒሉ ጁሙዒህ ፇትዋ..………….114 ሇ) ሸይኽ ድክተር ሙሏመዴ ሰዑዴ አሌ-ቡጢ..…………………….116 ሏ) ሸይኽ ድክተር ወህባህ አሌ-዗ሏይሉ.……………………………117 መ) ሸይኽ ዩሱፌ አሌቋርዶዊ..………………………………………117 ሠ) የሳዐዱ ዒረቢያ የፇተዋ ምክር ቤት.……………………………118 ረ) በ“አህባሽ” ኑፊቄና ጥመት ዗ሪያ የዒሇም ሙስሉሞች ምን ይሊለ?………………………………………………....………………134 4
  • 6. መግቢያ በአሊህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዙኝ በሆነው። አሊህ የተመሰገነ ይሁን! ያ ሁለን የፇጠረ! የሚያጠፊና የሚመሌስ! የዒርሹ ባሇቤት! እዛነቱ ሰፉ! ቅጣቱ ብርቱ! የፇሇገውን ባርያውን ወዯ መሌካም መንገዴ የሚመራ! እስሌምናን ከምንም በሊይ የመረጠ! ጸጋውን ሁለ በውስጡ ያኖረ! ሙስሉሞችንም ከሔዛቦች ሁለ ምርጥ ያዯረገ! ሙሏመዴን ታሊቅ ተምሳላት ያዯረገ! የመረጣቸውን ሰዎች መሌዔክተኛውን እንዱመስለ፣ የተከበሩ ሶሒቦቻቸውን ደካ እንዱከተለ የገጠመ! በዙቱ፣ በሥራዎቹ እና በመሌካም መገሇጫዎቹ የሚወዯስ! በዙቱ፣ በተግባሩ እና በባህሪያቱ አንዴ ብቻ መሆኑን የመሰከረ!                     ‹‹አሊህ በማስተካከሌ የቆመ (አስተናባሪ) ሲሆን ከርሱ በስተቀር ላሊ አምሊክ የላሇ መሆኑን መሰከረ፤መሊእክቶችና የእውቀት ባሇቤቶችም እንዯዘሁ መሰከሩ፤ ከርሱ በስተቀር ላሊ አምሊክ የሇም፤አሸናፉው ጥበበኛው ነው።›› (ሹል አሉ-ዑምራን፡18) ብቸኛ፤ ሸሪካ የላሇው! ነጠሊ፤ አምሳያ የላሇው! የሁለ መሸሻ፤ ተቀናቃኝ የላሇው! የመጀመሪያው፤ ቀዲሚ የላሇው። ቀዲሚው፤ መጀመሪያ የላሇው። ዖውታሪው፤ መጨረሻ የላሇው። ከበፉትም ሆነ ወዯፉት በምለዔ ባህሪያት የሚገሇፅ፣ ምለዔ እንዯሆነ የኖረ፤ ምለዔ ሆኖ የሚኖር ብቸኛ ጌታ ነው! አሊህ ሆይ! ስሊንተ የሚናገሩ ምሊሶች፣ አንተን የሚያሌሙ ሌቦች፣ ስሊንተ የሚጽፈ ብዔሮች፣ ስሊንተ የሚሰሙ ጆሮዎች… አንተን ቢያውቁህ በፌጡር አንዯበት፣ በጠፉ ምሊሶች፣ ባዯፈ ሌቦናዎች እንዯማትገሇፅ ሲያውቁ ይዯነብራለ! ያፌራለ! ከዘህ በፉት ሙሳ 5
  • 7. ሉያይህ ፇሌጎ አሌቻሇም። ታሊቁ ብርሃንህ፣ መሇኮታዊ ግዛፇትህ አስዯምሞት ራሱን ሳተ። አንተ በደንያ ዏይን አትታይም። በደንያ አንዯበትህ የምስጢር ማንነትህ አይጋሇጥም። ስሊንተ የሚመራመሩ አእምሮዎች ግርማህ መዯናገርን እንጂ ላሊን አይጨምርሊቸውም! ጥራት ይገባህ! አንተ ብቻ እንጂ ያንተን ማንነት የሚያውቅ የሇም። ጥራት ይገባህ! ስሊንተ የምናምነው በመጽሏፌህ ውስጥ እንዲሌከን የሚመስሌህ እንዯላሇ ከማመን ጋር ነው። ማየትህ፣ መስማትህ፣ የበሊይነትህ፣ ቁጣህ፣ እዛነትህ፣ ውዳታህ፣ ፌቅርህ… እኛ እንዯምናውቀው የፌጡር ማየት፣ መስማት፣ እዛነት፣ ቁጣ፣ የበሊይነት፣ ውዳታ ወይም ፌቅር አይዯሇም። ሌባችን ውስጥ የሚቀረጽ ማንኛውም ባህሪ ያንተ አይዯሇም። ምስጢርህን የተነተኑ ሌቦች ሁለ ተሰበሩ! ስሊንተ የገሇጹ አንዯበቶች ሁለ ተረቱ! ስሊንተ ያስተነተኑ አእምሮዎች ሁለ ተንዲሇጡ! የውስጥ ማንነትህን ሇማወቅ የዲከሩ ሁለ ከመንገዴ ሊይ ቀሩ! አንተ ግን ሔያው ነህ። አትቀየር። አትሞት። ሰማይን ፇጥረሃሌ፤ በምትፇሌግ ጊዚ ትቀይራታሇህ። እንዲሌነበረች ታዯርጋታሇህ። ሰዎችን ፇጥረሃሌ፤ ከሔይወት በኋሊ ሞትን፣ ከወጣትነት በኋሊ እርጅናን ትሇውጥሊቸዋሇህ። ሁለም ይሞታሌ። አንተ ግን አንተ ነህ። አትቀየር፤ አትሇወጥ! ማንነትህ ብ዗ አዋቂዎችን አዯናግሯሌ። እኛ ግን ስሊንተ የምንሇው አንተ የገሇፅከውን ብቻ ነው። እንዱሁም ነቢያችን(ሜ.ዏ.ወ) ስሊንተ ካስተማሩን ዉጭ ስሊንተ ህሌዉና አንፇሊሰፌም! አንተ ማንንም እንዯማትመስሌ እንመሰክራሇን። ሔያው እንዯሆንክ እናምናሇን፤ ግን ሔያውነትህን የሚመስሌ ሔይወት ያሇው የሇም! ቻይነትህን እናምናሇን፤ ችልታህን የሚጋፊ፣ ፌሊጎትህን የሚነቅፌ የሇም! አዋቂነትህን እናምናሇን፤ ካንተም የሚዯበቅ የሇም! ሰሚነትህን፣ ተመሌካችነትህንና ተናጋሪነትህን እናምናሇን፤ ግን መስማትህን የሚመስሌ መስማት፣ መመሌከትህን የሚመስሌ መመሌከት፣ መናገርህን የሚመስሌ መናገር ያሇው የሇም! ‹‹የሚመስሇው ምንም ነገር የሇም። እርሱም ሰሚው፣ ተመሌካቹ ነው፡›› (ሹል አሌ-ሹራ፡11) ጌታችን ሆይ! አንተ ዖንዴ 6
  • 8. ከመዴረስ ከሚያቅቡ አቀበቶች፣ መንገዴ ከሚያስቱ ስህተቶች፣ አንተን ከሚያስከፈ እንቅፊቶች ጠብቀን! የምንሠራውን ሁለ ሇስሜታችን እና ሇደንያ ሳይሆን ሊንተ ውዳታ ብቻ አዴርግሌን። ከተውሑዴ ክፌልች አንደ በሆነው በአሊህ ስሞችና ባህሪያት ሊይ መከተሌ ስሊሇብን ጎዲና የዘህ ኡማህ ሰሇፍች ብ዗ ብሇዋሌ። ጽፇዋሌም። አሊህ (ሹ.ወ) ሰው ስሇርሱ ጥሩ ግንዙቤ እንዱኖረው ሇማዴረግ ባወረዲቸው መጽሏፍቹና በሊካቸው ነቢያት አማካኝነት ራሱን ገሌጿሌ። የሰው አዔምሮ በዔውቀቱም ሆነ በአዴማሱ ዉስን ስሇሆነ ወሰን ስሇላሇው አሊህ ሇመገንዖብ አይቻሇውም። ስሇዘህ የሰው ሌጅ የአሊህን ባህሪያት ከፌጡሮች ባህሪያት ጋር እንዲያቀሊቅሌ፣ እንዲያመሳስሌ እና እንዲይምታታ በማሇት አሊህ በችሮታው ከራሱ ባህሪያት ከፉልቹን በራሱ ሇሰው ሌጅ ገሌጿሌ። የአሊህ ባህሪያት ከፌጡር ባህሪያት ከተመሳሰለበትና ከተምታቱበት የሰው መጨረሻ ፌጡርን እንዯ አምሊክ አዴርጎ መያዛ ነው። በዘህ ሁኔታ ፌጡርን እንዯ አምሊክ አዴርጎ መያዛ ነው ሇጣዕት አምሌኮ መሠረት የሆነው። በሁለም አረማውያን ሃይማኖቶች ፌጡሮች የአሊህን ባህሪያት በተከታዮቹ ተሰጥቷቸው በአሊህ ፇንታ ወይም ከአሊህ ጋር ይመሇካለ። አሊህ ስሇራሱ በቁርኣኑ እንዯዘሁም ነቢያችን (ሜ.ዏ.ወ) በሏዱሳቸው ስሇ አሊህ ባህሪያት ከፉልቹን ገሌጸዋሌ። ሰሏቦችም አሊህ እና መሌዔክተኛው በገሇጹት መሌኩ ያሇምንም ቅዴመ ሁኔታ አምነዋሌ። ከኛም የሚጠበቀው እንዱሁ ማዴረግ ነው፡፡ታሊቁ ዒሉም ኢማም አሽ-ሻፉዑ (ረሑመሁሊህ) እንዱህ ይሊለ፡- ‫قبه اإلٍبً اىؾبفؼٜ سحَٔ هللا: ( آمنث باهلل وبما ؏اإ عن هللا على مزاد هللا، وآمنث‬ ) ‫بزسىل هللا،وبما ؏اإ عن رسىل هللا على مزاد رسىل هللا‬ 7
  • 9. "በአሊህ አመንኩ፤አሊህ ሉገሌጸው በፇሇገው መሌኩ ከርሱ በመጣውም አመንኩ፤ በአሊህ መሌዔክተኛ አመንኩ፤እንዱሁም ከመሌዔክተኛው በተነገረው እና መሌዔክተኛው ሉገሌጹት በፇሇጉት መሌኩ አምኛሇሁ።"1 መጨረሻው ያምርሇት የሚሻ ሁለ ሊፌታም ቢሆን ሉዖነጋው የማይገባው አብይ ጉዲይ እያንዲንዶ ተግባሩም ሆነ አቋሙ ነቢዩ (ሜ.ዏ.ወ) ካስተማሩት እና ሰሒቦቻቸው ከነበሩበት ጎዲና መግጠሙን ሉፇትሽ እንዯሚገባው ነው። ስሇአሊህ ባህሪም ሆነ በአጠቃሊይ በኢስሊም ዉስጥ የያዛነው አቋም የመሌክተኛውን ፇሇግ የተከሇ ስሇመሆኑን ሌንፇትሽ ይገባሌ። ምክንያቱም ነቢዩ (ሜ.ዏ.ወ) ያስተማሩትን እና ሰሒቦች የተረደበትን ጎዲና በመተው በዯካማ አእምሮው ሊይ የተንተራሰ አመሇካከትን ማራመደ ውጤቱ የከፊ ይሆናሌ። ነቢያችንን(ሜ.ዏ.ወ) ያስተማሩንን ይዖን በተግባር ስንከተሊቸው የአሊህን ዉዳታ እናገኛሇን። አሊህ(ሹ.ወ) እንዱህ ሲሌ በቁርኣን ይገሌጻሌ፡-                 ‹‹በሊቸው፡-አሊህን የምታፇቅሩ ከሆናችሁ ተከተለኝ፤ አሊህ ያፇቅራችኋሌ፤ ኃጢአቶቻችሁንም ይምራሌ፤አሊህ መሒሪ፣አዙኝ ነው።››(ኣሉ-ዑምራን፡ 31) ይህች መጽሏፌ ስሇአሔባሾች ማንነት፣ዒሊማና ታሪክ የምታብራራ አይዯሇችም። ምስጋና ሇአሊህ ይገባውና ሔዛበ ሙስሉሙ ስሇአህባሽ 1 ኢብኑ ቁዲማ፣ዘም አታእዊሌ፣ ገጽ 7፤ኢብኑ ተይሚያ፣ሪሳሇቲሌ መዱናህ፣ ገጽ 31 8
  • 10. ማንነት ዯህና ግንዙቤ አግኝቷሌ።2 ስሇሆነውም ስሇማንነታቸው ሳይሆን የሔዛበ ሙሉሙን አንዴነት ሇመበታተን ከሚጠቀምበት ብዥታዎች ዉስጥ ዋንኛውን ትዲስሳሇች። ቡዴኑ ከራሱ አመሇካከት ዉጭ ያለትን ወገኖች በከሃዱነት በመፇረጅ አስገራሚ እርቀትን ተጉዝዋሌ። በተሇይም በክህዯት ሇመፇረጅ ትሌቅ መሳሪያ አዴርጎ የሚጠቀመው አጀንዲ የአሊህን ስሞችና ባህርያትን ጉዲይ ነው። በዋናነትንም የአሊህን ከፌጡራኑ የበሊይ የመሆን ባህሪውን(ሲፇተሌ ዐለውን) ነው። በነጥቡ ዗ሪያ በተሇያየ መሌኩ ከጥንት ጀምሮ መሇስተኛ አሇመግባባቶች የነበሩ ቢሆንም እንዯ አህባሾች ግን የተቃረናቸውን ሁለ በቀሊለ ‹‹ወሃቢያ›› ወዖተ የሚሌ ታፔሊ በመሇጠፌ በከሃዱነት እስከ መፇረጅ የዯረሰ ቡዴን ያሇ አይመስሌም። ምንም እንኳ የአህባሽ አንጃ የሚታገሌሇት ዒሇማ ላሊ ቢሆንም ሆን ብል የሚያነሳቸው አንዲንዴ ነጥቦች በተራው ሙስሉም ሊይ ብዥታን ሲፇጥር ይታያሌ። ይህች መጽሏፌ አህባሾች በክህዯት እስከ መፇረጅ የዯረሱበት አቋም ከኢስሊም አንጻር ምን ሥፌራ እንዲሇው በማሳየት ማንነታቸውን 2 ከጥቂት ወራት ወዱህ “አህባሽ” የሚባሇው ጀመዒ (አንጃ) የኢትዮጵያዊያን ሙስሉሞች የመወያያ አጀንዲ ሆኗሌ፡፡ አንጃው የተሇየ የእምነት ፌሌስፌና በመያ዗ አይዯሇም ትኩረትን የሳበው፡፡ የጡዖቱ መነሻ የወቅቱ የኢትዮጵያ እስሌምና ጉዲዮች ምክር ቤት ሹማምንት የሁለም ሙስሉሞች ተወካይ መሆናቸውን ከቁም ነገር ሳያስገቡት በዒሇም ዗ሪያ በኑፊቄ (heresy) እና ጥመት (deviation) የተወገዖውን የአህባሽ ጀመዒ የእምነት ፌሌስፌና በኢትዮጵያ ውስጥ የወዯፉቱ ብቸኛ የእስሌምና አቅጣጫ ሇማዴረግ ላት ተቀን በትጋት እየሰሩ መገኘታቸው ነው፡፡ ይህንን ጉዲይ እጅግ አነጋጋሪ ያዯረገው ዯግሞ “አህባሽ”ን የማንገሱ እቅዴ መጅሉሱ በሌዩ ሌዩ መዴረኮች በምክንያትነት ከሚያቀርበውና “የሀይማኖት ጽንፇኝነትን መዋጋት አሇብን” ከሚሇው ሀሳብ ጋር በጭራሽ የማይገናኝ መሆኑ ነው፡፡(ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ፣ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው?፣ ዗ሌቂዲህ 1432 ዒ.ሂ/ ጥቅምት 2004 ዒ.ሌ.፣ገጽ4) 9
  • 11. ማጋሇጥን አሊማዋ አዴርጋሇች። የአሊህ ከዏርሽ በሊይ መሆን አህባሾች እንዯሚለት ማስረጃ የላሇው(መጤ) ነው ወይንስ ነጥቡን ሽፊን አዴርገው የሙስሉሙን አንዴነት ሇመበታተን የተነሱት አህባሾች ናቸው መጤ? በዋናነት መጽሏፎ ስሇአሊህ (ሹ.ወ) ባህሪያት ሉኖረን ስሇሚገባን አቋም መጠነኛ ግንዙቤ ማስጨበጥና አህባሾች ስሇሚያነሱት ብዥታ ተገቢ ምሊሽ መስጠትን ዒሊማዋ አዴረጋሇች። መጽሏፌዋ ሙለ ሇሙለ የጥናትና ምርምር ሼል ሳትሆን በዖርፈ ካገኘሁት ንባብ የተውጣጣ የጥንቅር ሼል ነች። ሔዛበ ሙሉሙ ሊይ በአህባሾችና በተባባሪዎቻቸው ሊይ ከተጋረጠበት የመከፊፇሌ ሴራ፣አንዴነትን አሳጥቶ ወዯ ኃሊ ሉመሌሰን ከተነሳው አካሌ አሊህ(ሹ.ወ) በጥበቡ ሔዛባች ይጠብቀን! መጽሏፎ ኮፒ ራይት የሊት። በፇሇጉት ቋንቋና መንገዴ ማሳተም፣ማሰራጨትና መጠቀም ይችሊለ። ሇትብብርዎ አሊህ ምንዲዎን አብዛቶ ይክፇሌዎ! ሇኔም አሊህ(ሹ.ወ) 3 ምንዲዬን እንዱሰጠኝ በደዒዎ አይርሱኝ! መሌካም ንባብ! 3 የዘህች መጽሏፌ ከፉለ ከዘህ ቀዯም በ1998 የአህባሽ አስተሳሰብን በየዩኒቨርሲቲው ሇማስረጽና የተማሪዉን ጀመዒ ሇመበታተን የተዯረገውን ዖመቻ ሇመጋፇጥ ከወንዴም ‹ዏብዯሊህ ዏዯም› በጋር በመሆን ‹‹ኢብኑሌ ኢስሊም አቡ አብደራህማን›› በሚሌ የብዔር ስም ሇህትመት በቅቶ ነበር፡፡ ያኔ የመጽሏፎ ስርጭት ችግሩ ባነበረበት ስፌራ ብቻ ተወስኖ ነበር፡፡ በዘህኛው ህትመት ሊይ ዏብዯሊህ ዏዯም(አሊህ ይማረውና) አዖጋጅቶት የነበረውንና ስሇአህባሾች ማንነት የሚያወሳውን የመጀመሪያውን ክፌሌ አሌተካተተም፡፡ ምክንያቱም ስሇ አህባሽ ማንነት ከዘያ የተሻለ ሥራዎች በመሠራታቸው ያንን አሻሽል ማውጣቱ አስፇሊጊ መስል አሌታየኝም፡፡ በህብረተሰቡ ዖንዴም ስሇአህባሽ በቂ ግንዙቤ እየየተፇጠረ ነው፡፡ በአሊህ(ሹ.ወ) ባህሪያት ሊይ የአህባሾችን ብዥታ ሇመቅረፌ የሚያስቸሇውን ክፌሌ ብቻ በማስፊት ሇማቅረብ ተሞክሯሌ፡፡ ሇመጽሏፈ ግብኣትነትም የድ/ር አቡ አሚና ቢሊሌ ፉሇፕስ የተውሂዴ መጽሏፌ በሰፉው ጥቅም ሊይ ዉሎሌ፡፡በተጨማሪም ስሇአህባሾች የዒሇም ዒቀፌ ዐሇሞችን ፇትዋ (ሠሇፉያ ጋዚጣ ታትሞ የነበረው) በዘህ መጽሏፌ እንዲሇ እንዱካተት ተዯርጓሌ፡፡ በተጨማሪም በዐባህ አብደሰሊም 10
  • 12. አህባሽና የአሊህ ባህሪያት በኢስሊም ታሪክ ዉስጥ የነቢዩን(ሜ.ዏ.ወ) ፇሇግ አጥብቀው ባሌተከተለት ዖንዴ የአሊህ(ሹ.ወ) ባህሪያት መምታትን ሲፇጥር ተስተውሎሌ፡፡ በተሇይም የግሪክ ፌሌስፌናንና ኢስሊምን ባንዴነት ሇመከተሌ ባዯረጉት ጥረት ኑፊቄ ዉስጥ ገብተዋሌ፡፡ ከነቢያዊው ፇሇግም ርቀዋሌ፡፡ይህ ዴርጊታቸው ሇዐሇሞች ዉግዖት ዲርጓቸዋሌ፡፡ ከነኚህ መካከሌ በዋነኛነት ጃህሚያና ሙዔተዘሊ ይጠቀሳለ፡፡የእነኚህ ቡዴኖችን ጥሜት በመጋፇጥ ኢማም አሔመዴ ኢብኑ ሀንበሌ ከፌተኛ መስዋዔትነትን ከፌሇዋሌ፡፡ በብዥታቸው ሊይም መጽሏፌትን ዯርሰዋሌ፡፡ ስህተታቸውንም አብራርተዋሌ፡፡ በዘህም ምክንያት ታስረዋሌ፡፡ ተገርፇዋሌ፡፡ እንግሌትና መከራን ተቀብሇዋሌ፡፡ የነቢዩን(ሜ.ዏ.ወ) ሱናዊ ጎዲና ሇመጠበቅ ባዯረጉት ከፌተኛ ተጋዴል ‹‹የአህሇ ሱናው ኢማም›› የሚሌ የማዔረግ ስምም በዐሇሞች ተሰጥቷቸዋሌ፡፡ ኢማም አሔመዴና መሰሌ ዐሇሞች ባዯረጉት ከፌተኛ መስዋዔትነት ዴባቅ የተመታው የኑፊቄው አስተሳሰብ ዲግም ሉያንሰራራ ሲታገሌ ይስተዋሊሌ፡፡ የነጃህሚያንና ሙዔተዘሊን ማንነት ያሊወቀ፣ሱናዊውን የ‹‹አህሇሱና ወሌጀመዒ››ን መንገዴ በቅጡ ያሌተረዲ ሰው፣ በቀሊለ ሇመሰሌ ቡዴኖች እኩይ ፌሌስፌና ሰሇባ ይሆናሌ፡፡ ዙሬም ቢሆን የነኚህን እና መሰሌ ቡዴኖችን አቋምና ፌሌስፌና አዋህድ በአዱስ መሌክ ‹‹አህባሽ›› የተሰኘ የኑፊቄ ቡዴን ተነስቷሌ፡፡ አስተሳሰቡንም ሇማስፊፊት በግብራበሮቹ ዴጋፌ ዖመቻውን አጧጡፎሌ፡፡ ይህ ቡዴን የነጃህሚያን፣ ሙዔተዘሊንና ላልች የኑፊቄ ቡዴኖችን አቋም ሇማስፊፊት በሱና(አህሇ ሱና ወሌጀመዒ) ስም ሲያምታታ እንመሇከታሇን፡፡ ሰዑዴ አማካኝነት ‹‹አህባሽ ማነው? ምንዴነው?›› በሚሌ ርዔስ በኢንተርኔት ከተሰራጨው የአማርኛ መጽሏፌ አሌፍ አሌፍ ማብራሪያዎች በግርጌ ማስታወሻ ተካተዋሌ፡፡ በተጨማሪም የተሇያዩ ወገኖችን ሀሳብ አሌፍ አሌፍ እንዲሇ የተዋስኩበት ጊዚም አሇ፡፡ ከቆይታ አንጻር፣ እንዲሇ የተዋስኳቸው ሀሳቦች የአንዲንድቹ ምንጭና ባሇቤት አሌተጠቀሰም፡፡ ስሇሆነም መጽሏፎ ‹ጥንቅር› ነች፡፡ 11
  • 13. አምሊካችን አሊህ(ሹ.ወ) የርሱ ብቻ የሆኑ ምርጥ ስሞችና ባህሪያት አለት፡፡ የአሊህን(ሹ.ወ) ባህሪያት እርሱ ልሹ በገሇጸሌን ሁኔታ መቀበሌ ግዴ ይሇናሌ፡፡ ባህሪያቱ ማንም በአዔምሮው ተጠቦ (ተፊሇስፍ) ያገኛቸው ሳይሆኑ አሊህ(ሹ.ወ) በቁርኣኑ የገሇጻቸውና መሌዔክተኛውም(ሜ.ዏ.ወ) በሀዱሳቸው ያብራሩት ነው፡፡ ኢስሊምን ነቢዩ(ሜ.ዏ.ወ) ባስተማሩን መሌኩ ሳንረዲ እንዯ አህባሾች በራሳችን ፌሌስፌና ካሊስኬዴን ወዯሚሌ ቅዞት ከገባን መውጫው ሩቅ ይሆናሌ፡፡ ኢስሊምን በቅጡ ሇመረዲት ወሳኙና መሠረታዊው ዉስኑ አዔምሯችን ሳይሆን ወህይ(ራዔይ) ነው፡፡ ኢስሊማዊ ሔግጋትም ሆኑ አጠቃሊይ የሃይማኖቱ አስተምህሮዎች የሚዯነገጉት በአዔምሯችን ሳይሆን በቁርኣንና ሀዱስ ነው፡፡ ይህ ማሇት ሚዙኑ አዔምሯችን ከሆነ፣አዔምሯችን የተረዲውን እንቀበሊሇን፡፡ ሉረዲ ያሌቻሇውን ዯግሞ ቁርአንም ሆነ ሀዱስ ምንም ቢለ ሊንቀበሌ ማሇት ነው፡፡ ምክንያቱም አዔምሯችን አሌተረዲውምና፡፡ ይህ ዉዴቅ የሆነ እሳቤ ነው፡፡ ዯካማው አዔምሯችን እንዳት ከአሊህ ቃሌ(ቁርኣን) እና ከነቢዩ(ሜ.ዏ.ወ) ሀዱስ(ሱና) ጋር ይነጻጸራሌ? ጥንት ሙዔተዘሊዎች የኢስሊም መሠረቱ አመክንዮ(አዔምሮ) እንጂ “ወህይ” አይዯሇም ይለ ነበር፡፡አህባሾችም ያንኑ አቋም ያራምዲለ፡፡ የአህባሽ ቡዴን መስራቹ ዏብዯሊህ አሌ-ሏረሪም ‹‹ሰሪሁሌ በያን› በተሰኘው መጽሏፈ(4ኛ እትም) ጥራዛ 1፣ገጽ 95 ሊይ ይህ የሙዔተዘሊ አቋም፣ አቋሙ መሆኑን በግሌጽ አስፌሯሌ፡፡ ጌታችን ሆይ! ፌጹም ነህ! ክብርህንና ሌዔሌናህን ከማቃሇሌ ጥራት ይገባህ! አንተ ፌጹም እንዯሆንክ እናምናሇን! በሁለም ሊይ ቻይ ነህ! አህባሾች በአሊህን(ሹ.ወ) ሊይ ያሊቸው ሸውራራ አስተሳሰብ ዖርፇ ብ዗ ነው፡፡ ፌጹምነቱን ጥርጣሬ ዉስጥ የሚከቱ አቋሞችም አሊቸው፡፡ እጅግ የሚገርመው ዯግሞ ዏብዯሊህ አሌ-ሏረሪ ‹‹ኢዛሃሩሌ ዏቂዯቱ ሱኒያ አሊ ሸርህ ዏቂዯቱ ጠሒዊያ›› በተሰኘው መጽሏፈ(4ተኛ እትም)፣ ገጽ 52 ሊይ አሊህ(ሹ.ወ) በሁለም ነገር ሊይ ቻይነቱን ይጠራጠራሌ፡፡ ‹‹የማይችሊቸው ነገሮች የለምን?›› አይነት ጥያቄ ይሰነዛራሌ፡፡ አሁን እስቲ በአሊህ ይሁንባችሁ፣ ግሇሰቡ ይህንን ጽፍ ሲያሰራጭ ምን ሇማስተማር አሌሞ ይሆን? ሙስሉሙ ስሇ አሊህ(ሹ.ወ) ኃያሌነት እንዱራጠር ነውን? ጌታችን 12
  • 14. ሆይ! ስሊንተ ባህሪም ሆነ ስሞች ከተነገረን ዉጭ አንፇሊፇሌም! በቀጥታም ይሁን በተዖዋዋሪ ‹ስሊንተም ካንተ በሊይ እናውቃሇን›ም አንሌም! የአሊህ(ሹ.ወ) ባህሪያት ከየትኛውም ፌጥረታት ሌዩ ነው፡፡ አሊህን(ሹ.ወ) የሚመስሇው እንዯላሇ ልሹ ነግሮኗሌ፡፡ የአሊህ መሌዔክተኛም (ሜ.ዏ.ወ) ይህንን አብራርተውሌናሌ፡፡ ያሇ ምንም መወሊወሌ እንዯተነገረን እናምናሇን፡፡ ባሇማመሳሰሌ ስምም ባህሪውን አናስተባብሌም፡፡ አህባሾች ሌዩ ትኩረት ከሚሰጧቸው መካከሌ የአሊህ(ሹ.ወ) ባህሪያት ዋንኛው ነው፡፡ ትኩረት መስጠታቸው ባሌከፊ ነበር፡፡ ነገር ግን ነጥቡ ሊይ ያሊቸው ግንዙቤ የተሳሳተና በኑፊቄነት የተወገዖ ነው፡፡ ሊይ ሊዩን ሲታዩ አህባሾች የአሊህን(ሹ.ወ) ባህሪያት ሇማጥራት የሚጨነቁ ይመስሊለ፡፡ ሆኖም በጥሞና ሲቃኙ ትግሊቸው የጥንቶቹን የኑፊቄ ቡዴኖችን ህያው ሇማዴረግ ነው፡፡ አህባሾች የአሊህን ባህሪያት ይቀበለና “ፇጣሪ ከፌጡራን ጋር አይመሳሰሌም” በሚሌ ስሜት አስገራሚ የፌሌስፌና ትንተናዎች ውስጥ ይገባለ፡፡ “አሊህ ባህሪዎቹን በቁርአን እንዯዘያ ብል የገሇጸው ሇኛ በሚገባን ቋንቋ በዯንብ ሇማብራራት ፇሌጎ ነው እንጂ ባህሪያቱ በዘያ ቋንቋ ከተነገሩት ጋር አንዴ ናቸው ብል መናገር ክሌክሌ፤ እንዯዘህ ብል ማመን ፇጣሪን ከፌጡራን ጋር ማመሳሰሌ ስሇሆነ ኩፌር ነው” በማሇት ዉዴቅ አቋምን ያራምዲለ፡፡ በአህባሾች አነጋገር መሠረት በቁርአን ውስጥ የተገሇጸው “አሊህ ሰሚና ተመሌካች ነው” የሚሇው ቃሌ የአሊህን መስማትና ማየት አይገሌጽም ማሇት ነው፡፡ በዘህም “አሊህ ዙት እንጂ ሲፊት የለትም” ከሚለት ሙዔተዘሊዎችና ጃህሚያዎች ጋር ይመሳሰሊለ፡፡ አህባሾች እንዯ ትሌቅ ግኝት የሚናገሩት አንዴ አባባሌ አሇ፡፡ ይኸውም “አሊሁ መውጁደን ቢሊ መካን” (አሊህ ያሇ ቦታ ነው ያሇው) የሚሌ ነው፡፡ ከየትኛውም የአህባሽ ጀመዒ አባሌ ጋር ብትቀራረቡና በኢስሊማዊ ጉዲዮች ሊይ ብትወያዩ የንግግራቸው መነሻና መጨረሻ ሆኖ የምታገኙት ይህንን አባባሌ ነው፡፡ አንዲንዴ ሰዎች አባባለን ሲሰሙ አህባሾች በአቂዲ ጉዲዮች 13
  • 15. ሊይ ሌዩ ጥረት(ጁህዴ) የሚያዯርጉ ይመስሊቸውና ሇክርክር ይጋበዙለ፡፡4 ሆኖም የነርሱ ዒሊማ ሆን ብል ዉዛግብ ማንሳትና ሙስሉሙን ማዯናገር ነው፡፡ የአሊህ(ሹ.ወ) ባህሪያት ጉዲይም በጥሌቀት የሚዲሰሰው ሃይማኖታዊ ትምህርት በመማር ሊይ ሊለ ተማሪዎች(ዯረሳዎች) እንጂ በቋሚነት ትምህርቱን ሇማይከታተለት አይዯሇም፡፡ ምክንያቱም በንቃትና በጥሞና መከታተሌ ስሇሚገባ፣ አንዳ ሰምቶ ዲግም ሇማይመሇስ ሰው አጀንዲውን ማንሳት ሙለ ግንዙቤ እንዲይኖረው ያዯርጋሌ፡፡ አህባሾች ግን ሆነ ብሇው በየሄደበት ሁለ ተራውን ሙስሉም ዉዥንብር ዉስጥ በሚከት መሌኩ ነጥቡን ያነሳለ፡፡ የሚያተኩሩትም አሻሚ በሆኑ ነጥቦች ሊይ ነው፡፡ በዘህም ፉትና ይፇጥሩና የተዯናገረው ወገን ወዯነርሱ ጎዲና እንዱሳብ ያዯርጋለ፡፡ ነቢያችን(ሜ.ዏ.ወ) መሰሌ አጀንዲ ካሊቸው ሰዎች አስጠንቅቀዋሌ፡፡ ቡኻሪና ሙስሉም ዒኢሻን(ረ.ዏ) ዋቢ በማዴረግ እንዯዖገቡት የአሊህ መሌዔክተኛ(ሜ.ዏ.ወ) ‹‹አሻሚዎችን የሚከተለ ሰዎችን ካየሽ፣ አሊህ ካወሳቸው ሰዎች መካከሌ መሆናቸውን እወቂ፡፡ ተጠንቀቋቸውም፡፡›› ብሇዋሌ፡፡ማንኛውም ትምህርት መሰጠት የሚገባው ተማሪው በሚገባውና በግንዙቤው ዯረጃ መጠን መሆን ይጠበቅበታሌ፡፡ ምክንያቱም ከግንዙቤው በሊይ ሲሆን መረዲት ያዲግተዋሌ፡፡ ታሊቁ ሰሒባ ዒሉ ኢብኑ አቡ ጧሉብ(ረ.ዏ) እንዱህ ይመክራሌ፡- ‹‹ሰዎችን በእውቀት ዯረጃቸው ሌክና በሚገባቸው መሌኩ አስተምሩ፡፡ አሊህንና መሌዔክተኛውን እንዱያስተባብለ ትሻሊችሁን?›› አሊህ(ሹ.ወ) በፇቀዯው መጠን በርሱ ባህሪያት ዗ሪያ የአህባሾችን ዉዥንብር በጥሌቀት እንዲስሳሇን፡፡ በተሇይም እነርሱን ባሌተከተለት ሊይ ክህዯትን ‹ኩፌርን› ሇመፇረጅ ምክንያት የሆናቸው የአሊህን(ሹ.ወ) ከፌጥረተ ዒሇሙ በሊይ መሆንን በስፊትና በጥሌቀት እንተነትናሇን፡፡ በጥሞናና ትዔግስት እንዱያነቡ እጋብዙሇሁ፡፡ 4 ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ፣ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው?፣ገጽ 12-14 14
  • 16. አሊህ(ሹ.ዏ) ከሁለም በሊይ ነው ስንሌ? ከአሊህ ባህሪያት ውስጥ ይህኛው አሊህን ብቻ ሇማምሇክ በጣም አስፇሊጊ የሆነው ባህሪው ነው። ይህ ባህሪው የግሪክ ፌሌስፌና ተፅዔኖ ባዯረገባቸው ሙስሉሞች (ሙዔተዘሊዎች) ሊይ ከፌተኛ መምታታትን የፇጠረና እስከዙሬም ዴረስ በአንዲንዴ ሙስሉሞች ዖንዴ ትክክሇኛ ግንዙቤን ያሊገኘ ባህሪ ነው። ይህ ባህሪ “አሌ-ዐለው” የተሰኘው ሲሆን ትርጉሙም ከፌተኛነትን የበሊይነትን እና በሰው አዔምሮ ሉገመት ያሇመቻሌን የሚተካ ነው። አሊህ በዘህ ቃሌ ሲገሌጽ አሊህ ከፌጡሮቹ በሊይና ውጭ መሆኑን የሚያሳይ ነው። በፌጥረታት ውስጥ ሉጠቃሇሌ አይችሌም። ፌጥረታትም በማንኛውም መንገዴ ከርሱ በሊይ ሉሆኑ አይችለም እሱነቱ ከፌጡሩ ሙለ በመለ የተሇየ ነው። እርሱ ፇጣሪ ነው። ዩኒቨርስና በውስጡ ያለ ነገሮች ሁለ ዯግሞ በርሱ የተፇጠሩ ናቸው። ይሁን እንጂ ባህሪያቱ በፌጥረታቱ ውስጥ ያሇገዯብ ተግባራቸውን ያከናውናለ። እርሱ ሁለንም ያያሌ ሁለንም ይሰማሌ ሁለንም ያውቃሌ። በፌጥረተ ዒሇሙ ውስጥ ሇሚከሰቱት ሁለም ነገሮች ብቸኛ ሳቢያ እርሱ ነው። ከርሱ ፇቃዴ ውጭ ምንም ነገር ሉሆን አይችሌም። ስሇዘህ ስሇ አሊህ ያሇው በኢስሊማዊ ፅንሰ- ሏሳብ ከፌጡሮቹ ጋር ባሇው ግንኙነት አንፃር ሲታይ ሁሇት ይዖት አሇው ማሇት ይቻሊሌ። ከአሊህ አንጻር ብቻ ወይም ከፌጡር አንፃር ብቻ ሲታይ ግን ፌፁም አሃዲዊ ነው። ኢስሊማዊ ፅንስ ሏሳብ ይዖቱ ሁሇት ነው ስንሌ፡- አሊህ አሊህ ነው ፌጡር ፌጡር ነው። ሁሇት የተሇያዩ ናቸው ማሇታችን ነው ፇጣሪና ፌጡር ወሰን የሇሽና ውስን። አንደ ላሊውን ሉሆን አይችሌም ሁሇቱም አንዴ አይዯለም። አይመሳሰለምም። ከአሊህ አንጻር ብቻ ሲታይ አሃዲዊ ነው ስንሌ ዯግሞ አሊህ ፌፁም አንዴ ነው፣ ወሊጆች የለትም፣ ሌጅ የሇውም ሸሪክም (አጋርም) የሇውም፣ በመሇኮታዊነቱ እርሱ ሌዩ ነው፣ አምሳያ የሇውም። ሇዩኒቨርስ ብቸኛ የኃይሌ ምንጭ እርሱ ነው። ማንኛውም ነገር በርሱ ሊይ ጥገኛ ነው። እንዯዘሁም ከፌጡር አንጻር ብቻ ሲታይ አሃዲዊ ነው የምንሇው፡- በዩኒቨርስና በውስጡ ያለት 15
  • 17. ነገሮች ሁለ የተፇጠሩት በአንዴ አሊህ ብቻ ነው። ሁለም የአንዴ ፇጣሪ ውጤት ናቸው። አሊህን ከፌጥረተ ዒሇሙ (ከዩኒቨርስ/ሁሇንተና) ጋር አንዴ ማዴረግና ከፌጥረታቱ መካከሌ በአንደ ውስጥ ሰርጿሌ ወይም ተዋህድታሌ ብል ማመን ይህ ሁለ ከሃይማኖቱ ጎራ የሚያወጣ ኩፌር /ክህዯት/ ነው። የባህሪው አስፇሊጊነት አሊህን ሇማምሇክ የበሊይነት (ዐለው) ባህሪው በጣም አስፇሊጊ ነው። ኢስሊም በመጨረሻ በተሟሊ መሌኩ ከመዴረሱ በፉት የሰው ሌጅ ከዘህ ከተቀዯሰ የአሊህ ባህሪይ ምንነት በጣም ርቆ ነበር። ክርስቲያኖች ፇጣሪ በሰው ቅርጽ ወዯ ምዴር መጥቶ ሥጋና ዯም ሇብሶ በመጨረሻም ተሰቀሇ ይሊለ። ይህም ነቢዩ ዑሳን (ኢየሱስን) ነው። ከክርስቲያኖች በፉት ዯግሞ አይሁዲዊያን እንዯሚለት እግዘአብሓር በሰው መሌክ ወዯ ምዴር መጥቶ ከነቢዩ ያዔቆብ ጋር ታግል ማሸነፌ አቅቶታሌ (ኦሪት ዖፌጥረት 32፣25- 30) ፊርሶች ዯግሞ ጣዕቶቻቸው ሁለንም የአሊህ ባህሪያት አሊቸው ብሇው ስሇሚያምኑ በቀጥታ እነሱን ያመሌካለ። ሑንደዎች ዯግሞ ጌታችን የሚለት ብራህማን በሁለም ቦታ እና በሁለም ነገር ውስጥ ይገኛሌ ብሇው ስሇሚያምኑ ቁጥር ስፌር የላሊቸውን ጣዕታት ያመሌካለ። ብራህማንን የሚወክለ የሰው ሌጆችንና እንሰሳቶችን ያመሌካለ።5 ብራህማን በሁለም ቦታ ይገኛሌ የሚሇው የሑንደ እምነት በኋሊ ወዯ ክርስትና እምነት ገባ በመጨረሻ ከነቢዩ (ሜ.ዏ.ወ) በኋሊ ከብ዗ ትውሌድች በኋሊ ወዯ ሙስሉሞችም ገባ። በአባሲዴ ዖመነ-መንግስት የሔንዴ፣ የፊርስ (ፔርሺያ) እና የግሪክ ፌሌስፌና በፌሌስፌናው ዒሇም ተጨመረ። ከዘያም ሇሱፉያ እምነት መሠረታዊ መመሪያ ሆነ። በመጨረሻም መዔተዘሊ የሚባሌ የፌሌስፌና ጎራ ተፇጠረ። ሙዔተዘሊዎች በአባሲዴ ከሉፊ 5 Joh R. Hennels (1984). Dictionary of Religions. (penguin Books: England. pp. 67-68 16
  • 18. በማእሙን አስተዲዯር (እ.አ.አ. 813-832) ውስጥ ቁሌፌ ቦታዎችን ይዖው ነበር። በከሉፊው እርዲታ ይህን ፌሌስፌናቸውንና ላልች የተበረ዗ትን እምነቶች በሰፉው አሰራጩ፣ አስፊፊ። ይህን የሙዔተዘሊ6 ፌሌስፌና 6 “ሙዔተዘሊ” - ሾመ-ገናናው የኑፊቄ ቡዴን (ከ750ዎቹ እሰከ 1200 ዒ.ሌ)፡- በኢስሊማዊው ዒሇም ከታዩ ታሊሊቅና እጅግ አነጋጋሪ የኑፊቄ ፉርቃዎች አንደ “ሙዔተዘሊ” ነው፡፡ ከዘህ ቀዯም እንዯገሇጽኩት የዘህ ፉርቃ ጥንስስ የተጣሇው ዋሲሌ ኢብን አጣእ የሚባሇው የሏሰን አሌ-በስሪ ተማሪ “ትሌቅ ሀጢአት የሰራ ሙስሉም መጨረሻው ጀሀነም ነው ወይስ ጀነት?” በሚሇው ጥያቄ ሊይ ከመምህሩ ጋር በነበረው መጠነኛ የስነ-መሇኮት ሌዩነት ነው፡፡ ዋሲሌ ከሀሠን አሌ-በስሪ (ረ.ተ) ከተሇየ በኋሊ በርካታ ተማሪዎችን በማሰባሰብ በላልችም የአቂዲ ጉዲዮ ሊይ ሌዩ ሌዩ ትንተናዎችን ማካሄዴ ጀመረ፡፡ የዋሲሌ ተማሪዎችም ኢስሊማዊውን አቂዲ በግሪኮች የፌሌስፌና መንገድች መተንተኑን በስፊት ተያያ዗ት፡፡ በዘህም “የእምነት መሰረት ምክንያታዊነት ነው እንጂ ወህይ አይዯሇም” የሚሌና መሊውን ኡማ ያስዯነገጠ አቋም ያ዗፡፡ በአጭሩ “ሙእተዘሊ” በኢስሊም ቋንቋ የሚናገር ግሪክ-ቀመስ የስነ-አመክንዮ ቡዴን ሆኖ ተገኘ፡፡ የሙእተዘሊ ፉርቃ በዯንብ ከሚታወስባቸው አቋሞቹ መካከሌ የሚከተለት ይጠቀሳለ፡፡  አሊህ “ዙት” እንጂ “ሲፊት” የለትም፡፡  ቀዯርንና ቀዶ በኢማን መሰረቶች ውስጥ አይካተቱም፡፡  የእምነት መሰረቱ አመክንዮ እንጂ “ወህይ” አይዯሇም፡፡  ቁርአን መኽለቅ ነው እንጂ የአሊህ ንግግር አይዯሇም፡፡ ዖሊሇማዊም (eternal) አይዯሇም።  አሌ-መንዘሊ በይነሌ መንዘሇተይን (በሁሇቱ ቤቶች መካከሌ ሶስተኛ ቤት) መኖሩ እርግጥ ነው፡፡ (እንዱህ ሲለ “ታሊሊቅ ሏጢአቶችን ሰርቶ ተውባ ሳያዯርግ የሞተ ሙስሉም ጀነትም ሳይገባ፤ ወዯ ጀሀነም ሳይወረወር ሇዖሊሇም የሚኖርበት ቦታ አሇ” ማሇታቸው ነው)፡፡ ሙእተዘሊዎች በነዘህ አቋሞቻቸው ሙስሉሙን ህዛብ ማስዯንገጣቸው ሳያበቃ በ9ኛው ክፌሇ ዖመን መጀመሪያ ሊይ የነገሰው ኸሉፊ አሌ-ማእሙን ፌሌስፌናቸውን ተቀብል በማጽዯቅ በኡማው ሊይ በሀይሌ ሇመጫን ተነሳ፡፡ በተሇይ “ቁርአን መኽለቅ እንጂ የአሊህ ንግግር አይዯሇም” የሚሇውን 17
  • 19. የሙእተዘሊ አቋም የማይቀበሇውን ማንኛውንም አሉም አይቀጡ ቅጣት ሇመቅጣት ቆረጠ፡፡ ሇዘህም “ሚህና” የሚባሌ “የፇተና ሸንጎ” አቋቋመ፡፡ በዘህ ሸንጎ ፉት ቀርቦ “ቁርአን መኽለቅ ነው” የሚሌ ቃሌ ያሌሰጠ አሉም በይፊ እንዱገረፌና ሀብቱ እንዱዖረፌ አወጀ፡፡ በዖመኑ የነበሩት ኡሇማ በእጅጉ ተሰቃዩ፤ ተገረፈ፡፡ በርካቶችም የኸሉፊውን ቅጣት በመፌራት “ቁርአን መኽለቅ ነው” አለ፡፡ አንዲንድችም ከሀገር ተሰዯደ፡፡ ታዱያ በዘያ የመከራ ዖመን ትክክሇኛውን የአህለ-ሱንና አቂዲ ሇመጠበቅ ሰበብ ይሆን ዖንዴ አሊህ አንዴ አስገራሚ ጀግና አስነሳ፡፡ ይህ ጀግና ታዋቂው አሉም ኢማም አህመዴ ኢብን ሀንበሌ (ረሂመሁሊህ) ነው፡፡ ኢማም ኢብን ሀንበሌ ሇማእሙን “ሚህና” ሳይሸበር “ቁርአን የአሊህ ቃሌ ነው፤ የአሊህ ቃሌ “መኽለቅ ነው” የሚለ ሰዎች ከኢስሊም ወጥተዋሌ” ብል ተናገረ፡፡ ኸሉፌ አሌ-ማእሙን ቃለን እንዱያጥፌ ቢመክረው “እንቢ አሇ፡ ፡ በሹመት ቢያባብሇውም በአቋሙ ጸና፡፡ በነገሩ የተናዯዯው አሌ-ማእሙን ኢብን-ሀንበሌ በህዛብ ፉት እንዱገረፌ አዖዖ፡፡ ከዘያም ወዯ እስር ቤት ወረወረው፡፡ አሌ-ማእሙን ከሞተ በኋሊ የነገሱት አሌ-ሙእተሲም እና አሌ- ወሢቅ የተባለ ኸሉፊዎችም ኢብን ሀንበሌን የሚችለትን ያህሌ አሰቃይተውታሌ፡፡ ኢብን ሀንበሌ ግን ሇቅጣት ሳይበገር በአቋሙ ሊይ እንዯጸና ቆየ፡፡ በ833 የተጀመረው የአሌ-ሚህና ፇተና ያበቃው በ861 አሌ-ሙተወኪሌ የተባሇው ኸሉፊ ሲነሳ ነው፡፡ ይህኛው ኸሉፊ እውነተኛ ሙስሉም በመሆኑ የሚህናን ሸንጎ ወዱያውኑ ነው የበተነው፡፡ ኢብን ሀንበሌንም ከነበረበት እስር ቤት በማውጣት በክብር አኑሮታሌ፡፡ ኸሉፌ ሙተወኪሌ “ሙዔተዘሊ የሚያስተምረው የኑፊቄ መንገዴ ነው” በማሇት የሙዔተዘሊ ምሁራን በቃዱነትና በሙፌቲነት እንዲይሰሩ እገዲ ጥልባቸዋሌ፡፡ በዘህ ብቻም ሳያበቃ የሙዔተዘሊ ምሁራን በሙስሉሙ ምዴር እንዲያስተምሩ አዴርጓቸዋሌ፡፡ በመሆኑም በበስራ እና በባግዲዴ ተጠናክረው የነበሩት ትምህርት ቤቶቻቸው ተዖግተዋሌ፡፡ ከሙተወኪሌ በኋሊ የተነሱ ኸሉፊዎችም የሙእተዘሊን ፌሌስፌና ከሙስሉሙ ዒሇም ሇማስወገዴ ከፌተኛ እርምጃዎችን ወስዯዋሌ፡፡ ሆኖም ሙእተዘሊዎች ከኸሉፊ ቤተመንግስት ሇሚመጣባቸው ጫና አሌተበገሩም፡፡ እንዱያውም አዯገኛ የሙእተዘሊ 18
  • 20. የሚቃወሙትን የሚመረምሩ ፌርዴ ቤቶች በሁለም የግዙቱ ክፌልች ተቋቋሙ፣ ፌሌስፌናውን በመቃወማቸው ብ዗ ሙስሉም ምሁራን ታሰሩ፣ ተገረፈ፣ ተሰቃዩ፣ ተገዯለ። ይህ ሁኔታ በዘህ መሌኩ ሇብ዗ ጊዚ ከቀጠሇ በኋሊ በኢማም አሔመዴ ኢብን ሏንበሌ ዖመን (እ.አ.አ.778-855) ከፌተኝ ተቃውሞ ገጠመው። ኢማም አሔመዴ ሶሒቦችና ተከታዮቻቸው ሲከተለት የነበረውን ትክክሇኛውን ኢስሊም ሇመጠበቅ ይህን አዱሱን ፌሌስፌና በቆራጥነት ስሇተቃወሙትና ስሇታገለት በመጨረሻ የፌሌስፌናው ማዔበሌ ከሰመ። በአሌ-ሙተወኪሌ ከሉፊነት ዖመን (847-861) የሙዔተዘሊ ፇሊስፊዎች ከመንግስት አስተዲዯራዊ ቁሌፌ ቦታቸው ተወገደ። ፌሌስፌናውም በመንግሥት ተወገዖ። በዘሁ ምክንያት ብ዗ዎቹ የዘህ ፌሌስፌና ፅንሰ-ሏሳብ እስከዙሬ ዴረስ ሳይጠፊ ቆይቷሌ። ይህን እምነት የያ዗ት አሽዏሪያዎች (የአሽዏሪ ተከታዮች) ናቸው። ይህ የአሽዏሪ መዛሀብ ስሙ የተወሰዯው ከአቡሌ ሀሰን አሉይ አሌ-አሽአሪ (873-935) ነው። አቡሌሏሰን እስከ አርባ ዒመታቸው የሙዔተዘሊ ተከታይ ነበሩ። ከዘያም ሏዱሶችን በማጥናት የሙዔተዘሊ ፌሌስፌና ከኢስሊም ጋር እንዯሚጋጭ ከተረደ በኋሊ ሙዔተዘሊን በመተው ላሊ ፌሌስፌናዊ አመሇካከት መሠረቱ። ወዯ መጨረሻ ዔዴሜያቸው አካባቢ ይህንንም አመሇካከት ሙለ በሙለ ትተው ወዯ ትክክሇኛው የሱና (የሏዱስ) መንገዴ ተመሇሱ።7 ሉቃውንት በየክፌሇ ሀገሩ እንዯ አሸን ፇሌተዋሌ፡፡(ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ፣ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው?፣ገጽ 75-76) 7 ከዘያ በኋሊ ግን ላልች በተሇይም አንዲዴ የሻፉዑ መዛሀብን ያሌተረደ ተከታዮች አቡሌ ሀሰን አሌ-አሽዏሪ ከነበሩበት አቋም ቶብተው መመሇሳቸውን ሳያውቁ/ሳይዯርሳቸው/ የመጀመሪያውን የአሽዏሪን አመሇካከት በመያዛ እምነቱ እስከ ዙሬ ዴረስ እንዱቆይ አዴርገዋሌ። ይህንን እምነት ከያ዗ት ሰዎች ኢማም አሌባቂሊኒ፣ኢማም አሌ-ሏረመይን አሌ-ጅወይኒ፣ አሌ-ገዙሉ እና አሌ-ራዘ ይገኙበታሌ። (Shorter Encyclopedia of Islam, pp, 46-7 and 210-215) 19
  • 21. የኢስሊም መዙግብት ሁለ የሚጠቁሙት የጌታችንን (ሹ.ወ) ከፌጥረት ዒሇሙ በሊይ መሆኑን ባሇማወቅ "አሊህ በሁለም ቦታ ይገኛሌ" የሚለም ወገኖች አለ፡፡ ይህን አመሇካከት የሚያራምደ ወገኖቻችን ሇዏብዯሊህ አሌ- ሏረሪ ተከታዮች ማምታቻና ማዯናገሪያ ግንባር ቀዯም ተጠቂዎች በመሆናቸው "አሊህ በሁለም ቦታ ይገኛሌ" (አሊህ አሇ፤ ግና ስፌራ የሇውም) የሚሇውን አመሇካከት ከቁርኣንና ከሏዱስ አንፃር እንቃኛሇን፡፡ በተቃራኒው "አሊህ የትም ቦታ የሇም" በማሇት ከዏርሽ በሊይ መሆኑን የሚክዯውን የአህባሾችን ማምታታቻና ማዯናገሪያን ከቁርኣን፣ ከሏዱስ፣ ከሰሇፍች ኢጅማዔ (የጋራ ሃሳብ) እንዱሁም ከተፇጥሮ አንፃር በሰፉው እንዲስሳሇን። "አሊህ በሁለም ቦታ ይገኛሌ"? አሊህ(ሹ.ወ) በእርሱነቱ(በዙቱ) ‹‹በሁለም ስፌራ ይገኛሌ›› ከሚሇው እምነት በመነሳት አንዲንዴ ሰዎች አሊህ ይበሌጡኑ የሚገኘው ከእንስሳት፣ ከተክልች፣ ከማዔዴናት፣ ወዖተ... ይሌቅ በሰዎች ውስጥ ነው ሲለ ቆይተው ከጊዚ በኋሊ አሊህ ይበሌጡን የሚገኘው ከላልች ሰዎች ይሌቅ በእነርሱ በራሳቸው ውስጥ እንዯሆነ ተናገሩ። በእንዯነዘህ ዒይነቶቹ የሙስሉሙ ሔብረተሰብ አባሊት አሊህ በእነሱ ውስጥ የሚገኘው በ‹ሐለሌ› ወይም በ‹ኢቲሒዴ› ነው። ሐለሌ ማሇት ሰው በአሊህ ውስጥ መኖር ማሇት ሲሆን ኢቲሒዴ ማሇት ዯግሞ የሰው መንፇስና የአሊህ መንፇስ ሙለ በሙለ አንዴ መሆን ማሇት ነው። ከዖጠነኛው ክፌሇ ዖመን አህባሾች የሚከተለት የሱፉ ጠሪቃ “ሪፊዑያ” ይባሊሌ፡፡ ይህ ጠሪቃ ሲሌሲሊውን (የሼይኾች የቅብብልሽ መንገዴ) ከነቢዩ ጋር የሚያገናኘው የሺዒ አማኞች አስራ ሁሇቱ ኢማሞቻችን ናቸው የሚሎቸውን ሰዎች በመቁጠር ነው፡፡(ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ፣ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው?፣ ገጽ 48) 20
  • 22. ሙስሉሞች ውስጥ ቅደስ (ወሉይ) ተብዬው አሌ-ሏሊጅ8 የተባሇ ሱፉያ እርሱና አሊህ አንዴ መሆናቸውን በግሌፅ አወጀ።9 ከሺዒ የተገነጠለ ኑሴይሪያዎች ዯግሞ ዏሉይ ኢብን አቡጧሉብ አሊህ የተገሇጠበት ቅርፅ ነው ይሊለ።10 ኢብን ዏረቢ ዯግሞ አሊህ በሰው ውስጥ ስሇሚገኝ ሰው ሇራሱ መፀሇይ (ራሱን ማምሇክ) አሇበት ሲሌ ጽፎሌ። በ1975 የሞተው ኤሉጃ ሙሏመዴ በአሜሪካ ጥቁሮች አሊህ ናቸው ብሎሌ።1112 ጂም ጆንስም 8 እንዯ አሌ-ሀሇጅ እና ኢብን አረቢ የመሳሰለት “ሱፉ” ነን ባዮች ዯግሞ ግሌጽ የወጣ ኩፌር ውስጥ የሚያስገቡ ፌሌስፌናዎችን በተሰውፌ ስም መጻፌና ማስተማር ጀመሩ፡፡ ሇምሳላ አሇ-ሀሇጅ “ማነው ሀቅ?” በሚሌ ጥያቄ ጀመረና “አነሌ ሀቅ”፤ ማሇትም “አሌ-ሀቅ እኔ ነኝ” የሚሌ ፌሌስፌና ሊይ ዯረሰ፡፡ እኛ ሙስሉሞች “አሌ-ሀቅ” የምንሇው አሊህን ብቻ ነው፡፡ ሰውዬው ግን ራሱን “አሌ-ሀቅ” ብል ጠራ፡፡ ይህንን እንዱተው ቢመከር እንቢ አሇ፡፡ በዘህም የተነሳ በጊዚው የነበረው የባግዲዴ ኸሉፊ በስቅሊት ቀጣው፡፡(ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ፣ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው?፣ ገጽ 39) 9 A.J.Arberry (1976), Muslim Saints and Mystics, Rutledge and Kegan Paul: London, pp. 266-271. 10 shorter Encyclopedia of Islam, pp. 454-455 11 Elijah Muhammad, our savor has arrived /Chicago; Muhammad's Temple of Islam no.2, 1974) pp. 26,56,57. 39046 12 የኢስሊም ማህበረ-ህዛብ (The Nation of Islam) :- ይህ ፉርቃ በአሜሪካ በነገሰው የዖር መዴሌዎ ፖሉሲ የተከፈ ጥቁር አሜሪካውያንን እውነተኛ ፌሊጎት ሇማሟሊት በሚሌ ምክንያት ነው በ1930 ዒ.ሌ. በሰሜን አሜሪካ የተቋቋመው፡፡ የማህበሩ መስራች “ዋሊስ ፇርዴ ሙሀመዴ” ይባሊሌ፡፡ የፉርቃውን የፌሌስፌና ሀሳቦች በተከታዮቹ አእምሮ ውስጥ ሇማስረጽ በጣም የሇፊው ሰው ግን ኢሉጃህ ሙሀመዴ ነው፡፡ አንጃው የጥቁሮች ጭቆና በተባባሰበት ዖመን የተወሇዯ በመሆኑ በጥቂት ጊዚያት ውስጥ ብ዗ ተከታዮችን ሇማፌራት ችሎሌ፡፡ ይህ አንጃ ከትክክሇኛው የአህለ ሱንና መንገዴ የሚሇየው በሚከተለት የኑፊቄ እና የጥመት ፌሌስፌናዎቹ ነው፡፡  አንጃው “አሊህ በዋሊስ ፇርዴ ሙሀመዴ ውስጥ ሰርጿሌ” በማሇት ያስተምራሌ፡፡ 21
  • 23. ራሱን አምሊክ ነኝ በማሇት በአሜሪካና በአውሮፓ ውስጥ በሚሉዮን የሚቆጠሩ ተከታዮችን አፇራ። በመጨረሻ በ1979 ራሱንና 900 13 ተከታዮቹን ገዯሇ። ስሇዘህ ሰው አምሊክ ነኝ ማሇቱ በአንዴ ቦታ ወይም በአንዴ ሃይማኖት ብቻ የተወሰነ አይዯሇም። ሁኔታዎች ከተመቻቹ በማንኛውም ጊዚ ቦታና ሃይማኖት ሉከሰት ይችሊሌ። ሰው መጀመሪያ አሊህ ከዏርሽ በሊይ መሆኑን ባሇማወቅ አሉያም ባሇመቀበሌ "አሊህ በሁለም ቦታ ይገኛሌ" የሚሇውን እምነት ከያዖ የሰውን(የፌጡርን) አምሊክነት በቀሊለ ይቀበሊለ። ‹‹አምሊክ ነኝ›› የሚለ ሰዎችንም በቀሊለ ተከታዮችን ያፇራለ። ኢማም አሔመዴ ኢብኑ ሏንበሌ ከአንዴ ጃህሚያ (አሊህ ከዏርሽ በሊይ የሇም ብል ከሚያምን ሰው) ጋር ሲከራከሩ "በቂያማ ቀን ጀነት፣ ጀሀነም፣ ዏርሽና ንፊስ (አየር) አሇ ወይስ የሇም?" በማሇት ጠየቁት። "አሇ" ሲሌ መሇሰ። "ጌታችን የትነው ያኔ የሚሆነው?" በማሇት በዴጋሚ ጠየቁት። "በዘህ ዒሇም በሁለም ቦታ በሁለም ነገር ውስጥ እንዲሇው ያኔም በሁለም ቦታ በሁለም ነገር ውስጥ ይሆናሌ" ብል መሇሰ። ኢማም  “ዋሊስ ፇርዴ ሙሏመዴ የክርስቲያኖቹ እየሱስና የሙስሉሞቹ ማህዱ ነው” ብል ያምናሌ፡፡  “ጥቁር ህዛብ ከማንኛውም ህዛብ የበሇጠ እና ያሌተበከሇ ትክክሇኛ ህዛብ ነው” በማሇት ያስተምራሌ፡፡ ጥቁሮች ከአዯምና ከሀዋ በፉት እንኳ ሇብ዗ ሚሉዮን አመታት በምዴር ሊይ ነበሩ ይሊሌ፡፡  ስሇ ፇሇክና ስሇህዋ ያሇው ግንዙቤ ከቁርአን ጋር በእጅጉ ይራራቃሌ፡፡ (ሇምሳላ ፉርቃው “መሬትና ጨረቃ ጥንት በአንዴ ሊይ ነበሩ” በማሇት ያምናሌ)፡፡ ስሇዘህ ፉርቃ የበሇጠ ሇማንበብ ይህንን የኢንተርኔት ገጽ ይጫኑ http://en.wikipedia.org/wiki/Nation_of_Islam(ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ፣ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው?፣ ገጽ 79) 13 /E.u.,Esien/Undom (1962), Black Nationalism, Chicago: University of Chicago Press, p.32.) 22
  • 24. አሔመዴም "አንተ እንዯምትሇው፡- በዘህ ዒሇም ከዏርሽ በሊይ የነበረው አሊህ ከዏርሽ በሊይ ይሆናሌ። በጀነት የነበረው በጀነት ይሆናሌ። በአየር ሊይ የነበረው በአየር ሊይ ይሆናሌ በጀሀነም የነበረው በጀሀነም ይሆናሌ?" በማሇት ጠየቁት። የሚሇው ጠፊው፡፡ እዘህ ሊይ የነርሱ በአሊህ ሊይ መዋሸት ተጋሇጠ።14 ጃህሚዮች በርካታ የቁርኣን መሌክቶችን የካደ፣ በበርካታ የቁርኣን አናቅጽ የጸዯቁ የአሊህ ስሞችና ባህሪያትን ያስተባበለ አንጃዎች ናቸው። ይህም ብቻ አሌበቃቸውም። የነርሱን እምነት እንዱቀበለ ሙስሉሞችን አስገዴዯዋሌ። ዐሇሞችን ተፇታትነዋሌ። በተሇይም ኢማም አሔመዴ በእነርሱ ብ዗ ፇተናዎች ዯርሶባቸዋሌ። ኢማም አሔመዴ ይህ አሊህ ከዏርሽ በሊይ አይዯሇም የሚሇው አቋምም ሆነ ላልች የጃህሚዮች አቋሞች ኩፌር መሆኑን ዯጋግመው ቢገሌጹም ብ዗ዎቹን አሊከፇሩም። የዘህ አስተሳሰብ መስራች ስሇሆነው ጃህም ኢብኑ ሰፌዋን፣ ኢማም ዖሀቢ እንዱህ ብሇዋሌ፡- "አንዴም ሏዱስ አውርቶ አሊገኘሁሇትም ብ዗ ተንኮሌ ግን ዖርቶ ሄዶሌ።" ከዘህ የምንረዲው "አሊህ በሁለም ቦታ ይገኛሌ" የሚሇው እምነት በጣም አዯገኛ መሆኑን ነው። ምክንያቱም ሰዎች አሊህን ትተው ፌጡሮችን እንዱያመሌኩ ስሇሚያዯርግ ነው። በተውሑዴ አሌ-አስማእ ወስ-ሲፊት (አሊህን በባሔሪያቱና በስሞቹ አንዴ ማዴረግ እምነት) ሊይ ሽርክ መፇጸም (አምሌኮ የማጋራት ተግባርን) ነው። ምክንያቱም ሇአሊህ የማይገባው ባህርይ እየተሰጠው ነው። በቁርኣንም ሆነ በሏዱስ አሊህ በዘህ መሌኩ አሌተገሇጸም። በቁርኣንና በሏዱስ የተገሇጸው የዘህ ተቃራኒ ነው። 14 አቃዑዴ አስ-ሰሇፌ ሉኢማም አሔመዴ ኢብኑ ሏንበሌ ወሌ-ቡኻሪ ወ ኢብኑ ቁተይባ ወ ዐስማን አዴ-ዲረሚ፣ ገጽ 96-97 23
  • 25. ግሌጽ ማስረጃዎች በአሊህ ዖንዴ ታሊቁ ወንጀሌ ከርሱ ጋር ወይም በርሱ ፇንታ ላሊን ማምሇክ ‹‹ሽርክ/ኩፌር›› ስሇሆነም የኢስሊም መርሆዎች ፌጡርን ማምሇክን ይቃወማለ። አሊህ ከፌጡሮቹ ሙለ በሙለ የተሇየና ከፌጡሮቹ በሊይ ሇመሆኑ ብ዗ ማስረጃዎች ትክክሇኛ ሙስሉሞች በሚያምኑባቸው ኢስሊማዊ እምነቶች ሊይ የተመሠረቱ ናቸው። ማስረጃዎቹ እጅግ በጣም ብ዗ ስሇሆኑ በዘህች አነስተኛ መጽሏፌ ውስጥ ሁለንም ማካተት ባይቻሌም የሚከተለትን ብቻ ሇማየት እንገዯዲሇን፡- ተፇጥሯዊ ማስረጃ በኢስሊማዊ አመሇካከት ሰው ሲወሇዴ የተወሰኑ ተፇጥሯዊ ዛንባላዎችን ይዜ ይወሇዲሌ። ይህ እውነታ የተመሠረተው አሊህ አዯምን ሲፇጥር ዛርያዎቹን ከጀርባው አውጥቶ ሇአንዴነቱ እንዱመሰክሩ ማዴረጉን በሚያብራራው የቁርኣን አንቀጽ ሊይ ነው፡-                      ‹‹ጌታህም ከአዯም ሌጆች ከጀርቦቻቸው ዖሮቻቸውን ባወጣና ‹ጌታችሁ አይዯሇሁምን?› ሲሌ በነፌሶቻቸው ሊይ ባስመሰከረባቸው ጊዚ (የሆነውን አስታውስ)፤‹‹ጌታችን ነህ፡ መሰከርን›› አለ።›› (ቁርኣን ሹል አሌ- አዔራፌ፡172) አሊህ በሁለም ቦታና በሁለም ነገር ውስጥ አሇ ከተባሇ በማርያም ማህጸን ዉስጥም ይኖራሌ ማሇት ነው። በተጸነሰው ሌጇ ኢየሱስ ዉስጥም አሇ ማሇት ነው። ታዱያ ክርስቲያኖች ‹‹ኢየሱስ አምሊክ ነው›› ማሇታቸው ስህተቱ ምኑ ጋር ሉሆን ነው? እንዱሁም በሁለም ስፌራ በዙቱ 24
  • 26. (በህሌዉናው) ካሇ በቆሻሻ ውስጥም ይኖራሌ ማሇት ነው። ሰዎች ይህንን ሲሰሙ በተፇጥሯቸው ይዖገንናቸዋሌ። ዩኒቨርስን የፇጠረ አሊህ(ሹ.ዏ) በዒይነ-ምዴር ውስጥና ሇግርማዊነቱ በማይገቡ ላልች ቦታዎች ውስጥ ይኖራሌ የሚሇውን በተፇጥሯቸው አይቀበለትም። ስሇዘህም አሊህ በውስጣቸው ያዯረገው የሰዎች የተፇጥሮ ዛንባላ አሊህ በሁለም ቦታ አሇ የሚሇውን እምነት ካሌተቀበሇ ይህ እምነት ትክክሌ ሉሆን አይችሌም። ማንኛውም ሰው ባይማር እንኳ አሊህ(ሹ.ወ) ከበሊዩ ከሰማያት በሊይ እንዲሇ በተፇጥሮው ይመሰክራሌ። ደዒም ሲያዯርግ ወዯ ሊይ አቅጣጫ ነው። ይህንን ማስተባበሌና አሊህ ከሰባቱ ከሰማያት በሊይ ከዏርሹ በሊይ መሆኑን መካዴ የሰው ተፇጥሮን መካዴ ነው። የጸልት ማስረጃ በኢስሊም የጸልት ሔግና ዯንብ መሠረት የአምሊኮ (የጸልት) ቦታዎች አምሊክን ወይም ፌጡርን የሚወክለ ናቸው ከሚባለ ሀውሌቶችና ሥዔልች ሙለ በሙለ ነጻ መሆን አሇባቸው። ማንኛውም የፀልት አኳኋን (ሩኩዔ፣ ሱጁዴ፣ ወዖተ...) ከአሊህ ላሊ ሇማንም ሇምንም ማዴረግ ክሌክሌ ነው። አሊህ በሁለም ቦታ በሁለም ነገርና በሁለም ሰው ውስጥ ቢኖር ኖር ሰው እርስ በርሱ አንደ ላሊውን ማምሇክ ወይም ኢብን ዒረቢ በጹሁፈ ውስጥ እንዯሇገጸው ሰው ራሱንም ማምሇክ በትክክሌ ተቀባይነት ይኖረው ነበር። እንጨቶችን እንስሳትንና ላልች ጣዕቶችን የሚያመሌከውንም ሰው አምሌኮው ትክክሌ እንዲሌሆነና የማይታየውን አምሊክ አሊህን ብቻ ማምሇክ እንዲሇበት ማሳመን አይቻሌም ነበር። ምክንያቱም ‹‹እኔ የማመሌከው ጣዕቱን ሳይሆን በጣዕቱ ውስጥ (በእንጨቱ ወይም በእንስሳቱ ውስጥ) ያሇውን የአምሊክ ክፌሌ ነው›› ይሊሌናሌ። ያም ሆኖ ግን በኢስሊም የዘህ አይነት አምሌኮ የሚፇጽም ከካፉር (ከከሒዱ) ይመዯባሌ። ምክንያቱም ሇፌጡር እየሰገዯ ነውና። የኢስሊም ዒሊማ ሰዎችን/አጋንንትን ፌጡርን ከማምሇክ አሊቆ ፇጣሪያቸውን 25
  • 27. ብቻ እንዱያመሌኩ ሇማዴረግ ነውና። ይህ የሚያሳየው አሊህ በፌጡር ውስጥ እንዯማይገኝና ሙለ በሙለ ከፌጡር የተሇየ መሆኑን ነው። ሇዘህም ነው አሊህን በተሇያዩ ነገሮች ማስመስሌ ሙለ በሙለ የተከሇከሇው። የጸልት ማስረጃን የሚከተሇው የነቢያችን (ሜ.ዏ.ወ) ሏዱስ ግሌጽ ያዯርገዋሌ፡- "አንዴ ባሪያው እጁን ወዯ እርሱ(አሊህ) በዖረጋ ጊዚ በባድ ሇመመሇስ አይሻም።"15 አህባሾች “ደዒ ወዯ ሰማይ የምናዯርገው አሊህ ወዯ ሰማይ ስሊሇ ሳይሆን ሰማይ የደዒ ቂብሊ ስሇሆነ ነው።” ይሊለ። ይህንን ሇማመን ማስረጃችሁስ ምንዴነው? ያሇማስረጃ እንዳት አቋም ትይዙሊችሁ? ልጂካዊ ማስረጃ በአዔምሯችን ስናስተነትን ሁሇት ነገሮች ሉኖሩ የሚችለት ወይ አንደ ባንደ ውስጥ ሆኖ በርሱ ሊይ ጥገኛ በመሆን ነው። ሇምሳላ፡- የአንዴ ነገር ባህሪይ ወይም ዯግሞ ሁሇቱም በተሇይ መኖር አሇባቸው። ስሇዘህ አሊህ ዒሇምን ሲፇጥር ወይም በራሱ ውስጥ ነው ወይም ዯግሞ ከርሱ ውጭ ነው የፇጠረው።ኢማም አሔመዴ እንዲብራሩት16 የመጀመሪያው ተቀባይነት የሇውም። ምክንያቱም አሊህ በራሱ ውስጥ ዒሇምን ፇጠረ ካሌን ወሰን የላሇው ታሊቁ አሊህ በራሱ ውስጥ ወሰን ያሊቸውን የጉዴሇትና የዴክመት ባህሪያት በራሱ ውስጥ አለ ማሇታችን ነው። ይህ ሉሆን አይችሌም። ስሇዘህ ዒሇምን የፇጠረው ከራሱ ውጭና በተሇየ ሁኔታ መሆን አሇበት። ነገር ግን ዒሇም በአሊህ ሊይ ጥገኛ ሆኖ ይኖራሌ። ዒሇምን ከራሱ ውጭ ከፇጠረ ከራሱ በሊይ ወይም ከራሱ በታች አዴርጎ መፌጠር አሇበት። ዒሇምን ከራሱ በሊይ አዴርጎ ፇጠረ ካሌን ከአሊህ የበሊይነትና ግርማዊነት ሉስማማ አይችሌም። እስከ ዙሬ ዴረስ በየትም ቦታ ሰው ደዒ (ጸልት) 15 አሔመዴ፣ ቲርሚዘና ኢብኑ ማጃህ 16 ኢማም አሔመዴ፣ አሌ-ረዴ አሇሌ ጃህሚያ፣ ገጽ 139 26
  • 28. ሲያዯርግ ወዯ ሊይ እንጂ ወዯታች አዴርጎ አያውቅም። ነቢያችንም (ሜ.ዏ.ወ) ቢሆኑ መሌክቱን ማዴረሳቸውን ሰሀቦችን ከጠየቁ በኋሊ ጣታቸውን ወዯ ሊይ በማንሳት "ጌታዬ ሆይ አዴርሻሇሁን? አሊህ ሆይ! መስክር (ሇማዴረሴ)" ይለ ነበር። ስሇዘህ አሊህ ያሇው ከፌጥረታት በሊይ ነው። የሚዔራጅ ማስረጃ ወዯ መዱና ከመሰዯዲቸው ከሁሇት ዒመት በፉት ነቢዩ (ሜ.ዏ.ወ) ከመካ ወዯ ኢየሩሳላም ተአምራዊ የሇሉት ጉዜ (ኢስራእ) ካዯረጉ በኋሊ ወዯ ሊይ ሰባት ሰማያትን አሌፇው ከፌጥረታት በሊይ ወጡ። ይህ ሁኔታ ‹‹ሚዔራጅ›› በመባሌ ይታወቃሌ። ይህ ተአምራዊ ጉዜ የተሰጣቸው በቀጥታ አሊህ ባሇበት ተገኝተው እንዱገናኙ ነው። ሶሊት በቀን አምስት ጊዚ መስገዴ ግዳታ የተዯረገው እዘያ ከሰባተኛው ሰማይ በሊይ ነው። ነቢዩን (ሜ.ዏ.ወ) አሊህ በቀጥታ አነጋገራቸው። አሊህ ሁለም ቦታ ቢኖር ኖሮ ነቢዩ (ሜ.ዏ.ወ) የትም ቦታ መሄዴ ባሊስፇሇጋቸው ነበር። ቤታቸው ተቀምጠው አሊህ ባሇበት በቀጥታ በተገናኙ ነበር። እንዯዘሁም የዏብዯሊህ አሌ-ሏረሪ ተከታዩች የቁርኣንና የሏዱስን ማስረጃዎች የራሳቸውን ትርጓሜ እየሰጡት ወዯ ጎን በመተው "አሊህ አሇ፣ግን የትም ቦታ የሇም" /አቅጣጫም ሆነ ቦታ የሇውም/ ማሇትን እንዯመረጡት እውነታው ቢሆን ኖሮ ሁለም ሙስሉም እንዯሚያውቀው የነቢያችን (ሜ.ዏ.ወ) ሰባት ሰማያትን አሌፇው ያዯረጉት ጉዜ /በሚዔራጅ/ ባሊስፇሇገም ነበር። ስሇዘህ የነቢዩ(ሜ.ዏ.ወ) ተአምራዊ የሰማይ ጉዜ (ሚዔራጅ) አሊህ ከፌጡሮች በሊይ እንጂ በፌጡሮች ውስጥ እንዲሌሆነ ያሳያሌ። 27
  • 29. ቁርኣናዊ ማስረጃ አሊህ(ሹ.ወ) ከፌጥረታት በሊይ መሆኑን የሚገሌጹ የቁርኣን አንቀጾች እጅግ ብ዗ ናቸው። በቀጥታም ሆነ በተዖዋዋሪ ከሚገሇጹት አንቀጾች ውስጥ ወዯ ሊይ ወዯ አሊህ ስሇሚወጡ ነገሮች እና ከአሊህ ወዯታች ስሇሚወርደ ነገሮች የሚናገሩ አንቀጾች ይገኙበታሌ። አህባሾች17 ግን እነዘህን ሁለ አናቅጽ ተቃርነው ቆመዋሌ፡፡ የአሊህን(ሹ.ወ) ከፌጡራኑ በሊይ በሰማያት መኖሩን ከሚነግሩን መካከሌ የሚከተለትን ሇአብነት ማየት እንችሊሇን፡- 1) "መሊእክቱና መንፇሱም ሌኩ አምሳ ሺህ ዒመት በኾነ ቀን ውስጥ ወዯርሱ ያርጋለ (ይወጣለ)።" (አሌ-መዒሪጅ ፡4)             2) "መሌካም ንግግር እና መሌካም ሼል ወዯርሱ ይወጣሌ"(ፊጢር፡10)          17 አህባሽ “ሇአቂዲ ጥራት የምታገሌ ነኝ” ይሊሌ፡፡ የጀመዒው ተከታዮች “ዋነኛው ኃይማኖታዊ ዒሊማችን በወሃቢዎች ተንኮሌ የተበከሇውን የጥንቱን እውነተኛ የአህለ ሱንና አቂዲ በተገቢው መንገዴ ማስተማር ነው” ይሊለ፡፡ ይህ ግን አህባሽን በትክክሌ ሇሚያውቁ ሰዎች አይዋጥሊቸውም፡፡ እነዘህ ሰዎች እንዯሚለት “የአህባሾች ፌሊጎት ተውሂዴን ማጥራትና ሰዎች አሊህን ብቻ እንዱገ዗ ማስተማር ሳይሆን እስሊማዊውን የአምሌኮ ህግ ማውዯም ነው”፡፡ ይህንን ሇማስረዲትም አህባሾች ሽንጣቸውን ገትረው የሚከራከሩባቸውን ነጥቦች እንዴናስተውሌ ይመክራለ (የዘህን ዛርዛር በክፌሌ ሶስት እመጣበታሇሁ)፡፡ (ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ፣ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው?፣ ገጽ 11) 28
  • 30. 3) "አሊህም ባሇ ጊዚ (አስታውስ)፣ ዑሳ ሆይ! እኔ ወሳጂህ ወዯ እኔም አንሺህ ነኝ" (አሉ ዑምራን ፡55)          4) አይሁድች ነቢዩ ዑሳን (ዏ.ሰ) ሇመግዯሌ በሞከሩበት ጊዚ ከሰባቱ ሰማያት በሊይ ያሇው አሊህ (ሹ.ወ) ከነርሱ ተንኮሌ ጠብቆት ወዯ ሰማይ እንዲነሳው ሁለም ሙስሉም የሚያውቀው ነው። አሊህ (ሹ.ወ) የነቢ ዑሳ(ዏ.ሰ) አሇመገዯሌና ወዯ ሊይ መነሳት ሲገሌፅ እርሱ ከፌጡሮቹ በሊይ እንዲሇም እንዱህ ይጠቁማሌ፡-                                                 "እኛ የአሊህን መሌዔክተኛ የመርየምን ሌጅ አሌመሲህ ዑሳን ገዴሌን በማሇታቸውም (ረገምናቸው) አሌገዯለትም፣ አሌሰቀለትምም፣ ግን ሇነሱ (የተገዯሇ ሰው በዑሳ) ተመሰሇ፣ እነዘያም ከርሱ (መገዯሌ) በጥርጣሬ ውስጥ ናቸው፤ ጥርጣሬን ከመከተሌ በስተቀር በርሱ ነገር ምንም ዔውቀት የሊቸውም፤ በእርግጥም አሌገዯለትም። ይሌቁንስ አሊህ ወዯርሱ አነሳው፤ አሊህም አሸነፉ ጥበበኛ ነው።" (አን-ኒሳእ፡157-158) በዘህ የቁርኣን አንቀጽ አሊህ(ሹ.ወ) ዑሳን(ዏ.ሰ) ‹‹አሊህ ወዯርሱ አነሳው›› ይሇናሌ፡፡ አህባሾች እንዯሚለት አቅጣጫም ሆነ ስፌራ ከላሇው ታዱያ ወዳት አነሳው? 5) ነቢዩ ሙሳ (ዏ.ሰ) ከሰማያት በሊይ ባሇው አሊህ እንዱያምን ፉርዏውያንን ሲጣሩ አሊህ በቁርኣኑ እንዱህ ይሊሌ፡- 29
  • 31.                     "ፇርዕንም አሇ፡- ሃማን ሆይ! መንገድችን እዴርስ ዖንዴ ረዢም ሔንጻን ሇኔ ካብሌኝ። የሰማያትን መንገዴ (እዯርስ ዖንዴ)፣ ወዯ ሙሳም አምሊክ እመሇከት ዖንዴ። እኔም ውሸታም ነው ብዬ በእርግጥ እጠረጥረዋሇሁ። (አሇ)" (አሌ-ሙዔሚን፡ 36-37) 6) ከአሊህ ወዯታች ስሇሚወርደ ነገሮች ምሳላ ዯግሞ ከሚከተሇው አንቀጽ እንረዲሇን፡-               "እነዘያን ያመኑትን ሇማረጋጋት፣ ሙስሉሞችንም ሇመምራትና ሇማብሰር (ቁርኣንን) ቅደስ መንፇስ (ጂብሪሌ) እውነተኛ ሲኾን ከጌታህ አወረዯው። በሊቸው" (አን-ነሔሌ፡ 102) 7) የአሊህን ከፌጡሩ በሊይ መሆንን በቀጥታ የሚገሌጹ የአሊህ ስሞችና የአሊህ ንግግሮች ብ዗ ናቸው። ሇምሳላ አሊህ ራሱን "አሌ-ዏሉይ" እና "አሌ-አዔሊ" በማሇት ሰይሟሌ። የሁሇቱም ትርጉም በጣም ከፌተኛ ከርሱ በሊይ ምንም የላሇ ማሇት ነው።"እርሱ ከሁለም በሊይ ታሊቅ ነው።" (አሌ-በቀራ፡ 255)     8) ከባሪያዎቹ በሊይ መሆኑን በግሌጽ ሲናገር እንዱህ ይሊሌ፡-          "እርሱም ከባሮቹም በሊይ ሲኾን አሸናፉ ነው" (አሌ-አንዒም፡ 18) 9) ስሇባሪያዎቹ ሲገሌጽ እንዱህ ይሊሌ፡- 30
  • 32.       "ጌታቸውን ከበሊያቸው ሲኾን ይፇሩታሌ፣…" (አን-ነሔሌ፡ 50) የሚከተለት የቁርኣን አንቀጾች ዯግሞ በቀጥታ አሊህ (ሹ.ወ) ከ"ዏርሹ" በሊይ ‹ኢስቲዋእ› እንዲሇው ያመሊክታለ፡- 1) "(እርሱ) አር-ረሔማን ነው። በዏርሹ ሊይ በተዯሊዯሇ።" (ጣሀ፡ 5)      2) "ከዘያም ራሱን ከዏርሹ በሊይ አዯሊዯሇ።" (አሌ-አዔራፌ፣54)      3) "ከዘያም ከዏርሹ (በ)ሊይ የተዯሊዯሇ (አምሊክ) ነው።" (ዩኑስ፡ 3)       4) "ከዘያም ከዏርሹ (በ)ሊይ የተዯሊዯሇ (አምሊክ) ነው።"(አር-ረዔዴ፡2)        5) "ከዘያም ከዏርሹ (በ)ሊይ የተዯሊዯሇ (አምሊክ) ነው።"(አሌ-ፈርቃን፡ 59)        6) "ከዘያም ከዏርሹ (በ)ሊይ የተዯሊዯሇ (አምሊክ) ነው።"(አስ-ሰጅዲህ፡ 4)       7) "ከዘያም ከዏርሹ (በ)ሊይ የተዯሊዯሇ (አምሊክ) ነው።"(አሌ-ሏዱዴ፡4)       31
  • 33. እነዘህ አያዎች አሊህ (ሹ.ወ) ከዏርሹ በሊይ ‹ኢስተዋእ› እንዲሇው ይገሌጻለ። እዘህ ሊይ ሌብ ሌንሌ የሚገባን "ሲፇተሌ ኢስቲዋእ"ም (ከሊይ መዯሊዯሌ) ሆነ ላልቹ የአሊህ ባህሪያት በሞሊ በምንም መሌኩ ከፌጡር ባህሪያት ጋር አሇመመሳሰሊቸውን ነው። ታዴያ የአሊህ "ሲፇተሌ ኢስቲዋእ" (ከዏርሽ በሊይ መሆኑን/ከሊይ መዯሊዯሌ) እና የፌጡራኑ "ሲፇተሌ ኢስቲዋእ" (ከበሊይ መዯሊዯሌ) በጭራሽ የሚመሳሰለ አይዯለም። ሇየቅሌ ናቸው። ‹‹በእንዳት ዒይነት ሁኔታ?›› የሚሌ ጥያቄ ቢነሳ አጭርና አሻሚ ያሌሆነው መሌስ ‹‹ፌጡራንን በማይመስሌበት ሇርሱ ጌትነት በሚስማማ መሌኩ ነው›› የሚሌ ይሆናሌ። ሇባሪያዎቹ አሊህ ከፌጥረታት በሊይ መሆኑንና በፌጥረታት ውስጥ አሇመሆኑን ወይም በማንኛውም መንገዴ በፌጥረታት ያሌተካበበ መሆኑን ቁርኣን ልሹ ትርጉሙን ሇሚያጤኑ ሰዎች ግሌጽ አዴርጓሌ። 8) "ወይም ከሰማይ በሊይ ያሇን በናንተ ሊይ ጠጠርን ያዖሇች ነፊስን ቢሌክባችሁ ትተማመናሊችሁን? (አትፇሩምን)?" (አሌ-ሙሌክ፡ 17)               ነቢያችን (ሜ.ዏ.ወ) የቁርኣንን ተፌሲር ያሳውቀው ዖንዴ ደዒ ያዯረጉሇት ታዋቂው ሰሒቢይ ዏብዯሊህ ኢብኑ ዏባስ (ረ.ዏ) ይህንን የቁርኣን አንቀጽ ሲተረጉም "ከሰማይ በሊይ የተባሇው አሊህ ነው" ብሇዋሌ።18 እንዯዘሁም ኢማም በይሏቂ "ፉ" የምትባሇው የዏረቢኛ መስተጻምር በዏረቢኛ ቋንቋ በርካታ ትርጉም እንዲሊትና በዘህኛው አገባብዋ "መን ፉ ሰማእ" ሲባሌ "ፉ" እዘህ ሊይ "ፇውቅ" (ከሰማይ በሊይ) የሚሌ ትርጓሜ እንዲሊት ገሌጸዋሌ። 9) "በሰማያትና በምዴር ያሇው ሁለም የርሱ ነው። እርሱ ዖንዴ ያለትም (መሊእክት) እርሱን ከመገዙት አይኮሩም አይሰሊቹምም" (አሌ-አንቢያ፡ 19) 18 ኢብኑሌ ጀውዘ፣ ዙዯሌ መሲር ፉ ዑሌመ ተፌሲር፣ ጥራዛ 8፣ ገጽ 322 32
  • 34.                 10) "ነገሩን ሁለ ከሰማይ ወዯ ምዴር ያዖጋጃሌ ከዘያም በምትቆጥሩት (ዖመን) ሌኩ ሺህ ዒመት በሆነ ቀን ውስጥ ወዯርሱ ይወጣሌ (ይመሇሳሌ)።" (አስ-ሰጅዲህ፡ 5)                   11) "ከሁለም በሊይ የሆነውን ጌታህን ስም አሞግስ" (አሌ-አዔሊ፡ 1)      12) "እነዘያ ጌታህ ዖንዴ ያለት (መሊእክት) እርሱን ከመገዙት አይኮሩም፣ ያወዴሱታሌም ሇርሱ ብቻ ይሰግዲለ" (አሌ-አዔራፌ፡ 206)              አህባሾች እንዯሚለት አሊህ(ሹ.ወ) የትም ባይኖር(አቅጣጫም ሆነ ስፌራ ባይኖረው) ኖሮ ታዱያ እንዳት መሊዔክት እርሱ ዖንዴ ሉሆኑ ቻለ? የሏዱስ ማስረጃ አሊህ(ሹ.ወ) በመሬት ሊይ ወይም በፌጥረታት ውስጥ ያሇመሆኑን እና ከፌጥረታት ሁለ በሊይ እንዯሆነ የሚገሌጹ በርካታ የነቢዩ (ሜ.ዏ.ወ) ንግግሮች አለ። ሌክ እንዯ ቁርኣን አንቀጾች ከፉልቹ ሏዱሶች በተዖዋዋሪ ሲገሌጹ ከፉልቹ ዯግሞ በቀጥታ ይገሌጻለ። 33
  • 35. 1) በተዖዋዋሪ ከሚገሌጹት ሏዱሶች መካከሌ መሊእክት ወዯ ሊይ ወዯ አሊህ እንዯሚወጡ የሚገሌጽ በአቡ ሁረይራ የተሊሇፇሌን ሏዱስ ይገኝበታሌ። በዘህ ሏዱስ ነቢዩ(ሜ.ዏ.ወ) እንዱህ ብሇዋሌ፡- ‫ة أن رسول اهلل صمى اهلل عميو وسمم قال: "يتعاقبون فيكم مالئكة‬ ‫وعن أبي ىرير‬ ‫بالميل ومالئكة بالنيار ويجتمعون في صالة الفجر وصالة العصر، م يعرج الذين‬ ‫ث‬ ‫باتوا فيكم، فيسأليم ربـيم وىو أعمم بـيم، كيف تركتم عبادي؟ فيقولون : تركناىم وىم‬ 19 "‫يصمون وأتيناىم وىم يصمون‬ "ከእናንተ ጋር አንዴ የመሊኢካ ቡዴን በምሽት ከናንተ ጋር ይቆያለ። አንዴ የመሊእክት ቡዴን ዯግሞ ቀን ከእናንተ ጋር ይቆያሌ። ሁሇቱ ቡዴኖች በዏስርና በፇጅር ሶሊቶች ይገናኛለ። ከዘያም ማታ ከእናንተ ጋር የቆዩት (ወዯ ሰማይ) ይወጣለ። አሊህም እያወቀ ባሪያዎቼን በምን ሁኔታ ተዋችኋቸው? በማሇት ይጠይቃቸዋሌ። ‹ትተናቸው ስንመጣ ይሰግደ ነበር። ስናገኛቸውም ይሰግደ ነበር።››20 በተዖዋዋሪ ከሚገሌጹት ዯግሞ አሊህ ከዏርሹ በሊይ መሆኑን የሚያወሱ ሏዱሶች ይገኙበታሌ። የአሊህ ዏርሽ ዯግሞ ከላልች ፌጥረታት ሁለ በሊይ ነው። 2) ነቢዩ (ሜ.ዏ.ወ) እንዱህ ማሇታቸውን አቡሁረይራ አስተሊሌፇውሌናሌ፡- ‫ة عن النبي صمى اهلل عميو وسمم أنو قال: "لما خمق اهلل الخمق كتب‬ ‫وعن أبي ىرير‬ ‫ع عنده فوق العرش: إن رحمتي تغمب‬‫في كتاب، كتبو عمى نفسو فيو مرفو‬ 21 "‫غضبي‬ ‫ي ومسمم‬‫رواه البخار‬ 19 20 ቡኻሪ፣ ሙስሉምና ነሳኢ ዖግበውታሌ ‫ي ومسمم‬‫أخرجو البخار‬ 21 34
  • 36. "አሊህ ፌጥረታትን ፇጥሮ ሲያበቃ የኔ ርህራሄ(ራህመት) ከኔ ቁጣ ይቀዴማሌ በማሇት ከ዗ፊኑ በሊይ በሆነ ከርሱ ጋር ባሇው መጽሏፌ ውስጥ ጻፇ።" (ቡኻሪና ሙስሉም ዖግበውታሌ) 3) ላሊው ዯግሞ ነቢዩ (ሜ.ዏ.ወ) የታመሙ ሰዎች እንዱያዯርጉ ያስተማሩት ደዒ (ፀልት) እንዱህ ይሊሌ፡- "ከሰማይ በሊይ ያሇህ ጌታችን አሊህ ሆይ! ስምህ ይቀዯስ…" 4) አቢ ሰዑዴ እና አቡ ሁረይራ (ረ.ዏ) እንዲስተሊሇፈት የአሊህ መሌዔክተኛ (ሜ.ዏ.ወ.) እንዱህ ብሇዋሌ፡- ‫وعن أبي ىرير‬ ‫ة رضي اهلل عنو قال : قال رسول اهلل صمى اهلل عميو وسمم "وال يصعد‬ 22 ‫إلى اهلل إال الطيب‬ "…ወዯ አሊህ መሌካም(ሼል) እንጂ አይወጣም።" (ቡኻሪና ሙስሉም ዖግበውታሌ) 5) በዏብዯሊህ ኢብኑ ዒምር ኢብኑ አሌ-ዒስ (ረ.ዏ) እንዲስተሊሇፈት የአሊህ መሌዔክተኛ (ሜ.ዏ.ወ) እንዱህ ብሇዋሌ፡- ‫يقول رسول اهلل صمى اهلل عميو وسمم يقول: (ارحموا من في األرض يرحمكم من في‬ 23 )‫السماء‬ 24 "ምዴር ሊለት እዖኑ፤ ከሰማይ በሊይ ያሇው (አሊህ) ያዛንሊችኋሌ።" 6) የሚከተሇው ሏዱስ ዯግሞ በቀጥታ ከሚገሌጹት ሏዱሶች በጣም ግሌጹ ነው። ሙዒውያ ኢብን አሌ-ሏከም (ረ.ዏ) እንዱህ ብሇዋሌ፡- ،ٜ‫قبه ٍؼبٗٝخ ؍ِ اىحنٌ اىغيَٜ : ( مبّذ ىٜ غٌْ ثِٞ ŘŁŘ­Ř° ٗاىج٘اّٞخ فٖٞب جبسٝخ ى‬ ‫ٗأّب س؏و ٍِ ثْٜ آدً فبعفذ‬ -‫فأطيؼزٖب عاد ًٝ٘ ف،عا اىزئت قذ رٕت ٍْٖب ثؾبح‬ : ‫فصننزٖب فأرٞذ اىْٜ صيٚ هللا ػيٜ ٓ ٗعيٌ رمشد رىل ىٔ، فؼظٌ رىل ػيٜ، فقيذ‬ ‫ي ومسمم‬‫أخرجو البخار‬ 22 ‫32رواه أبو داود والترمذي‬ 24 አቡ ዲውዴና ቲርሚዘ ዖግበውታሌ 35
  • 37. ،‫ٝبسع٘ه هللا أفال أػزقٖب؟ قبه : ادػٖب فقبه ىٖب سع٘ه هللا : أِٝ هللا؟ قبىذ : فٜ اىغَبء‬ 25 ")‫قبه : ٍِ أّب؟ قبىذ: سع٘ه هللا صيٚ هللا ػيٞٔ ٗعيٌ. قبه: اػزقٖب فئّٔ ٍؤٍْخ‬ "በኡሐዴ ተራራ አሌ-ጀዋሪያ በምትባሌ ቦታ አቅራቢያ በጎቼን የምትጠብቅሌኝ አንዱት ሴት አገሌጋይ (ባሪያ) ነበረችኝ። አንዴ ቀን በጎቼን ሇማየት ስሄዴ ተኩሊ አንዶን በግ ወስዶታሌ። እንዯማንኛውም የአዯም ሌጅ (የሰው ሌጅ) እኔም ስህተት መስራቴ ስሇማይቀር ፉቷን በጥፉ ክፈኛ መታኋት። ከዘያም ወዯ ነቢዩ (ሜ.ዏ.ወ) መጥቼ ሁኔታውን ስነግራቸው በጣም ከባዴ ወንጀሌ መስራቴን አሳሰቡኝ። "የአሊህ መሌዔክተኝ ሆይ! (ከባርነት) ነጻ ሊዯርጋት አሌችሌምን?" አሌኳቸው "ወዯኔ አምጣት" አለኝ። አመጠኋትም። "አሊህ የትነው ያሇው?" ሲለ ጠየቋት። "ከሰማይ በሊይ" ስትሌ መሇሰች። ከዘያም "እኔ ማን ነኝ?" በማሇት ጠየቋት። "አንቱ የአሊህ መሌዔክተኛ ነዎት" በማሇት መሇሰችሊቸው። ከዘያም "በርግጥ እሷ 26 እውነተኛ አማኝ ስሇሆነች ነጻ አዴርጋት" አለኝ። የአንዴን ሰው እምነት ሇማረጋገጥ መጠየቅ ያሇበት ጥያቄ "በአሊህ ታምናሇህ?" የሚሇው መሆን ነበረበት ነቢዩ (ሜ.ዏ.ወ) ግን ይህን አሌጠየቁም። ምክንያቱም በዘያን ወቅት የነበሩት ሰዎች አብዙኛዎቹ በአሊህ ፇጣሪነት ያምናለና። ቁርኣን እንዱህ ሲሌ በብ዗ ቦታ ይገሌጻሌ፡-             "ሰማያትንና ምዴርን የፇጠረ ፀሏይንና ጨረቃንም የገራ ማን እንዯሆነ ብትጠይቃቸው፣ በእርግጥ አሊህ ነው፣ ይለሃሌ።" (አሌ-ዏንከቡት፡ 61) . ‫52رواه مسمم وأبو داود والنسائى‬ 26 ሙስሉም፣አሔመዴ፣ አቡዲውዴ፣ ኢብኑ ኹዖይማና አሌ-በዙር ዖግበውታሌ። 36