SlideShare a Scribd company logo
1 of 91
Download to read offline
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
1
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
2 
አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ ዙሌቂዲህ 1433 ዒ.ሂ ጥቅምት 2004 ዒ.ሌ.
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
3 
ማውጫ አርእስት ገጽ መግቢያ…………………………………………………………………… 4 ክፌሌ አንዴ: “አህባሽ”- አጠቃሊይ ዲሰሳ……..…………………………… 7 ክፌሌ ሁሇት: አህባሽና የአቂዲ ብክሇት…………………………………… 11 ክፌሌ ሶስት፡ አህባሾች ላት ተቀን የሚታገለሇት ዒሊማ………………… 16 ክፌሌ አራት፡ የአህባሽና የኢብን ተይሚያህ ግብግብ …………………… 21 ክፌሌ አምስት፡ የአህባሽ መሰረታዊ ጠሊቶች …………………………… 27 ክፌሌ ስዴስት፡ የአህባሽ ሌባዊ ወዲጆች …………………………………. 31 ክፌሌ ሰባት፡ አህባሽ እና “ሱፉ” ………………………………………… 37 ክፌሌ ስምንት፡ “አህባሽ” እና “የአሊህ አውሉያ”…………………………… 44 ክፌሌ ዘጠኝ፡ አህባሽ እና “ሺዒ“..…………………………………………. 50 
ክፌሌ አስር፡ በ“አህባሽ” ጥመት ሊይ ሙስሉሞች ምን ይሊለ? ................. 54 
ክፌሌ አስራ አንዴ፡ “አህባሽ”፣ “ወሃቢያ” እና “የብሪታኒያው ሰሊይ” ……. 57 ክፌሌ አስራ ሁሇት፡ “አህባሽ፣ ቱርክና የ”ወሀቢያ ተረት”………………… 62 ክፌሌ አስራ ሶስት፡ አራቱ አህባሾች……………………………………..... 69 ክፌሌ አስራ አራት፡ የአህባሽ የሰበካ ስሌቶችና የጥቃት ዑሊማዎች……… 73 ክፌሌ አስራ አምስት፡ የኑፊቄ እና የጥመት ፉርቃዎች ከ“ሙርጂዒ” እስከ “አሌ-አህባሽ” ………………………………………..…………………….. 77 ክፌሌ አስራ ስዴስት፡ “አሌ-አህባሽ”ና ዘመናዊ የጥመት ፉርቃዎች……….. 83 ክፌሌ አስራ ሰባት፡ “አህባሽ” እና የሙስሉሙ አንዴነት…………………... 87
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
4 
መግቢያ 
ከጥቂት ወራት ወዱህ “አህባሽ” የሚባሇው ጀመዒ (አንጃ) የኢትዮጵያዊያን ሙስሉሞች የመወያያ አጀንዲ ሆኗሌ፡፡ አንጃው የተሇየ የእምነት ፌሌስፌና በመያዙ አይዯሇም ትኩረትን የሳበው፡፡ የጡዘቱ መነሻ የወቅቱ የኢትዮጵያ እስሌምና ጉዲዮች ምክር ቤት ሹማምንት የሁለም ሙስሉሞች ተወካይ መሆናቸውን ከቁም ነገር ሳያስገቡት በዒሇም ዙሪያ በኑፊቄ (heresy) እና ጥመት (deviation) የተወገዘው የአህባሽ ጀመዒ የእምነት ፌሌስፌና በኢትዮጵያ ውስጥ የወዯፉቱ ብቸኛ የእስሌምና አቅጣጫ እንዱሆን በማዴረግ ተግባር ሊይ ተጠምዯው መታየታቸው ነው፡፡ ይህንን ጉዲይ እጅግ አነጋጋሪ ያዯረገው ዯግሞ “አህባሽ”ን የማንገስ እቅደ መጅሉሱ በሌዩ ሌዩ መዴረኮች በምክንያትነት ከሚያቀርበውና “የሀይማኖት ጽንፇኝነትን መዋጋት አሇብን” ከሚሇው ሀሳብ ጋር በጭራሽ የማይገናኝ መሆኑ ነው፡፡ 
የሀይማኖት ጽንፇኝነት በየትኛውም እምነት ውስጥ ሉከሰት ይችሊሌ፡፡ “ሇእስሌምና ነው የምንታገሇው” እያለ የራሳቸውን ዴብቅ አጀንዲ የሚያራምደ ሀይልች ሉኖሩ ይችሊሌ፡፡ እንዱህ አይነት ሰዎች በላልችም እምነቶች ውስጥ አለ፡፡ ሇዚህ መዴሀኒቱ የሁለም እምነት ተከታዮች ጽንፇኝነትን እንዱያወግዙ ማስተማርና በጽንፇኝት ተነሳስተው ወንጀሌ የሚሰሩ ሀይልችን ከመንግስት ጋር ሆነው እንዱከሊከለ መቀስቀስ ነው፡፡ ከክርስቲያን ወንዴሞቻቸውና ከላልችም ወገኖች ጋር ሇሺህ ዒመታት ተቻችሇው የኖሩት ኢትዮጵያዊያን ሙስሉሞች ጽንፇኝነትን እንዱዋጉ ማነሳሳቱ ዯግሞ በጣም ቀሊሌ ነው፡፡ ኢስሊም ጽፇኝነትን የሚያወግዝ እምነት ነው፡፡ 
የመጅሉስ ሹማምንት ግን ይህንን በማዴረግ ፇንታ አህባሽን በኢትዮጵያ ሙስሉሞች ጫንቃ ሊይ ሇመጫን ነው የተነሱት፡፡ አንጃው ከኢስሊም መንገዴ ያፇነገጠ መሆኑ በተሇያዩ መንገድች ቢገሇጽሊቸውም “አለባሌታ እየነዛችሁ ነው፤ አህባሽ የሚያስተምረው ትምህርት ሇሀገራችን ሙስሉሞች በጣም አስፇሊጊ ነው” በሚሌ ጀብዯኝነት አንጃውን በሙስሉሞች ሊይ ሇማንገስ የሚያዯርጉትን ሩጫ ገፌተውበታሌ፡፡ ሇወዯፉቱ በሀገራችን መስጂድችና መዴረሳዎች በይፊ የሚሰበከው የአህባሽ ፌሌስፌና ብቻ እንዯሚሆንም እየሰማን ነው፡፡ በዚህም የተነሳ ኢትዮጵያዊያን ሙስሉሞች በከፌተኛ ስጋት ውስጥ ወዴቀዋሌ፡፡ 
የመጅሉሱ አካሄዴ ወዳት እንዯሚያዯርሰን አሊህ (ሱ.ወ) ብቻ ነው የሚያውቀው፡፡ ሆኖም ብዙሃኑ ሙስሉም ኡሇማ፤ ምሁራንና ፀሀፌት “መጅሉሱ “እምነታቻችሁን ቀይሩ” የሚሌ ምርጫ እያቀረበሌን ነው” የሚሌ ሀሳብ በማስተጋባት ሊይ ነው ያለት፡፡ ይህንንም ባሇፈት ጥቂት ወራት
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
5 
በወጡት የፕሬስ ውጤቶችና በኢንተርኔት መረቦች ሊይ ከቀረቡ ጽሁፍች መረዲት ይቻሊሌ፡፡ 
እነዚህ ምሁራን በጽሁፍቻቸው በአመዛኙ በሁሇት ነገሮች ሊይ ነው ያተኮሩት፡፡ አንዯኛው መጅሉሱ አህባሽን በህዝቡ ሊይ ሇመጫን የሚያዯርገው ሩጫ ሙስሉሞች በህገ-መንግስቱ የተጎናጸፈትን የእምነት ነጻነት መብታቸውን የሚጋፊ መሆኑ ነው፡፡ ሁሇተኛው መጅሉሱ እንዯ ቅደስ ነገር የሚከራከርሇት የአህባሽ ፌሌስፌና ከትክክሇኛው የሙስሉሞች ስነ-መሇኮት መስመር የወጣና በኑፊቄ የተሞሊ እንዯሆነ ሇመሊው ሙስሉሞች ማስረዲት ነው፡፡ 
የዚህ መጽሀፌ አዘጋጅም ኢትዮጵያዊት ሙስሉም እንዯመሆኗ የተወሇዯችበትን ህብረተሰብ ያጋጠመው ከባዴ ፇተና በእጅጉ ያሳስባታሌ፡፡ በመሆኑም በርካታ ሙስሉሞች እያዯረጉት ባሇው ህዝቡን የማንቃት እንቅስቃሴ ውስጥ ተሳትፍ ሉኖረኝ ይገባሌ በሚሌ ስሜት “ፋስቡክ” በተሰኘው የኢንተርኔት ማህበራዊ ዴረ-ገጽ ሊይ አንዲንዴ ጽሁፍችን ስትጽፌ ቆይታሇች፡፡ የርሷ ጽሁፍች ያተኮሩትም “አህባሽ” የተባሇውን አንጃ የእምነት ፌሌስፌናዎች፤ ዴብቅ ፌሊጎቶች፤ የኑፊቄ ርእዮቶች፤ የማምታቻ ዘዳዎች ወዘተ… በማስረዲቱ ሊይ ነው፡፡ ከነዚያ ጽሁፍች መካከሌም “አህባሽ ማን ነው ምንዴነው? በሚሌ ርእስ ስር?” ከመስከረም 15 እስከ ጥቅምት 5/ 2004 ዒ.ሌ. ዴረስ በተከታታይ ያቀረበቻቸውን ጽሁፍች በዚህ መጽሀፌ አሰባስባ ሇአንባቢያን አቅርባሇች፡፡ 
በዚህ መጽሀፌ የተሰባሰቡት ጽሁፍች በፋስቡክ ከተነበቡበት አቀራረብና ይዘት ብዙም አሌተቀየሩም፡፡ አዘጋጇ ጽሁፍቹን ስትጽፌ እንዯ መነሻ የተጠቀመችው ከሌዩ ሌዩ የአህባሽ ጀመዒ አባሊት ጋር ባሊት የዝምዴናና የጉርብትና ትውውቅ ባዯረገቻቸው ውይይቶች ያገኘቻቸው መረጃዎች፤ በአህባሽ የማስተማሪያ ማእከሊት በመገኘት የተከታተሇቻቸው ዱስኩሮች (lectures) እና ከአስተማሪዎቻቸው ጋር ያዯረገቻቸው ክርክሮች፤ በተሇያዩ አጋጣሚዎች ያነበበቻቸው የአህባሽ የማስተማሪያ መጽሀፌትና በራሪ ወረቀቶች፤ ከአህባሽ ዴረ-ገጾች ያሰባሰበቻቸው መረጃዎች ወዘተ… ናቸው፡፡ የአህባሽን ፌሌስፌና ከትክክሇኛው ኢስሊማዊ ርእዮቶች ጋር ሇማነጻጸር በሚሌም በርካታ የአህለስ ሱንና መጽሀፌትንና ዴረ-ገጾችን መጎብኘትና ዴሮ ያነበበችውን ማሰሊሰሌ ነበረባት፡፡ ነገር ግን ጽሁፍቹ በተጣበበ ጊዜ ውስጥ የተጻፈ በመሆናቸው አሌፍ አሌፍ ካሌሆነ በቀር መረጃዎቹ የተገኙባቸውን ምንጮች ቃሌ በቃሌ መጥቀስ አሌተቻሇም፡፡ 
አዘጋጇ መጽሀፈ ሙለ በሙለ ከስህተት የጸዲ ነው የሚሌ አመሇካከት የሊትም፡፡ ሙለ በሙለ ከስህተት የጸዲው መጽሀፌ አሊህ ያወረዯው ቅደስ-
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
6 
ቁርአን ብቻ ነው፡፡ ስሇሆነም ሇሚታያችሁ የመረጃ ስህተት ይቅርታ እንዴታዯርጉሊት ትማጸናሇች፡፡ 
ኢስሊምን ሇኛ የመረጠሌን አሊህ ነው፡፡ ነቢዩ ሙሏመዴን (ሰ.ዏ.ወ) በሀቅ የሊከው አሸናፉና ጥበበኛ አምሊክ የሆነው አሊህ ነው፡፡ እኛን የዚህ ውብ እምነት ተከታዮች ያዯረገንም አሊህ ነው፡፡ ይህ ዱን ጠሊቶቹ በክፈ ቢተናኮለትም እስካሁን ዴረስ አሇ፡፡ ሇወዯፉቱም ቢሆን ኢስሊምን ከምዴር ሊይ የሚያጠፊው ሀይሌ የሇም፡፡ የኢስሊም ጠባቂ አሊህ ነውና፡፡ 
አሊህ በርሱ መንገዴ ሊይ ያጽናን! 
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
7 
ክፌሌ አንዴ : አህባሽ- አጠቃሊይ ዲሰሳ አህባሽ የሚባሇው አንጃ ከውጪ ሲታይ የሚከተለት ገጽታዎች አለት፡፡ 
1. “አህባሽ” የኢትዮጵያ ተወሊጅ በነበሩት ሼኽ አብደሊሂ ሙሏመዴ ዩሱፌ (ወይም ሼኽ አብደሊህ አሌ-ሏረሪ አሌ-ሏበሺ) ጠንሳሽነት በሉባኖስ ዋና ከተማ ቤይሩት ውስጥ በ1983 ዒ.ሌ. የተመሰረተ ፖሇቲካና ሀይማኖትን አንዴ ሊይ አጣምሮ የሚራመዴ አንጃ (ጀመዒ) ነው፡፡ 
2. አንጃው በአረብኛ አጠራር “ጀምኢያቱሌ መሻሪኢሌ ኼይሪያቱሌ ኢስሊሚያ” ይባሊሌ፡፡ የእንግሉዝኛ ስሙ “Association of Islamic Charitable Projects” የሚሌ ነው፡፡ 
3. “አህባሽ” የአንጃው ተከታዮች በጋራ የሚጠሩበት የቡዴን ስማቸው ነው፡፡ እያንዲንደ የጀመዒው አባሌ “ሀበሺይ” ይባሊሌ (ሴት ከሆነች “ሀበሺያ” ትባሊሇች)፡፡ በሀገራችን ውስጥ ያለት የአንጃው ተከታዮች ግን “አህባሽ” ከሚሇው ስም ይሌቅ “የሼኽ ጀመዒ ነኝ” ማሇትን ይመርጣለ፡፡ 
4. “አህባሽ” የሚሇው ቃሌ ምንጩ “ሏበሻ” የሚሇው የሀገራችን የዏረብኛ ስም ነው፡፡ ይህም የአንጃው መስራች የተወሇደበትን ሀገር (ኢትዮጵያን) ያመሇክታሌ፡፡ የጀመኣው አባሊት ይህንን ስም ይወደታሌ እንጂ አይቃወሙትም፡፡ ስሇዚህ እኛ የአህባሽ ተቃዋሚዎች ያወጣንሊቸው ስም አዴርጋችሁ እንዲታዩት ያስፇሌጋሌ፡፡ (እውነቱን ሇማወቅ አህባሾችን ራሳቸውን ጠይቋቸው፡፡ ዌብሳይቶቻቸውንና የፋስቡክ ቡዴኖቻቸውን የሚጠሩበትንም ስም ተመሌከቱ)፡፡ 
5. አንጃው በሄዯበት ሀገር ሁለ “መንግስታዊ ያሌሆነ ማህበር” ተብል ነው የተመዘገበው፡፡ በመሆኑም ማህበራዊ አገሌግልት የሚሰጡ አንዲንዴ ተቋማትን (እንዯ መዴረሳና የጤና ክሉኒክ የመሳሰለትን) ከፌቷሌ፡፡ በሀገራችን ውስጥ ግን እንዱህ አይነት ፕሮጀክቶችን የሰራ አይመስሇኝም፡፡ 
6. አህባሽን የመሰረቱት “ሼይኽ አብደሊህ አሌ-ሀረሪ” ከሶስት አመታት በፉት ቢሞቱም እስካሁን ዴረስ የአንጃው ከፌተኛ መንፇሳዊ መሪ ተዯርገው ይታያለ፡፡ በመሆኑም የጀመዒው አባሊት “ሼይኹና” ወይም “ሰይደና” ይሎቸዋሌ፡፡ በቤታቸው ግዴግዲና በላልችም ቦታዎች (በሞባይሌ ስሌካቸውም ጭምር) የመሪያቸውን ፍቶ ያስቀምጣለ፡፡ 
7. የአንጃው ዋና ማዕከሌ (Head Quarter) ያሇው በሉባኖስ ዋና ከተማ ቤይሩት ውስጥ ነው፡፡ በተጨማሪም በሶሪያ፣ ዮርዲኖስ፣ ግብጽ፤
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
8 
አሜሪካ፣ እንግሉዝ፣ ካናዲ፣ ጀርመን፣ ዳንማርክ፣ አውስትራሉያ ወዘተ… ቅርንጫፍች አለት፡፡ 
8. የአህባሽ በርካታ ተከታዮች ያለትም እዚያው በሉባኖስ ሀገር ሲሆን አንጃው በአሜሪካ፣ ካናዲና አውስትራሉያም ጠንካራ ጀመዒ እንዯመሰረተ ይታወቃሌ፡፡ ወዯ ሀገራችን ከገባ ከአስር ዒመታት በሊይ ቢሆነውም ብዙ ተከታዮችን መመሌመሌ አሌቻሇም፡፡ (አብዛኛው ህዝብ አንጃው እዚህ መኖሩን እንኳ አያውቅም)፡፡ 
9. አንጃው የሻፉዑይ መዝሀብ ተከታይ ነኝ ይሊሌ፡፡ የዒቂዲ ትምህርቱም “አሽዏሪ” (ኢማም አቡሌ ሏሰን አሌ-አሽዏሪ ያስተማሩት መንገዴ) እንዯሆነ ያወሳሌ፡፡ የ“ሪፊዑያ” የሱፉ ጠሪቃ ተከታይ እንዯሆነም ይገሌጻሌ፡፡ 
10. አንጃው ስብከቱን ሇተከታዮቹ የሚያስተምርበት “መርከዝ” (ማእከሌ) አሇው፡፡ በየመርከዙ የሚቀመጡ ሼይኾችንም በቤይሩት እያሰሇጠነ በዒሇም ዙሪያ ያሰራጫሌ፡፡ በመርከዙ ተምረው የሚወጡ ጎበዝ ተማሪዎችም ቤይሩት ሄዯው የሚማሩበት የከፌተኛ ትምህርት እዴሌ (scholarship) ይሰጣቸዋሌ፡፡ 
11. የአንጃው መንፇሳዊ ትምህርቶች በአብዛኛው የሚያተኩሩት በአቂዲ፤ “ፉቅህ” እና “ሱፉያ” (Sufism) ሊይ ነው፡፡ የትምህርት ቋንቋውም አረብኛ ነው፡፡ 
12. አንጃው ተከታዮቹን ከሚያስተምርባቸው የመማሪያ መጽሀፌት መካከሌ በስፊት የሚታወቁት ሁሇት ናቸው፡፡ 
12.1 “ሙኽተሰር አብደሊህ አሌ-ሏረሪ” 
a) ይህ ጀማሪዎች የሚማሩበት መጽሀፌ ሲሆን የአቂዲ፤ ፉቅህ፤ ከሊም (Speculative Theology) ትምህርቶችን አካቷሌ፡፡ 
b) መጽሀፈ የዛሬ 100 አመት ገዯማ በአንዴ የመናዊ ሼኽ እንዯተጻፇ በመግቢያው ሊይ ተጠቅሷሌ፡፡ “ሼኽ አብደሊህ የጻፈት ሸርሁን (ማብራሪያውን) ነው” ተብልም ተጽፍበታሌ፡፡ ነገር ግን ከመጽሀፈ 70% በሊይ የሚሆነው ክፌሌ የተያዘው በ“ሸርሁ” ነው፡፡ 
c) መጽሀፈ በእንግሉዝኛና በአማርኛ ተተርጉሟሌ፡፡ የእንግሉዝኛው ትርጉም ቀሇሌ ባሇ አቀራረብ የተዘጋጀ ሲሆን አማርኛው ግን ሌክ እንዯ አረብኛው “የመጽሀፈ አዘጋጅ እንዯዚህ አለ!” እያሇ ነው ትምህርቱን የሚዘረዝረው፡፡ (የአረብኛው መጽሀፌ “ቃሇሌ ሙአሉፈ” እያሇ የሚሄዴ የትረካ አቀራረብ አሇው)፡፡
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
9 
d) የመጽሀፈ ዋና ክፌሌ (“ሸርህ” ያሌሆነው) ሊይ ሊዩን ሲታይ እስሊማዊ መንገዴን የተከተሇ ይመስሊሌ፡፡ ነገር ግን በእስሌምና ውስጥ የማይታወቁ አስገራሚ አቋሞች ይበዙበታሌ፡፡ ይህንን በትክክሌ የምትረደትም ከዋናው ምንባብ ሳይሆን “ሸርህ” ተብሇው ከቀረቡት አዯገኛ ትንተናዎች ነው፡፡ 
e) ከሁለም በሊይ ዯግሞ “ይህንን ያሊሇ ይከፌራሌ”፤ “በዚህ ያሊመነ ከኢስሊም ወጥቷሌ” “ይህንን ያዯረገ ካፉር ነው” የሚለ አስፇሪ አባባልች ስሇሚበዙበት በትእግስት አንብቦ መጨረሱ ራሱ ከባዴ ነው፡፡ 
12.2 ሁሇተኛው መጽሀፌ “ቡግየቱ- ጣሉብ” ተብል ይጠራሌ፡፡ 
a) በዚህኛው መጽሀፌ የሚማሩት በትምህርት ከፌ ያለ ተማሪዎች ናቸው፡፡ (ይህኛው መጽሀፌ በእንግሉዝኛና በአማርኛ ቋንቋዎች ስሇመተርጎሙ አሊውቅም)፡፡ 
b) ቡግየቱ-ጣሉብ በስፊት ካሌሆነ በስተቀር በይዘቱ ከሙኽተሰር ጋር አንዴ ነው፡፡ ቢሆንም በሙኽተሰር ውስጥ የላለ በርካታ አስገራሚ ፇትዋዎች አለበት፡፡ 
13. አህባሽ በአሇም አቀፌ ዯረጃ የሚያሳትመው መጽሄት “መናረሌ ሁዲ” ይባሊሌ፡፡ በቤይሩት ከተማ “ሰውቱሌ ኒዲ” የሚባሌ ሬዴዩ ጣቢያ አሇው፡፡ በአሇም ዙሪያ በርካታ የኢንተርኔት መረቦችንም ዘርግቷሌ፡፡ ከነዚህም መካከሌ www.aicp.org ዋነኛው ዌብሳይት ነው፡፡ 
14. ይህ አንጃ 
14.1 በአፇጣጠሩ፣ በእዴገቱ፣ በእምነት ፌሌስፌናውና በዴርጊቶቹ በጣም ግራ የሚያጋባ (controversial) ነው፡፡ 
14.2 በጅምሩ ሊይ ከሶሪያ ጋር ይቀራረብ ስሇነበር በሶሪያ ተጽእኖ የሚመራ ይመስሌ ነበር፡፡ እስካሁን ዴረስም ከሶሪያ መንግስት ጋር መሌካም ግንኙነት አሇው፡፡ ላልች ዴርጊቶቹን ስናይ ግን “አህባሽና ሶሪያ የጥቅም ግንኙት እንጂ የፌቅር ግንኙነት የሊቸውም “ ማሇታችን አይቀርም፡፡ 
14.3 መሊው የሉባኖስ ህዝብ በሹክሹታ እንዯሚያወራውና በኢንተርኔት እንዯሚጻፇው ከሆነ አህባሽ የእስራኤሌ የስሇሊ ቡዴን (ሞሳዴ) በረቀቀ ዘዳ የሚያሽከረክረው ዴርጅት ነው፡፡ በመሆኑም በሉባኖስ ውስጥ ጸረ-እስራኤሌ አቋም ያሊቸውን ማህበራትና የፖሇቲካ ቡዴኖች በሙለ “ጠብ አጫሪዎች ናችሁ” እያሇ ይቃወማሌ፡፡ የፌሌስጥኤም የነጻነት ጥያቄን በሚመሇከትም “በሰሊማዊ መንገዴ
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
10 
ብቻ ነው መፇጸም ያሇበት” የሚሌ ያሌተብራራ አንቀጽ በፖሇቲካ ማኒፋስቶው ሊይ እንዲሰፇረ የዛሬ 15 አመት ገዯማ ስሇቡዴኑ የጻፈት ኒዛር ሀምዛ ይገሌጻለ፡፡ 
14.4 በቅርቡ እነ ሀጋይ ኤርሉችን የመሳሰለ ጽዮናዊያን “አህባሽ የሚከተሇው ሇዘብተኛ ኢስሊማዊነት ሇዒሇም አስፇሊጊ የሆነ የሰሊም መዴሀኒት ነው” እያለ መጻፊቸውም ከሊይ የተባሇውን ጥርጣሬ ወዯ እውነታ ከፌ ያዯርገዋሌ፡፡ 
14.5 ከሁለም በሊይ አህባሽ በአሇም ዙሪያ ያለ ሙስሉሞችን ያስዯነገጠው በሶስት አቋሞቹ ነው፡፡ 
a) በቅዴሚያ ከየት እንዯተገኙ የማይታወቁ የእምነት ፌሌስፌናዎቹን የማይቀበለ ሙስሉሞችን በጅምሊ “ካፉር ናቸው” በማሇት ይፇርጃሌ፡፡ 
b) በሁሇተኛ ዯረጃም ከምዕራባዊያን ጋር ቅጥ ያጣ የወዲጅነት ትስስር አሇው፡፡ ሙስሉሙን እንዯጠሊት ሇሚያዩት ምዕራባዊያን አህባሽ ውዴ ሌጃቸው ነው፡፡ በተሇይ ከሴፕቴምበር 11/2001 ወዱህ ተፇሊጊነቱ ጨምሯሌ፡፡ 
c) በሶስተኛ ዯረጃም ሙስሉሞችን ሇጥቃት የሚያሳዴዴ “ሙስሉም ነኝ” ባይ አንጃ መሆኑ በጣም እያነጋገረ ነው፡፡ አንጃው በይፊ ሲናገር “ጠሊቶቼ ወሀቢዎች ናቸው” ይሊሌ፡፡ ይህ ግን የአንጃው የማስመሰያና የመከፊፇያ ስሌት መሆኑን ቡዴኑን በቅርበት የሚያውቁ ምሁራን ይገሌጻለ፡፡ “ጠሊቶቹ መሊው ሙስሉሞች ናቸው” በማሇትም ያስረዲለ፡፡ 
አህባሽ በጥቅለ ሲታይ ይህንን ይመስሊሌ፡፡ በሚቀጥለት ክፌልች ሽፊኑን እየገሇጥን በዝርዝር እናየዋሇን፡፡
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
11 
ክፌሌ ሁሇት: አህባሽና የአቂዲ ብክሇት፡ አህባሽ “ሇአቂዲ ጥራት የምታገሌ ነኝ” ይሊሌ፡፡ የጀመዒው ተከታዮች “ዋነኛው ኃይማኖታዊ ዒሊማችን በወሃቢዎች ተንኮሌ የተበከሇውን የጥንቱን እውነተኛ የአህለ ሱንና አቂዲ በተገቢው መንገዴ ማስተማር ነው” ይሊለ፡፡ ይህ ግን አህባሽን በትክክሌ ሇሚያውቁ ሰዎች አይዋጥሊቸውም፡፡ እነዚህ ሰዎች እንዯሚለት “የአህባሾች ፌሊጎት ተውሂዴን ማጥራትና ሰዎች አሊህን ብቻ እንዱገዙ ማስተማር ሳይሆን እስሊማዊውን የአምሌኮ ህግ ማውዯም ነው”፡፡ ይህንን ሇማስረዲትም አህባሾች ሽንጣቸውን ገትረው የሚከራከሩባቸውን ነጥቦች እንዴናስተውሌ ይመክራለ (የዚህን ዝርዝር በክፌሌ ሶስት እመጣበታሇሁ)፡፡ እኔም የአህባሽ አሊማ አቂዲን ማጥራት እንዲሌሆነ ስሇማውቅ ወዯዚህ ርእስ ሇመግባት አሌፇሌግም ነበር፡፡ አህባሾች ርዕሱን በፌርሀት የተውኩት እንዲይመስሊቸው ስሌ ብቻ አንዲንዴ ነገሮችን እነካካሇሁ፡፡ ይህንን ሳዯርግ ግን ኡሇማ በ“ኺሊፌ” የተሇያዩባቸውን ነጥቦች አሌነካም፡፡ የአህባሾች አንደ ባህሪም እነዚህን የ”ኺሊፌ” ጉዲዮችን ማራገብና አንዴነታችንን መበጥበጥ ነው- አሊህ ከተንኮሊቸው ይጠብቀንና፡፡ 
1. አቂዲን በተመሇከተ ዋነኛው ጥያቄ “ስሇ አሽዏሪ አቂዲ እየዯጋገሙ የሚናገሩት አህባሾች በትክክሌ የ“አሽዏሪ” መንገዴ ተከታዮች ናቸው ወይ?” የሚሇው ነው፡፡ መሌሱ “አይዯለም” የሚሌ ይሆናሌ፡፡ 
“አሽዏሪ” ኢማም አቡሌ ሏሰን አሌ-አሽዏሪ ያስተማሩት የአቂዲ መንገዴ ሲሆን የአሌ-አዝሏር ዩኒቨርሲቲ በይፊ የሚያስተምረው ይህንን የአቂዲ መንገዴ (creed) ነው፡፡ በእስሌምና ውስጥ ከሚታወቁት ሶስት የአቂዲ መንገድችም አንደ ነው፡፡ የተቀሩት ሁሇት መንገድች “ማቱሪዱ እና “አሠሪ/ሀንበሉ” ይባሊለ፡፡ እነዚህ ሶስት መንገድች “አቂዯቱ ጠሃዊያ” የተባሇውን ዝነኛ መጽሀፌ “ትክክሇኛ የአህለ-ሱንና አቂዲ” ነው በማሇት ያምኑበታሌ፡፡ አንዲንዴ ሰዎች ግን አህባሽን የጎደ እየመሰሊቸው በኢማም አቡሌ ሏሰን አሌ-አሽዏሪ እና በኢማም አቡሏሚዴ አሌ-ገዛሉ ሊይ ውርጅብኝ ሲያወርደ ይታያሌ፡፡ እነዚህ ሰዎች የአሽዏሪን ማንነት ሇመረዲት “አህባሽ”ን ሳይሆን በትክክሇኛው የአሽዏሪ አቂዲ የሚያምኑትን የኢማም ዩሱፌ አሌ-ቀርዲዊን መጽሀፍች ማንበብ ወይም የአሌ-አዝሏር ዩነቨርሲቲን መጠየቅ ነበረባቸው፡፡ ስሇዚህ ይህ ስህተት መዯገም የሇበትም ፡፡
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
12 
2. “አህባሾች” በአቂዲቸው በጥንት ዘመን ከተነሱት “ሙዕተዚሊ” እና “ጀህሚያ”ን ከመሳሰለ የኑፊቄ (heretic) ቡዴኖች ጋር ይቀራረባለ፡፡ ይህንን በዯንብ ሇማመዛዘን ከፇሇጋችሁ ስሇ“ሙዕተዚሊ”ና ስሇ “ጀህሚያ” ማንነት በስፊት የሚዘረዝሩትን የሚከተለትን ዌብሳይቶች ተመሌከቱ፡፡ 
http://www.mutazila.com/ba/bio/mutazila/mutazila.htm 
http://en.wikipedia.org/wiki/Mu%27tazili 
http://en.wikipedia.org/wiki/Jahmites 
http://en.wikipedia.org/wiki/Jahm_bin_Safwan 
3. አሁን ያለት ሁለም ኢስሊማዊ የአቂዲ መንገድች አሊህ በራሱ የገሇጻቸው ባህሪያትና መሌከ መሌካም ስሞች እንዲለት ያስተምራለ፡፡ ሇምሳላ ሙስሉሞች በሙለ “አሊህ ይናገራሌ፤ ያያሌ፤ ይሰማሌ፤ ይዯሰታሌ፤ ይቆጣሌ፤ ይምራሌ፤ ይቀጣሌ፤ ይችሊሌ፤ ያዯርጋሌ.. ወዘተ..” በማሇት እናምናሇን፡፡ በእነዚህ የአሊህ ባህሪያት የምናምነው ግን “ቢሊ ኬይፌ” (“እንዳት!” የሚሌ ጥያቄ ሳናስከትሌ) ነው፡፡ የአሊህን ባህሪያት ከፌጡራኑ ባህሪዎች ጋር ማመሳሰሌም (“ተሸቢህ” ማዴረግ) ክሌክሌ ነው፡፡ በቁርአንና በሏዱስ ከተነገረው በሊይ እየሄደ መፇሊሰፌም አይፇቀዴም፡፡ ስሇፌጡራኑ ራሱ በትክክሌ መረዲት ያቃተን ሰዎች ስሇፇጣሪ የምንፇሊሰፌበት ምክንያት የሇምና፡፡ 
አህባሾችም እነዚህን የአሊህ ባህሪያት ይቀበለና “ፇጣሪ ከፌጡራን ጋር አይመሳሰሌም” በሚሌ ስሜት አስገራሚ የፌሌስፌና ትንተናዎች ውስጥ ይገባለ፡፡ “አሊህ ባህሪዎቹን በቁርአን እንዯዚያ ብል የገሇጸው ሇኛ በሚገባን ቋንቋ በዯንብ ሇማብራራት ፇሌጎ ነው እንጂ ባህሪያቱ በዚያ ቋንቋ ከተነገሩት ጋር አንዴ ናቸው ብል መናገር ክሌክሌ፤ እንዯዚህ ብል ማመን ፇጣሪን ከፌጡራን ጋር ማመሳሰሌ ስሇሆነ ኩፌር ነው” በማሇት የትኛውም ሙስሉም የማያምንበትን አቋም ያራምዲለ፡፡ በአህባሾች አነጋገር መሰረት በቁርአን ውስጥ ተገሇጸው “አሊህ ሰሚና ተመሌካች ነው” የሚሇው ቃሌ ላሊ የአሊህን መስማትና ማየት አይገሌጽም ማሇት ነው፡፡ በዚህም “አሊህ ዛት እንጂ ሲፊት የለትም” ከሚለት የጥንቶቹ ሙዕተዚሊዎችና ጃህሚያዎች ጋር ይመሳሰሊለ፡፡ 
4. እኛ ሙስሉሞች እንዯምናምነው በየውመሌ ቂያማ ከሚቀርቡሌን አስጨናቂ ፇተናዎች አንደ የ“ሲራጥ” ፇተና ነው፡፡ ይህ በጀሀነም ሊይ የሚዘረጋ አስጨናቂ ዴሌዴይ መሳይ መንገዴ በቅጥነቱ ከጸጉርም
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
13 
ያንሳሌ፡፡ በስሇቱ ግን ከምሊጭ እንኳ ይብሳሌ (አሊህ ከመከራው ይጠብቀን)፡፡ 
አሊህ የፇቀዯሇት ሰው “ሲራጥ”ን ያሇምንም ችግር ያሌፇዋሌ፡፡ እርሱ ያሌወዯዯሇት ሰው ከሲራጥ ይንከባሇሌና ወዯ ጀሀነም እሳት ይወዴቃሌ፡፡ ነቢዩ (ሰ.ዏ.ወ) በሀዱስ ያስተማሩት ይህንን ነው፡፡ የአህባሾች መጽሀፌት ግን “ሲራጥ ከጸጉር የቀጠነና ከምሊጭ የሰሊ ነው የተባሇው የስቃዩን ክብዯት ሇማሳየት እንጂ ሲራጥ በእውነት እንዯዚያ ስሇሆነ አይዯሇም፤ ሰዎች መራመዴ የሚችለበት ስፊት አሇው“ ይሊለ፡፡ በዚህ አቋማቸው የሙዕተዚሊን አይነት ስነ-አመክንዮ (rationalism) እንጂ እምነትን አሇመከተሊቸው ግሌጽ ሆኖ ይታያሌ ነው፡፡ የነቢዩንም ሀዱስ አስተባብሇዋሌ፡፡ 
5. ሙስሉሞች በሙለ “አሊህ ጀንነትንና ጀሀነምን ሇመሙሊት የገባው ቃሌ በትክክሌ ይፇጸማሌ” ባዮች ነን፡፡ አህባሾችም በዚህ ያምናለ፡፡ ሆኖም ከዚህ ጋር አዛምዯው የሚናገሯቸው በርካታ ፌሌስፌናዎች አሎቸው፡፡ ሇምሳላ አህባሾች “አሊሁማ አጂርኒ ሚነናር (አሊህ ሆይ! ከጀሀነም እሳት ጠብቀን)” ብል ሇሁለም ሙስሉሞች ደኣ ማዴረግ ክሌክሌ ነው፤ ማንም ሰው እንዱህ አይነቱን ደኣ ማዴረግ ያሇበት ሇራሱ ብቻ ነው” ይሊለ፡፡ “ምክንያቱ ምንዴነው?” ተብሇው ሲጠየቁ “አሊህ ጀሀነምን ሇመሙሊት የገባውን ቃሌ መቃረን ነው!” ይሊለ፡፡ እንዱያውም የአህባሾቹ ሰሪሁሌ በያን መጽሀፌ ገጽ 217 ሊይ ተጽፍ እንዯሚታየው “ይህ ደአ በሙርጂአ አቂዲ እንጂ በአህለ ሱንና አቂዲ ውስጥም የሇም፡፡ ሇሁለም ሙስሉሞች አሊህ ምህረት እንዱያዯርግ መሇመን ያከፌራሌ” ይሊሌ፡፡ 
በዚህ ትንተና መሰረት የሚከተሇው የቁርኣን አያህ ተቀባይነት የሇውም ማሇት ነው፡፡ “እነዚያ (ሙእሚኖች) ፡- “ጌታችንን ሆይ! የጀሀነም ቅጣትን ከኛ ሊይ መሌስሌን፤ ቅጣቷ የማያሌቅ ነውና” የሚለት ናቸው፡፡” (አሌ-ፈርቃን፡ 65) አስተግፉሩሊህ!! አሊህ ባወረዯው የቁርአን አያህ የፇቀዯሌንን በጋራ ደኣ የማዴረግ መብት ሌንነጠቅ ነው እንዳ?!! 
6. አሁን በቅርቡም ላሊ አስፇሪ አባባሌ ከአህባሾች በኩሌ ሰምቻሇሁ፡፡ እነርሱ እንዲለት “የአቂዲ“ ጉዲዮችን የሚመሇከቱ ሀዱሶች “ሙተዋቲር” (በብዙ ዘጋቢዎችና በበርካታ ሰንሰሇቶች ከሰው ወዯሰው እየተሊሇፈ ወዯኛ የዯረሱ) መሆን አሇባቸው፡፡ “መተዋቲር” ያሌሆኑ ሀዱሶች
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
14 
(“አሀዴ” የሚባለት) ግን ሇላልች ጉዲዮች እንጂ አቂዲን ሇተመሇከቱ ጉዲዩች አይሰሩም፡፡ ሇምሳላ አህባሾች “ኢስቲዋእ” የሚሇውን ቃሌ “አሊህ ከዏርሽ በሊይ ነው!” ብል የሚፇታ ዘገባ ሀዱስን ሇሰበሰቡት ምሁራን የዯረሰው “ሙአዊያ ኢብን ያህያ” በተባሇ ሰው ብቻ ነው፤ ስሇዚህ ሀዱሱ ፈርሽ ነው” ይሊለ፡፡ (እነርሱ የሚለትን ዘጋቢ የአባት ስም በትክክሌ አሌያዝኩትም፡፡ ቢሆንም እነርሱ የሚለት ሀዱስ በሀዱስ መጽሀፌት ውስጥ ያሇ አይመስሇኝም፡፡) 
ሱብሀነሊሕ!! የጥንቱ የሙዕተዚሊ ኡሇማ “ቀዯር ከስዴስቱ የኢማን መሰረቶች ውስጥ አይመዯብም” በማሇት ቀዯርን ከአርካኑሌ ኢማን ውስጥ የሰረዙት እኮ በዚህ ዯካማ አቋማቸው ነው!! ሙዕተዚሊዎች “ስሇቀዯር የተነገረው ሀዱስ አንዴ ዘጋቢ ብቻ ያወራው ሀዱስ ነው” በማሇት “ቀዯር”ን ከስዴስቱ የኢማን መሰረቶች ሰርዘውታሌ፡፡ (በዚህኛው ነጥብ ሊይ ግን “ሙዕተዚሊዎች” እንኳ ከአህባሾች ተሽሇዋሌ፡፡ ምክንያቱም ሙዕተዚሊዎች ከሊይ በጠቀስኩት አቋማቸው ሊይ “ቀዯር ከስዴስቱ የኢማን መሰረቶች መካከሌ እንዯሚመዯብ በግሌጽ የተጠቀሰበት ቦታ በቁርአን ውስጥ የሇም” የሚሌ ነገር አስከትሇውበታሌ፡፡ አህባሾች ግን ይህንን እንኳ አሊመዛዘኑም፡፡) 
7. እኛ ሙስሉሞች እንዯምናምነው ከሙስሉም ወሊጆች የተገኘ ሌጅ ሙስሉም ነው፡፡ ወሊጆቹ ስሇተውሂዴና እስሌምና እያስተማሩ ያሳዴጉታሌ፡፡ እንዱህ አይነቱ ሌጅ ሇአካሇ መጠን ሲዯርስ በሙስሉምነቱ ይቀጥሊሌ እንጂ እንዯ አዱስ ወዯ እስሌምና አይገባም፡፡ 
የአህባሾቹ “ሙኸተሰር አብደሊህ አሌ-ሏረሪ” ግን “ማንም ሰው ሇአካሇ መጠን ሲዯርስ በአዱስ መሌክ ሸሀዲ መያዝ አሇበት” ይሊሌ፡፡ ይህ ከኛ ጋር የሰፊ ሌዩነት ባሊቸው ሺዒዎች እንኳ የማይታወቅ ባእዴ ፌሌስፌና ነው፡፡ አህባሾች፤ “ሸሀዲ ያዙ!” እያለ ህዝቡን የሚያስጨንቁት በዚህ አቋማቸው ሳይሆን አይቀርም፡፡ 
8. ከዚሁ ጋር የሚያያዝና “ከሙኽተሰር” ያነበብኩት አንዴ ግራ የሚያጋባ ነገር ዯግሞ እንዱህ የሚሌ ነው፡፡ 
“አንዴ ሰው በጁምዒ ቀን ወዯ እስሌምና ሇመግባት ፇሌጎ ኢማሙ ኹጥባ በሚያዯርግበት ጊዜ ወዯ መስጊዴ ቢመጣና ሸሀዲ የሚያስይዘው ላሊ ሰው በአካባቢው ከላሇ ኢማሙ ኹጥባውን አቁሞ ሰውዬውን ሸሀዲ ማስያዝ አሇበት”፡፡ 
እንዱህ ማሇቱ ሇምን አስፇሇገ? ዯግሞስ ኹጥባ አቋርጦ ሸሃዲ ማስያዝ እንዳት ይፇቀዲሌ?
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
15 
(ምሁራን በዚህ ሊይ አስተያየታቸውን መስጠት አሇባቸው)፡፡ 
9. ይህንን ጽሁፌ ከማጠናቀቄ በፉት አንዴ ግራ የሚያጋባ ነገር ሌጨምርበት፡፡ 
የአህባሾች “ሙኽተሰር” መጽሀፌ “አቡ በከር የነቢያችን ሰሀባ አይዯለም ያሇ ሰው ይከፌራሌ፡፡ ምክንያቱም አሊህ በቁርአኑ አቡ በከር የነቢዩ ሰሀባ ናቸው ብል ተናግሯሌ፤ ይህንን የሚያስተባብሌ ሰው ቁርአንን ያስተባበሇ ሰው በመሆኑ ካፉር ነው፡፡ ላልች ሰሀባዎች የነቢዩ ጓዯኞች አይዯለም ያሇ ሰው ግን አይከፌርም” ይሊሌ፡፡ ይህ ነጥብ በአንዴ መሌኩ ሲታይ ቁርአንን ማስተባበሌ የሇብንም የሚሌ ስሜት ይሰጣሌ፡፡ በዚህ በኩሌ ጥሩ ይመስሊሌ፡፡ “ላልች ሰሃባዎች የነቢዩ ጓዯኞች አሌነበሩም ያሇ ሰው አይከፌርም” የተባሇውስ ሇምንዴነው? ሰሀባዎችን እንዱህ መሇያየት ተገቢ ነው? የሸሪዒ ሰዎች በዚህ ሊይ የሚለን እንጠብቃሇን፡፡ እኔ እንዯምጠረጥረው ግን ይህ አባባሌ አህባሾች በፉስቅ (አመጸኛነት) እና በዱሌ (ጠማማነት) የሚወነጅሎቸውን እነ ሙአዊያ አቡ ሱፉያንና ዙቤይር ኢብኑሌ አዋምን በመሳሰለ ሰሀባዎች (ረ.ዏ) ሊይ የሚያካሄደትን የስዴብና የእርግማን ዘመቻ ሸሪዒዊ መሌክ ሇማስያዝ ከሚጠቀሙባቸው ማታሇያዎች አንደ ነው፡፡ በዚህ አባባሌ እየተመሩ ሙአዊያን ይሰዴቡና “ሇምን የነቢዩን ሰሀባ ትሳዯባሊችሁ” ሲባለ “ሙአዊያ የነቢዩ ሰሃባ አይዯሇም” የሚሌ መሌስ ይሰጡናሌ ማሇት ነው፡፡ ጉዴ እኮ ነው?!! ያ ጀመዒ! አህባሾች አቂዲ የሚባሌ ነገር አያውቁም ፡፡ እንዲያችሁት በ“ኢማም አቡሌ ሏሰን አሌ-አሽዏሪ” ስም ማንኛውም ሙስሉም የማይቀበሊቸውን የተበከለ ፌሌስፌናዎችን ነው የሚያራምደት፡፡ ስሇዚህ ሇአቂዲ የሚጨነቁ እየመሰሊችሁ ሇክርክር እንዲትጠጓቸው አዯራ እሊችኋሇሁ፡፡ በርቱ ያ ጀመዒ!
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
16 
ክፌሌ ሶስት፡ አህባሾች ላት ተቀን የሚታገለሇት ዒሊማ አህባሾች እንዯ ትሌቅ ግኝት የሚናገሩት አንዴ አባባሌ “አሊሁ መውጁደን ቢሊ መካን” (አሊህ ያሇ ቦታ ነው ያሇው) የሚሌ ነው፡፡ ከየትኛውም የአህባሽ ጀመዒ አባሌ ጋር ብትቀራረቡና በኢስሊማዊ ጉዲዮች ሊይ ብትወያዩ የንግግራችሁ መነሻና መጨረሻ ሆኖ የምታገኙት ይህንን አባባሌ ነው፡፡ አንዲንዴ ሰዎች አባባለን ሲሰሙ አህባሾች በአቂዲ ጉዲዮች ሊይ “ጁህዴ” (ሌዩ ጥረት) የሚያዯርጉ ይመስሊቸውና ሇክርክር ይጋበዛለ፡፡ ቀዯም ብዬ እንዯገሇጽኩት ይህ አህባሽን አሇማወቅ ነው፡፡ የአህባሾች ፌሊጎት በላሊ አቅጣጫ ሊይ ነው ያሇው፡፡ በዚህ ክፌሌ ይህንን ሌዩ ፌሊጎታቸውን እናያሇን፡፡ ተበሩክ፣ እና ተወሱሌ ኢስሊም የተውሂዴ (አሃዲዊ) ሃይማኖት ነው፡፡ አሊማው ሰዎች አሊህን ብቻ እንዱገዙ ማስተማር ነው፡፡ በኢስሊም ህግ መሰረት ሰዎች አሊህን ሲያመሌኩ ከርሱ ጋር አንዴም ነገር ማጋራት የሇባቸውም፡፡ ኢባዲቸውንም በፌጹምነት (በኢኽሊስ) ማከናወን ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ አሊህ የፌጥረቶች ሁለ አስገኝ፤ አዴራጊና ፇጣሪ፤ ህይወት የሚሰጥና የሚነሳ፤ ፌጥረታት በሙለ ሇኑሮ የሚያስፇሌጋቸውን መሰረታዊ ፌሊጎቶች የሚያሟሊሊቸው ብቸኛ ጌታ እንዯሆነ ማወቅና በዚህም ሊይ በጽናት መቆም ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ ማንም ሰው ጥሩ ነገር ሲገጥመው ምስጋናውን ሇአሊህ ብቻ ማቅረብ አሇበት፡፡ በጭንቀት ጊዜም ሌመናውን ማቅረብ ያሇበት ወዯ አሊህ ብቻ ነው ፡፡ በቁርአንና በሏዱስ የተረጋገጠውና ያሌተሸራረፇው የሙስሉሞች የተውሂዴ መንገዴ ይህ ነው፡፡ ወዯ አህባሾች ስንመጣ ግን ኢስሊማዊው የተውሑዴ መንገዴ ህሌውናውን ያጣሌ፡፡ የአንጃው መስራች አኩራፉ ባህሪ ያመነጩትም ይህንን የተውሂዴ መንገዴ ሙለ በሙለ ሇመቀበሌ ባሇመፇሇጋቸው ነው፡፡ በርሳቸው ዙሪያ የተሰሇፈ ቀዯምት ተከታዮችም የዚህ የተወሊገዯ አመሊከከት አራማጆች ነበሩ፡፡ አህባሾች ተውሂዴን ሇመበከሌ እንዯ መከራከሪያ የሚያነሷቸው ነገሮች ሁሇት ናቸው፡፡ እነርሱም እንዯሚከተሇው ተዘርዝረዋሌ፡፡ 
1. ተበሩክ፡- በሸሪዒው መሰረት አሊህ የሚወዲቸውን ነገሮች እያወሱ የርሱን በረከት መጠየቅ ማሇት ነው፡፡
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
17 
ሇምሳላ በጁምኣ ቀን ኢማሙ ኹጥባ እያዯረገ በመሀለ የተወሰኑ የቁርአን አያቶችን ይቀራና “ባረከሊሁ ሉ ወሇኩም ቢሌ-ቁርአኒሌ አዚም” ብል ደኣ ሲያዯርግ አይታችኋሌ (አሊሁ በረከቱን ሇኔና ሇናንተም እንዱሰጠን በቁርአን እርሱን እንሇምናሇን” ማሇት ነው)፡፡ ተበሩክ የሚባሇው ይህ ነው፡፡ እንዱህ አይነቱ ዴርጊት በሸሪዒው የሚፇቀዴ ከመሆኑም በሊይ በጣም ተወዲጅ ነው፡፡ 
2. ተወሱሌ፤ አሊህ የሚፇቅዴሊቸውን ወገኖችና መሌካም ስራዎች በማስቀዯም የአሊህን ምሌጃ መጠየቅ ማሇት ነው፡፡ 
ሇምሳላ አንዴ ሰው በጭንቅ ሊይ ቢወዴቅ ዴሮ የሰራቸውን መሌካም ስራዎች በማውሳት “ያ አሊህ! ያንን ስራ ሊንተ ስሌ ነው የሰራሁት፡፡ ዛሬ ዯግሞ እንዱህ አይነት ጭንቅ ሊይ ወዴቄያሇሁና ከመከራው ገሊግሇኝ!!“ በማሇት አሊህን መሇመን ይችሊሌ፡፡ በላሊ ምሳላም ነቢያችን (ሰ.ዏ.ወ) በየውመሌ ቂያማ የሚቆሙሌን ምሌጃ ራሱ ተወሱሌ ነው፡፡ ነቢዩ (ሰ.ዏ.ወ) ምሌጃውን የሚጠይቁሌን አሁን ሳይሆን ሇምርመራ አሊህ ፉት ስንቆም ነው፡፡ የነቢዩን ምሌጃ ሇማግኘት የሚፇሌግ ሰው በኢባዲው መጠንከርና የርሳቸውን ፇሇግ (ሱና) ጠበቅ አዴርጎ መያዝ ይጠበቅበታሌ፡፡ አህባሾች የተውሂዴ ሸፌጥ የሚሰሩት በነዚህ ሁሇት ዴርጊቶች ሊይ ነው፡፡ በተበሩክና በተወሱሌ ስም ከባህሌና ከባእዴ አምሌኮ የተወረሱ ዴርጊቶችንና እምነቶችን እስሌምና የሚፇቅዲቸው ህጋዊ ነገሮች በማዴረግ ያጸዴቃለ፡፡ ይህንን የተቃወመውን ሰው “ወሀቢ” ብሇው ይወርፊለ፡፡ “ከአሊህ በስተቀር ላሊ አምሊክ አትገዙ፤ እርሱን ብቻ እርዲታ ጠይቁ” የሚሇው የተውሂዴ ቃሌ ነቢያት ሁለ የሇፈበትና የተዋዯቁሇት ዒሊማ ሆኖ እያሇ አህባሾች ይህንን ንጹህ እስሊማዊ መንገዴ በ”ተበሩክ” እና “ተወሱሌ” ስም ሇመበከሌ መነሳታቸው እጅግ በጣም ይመራሌ፡፡ በዚህ ሊይ ኢማም አሌ-ሻፉዑንና ኢማም አቡሌ-ሏሰን አሌ- አሽዏሪን እንዯ ማስረጃ መጥራታቸው ዯግሞ የሇየሇት ወንጀሌ ነው፡፡ አህባሾች በተበሩክና በተወሱሌ ስም ከሚያጸዴቋቸው ኢ-እስሊማዊ ዴርጊቶችና አመሇካከቶች መካከሌ ጥቂቶቹ የሚከተለት ናቸው፡፡ 
1. በአህባሾች አመሇካከት የነቢያትና የሷሉሆችን (ዯጋግ የአሊህ ባሪያዎች) መቃብር በሌዩ ሁኔታ መገንባት (በመቃብሩ ሊይ “ዯሪህ” መገንባት፤ ቀሇም እየቀቡ ማሳመር”፤)፤ መቃብሮቹን እየሄደ በመሳም በረካቸውን መጠየቅ፤ በመቃብሮቹ አካባቢ ግብዣዎችን እያዯረጉ ወሉዮችን
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
18 
ማሞገስ (በዴቤ ጭምር በማጀብ) የመሳሰለት ዴርጊቶች በሙለ ሙስሉሞች ሉያዯርጓቸው የሚገቡ ተግባራት ናቸው፡፡ እነዚህን ዴርጊቶች የተቃወመ ሰው “አሊህ ሀሊሌ ያዯረገውን ነገር የተቃወመ በመሆኑ ይከፌራሌ” ይሊለ፡፡ 
2. ሰዎች ተውሂዴን በመቃረን የሚናገሯቸው እንዯ “ገውሰሌ አዘም፤ “ጅሊላ መጀን” (ሼይኽ አብደሌቃዱር አሌ-ጄይሊኒን መጥራታቸው ነው)፤ “የባላው ኑር ሁሴን ባንተ ሌመጀን”፤ “አባዴር ጦም አያሳዴር፤” ወዘተ የመሳሰለ አባባልች “የአውሉያዎችን እርዲታ የሚያስገኙ በመሆናቸው በጣም አስፇሊጊ ናቸው፡፡ አሊህ ዘንዴ በቀሊለ ሇመዴረስ ከፇሇግን መንገዲችን በአውሉያዎቹ በኩሌ መሆን አሇበት፡፡” በማሇት ያስተምራለ፡፡ 
3. በአህባሾች አመሇካከት መሰረት “አውሉያዎቹ በተወሇደበት ቀናቸው ሇእርዲታ ብንጠራቸው ፇጣን ምሊሽ ይሰጡናሌ፡፡ ሇምሳላ ማክሰኞ የባላው ኑር ሁሴን ቀን ነው፡፡ ዕሮብ የአብደሌቃዱር አሌ-ጄይሊኒ ቀን ነው፡፡ ሀሙስ የሼኽ አባዴር ቀን ነው፡፡ ቅዲሜ የሰይዴና ኸዴር ቀን ነው፡፡ እነዚህን አውሉያ በቀናቸው ስንጠራ እርዲታቸው ይዯርስሌናሌ፡፡” 
4. በተጨማሪም “አረፊ፤ ሻዕባን፤ሙሀረምና ሰፇር በተባለት ወራት ሰዎች ሇዚያራ ወዯ አውሉያዎች መቃብር እየሄደ በረካ ማግኘት አሇባቸው” በማሇት ያስተምራለ፡፡ (ዴሮ “ሀጅ መሄዴ ያቃተው ወዯ ባላው ኑር ሁሴን ቢሄዴ ሀጃው ይሞሊሇታሌ” ሲባሌ የሰማነው ተረት በአህባሾች ዘንዴ “እውነት” ነው፡፡) 
5. በሌጅነቴ የሰማሁት አንዴ አባባሌ አሇ፡፡ እንዯዚህ የሚሌ! 
“አውሉያዎችን ያከበረና በነርሱ ስም ተወሱሌ የገባ ሰው በምዴር ሊይ ሲኖር እርዲታቸው አይሇየውም፡፡ ኢዝራኢሌ ሩሐን (ነፌሱን) ሉወስዴ በሚመጣበት ጊዜ ሰውዬው ሸሀዲ እንዲይይዝ ሸይጣን “ኸምር” የመሰሇ ጎምዛዛ መጠጥ በቅሌ ይዞበት ይመጣሌ፡፡ በዚያን ጊዜ አውሉያው ከሸይጣን ጋር ይጋፇጥና ቅለን ይሰብርሇታሌ፡፡” አህባሾች ይህንን አባባሌ ሲናገሩ ባሌሰማቸውም ነገራቸው ሁለ በእንዱህ አይነቱ አባባሌ የተሞሊ ነው፡፡ (አንዲንዳ ከዚህም የሚብስ አባባሌ ትሰማሊችሁ)፡፡ 
6. በአህባሾች አመሇካከት መሰረት “ዝናብ ሲጠፊ ወይም ተሊሊፉ በሽታ በአካባቢው ሲገባ ምእመናን ሇተወሱሌ ወዯ አውሉያዎች መቃብር መሄዴና ሌመና ማቅረብ አሇባቸው”፡፡
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
19 
7. “ከአውሉያ መቃብር ቦታ የሚቆፇረው አፇር (“ጀውሀር” ይለታሌ) ሇበሽታ ከፌተኛ ፇውስ ከመሆኑም ላሊ ሇበረከቱ ስንሌ በየቤታችንን ብናስቀምጥ ሸይጣን በበራችን ሊይ አያሌፌም” የሚሇው ሌማዴ አህባሾች በግሌጽ የሚሟገቱሇት እምነት ሆኖ ይገኛሌ፡፡ 
8. የነቢዩን የሌዯት ቀን ማክበር ራሱ በሙስሉሞች መካከሌ ትሌቅ ጭቅጭቅ ፇጥሮ ሳሇ አህባሾች “የአውሉያ መውሉዴን ማክበር ትሌቅ በረካና ምንዲ ያስገኛሌ” ይሊለ፡፡ 
9. ወዘተ.. 
አህባሾች በተበሩክና በተወሱሌ ስም ሽንጣቸውን ገትረው የሚከራከሩሊቸው ሇነዚህ ኢ-እስሊማዊ የሽርክና የባዕዴ አምሌኮ ዴርጊቶችና አመሇካከቶች ነው፡፡ “ተውሂዴን እንከተሊሇን” የሚሌ ጀመዒ ይህንን ይናገራሌ ትሊሊችሁ? አህባሾች ማሇት እነዚህ ናቸው፡፡ ይህንን እምነታቸውን አሌቀበሌም ያሇውን ሰው ነው ነጋ ጠባ “ወሃቢ” እያለ የሚዘሌፈት፡፡ ላሊው ቀርቶ ዴሮ የምንሰማቸውን “ጉጉት ከጮሀ ሰው ይሞታሌ፤ ማታ ማታ ጨው መሸጥ ሇኪሳራ ይዲርጋሌ”፤ “ቤት ውስጥ ጥፌር ከተቆረጠ በረካ ይጠፊሌ ወዘተ” የመሳሰለ ዯካማ አባባልችን የሚቃወመውን ሰው እንኳ “የወሀቢ በሽታ ይዞሃሌ” ይለታሌ፡፡ ያ ጀመዒ! የአህባሾች ትሌቁ ፌሊጎት ይህ ነው፡፡ አቂዲን በማስተማር ስም ቢያጭበረብሩም አንጃው የተመሰረበት ዋነኛ ምክንያት ይህ ነው፡፡ በተበሩክና ተወሱሌ ስም ሽርክና ባእዴ አምሌኮን ማንገስ!! አስተግፉሩሊህ!! ሙስሉሞች በተውሂዴ ሊይ ቀሌዴ አያውቁም!! ይህ የመዝሀብ ጉዲይ ወይም የሱኒና የሰሇፉ ጉዲይ አይዯሇም፡፡ ይህ የሁሊችንም መታወቂያ ነው፡፡ ተውሂዴ ጠፊ ማሇት ኢስሊም ጠፊ ማሇት ነው፡፡ ነቢዩ (ሰ.ዏ.ወ) ከሂጅራ በፉት በነበረው የነቢይነት ዘመናቸው ያዯረጉት ብቸኛ ትግሌ ተውሂዴን ማስተማር ነው፡፡ ዛሬ ተውሂዴ ተስፊፌቷሌ፡፡ ሇአሊህ ምስጋና ይዴረሰውና!! በተሇያዩ የሙስሉም ሀገራትና መንዯሮች ተንሰራፌቶ የነበረው ሽርክና ባእዴ አምሌኮ እየተወገዯ ነው፡፡ አህባሾች ግን በኢስሊም ጠሊቶች እየታገዙ ሽርክና ባእዴ አምሌኮ ስር እንዱሰዴ ሇማዴረግ ተነስተዋሌ፡፡ አሊህ ዯግሞ ሇጠሊቶቹ እንዱህ ይሊቸዋሌ፡፡ 
“እርሱ (አሊህ ማሇት) ያ መሌእክተኛውን ቀጥተኛውን መመሪያ (ቁርአን) እና እውነተኛውን ሀይማኖት (ኢስሊምን) አስይዞ በሁለም ሀይማኖት ሊይ የበሊይ
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
20 
ሉያዯርገው የሊከው ነው! አጋሪዎቹ (ሙሽሪኮቹ) ቢጠለትም እንኳ!!” (ሱረቱ አሌ-ሰፌ፡ 9) አሊህ እውነትን ተናገረ!!!
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
21 
ክፌሌ አራት፡ የአህባሽና የኢብን ተይሚያህ ግብግብ አህባሾች እንዯ ትሌቁ ጠሊታቸው የሚያዩት ማንን ነው? አቡ ጀህሌ፤አቡ ሇሀብ፤ ፉርአውን፤ ወሉዴ ኢብን ሙጊራ፤ ቃሩን፤ ወዘተ ከመሰሊችሁ ተሳስታችኋሌ፡፡ ጽዮናዊ አይሁዲዊያን፤ ሙናፉቆች፤ ሙሽሪኮች ወዘተ… የመሳሰለ ጸረ-ኢስሊም ሀይልችም አይዯለም፡፡ አህባሾች ከነዚህ የአሊህ ጠሊቶች በሊይ የሚጠለት አንዴ ሰው አሇ፡፡ ይህ ሰው ኩፌርና ኑፊቄን ወዯ ኢስሊም ካስገቡት የሙዕተዚሊ እና የጀህሚያ ሰዎች፤ ማሇትም ከነ ዋሲሌ ኢብን አጣእ እና ሰፌዋን ኢብን ጀህም ጋር የሚመዯብ የኑፊቄ አቀንቃኝ (heretic) አይዯሇም፡፡ ሙስሉሞችን በግፌ ከጨፇጨፈት ጀንጂስ ኻን እና ሁሊጉ ኻን (ሁሇቱም የሞንጎሌ መሪዎች ናቸው) ጋርም አይሰሇፌም፡፡ በአንጻሩ ግን በኢስሊማዊ የብርሃን ጎዲና ሊይ ከታዩት አብሪ ከዋክብት መካከሌ የሚመዯብ ውዴ የኢስሊም ሌጅ ነው፡፡ ኡሇማእ ሇርሱ ትሌቅ ክብር አሊቸው፡፡ ከዚህ በማስከተሌም የዚህን ታሊቅ ሰው ኢስሊማዊ ተጋዴልና አህባሾች እርሱን የሚጠለባቸውን ምክንያቶች እናያሇን፡፡ ሼይኹሌ ኢስሊም ኢብን ተይሚያህ- ታሊቁ ሙጀዱዴ በሶሪያና በቱርክ ዴንበር አቅራቢያ የተወሇዯው አቡሌ አባስ ተቂኡዱን አህመዴ ኢብን ተይሚያህ በኢስሊማዊው አሇም ከታዩት አቡ ሀኒፊ፤ ኢማም ማሉክ፤ አሌ-ሻፉኢይ፤ ኢብን ሏንበሌ፤ አሌ-ቡኻሪ፤ ሙስሉም፤ አሌ-ጠበሪ፤ አሌ- ቁርጡቢ፤ አሌ-ገዛሉ፤ አሌ-ጠሃዊ፤ አሌ-ሱዩጢ፤ ወዘተ ከመሳሰለት ዴንቅ ምሁራን ጎራ ይመዯባሌ፡፡ ይህ ሰው እስትንፊሱ ጸጥ እስክትሌ ዴረስ ሇኢስሊም ሇፌቷሌ፡፡ እንዯ ኢብን ከሢር፤ አሌ-ዯሀቢ፤ ኢብኑሌ ቀይም፤ አሌ-ሚእዚ ወዘተ.. የመሳሰለትን ምርጥ የኢስሊም ሌጆች ያስተማረውም እርሱ ነው፡፡ ሇዚህም ነው ዐሇማእ “ሼይኹሌ ኢስሊም” በሚሌ የክብር ስም የሚጠሩት፡፡ (“ምርጥ ኢስሊማዊ ምሁራንን ያስተማረው ሼይኽ” ሇማሇት ነው)፡፡ ነቢዩ (ሰ.ዏ.ወ) በአንዴ ሀዱሳቸው “ነቢዊያው ሱና ፇሩን እንዲይሇቅ በሚሌ አቋም ከፌተኛ ትግሌ የሚያዯርጉ እና በሱናው ሊይ የሚዘፇዘፈ እዴፍችን የሚያጠሩ የተሃዴሶ ፇር ቀዲጆች (ሙጀዱድች) በየምእተ አመቱ ይነሳለ” በማሇት ተናግረዋሌ (ሀዱሱን ቃሌ ቃሌ አሌጠቀስኩትም፤ መሌእክቱ ግን ይኸው ነው)፡፡
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
22 
በርግጥም ነቢያዊው ፇሇግ ሳይበጠስ ሇዚህ ዘመን የዯረሰው አሊህ የተሃዴሶ ፇር ቀዲጆችን (ሙጀዱድችን) በተሇያዩ ዘመናት በማስነሳቱ ነው፡፡ ሼይኹሌ ኢስሊም ኢብን ተይሚያህም ከነዚያ የተሃዴሶ ሀዋሪያዎች መካከሌ አንደ እንዯሆነ የአራቱም መዝሏብ ምሁራን ተስማምተውበታሌ፡፡ አነጋጋሪው ምሁር ኢብን ተይሚያህ በሙስሉሙ አሇም እጅግ አነጋጋሪ የሆነ ምሁር ነው፡፡ ሰበቡ ግን ሰውየው “ምግባረ-ብሌሹ” ስሇሆነ አይዯሇም፡፡ ምክንያቶቹ የሚከተለት ናቸው፡፡ 
1. ኢብን ተይሚያህ ከሰሇፍች በኋሊ ቀስ በቀስ እየተበሊሸ የመጣውን ኢስሊማዊ የህይወት መንገዴ ከእዴፌ ሇማጥራት ያዯረገው ትግሌ የብዙ ወገኖችን ጥቅምና ፌሊጎት የነካ በመሆኑ “ሙስሉም ነን የሚለ” በርካታ አኩራፉዎች የስም ማጥፊት ዘመቻ ስሇከፇቱበት 
2. ኢብን ተይሚያህ ጸረ-ኢስሊም ሀይልች በኢስሊም ሊይ የሚያካሄዶቸውን ስውር ዯባዎች በማጋሇጡ የተቆጩት ጽዮናዊያን እና “የኢስሊም ሳይንስ አዋቂዎች ነን” ባይ ኦሬንታሉስቶች (Orientalists) ነጋ ጠባ ስሇሚያብጠሇጥለት 
3. በላሊ ጽንፌ ያለትና “የርሱን ስራ እናዯንቃሇን” የሚለ አንዲንዴ ጠማማ አንጃዎች (እንዯ “ተክፉር ወሌ ሂጅራ” የመሳሰለት) ሇሚያካሄዶቸው አፇንጋጭ ዴርጊቶች የኢብን ተይሚያህን ፇትዋዎች እንዯማስረጃ የሚያቀርቡ በመሆናቸው እና በመሳሰለት ምክንያቶች ነው፡፡ 
አህባሾችና ኢብን ተይሚያህ በክፌሌ ሶስት ጽሁፋ እንዲስረዲሁት አህባሾች በተበሩክና በተወሱሌ ስም በርካታ የሽርክና የባእዴ አምሌኮ ዴርጊቶችን ይፇቅዲለ፡፡ ሇዚህም የቁርኣን አያዎችና የነቢዩ (ሰ.ዏ.ወ) ሀዱሶችን እያጣመሙ በመተርጎም እንዯማስረጃ አዴርገው ያቀርባለ፡፡ (ዯኢፌ ሀዱሶችንና “መውደእ” የሚባለትን የፇጠራ ሀዱሶች መጠቀማቸው እንዲሇ ሆኖ ማሇት ነው፡፡) 
ኢብን ተይሚያህ (ከተማሪዎቹ ጋር) ህይወቱን በሙለ ሲታገሇሌት የኖረሇት ታሊቅ አሊማ ከሊይ የጠቀስኳቸው የሽርክ፤ የባእዴ አምሌኮ እና የኢ-አማኝነት (atheist) ተግባራት ከእስሊማዊው አሇም እንዱወገደ ማስተማር ነው፡፡
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
23 
በተጨማሪም ሙስሉሞች በሰሇፍች ዘመን የማይታወቁና በሸሪኣው ሊይ የተሇጣጠፈ አዲዱስ ፇጠራዎችን (ቢዴዒ የሚባለትን) እንዱተው ሇማዴረግ በሚሌ ኒያ የእዴሜ ሌክ ሌፊት አዴርጓሌ፡፡ እንዯዚህ አይነት አቋም የነበረው ሰው ዯግሞ የአህባሾች የጥቃት ዑሊማ መሆኑ አይቀርሇትም፡፡ ምክንያቱም ፌሊጎታቸውና ጥቅማቸውን ነክቶባቸዋሌና! ዛሬ አህባሾች በተበሩክ፤በተወሱሌና በተሰውፌ ስም የሚያጭብረብሩባቸውን ዴርጊቶች ሁለ ኢብን ተይሚያህ ከ700 አመታት በፉት በዝርዝር ጽፍሌናሌ፡፡ “አስመሳዮች እንዲያታሌሎችሁ!” በማሇትም አስጠንቅቆናሌ፡፡ በላሊ በኩሌ አህባሾች እንዯ ቅደስ ጎዲና አዴርገው የሚያሞግሱትና በተሰውፌ (Sufism) ስም በርካታ የኩፌርና የሽርክ ተግባራት የሚፇጸምበትን “የሪፊኢያ ጠሪቃ” በማስረጃ እየሞገተ ባድውን አስቀርቶታሌ፡፡ ነገሩ ግን ይህ ብቻ ነው? አይመስሇኝም፡፡ አህባሾች በኢብን ተይሚይህ ሊይ የከፇቱት ዘመቻ ላልች በርካታ መነሻዎችም ያለት ሆኖ ነው የሚሰማኝ፡፡ ከነርሱም መካከሌ ሁሇቱን ሌጥቀስሊችሁ፡፡ 
1. አህባሾች “ሙሕየዱን ኢብን ዏረቢ” (1165- 1240) ሇሚባሇው ሱፉ ነኝ ባይ ሌዩ ፌቅር አሊቸው፡፡ ሇታሊቁ ቃዱ ሇሼይኽ አብደሌቃዱር አሌ- ጄይሊኒም ፌቅር እንዲሊቸው ይናገራለ፡፡ ኢብን ተይሚያህ ዯግሞ ሁሇቱን ሰዎች በተሇያዩ ባህሮች ውስጥ ያለ ፌጡራን አዴርጎ ነው የሚያያቸው፡፡ ሼይኽ አብደሌቃዱር አሌ-ጀይሊኒን እጅግ በጣም ይወዲቸዋሌ፡፡ “ታሊቅ የአሊህ ባሪያ” ይሊቸዋሌ፡፡ ኢብን አረቢን በተመሇከተ ግን “ሙስሉም ነው ከማሇት ፇሊስፊ ነበር ማሇቱ ይቀሊሌ” ይሊሌ፡፡ 
ኢብን ተይሚያህ ሀቁን ነው የተናገረው፡፡ ምክንያቱም ራሱን “የበቃና የነቃ የተሰውፌ ኤክስፏርት” አዴርጎ የሚመሇከተው ኢብን አረቢ “ባሪያው ወዯ ጌታ በተጠጋ ቁጥር የጌታው ጌታ ይሆናሌ፤ ጌታውም ወዯ ባሪያው ሲጠጋ የባሪያው ባሪያ ይሆናሌ” በማሇት ያስተምር ነበር፡፡ እንዱያውም “ጌታውና ባሪያው ሁሇቱም አንዴ ናቸው” ይሊሌ፡፡ (ሇማብራሪያው እነዚህን ዌብ ሳይቶች ተመሌከቱ http://en.wikipedia.org/wiki/Ibn_Arabi 
http://www.scribd.com/doc/17234271/Syakh-alAkbar-Ibn-Arabi- brief-biography)
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
24 
ይህ ምን ማሇት ነው? “ኩፌር” አይዯሇም እንዳ? ኢስሊም እንዱህ አይነት ፌሌስፌና ያስተምራሌ? አሊህና ባሮቹ በየትኛው ሚዛን ነው አንዴ የሚሆኑት? አህባሾች እንዱህ አይነት ፌሌስፌና ያስተማረውን ሰው ነው “እንዯ ታሊቅ ሱፉ” አዴርገው የሚጠቀሱት፡፡ ስሇዚህ ኢብን ተይሚያህ ይህንን “ታሊቅ ሼይኻቸውን” ስሇነካባቸው በርሱ ሊይ ቂም የማይይዙበት ምክንያት የሇም ፡፡ 
2. አህባሽን እየጠጋገኑ በሁሇት እግር እንዱቆም ያስቻለት ጽዮናዊያን እስራኤልች ናቸው ይባሊሌ፡፡ በርግጥም አንጃው የሚፇጽማቸው ዴርጊቶች ከጽዮናዊያን ጋር ጥብቅ ሽርክና እንዲሇው ያስረዲለ፡፡ እነ ሀጋይ ኤርሉች “ሇወሃቢያ በሽታ ፌቱን መዴኃኒት ነው” በማሇት አህባሽን የመረጡሌን ያሇምክንያት አይዯሇም፡፡ ነገር ግን አንጃው በዚህ ብቻ የተገዯበ አይዯሇም፡፡ 
አህባሽ ከአሜሪካና ከእስራኤሌ ጋር እንዯሚመሳጠረው ሁለ “አረባዊነት እንጂ ኢስሊማዊነት አውሬነት ነው” ከሚለት የሶሪያ መሪዎችም ጋር “መርፋና ክር” ነው (ሇስሙ ግን ሶሪያና እስራኤሌ ጠሊቶች ናቸው)፡፡ ሇመሆኑ “የአረባዊቷ ሶሪያ መሪዎች ምንዴናቸው?” ብሊችሁ ራሳችሁን ጠይቃችሁ ታውቃሊችሁ? በርግጥም እነ ሀፉዝ አሌ-አሳዴና ባሻር አሌ-አሳዴ አረቦች ናቸው፡፡ ሆኖም በዚህ አረባዊነት ሊይ ላሊ አረማዊነት አሇባቸው፡፡ እነዚህ ሰዎች ሙስሉሞች አይዯለም፡፡ ክርስቲያኖችም አይዯለም፡፡ እምነታቸው “አሇዊ” ይሰኛሌ፡፡ (ይህ አምነት “ኑሰይራኒ” በሚሌ ስያሜም ይታወቃሌ)፡፡ አንዲንዴ ሰዎች “አሇዊ” የሚባሇውን እምነት ከ“ሺዒ ሙስሉሞች” አንጃ እንዯ አንዴ ቅርንጫፌ አዴርገው ያዩታሌ፡፡ ይህ ግን ሙለ በሙለ ስህተት ነው፡፡ ሺዒዎቹ እንኳ “አሇዊዎች” “ካፉሮች ናቸው” ነው የሚለት፡፡ ምክንያቱ ዯግሞ ግሌጽ ነው፡፡ አሇዊዎች “አሉ ኢብን አቢ- ጣሉብ” በሰው መሌክ የተገሇጸው አምሊክ ነው” ይሊለ፡፡ እንዱህ የሚሌ ሺዒ በየትኛውም ሀገር የሇም፡፡ 
ስሇ አሇዊ በሇጠ ሇማወቅ የሚከተለትን ዌብሳይቶች መርምሩ http://en.wikipedia.org/wiki/Alawi 
http://www.globalsecurity.org/military/intro/islam-alawi.htm) 
አህባሾች እንዯዚህ አይነት እምነት ያሊቸውን የሶሪያ መሪዎች ነው የተጠጉት፡፡ እነርሱን ሇማስዯሰትም ሌዩ ሌዩ ችሮታዎችን በጉቦ መሌክ
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
25 
መክፇሌ ነበረባቸው፡፡ ሇምሳላ በኺሊፊ ጉዲይ ከታሊቁ ሰሀባ ከአሉ ኢብን አቡ-ጣሉብ (ረ.ዏ) ጋር የተጋዯለትን ላሊኛውን ታሊቅ የኢስሊም ሌጅ ሞአዊያ ኢብን አቡ-ሱፌያንን (ረ.ዏ) “ፊሲቅ ወይንም “አወናባጅ” በማሇት ሰዴበዋቸዋሌ፡፡ ይህ ዯግሞ የአሇዊዎችን ፌቅር አስገኝቷሌ፡፡ አንዲንዴ ሰዎች እንዯሚለት አህባሾች ይህንን የሚያዯርጉት “የሺዒ” አንጃዎችን ሇማስዯሰት አስበው አይመስሇኝም፡፡ ከሺዒዎች ጋር ቢፊቀሩ ኖሮ በኢራን ከሚዯገፇውና ሂዝቡሊህ ከተሰኘው የሺዒ ቡዴን ጋር በርካታ ውጊያዎችን ባሌገጠሙ ነበር፡፡ አህባሾች አሇዊዎችን ሇማስዯት በሚሌ ምክንያት የሚከፌለት ላሊኛው “ጉቦ” ዯግሞ ሸይኹሌ ኢስሊም አብን ተይሚያህን መሳዯብ ነው፡፡ የዚህኛው መነሻ ዯግሞ የሚከተሇው ይመስሇኛሌ፡፡ በሶሪያ የተወሇዯው ኢብን ተይሚያህ እነዚህን “አሇዊዎች” በዯንብ ያውቃቸዋሌ፡፡ በመሆኑም ስሇ- እምነታቸው ተጠይቆ በሰጠው አንዴ ዝነኛ ፇትዋ “እነዚህ ኑሰይራኒዎች (አሇዊዎች) የሇየሊቸው አዋማዊያን ናቸው፤ አይሁድችና ክርስቲያኖች አንኳ ከነርሱ ይሻሊለ፡፡” በማሇት ተናግሮ ነበር፡፡ (የኢብን ተይሚያህን ፇትዋ ከዚህ ዌብሳይት ማንበብ ትችሊሊችሁ 
http://shaykhulislaam.wordpress.com/2009/08/13/ruling-on-the- nusayrialawi-sect/…)፡፡ ታዱያ አህባሾች በሁሇት እግር እንዱቆሙ የረዶቸውን የአሇዊ ተከታዮች ማንነት በዝርዝር ባጋሇጠው ኢብን ተይሚያህ ሊይ የበቀሌ ዘመቻ አያካሂደም ትሊሊችሁ? እርግጠኛውን ነገር አሊህ ነው የሚያውቀው፡፡ እኔ እንዯማምነው ግን አህባሾች ከኢብን ተይሚያ ጋር የሚያካሄደት ከሊይ በዘረዘርኳቸው በርካታ ምክንያቶች ሳቢያ የተሇኮሰውን የራሳቸውን ጦርነት ብቻ ሳይሆን አሇዊዎችን ሇማስዯት በሚሌ ሰበብ የገቡበትን የውክሌና ጦርነት ጭምር ነው፡፡ የውግዘት ታክቲክ 
አህባሾች ኢብን ተይሚያህን ሲያወገዙ ሌዩ ታክቲክ ነው የሚጠቀሙት፡፡ ከነርሱ ጋር ስትወያዩ የኢብን ተይሚያህን “ጥፊቶች” የሚዘረዝሩሊቸሁ “ተወሰለ”ን እና “ተበሩክ”ን በማስቀዯም አይዯሇም፡፡ እንዯዚያ ካዯረጉማ
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
26 
ማንነታቸው ይጋሇጣሌ፡፡ ከሊይ የዘረዘርኳቸውን የኢብን አረቢና የአሇዊ ጉዲዮችንም አያነሱትም፡፡ (እንዱያውም በእምነቱ ውስጥ ከቆዩት ጠንካራ ተከታዮቻቸው በስተቀር አዱስ ገቢዎቹ እንዱህ አይነቱን ነገር አያውቁትም፡፡ ቆየት ያለት አባሊቶች ወዯ ዝርዝር ባይገቡም ሊይ ሊዩን ይነካኩታሌ)፡፡ 
አህባሾች የኢብን ተይሚያህን ጉዲይ በቀጥታ የሚያያይዙት ከ”አቂዲ” ጋር ነው፡፡ በነርሱ አስተሳሰብ ኢስሊማዊውን አቂዲ መበከሌ የጀመረው እርሱ ነው፡፡ አህባሾች “ዛሬ ወሃቢዎች የሚያራምደትን አቂዲ ማስተማር የጀመረው ኢብን ተይሚያህ ነው” ይሊለ፡፡ ይህንን ሇማጠናከርም እርሱ ያሌተናገራቸውንና ያሊዯረጋቸውን ቅጥፇቶችንም ይጨምራለ፡፡ (በዚህ ሊይ ወዯ ዝርዝሩ አሌገባም፡፡ ነገሩን በጥሌቀት ሇማየት የሚፇሌግ አንባቢ www.aicp.org የተሰኘው የአህባሾች ዌብሳይት በኢብን ተይሚያህ ሊይ የሚያቀርባቸውን የፇጠራ ክሶች ይመሌከትና http://shaykhulislaam.wordpress.com በተባሇ ዌብሳይት ሊይ ከተፃፇው ትክክሇኛው የኢብን ተይሚያህ ታሪክ ጋር ያገናዝበው፡፡ ከዚያ በኋሊ ሚዛናዊ ፌርደን ይስጥ!!) ያሳዝናሌ!! አህባሾች ሲፇሌጉ “የወሃቢያ መንገዴ በእንግሉዞች አሻጥር በአረቢያ በረሃ ሊይ ሙሀመዴ አብደሌ ወሃብ በተባሇ ሰው የተጀመረ ነው” ይሊለ፡፡ የ”ወሀቢ” ውግዘታቸውን የሚጀምሩት ግን ሼይኽ ሙሀመዴ አብደሌ ወሀብ ከመወሇዲቸው 400 አመታት ያህሌ ቀዴመው በኖሩት በሼይኹሌ ኢስሊም ኢብን ተይሚያህና በኢማም ኢብኑሌ ቀይም ነው፡፡ አንዴ ነገር ተናግሬ ሊብቃ!! ሼይኹሌ ኢስሊም ኢብን ተይሚያህ ላሊው ቢቀር ሇሙስሉሙ ኣሇም ፊና ወጊ የሆኑ ተማሪዎችን አፌርቷሌ፡፡ እርሱን ያሌወዯዯ ሰው ቢያንስ በዚህኛው ተግባሩ ብቻ ሉያከብረው በተገባው ነበር፡፡ ኢብን ተይሚያህ ካስተማራቸው ተማሪዎች አንደ የሆነው ኢማደዱን ኢብን ከሢር የሰራቸው ስራዎች ብቻ በዚህ ዘመን ትውሌዴ የሚታሰቡ አይዯለም፡፡ ኧረ ሇመሆኑ ሰዎችን ወዯ አሊህ መንገዴ ከመጥራት ይሌቅ ታሊሊቅ ኡሇማዎችን ማክፇሩን እንዯሙያ የያዙት አህባሾች ሇኢስሊም የሰሩት ጥሩ ነገር ምንዴነው? መሌስ የሇም፡፡ አሊህ እንዯነርሱ አያዴርገን!!!
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
27 
ክፌሌ አምስት፡ የአህባሽ መሰረታዊ ጠሊቶች 
በክፌሌ አራት ጽሁፋ እንዯገሇጽኩት አህባሾች በመሰረታዊ ጠሊትነት የሚፇርጁት እኛ የኢስሊም ጠሊቶች የምንሊቸዉን ወገኖች አይዯሇም፡፡ የነርሱ ጠሊቶች የሚከተለት ናቸው፡፡ (ሇማብራሪያው ነሏሴ 20/2003 የወጣውን ሰሇፉያ ጋዜጣ፤ www.islamonline.net የተባሇውን ዌብሳይት፤ እና የአህበሾችን ዌብሳይት ተመሌከቱ)፡፡ 
1. “ወሀቢያ” ፡- አህባሾች “ወሀቢያ” የሚለት ከነርሱ ጋር በአቂዲና በመዝሀብ የተሇየውን ሰው ብቻ አይዯሇም፡፡ እነርሱ የፇጠሩትን ጸረ- ተውሂዴ የሆነ የአምሌኮ ፌሌስፌና የማይቀበሇውን ሰው፤ ቡዴን፤ ዴርጅት በሙለ “ወሀቢ” ነው የሚለት፡፡ በዚህ ሊይ የመዝሀብ ወይም የአቂዲ ሌዩነት አያዯርጉም፡፡ ሰውዬው አህባሾች የሚያምታቱበት የሻፉዑይ መዝሀብ ተከታይ ሆኖ ጸረ-ተውሂዴ ፌሌስፌናቸውን የማይቀበሌ ከሆነ “ወሃቢ” ይለታሌ፡፡ ማንም ባሌሰጣቸው ስሌጣን “የተክፉር አዋጅ” ያውጁበታሌ፡፡ 
በዚህ መሰረትም የወሃቢያ ክሳቸውን ሺርክንና ባእዴ አምሌኮን ሇማጥፊት በጽናት ከታገለት የጥንቶቹ ሼይኹሌ ኢስሊም ኢብን ተይሚያህና ሼኽ ሙሀመዴ አብደሌ ወሃብ ይጀምሩታሌ፡፡ በማስከተሌም በቅርቡ የሞቱትን እነ ሼይኽ ኢብን ባዝ፤ ሼይኽ አሌ-ኡሠይሚን፤ ሼይኽ አሌ-አሌባኒ የመሳሰለ ምሁራንን “ወሀቢ” በማሇት ይወርደባቸዋሌ፡፡ ወዯኛ ዘመን ሲሻገሩም እንዯ ድ/ር ዛኪር ናይክ፤ ኢማም ዩሱፌ አሌ-ቀርዲዊና ድ/ር አምር ኻሉዴን የመሳሰለ አሇምአቀፌ ዲኢዎችን በውግዘታቸው ያዲርሳለ፡፡ ከዴርጅቶች መካከሌ ዯግሞ “ራቢጠቱሌ ኢስሊሚያ” (በሳኡዱ አረቢያ ያሇ)፤ የአሇም ሙስሉም ወጣቶች ማህበር (ዋና ጽህፇት ቤቱ በሳኡዱ አረቢያ የሚገኝ)፤ የአፌሪካ ሙስሉሞች ዴርጅት (በኩዌት ሀገር የሚገኝ)፤ የመዱና ኢስሊማዊ ዩኒቨርሲቲ፤ የአፌሪካ አሇም አቀፌ ኢስሊማዊ ዩኒቨርሲቲ (በሱዲን ሀገር የሚገኝ) ወዘተ.. “የወሀቢያ ተቋማት” ተብሇው ተፇርጀዋሌ፡፡ ክሱ ወዯ መንግስታት ሲሸጋር ሳኡዱ አረቢያን፤ ኳታርን፤ የተባበሩት አረብ ኢሜሬትንና ሱዲንን ይጨምራሌ፡፡ (አህባሾች በነዚህ ሀገሮች ምንም አይነት እንቅስቃሴ አያዯርጉም)፡፡
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
28 
2. “ኢኽዋነሌ ሙስሉሚን”፡- ይህ ሊይ ሊዩን ሲታይ የግብጹን “ኢኽዋነሌ ሙስሉሚን ፓርቲ” (The Muslim Brotherhood) የሚያመሇክት ይመስሊሌ፡፡ ነገሩ ግን እንዯዚያ አይዯሇም፡፡ አህባሾች “ኢኽዋን” የሚለት ስሇሙስሉሞች አንዴነትና በሸሪአ ህግ የመተዲዯርን አስፇሊጊነት የሚያበረታታ ማንኛውንም ግሇሰብና ቡዴን ነው፡፡ “ሙስሉሞች ከኢኮኖሚ ጥገኝነት ተሊቀው ራሳቸውን መቻሌና በአሇም ዙሪያ ትሌቅ የሇውጥ ሀይሌ መሆን አሇባቸው” የሚሌ ዜጋ፤ ፓርቲና እና መንግስት በአንዴነት “ኢኽዋን” ተብል ይፇረጃሌ፡፡ 
በሙስሉም ሀገሮች መካከሌ አሇም አቀፌ ትስስር እንዱኖር ጥረት የሚያዯርጉ ዲኢዎችና ምሁራን፤ ሀገሮች፤ የሀገር መሪዎች፤ የፖሇቲካ ፓርቲዎች፤ የሲቪክ ተቋማት ወዘተ… “ኢኽዋነሌ ሙስሉሚን” ተብሇው ይወገዛለ፡፡በዚህ መሰረት አሁን በህይወት ከላለት ሙስሉም ምሁራን መካከሌ የግብጹ ሀሰን አሌ-በንና፤የፓኪስታኑ አቡሌ-አእሊ መውደዱ፤ የቱርኩ ነጅሙዱን ኤርባኻን ወዘተ… “ኢኽዋን ተብሇው” ተፇርጀዋሌ፡፡ ከፖሇቲካ ፓርቲዎችም የግብጹ ኢኽዋነሌ ሙስሉሚን፤ የፓኪስታኑ ጀማአቱሌ ኢስሊሚያ እና ሬፊህ የሚባሇው የቱርክ ፓርቲ (እ.ኤ.አ. በ1998 “ህግ ወጥ” ተብል የፇረሰ) በዚህ ስር ይካተታለ፡፡ አህባሾች “ኢኽዋን” ብሇው የፇረጇቸው መንግስታትና የአሇም መሪዎች ስሇመኖራቸው የማውቀው ነገር የሇም (ማሇትም በጽሁፍቻቸው ውስጥ አሊነበብኩም፤ በኡስታዞቻቸው አንዯበት ሲነገርም አሌሰማሁም)፡፡ እንዯምገምተው ከሆነ ግን የአሁኑን የቱርክ መንግስትና አመራሮቹን በኢኽዋንነት ሳይፇርጇቸው አይቀርም፡፡ የቀዴሞው የማላዥያ ጠቅሊይ ሚኒስትር መሃቲር ሙሏመዴም በአህባሾች ምዘና “ኢኽዋን” ሳይባለ አይቀርም፡፡ አህባሾች ግሇሰቦችንና ዴርጅቶችን “ወሀቢያ” በማሇት የሚፇርጁበትን ምክንያት ከሊይ ጽፋዋሇሁ (ጸረ-ተውሂዴ የሆነውን የእምነት ፌሌስፌናቸውን ካሌተቀበሌን ነው “ወሃቢ” የምንባሇው)፡፡ “ኢኽዋን” የሚሇውን ፌረጃ የሚያካሄደበት ምክንያትስ ምንዴነው? ማሇትም እነዚህ ግሇሰቦች፤ ቡዴኖችና ዴርጅቶች በግሌጽ ሲናገሩም ሆነ ሲጽፈ አህባሾች እንዲይነካባቸው በሚፇሌጉት ጸረ-ተውሂዴ አመሇካከቶችና ዴርጊቶች ሊይ አያተኩሩም፡፡ አህባሾች “ወሃቢዎችን” የሚከሱበትን የአቂዲ ጉዲይ ሲሰብኩም አይታዩም፡፡ 
ሇምሳላ ግብጻዊው ሀሰን አሌ-በንና “በሙስሉሞች መካከሌ ወንዴማዊ ትብብርን ከፇጠርን ቀስ በቀስም ኢስሊማዊውን መንግስት መመስረት
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
29 
እንችሊሇን” የሚሌ ትምህርት ነበር ያስተማሩት፡፡ ፓኪስታናዊው መውደዱ ዯግሞ ሙስሉም ወጣቶች በካፒታሉዝምና በሶሻሉዝም አይዴዮልጂ እንዲይበከለ በሚሌ ሀሳብ በርካታ ኢስሊማዊ መጽሀፌትን ሲያዘጋጁ ነው የምናውቃቸው (አንዲንድቹ መጽፌት ሇሌዩ ዒሊማ የተጻፈ ቢሆንም እንኳ)፡፡ እንዱህ አይነት ሀሳብ ያንጸባረቀ ሰው በምን ስላት ነው የአህባሾች ጠሊት ሉሆን የቻሇው? መሌሱን ባሇፇው ክፌሌ ከጻፌኩት ጽሁፌ ታገኙታሊችሁ፡፡ ማሇትም አህባሾች የራሳቸውን ጦርነት ብቻ ሳይሆን የውክሌና ጦርነትም ያካሄዲለ፡፡ የጦርነቱን ሰፖንሰር ወዯፉት እንመጣበታሇን፡፡ 
3. “ኸዋሪጅ”፡- ‘ኸዋሪጃ” የሚባሌ አንጃ በዘመናችን አሇ? ሇዚህ ጥያቄ የሚሆን አጥጋቢ ምሊሽ የሇኝም፡፡ እኔ እንዯማምነው ግን “ኸዋሪጅ” ቢኖርም እንኳ ከጥንቱ አመፀኛ ቡዴን ጋር የሚያገናኘው ነገር የሇም፡፡ ሇምሳላ በኦማን ሀገር “ኢባዱ” የሚባሌ ቡዴን አሇ፡፡ ይህ አንጃ ስረ- መሰረቱ የጥንቱ የኸዋሪጃ አንጃ ነው ይባሊሌ፡፡ ሆኖም የዘመናችን “ኢባዱ” ከጥንቱ “ኸዋሪጅ” በጣም ይሇያሌ፡፡ ጥንታዊው ኸዋሪጃ “ሀጢአት የሰራ ሰው ይከፌራሌ” ይሌ ነበር፡፡ የአሁኑ ኢባዱ ግን “ወዯ ኩፌር የማያዯርሱ ሀጢአቶችን የሰራ ሰው ወንጀሇኛ ይሆናሌ” ነው የሚሇው እንጂ “ይከፌራሌ” አይሌም፡፡ (ሇዝርዝሩ ይህን ዌብሳይት ተመሌከቱ http://en.wikipedia.org/wiki/Ibadism ) 
አህባሾች ግን በርካታ ምሁራንን፤ግሇሰቦችንና፤ ኢስሊማዊ ቡዴኖችን “ኸዋሪጅ” በማሇት ይፇርጃለ፡፡ የዚህኛውም ምክንያት እነርሱ “ወሀቢያ”ን ከፇረጁበት ሰበብ ጋር አይያዝም፡፡ ምክንያቱ በጌቶቻቸው የታዘዙበት የውክሌና ጦርነት ነው፡፡ አህባሾች “ኸዋሪጅ” የሚሎቸው ሙስሉም ህዝቦች አመጸኛ መሪዎችን እንዱታገለ፤ የሸሪዒ ህግን በሚችለት መንገዴ (በጂሀዴም ጭምር) ተግባራዊ እንዱያዯርጉና ዱናቸውን ከጽዮናዊያንና ከምዕራባዊያን ስውር ዯባዎች እንዱጠብቁ ያስተማሩ ምሁራንን ነው፡፡ ሀገራቸውን ነጻ ሇማውጣት የሚታገለ ኢስሊማዊ የነጻነት ንቅናቄዎችንም “ኸዋሪጅ” ይሎቸዋሌ፡፡ 
በዚህ መሰረት አህባሾች “የኸዋሪጅ” ክሳቸውን ሲጀምሩ 100 አመታት ወዯ ኋሊ ይሄደና ሰይዴ ጀማለዱን አሌ-አፌጋኒን ያወግዛለ፡፡ ይህ ሰው የሙስሉም ሀገራትን በወረራ የያዙት ቅኝ ገዥዎች (ኮልኒያሉስቶች) በሙስሉሞች ሊይ በሚፇጽሙት ግፌ ሌቡ በመነካቱ “የዒሇም ሙስሉሞች ከዚህ ውርዯት መውጣት የሚችለት አንዴ ሆነው
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
30 
በሚያዯርጉት የተባበረ ትግሌ ነው” የሚሌ ታሊቅ ራእይ ይዞ ሲያስተምርና በአሇም ዙሪያ ሲንከራተት ነበር የኖረው፡፡ አህባሾች ግን “ኸዋሪጅ ነው” ይለታሌ፡፡ ከርሱ በማስከተሌም የሶሪያውን ሪሺዴ ሪዲን ይረግማለ፡፡ በሶስተኛ ሊይ ግን በግብጻዊው ሰይዴ ቁጥብ ሊይ ባሇ በላሇ ሀይሊቸው ይረባረቡበታሌ፡፡ አስገራሚ የፇጠራ ክሶችንም ያከናንቡታሌ፡፡ አህባሾች ከኢብን ተይሚያህ ቀጥል የሚጠለት ሰው ቢኖር ሰይዴ ቁጥብ ነው፡፡ ከዚያም በዚህ ረዴፌ በሚሰሇፈት እነ ፇትሑ የኩን (የሉባኖስ ኢስሊማዊ ፓርቲ መሪ) ሊይ ውግዘታቸውን ይወረውራለ፡፡ ወዯ ኢራን ይሻገሩና አያቱሊህ ሩሐሊህ ኾሜይኒን የሚችለትን ያህሌ ይረግማለ (በዚሕኛው ክስ ሱኒና ሺዒን አይሇዩም)፡፡ ከዴርጅቶች ዯግሞ “ኢስሊማዊ ነኝ” የሚሇውን የነጻነት ታጋይ በሙለ ያወግዙታሌ፡፡ ሇፌሌስጥኤም ነጻነት የሚታገለት ሀማስና ጂሀደሌ ኢስሊሚያ፤ ሉባኖስን ከእስራኤሌ ነጻ ሇማዴረግ የሚታገሇው ሂዝቡሊህ፤ ሇሶሪያ ህዝብ ነጻነት የሚታገሇው ሀረካቱሌ ኢስሊም (ብዙ ሀይሌ የሇውም) ወዘተ… ይዘሇፊለ፡፡ የእርግማን ናዲ ይወርዴባቸዋሌ፡፡ በርካታ የፇጠራ ክሶችም ይቀርብባቸዋሌ፡፡ አህባሽ ጠሊቶቹን በዚህ መሌኩ ፇርጇቸዋሌ፡፡ ከሊይ እንዲያችሁት አንጃው “ጠሊቴ ናቸው” የሚሊቸው በሙለ ሙስሉሞች ናቸው፡፡ አስተግፉሩሊህ!! ሇመሆኑ አንጃው ማን ሊይ ቆሞ ነው ይህንን ፌረጃ የሚያጧጡፇው? የሌብ ወዲጆቹ እነማናቸው? ይህንን ጉዲይ በሚቀጥሇው ክፌሌ እንዲስሰዋሇን፡፡ አሊህ ከአህባሽና ከፇተናው ይጠብቀን፡፡ እርሱ የመረጠሌንን ቀጥተኛውን ሀይማኖት በጥበቡ ይጠብቀው፡፡ አሚን!!
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
31 
ክፌሌ ስዴስት፡ የአህባሽ ሌባዊ ወዲጆች በክፌሌ አንዴ ጽሁፋ አህባሽን የሚወክሇው “ጀምኢያቱሌ መሻሪኢሌ ኼይሪያቱሌ ኢስሊሚያህ” (Association of Islamic Charitable Projects) የሚባሌ ዴርጅት እንዯሆነ ተናግሬአሇሁ፡፡ ይህ ዴርጅት በዋናነት የአህባሾችን ፌሌስፌና ያስፊፊሌ፡፡ የዴርጅቱን የገቢ ማሰባሰቢያ ስራዎችንም ያከናውናሌ፡፡ በተወሰነ መሌኩም በማህበራዊ አግሌግልት ተግባራት ሊይ ሲሳተፌ ይታያሌ፡፡ ዴርጅቱ በገሀዴ እንዯሚታየው በጣም ጽንፇኛ (fanatic) ነው፡፡ በዚህም የተነሳ በሙስሉሞች ያሇው ተቀባይነት የዯከመ ነው (በሰሊሳ አመታት ውስጥ ግማሽ ሚሉዮን ተከታዮችን እንኳ አሊፇራም)፡፡ እንዯ ማህበር ሲታይ ግን በጣም ጠንካራ ነው፡፡ መዋቅሩ ውስብስብ ነው፡፡ የሀብቱ ብዛት ከአቅሙ በሊይ ነው፡፡ በአሇም ዙሪያ ያሌዯረሰበት ቦታ የሇም፡፡ በየሀገሩ የየራሱ መስጂድች፤ የሰበካ መርከዞች፤ መዴረሳዎች፤ ሊይብረሪዎች፤ የስብሰባ አዲራሾች፤ የሬዱዮ ጣቢያዎች፤ ጅምናዚየሞች፤ማተሚያ ቤቶች፤ የኢንተርኔት መረቦች ወዘተ… አለት፡፡ እነዚህን ተቋማትና አገሌግልቶች የሚያንቀሳቅስበት በቂ የሆነ ሀብትም አሇው፡፡ ታዱያ ግማሽ ሚሉዮን ያህሌ ተከታዮችን እንኳ ሇማፌራት ያሌቻሇው ይህ አንጃ በአሇም ዙሪያ ሉዲረስ የቻሇው እንዳት ነው? የፊይናንስ ምንጩ ከወዳት ነው? በዚህ ክፌሌ በነዚህ ጉዲዩች ዙሪያ ቆይታ እናዯርጋሇን፡፡ አህባሽና የምዕራብ ወዲጆቹ አህባሾች ከምእራባዊያን ጋር የተወዲጁት መቼ ነው? ይህ በቀሊለ የማይመሇስ ጥያቄ ነው፡፡ ምክንያቱም ሙስሉሞች የአህባሽን መኖር የሰሙት ከምስረታው በኋሊ በጣም ዘግይቶ ነው፡፡ ሆኖም በሁሇት ነገሮች ሊይ መግባባት ይቻሊሌ፡፡ አንዲንዴ ሰዎች እንዯሚለት አህባሽ ከምዕራቡ ጎራ ጋር መፊቀር የጀመረው ከሴፕቴምበር 11/2001 ወዱህ አይዯሇም፡፡ ከዚያ በፉት 6 ዒመታት ቀዯም ብል እንኳ ከምዕራባዊያን ጋር ሚስጢራዊ ግንኙት አሇው ተብል ይነገር እንዯነበር ኒዛር ሏምዛ እና አር. ህሬር ዱክሜጀን የተባለት የቤይሩት የአሜሪካ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን “A Sufi Response to Political Islamism: Al-Ahbash of Lebanon” በሚሌ ርዕስ ባቀረቡት ጥናታዊ ጽሁፌ ገሌጸዋሌ፡
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
32 
ከሴፕቴምበር 11/2001 ወዱህ ግን ተፇሊጊነቱ ጨመረ፡፡ አሜሪካና ላልችም ምዕራባዊያን እርሱና መሰልቹን ማጠናከርና ማስፊፊት ጀመሩ፡፡ 
አህባሽ ምዕራባዊያንን ሇመሳብ የቻሇው በሶስት ምክንያቶች ነው፡፡ 
1. አንጃው “እስሊማዊ መንግስት” የመመስረት አሊማ ያሊቸውን የፖሇቲካ ዴርጅቶችና የነጻነት ንቅናቄዎች በሙለ ይቃወማሌ፡፡ ይህ ተቃውሞ “በህጋዊ መንገዴ በምርጫ ተሳትፇን እናሸንፊሇን” የሚለትን ፓርቲዎችንም ይጨምራሌ፡፡ እንዱህ አይነት አቋም ዯግሞ ምእራባዊያንን ይማርካሌ፡፡ 
2. አንጃው ዘመናዊነትንና እስሌምናን አንዴ ሊይ ማጣጣም ይቻሊሌ ባይ ነው፡፡ በመሆኑም የዘመኑ እዴገት ባስገኛቸው ቴክኖልጂዎችና አሰራሮች መጠቀም አሇብን ይሊሌ፡፡ እነዚህ ቴክኖልጂዎችና አሰራሮች ከሸሪዒ ህግ ጋር የሚቃረኑ ቢሆኑም እንኳ ዘመኑ ያስገኛቸው በመሆኑ እና ከዒሇም ተጨባጭ ሁኔታ ውጭ መሆን ስሇማንችሌ ሇኛ በሚስማማ መሌኩ አስተካክሇን መጠቀም አሇብን ባይ ነው፡፡ (“አህባሾች የባንክ ወሇዴን ከካፉሮች እንጅ መብሊት ይቻሊሌ” የሚለት በዚህ ስላት ነው)፡፡ 
ከዚህ ላሊ አንጃው ዘመኑን የሚመሇከትበትን መነጽር ምዕራባዊያኑ በሚፇሌጉበት መንገዴ አስተካክሎሌ፡፡ ሇምሳላ “አህባሾች በዚህ ዘመን ዲእዋ እንጂ ጂሀዴ አያስፇሌግም፡፡ ዘመኑ የጭንቅሊት እንጂ የጉሌበት ዘመን አይዯሇም” ባይ ናቸው፡፡ 
3. ላሊው አስገራሚ ነገር አንጃው “እስሌምና ሁለን አቀፌ የህይወት መንገዴ ነው” የሚሇውን እስሊማዊ እውነታ የማይቀበሌ መሆኑ ነው፡፡ ሇምሳላ አንጃው “እስሌምና የአካባቢውን ባህሌ ሳይነካ ነው መፇጸም ያሇበት” ይሊሌ፡፡ 
ከሊይ የዘረዘርኳቸው ነጥቦች በሙለ የምእራባዊያንን ፌሊጎት ያማሎለ፡፡ ሇዚህም ነው ሇአህባሽ እውቅና ሰጥተው በአሇም ዙሪያ የበተኑት፡፡ አውሮፓ አውስትራሉያ፤ ጃፓን፤ እስያ ሊቲን አሜሪካ፤ አፌሪካ ያሌዯረሰበት ቦታ የሇም፡፡
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
33 
አህባሽና ጽዮናዊያን በአህባሽ መመስረት ከማንም በሊይ የተዯሰቱት ጽዮናዊያን ናቸው፡፡ እነዚህ ሀይልች “ሇሁሇት ሺሕ አመታት ተሰቃይተን የመሰረትናትን የቅዴስት ሀገራችንን (የእስራኤሌን) ህሌውና የሚፇታተነው ብቸኛ ሀይሌ እስሌምና በመሆኑ ባሇን አቅም ሁለ እርሱን ማዲከም አሇብን” ከሚሌ አቋማቸው ተነስተው ይህንን ቡዴን ተጠግተውታሌ፡፡ ከእርሱ የሚጠብቁት በርካታ ነገር አሇ፡፡ እርሱን ከመናገሬ በፉት የተወሰኑ ማስተካከያዎችን መስጠት እፇሌጋሇሁ፡፡ “አህባሽ በጽዮናዊያን ይዯገፊሌ የሚሇውን አባባሌ” አንዲንዴ ሰዎች “የአንጃው መስራች ራሳቸው ይሁዱ ናቸው” በማሇት ይወስደታሌ፡፡ ይህ ፌጹም ስህተት ነው፡፡ ሰውዬው በሀገር ቤትም ሆነ ከሀገር ውጪ በዯንብ የሚታወቁ ሰው ናቸው፡፡ ቤተሰቦቻቸውና ዘመድቻቸውም ይታወቃለ፡፡ ይሁዱ የሚባሌ የዘረግ ሀረግ የሇባቸውም፡፡ ያሇ ማስረጃ “ይሁዱ ናቸው” ብል መናገር ሀጢአት ይመስሇኛሌ፡፡ ስሇዚህ ጥንቃቄ ማዴረግ ይገባሌ፡፡ ዯግሞም ከርሳቸው ጋር በአስተሳሰብ የማይጣጠሙ በርካታ ዘመድችና አማቾች ስሊሎቸው የነርሱን ሞራሌ መጠበቅ ግዳታችን ነው፡፡ (ሇምሳላ ከሼኽ አብደሊህ ሏረሪ ጋር እዴሜ ሌካቸውን ሲፊሇሙ የኖሩት ሀጂ ዩሱፌ አብደራህማን የሼኽ አብደሊህ አማች ናቸው፡፡) “ሼኽ አብደሊህ በ1948 እስራኤሌን ጎበኙ” የሚባሇውም ስህተት ነው፡፡ እሳቸው አሌቁዴስን (እየሩሳላምን) ነው የጎበኙት፡፡ አሌ-ቁዴስ ከ1967 በፉት በዮርዲኖስ ስር ነበረች እንጂ የእስራኤሌ ግዛት አይዯሇችም፡፡ እስራኤሌ በ1967 የስዴስቱ ቀን ጦርነት አሌ-ቁዴስን፤ ምእራባዊ ዲርቻን፤ የሲናይ በረሃን፤ የጎሊን ኮረብታንና ጋዛን በወረራ ነጠቀች፡፡ የሲናይ በረሃን በ1979 ሇግብጽ ስትመሌስ ላልቹን ግን እስካሁን እንዯያዘች ነው፡፡ ሆኖም አሌ-አህባሽ “የጽዮናዊያን ተሌእኮ አሰፇጻሚ ነው” የሚሇው አባባሌ በዯንብ ያስኬዲሌ፡፡ ሇዚህ ቀሊለ ማስረጃ አቋሙና ዴርጊቱ ነው፡፡ ስሇዚህ በዚህኛው ሊይ “ሏጢአተኛ” የምንባሌበት ምክንያት የሇም፡፡ ከዴርጊቶቹም መካከሌ በሉባኖስ ህዝብ የሚታወቁትን ሌጥቀስ፡፡ 
1. አህባሽ በሉባኖስ ውስጥ በሚያዯርገው እንቅስቃሴ በእስራኤሌ ሊይ መሳሪያ ያነሱ ሀይልችን በሙለ ይቃወማሌ፡፡
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
34 
2. የፖሇቲካ ማኒፋስቶውና ላልች ሰነድቹ ስሇ ፌሌስጥኤም ነጻነት ቢናገሩም አህባሽ “በሰሊማዊ መንገዴ እስከተፇጸመ ዴረስ” የሚሌ አቋም ነው ያሇው፡፡ በአህባሽ አመሇካከት በወረራ የተያዙት ፌሌስጥኤማዊያን እሰራኤሌን ከመሇመን ውጪ ሇነጻነታቸው መዋጋት የሇባቸውም፡፡ 
3. ከፌሌስጥኤም ዴርጅቶች መካከሌ የፇትሕ አንጃን (PLO) ይዯግፊሌ፡፡ እንዯ ሀማስና ጂሀደሌ ኢስሊሚያ (Islamc Jihad) የመሳሰለትን ይቃወማሌ፡፡ “ሇፌሌስጥኤም ነጻነት ዯንቃራ የሆኑት እነዚህ ጦርነት ናፊቂ የ“ኸዋሪጃ” ቡዴኖች ናቸው ይሊሌ”፡፡ 
4. በ2006 በእስራኤሌና በሑዝቡሊህ መካከሌ በተዯረገው ውጊያ መሊው የሉባኖስ ህዝብ፤ የፖሇቲካ ቡዴኖች፤ ሲቪክ ማህበራትና የሀይማኖት መሪዎች የሉባኖስን ለአሊዊነት ሊሇማስዯፇር ሇሚዋጋው ሂዝቡሊህ ዴጋፊቸውን ሲሰጡ አህባሽ ግን ሂዝቡሊህን ይቃወም ነበር፡፡ (ጦርነቱ ሲጀምር ሂዝቡሊህን “በጠብ አጫሪነት” ከሰሰው፡፡ የእስራኤሌ ጥቃት ሲበረታ ዯግሞ “ያሇ አቅሙ ጦርነት ጀምሮ ህዝባችን አስጨፇጨፇ” ይሌ ነበር፡፡ ዯግነቱ ግን ህዝቡሊህ በጦርነቱ ማብቂያ ሊይ በዘመናዊው አረብ- እስራኤሌ ጦርነት ታሪክ ተሰምቶ የማይታወቅ ዴሌ ነው የተጎናጸፇው)፡፡ 
5. ሉባኖስ ውስጥ በሚሉዮን የሚቆጠሩ የፌሌስጥኤም ስዯተኞች አለ፡፡ ከሉባኖስ ክርስቲያኖች መካከሌ አክራሪ የሆኑት “ፌሌስጥኤማዊያኑ ሉዉጡን ነው፤ ወዯ ሀገራቸው ይሇመሱ” የሚሌ ቅስቀሳ በየጊዜው ያካሂዲለ፡፡ አህባሾችም ከነዚህ ቡዴኖች ጋር ወግነው “ፌሌስጥኤማዊያኑ ከዚህ ይጥፈ፤ ሽብር የሚያስፊፈት እነርሱ ናቸው” በማሇት ይቀሰቅሳለ፡፡ (ችግሩ የመጣው እስራኤሌ ፌሌስጥኤማዊያኑን አሊስገባም በማሇቷ ነው እንጂ ፌሌስጥኤማዊያኑ ወዯ ሀገራቸው መመሇሱን ስሇጠለት አይዯሇም፡፡ አህባሾች ይህንን አያውቁም ማሇት ነው? በዯንብ ያውቁታሌ!) 
ይህን ሁለ የሚፇጽመው “አሌ-አህባሽ” የእስራኤሌ ዯጋፉ እንዲይባሌ ከፌተኛ ጥንቃቄ ያዯርጋሌ፡፡ በእስራኤሌ ውስጥ የሚያዯርገው እንቅስቃሴ የሇም፡፡ በሉባኖስ ውስጥ እንኳ ከይሁዱዎች ጋር ሽር ጉዴ አይሌም፡፡ ይህ ዘዳኛነቱ እንኳን ሇእኛ አህባሽን በዯንብ ሇሚያዉቁት ሉባኖሳዊያን ግራ ነው፡፡ ታዱያ የግንኙነት መስመሩ እንዳት ነው? ይህ ፇታኝ ጥያቄ ነው፡፡ ነገሩን በዯንብ ስናስተውሌና አንዲንዴ መረጃዎችን ስናመዛዝን ግን የሚከተሇውን ስእሌ እናገኛሇን፡፡
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
35 
አህባሽ ከምእራባዊያን ጋር ያሇውን ግንኙነት አይዯብቅም (ሌዯብቅ ቢሌ እንኳ አይችሌም)፡፡ ከጽዮናዊያኑ ጋር የሚያዯርገው ግንኙነት ግን በቀጥታ አይከናወንም፡፡ በምዕራባዊያን፤ እንዯ አህባሽ በ”ወሃቢ” ሊይ ቂም ካሊቸውና ሇጸረ-እስሊም ሀይልች ነፌሳቸውን ከሸጡ “ሙስሉም ነን” ባይ መንግስታት፤ የፖሇቲካ ቡዴኖችና ግሇሰቦች አማካኝነት ነው የሚፇጸመው፡፡ ስንቶቹ በዚህ ሰሌፌ ውስጥ እንዯሚገቡ መናገሩ ይከብዲሌ፡፡ የተወሰኑት ግን የሚከተለት ይመስለኛሌ፡፡ 
1. የዮርዲኖስ መንግስት፡ - “በሼይኽ ሙሀመዴ አብደሌ ወሃብና በሙሀመዴ ኢብን ሱኡዴ የተመስረተው የወሀቢያ ንቅናቄ በመካና መዱና ሊይ የነበረኝን ሙለ ስሌጣን ወስድብኛሌ” የሚሇው የዮርዲኖስ መንግስት “ወሀቢ” የሚሇውን ቡዴን ሇሚቃወም ሀይሌ ሁለ እጁን በሰፉው ይዘረጋሌ፡፡ ከ1980 ወዱህ ዯግሞ ከእስራኤሌ ጋር የነበረውን ቂም ረስቶ ፌቅር በፌቅር ሆኗሌ፡፡ አህባሽም በዚህ በኩሌ ወዯ እስራኤሌ የማይዯርስበት ምክንያት የሇም፡፡ 
2. ቱርክ፡- የአሁኑ የቱርክ መንግስት ሇእስሌምና ተቆርቋሪ ነው፡፡ ከዚያ በፉት የነበሩት መንግስታት ግን ጸረ-ሙስሉም ናቸው፡፡ እነዚያ ሀይልች ከስሌጣን ቢወርደም አሁንም ጠንካራ ናቸው፡፡ 
ቱርኮች ሌክ እንዯ ዮርዲኖስ “በወሃቢያ” ሊይ ከፌተኛ ቂም አሊቸው፡፡ እነርሱም በፇንታቸው “በመሊው የሙስሉም አሇም የነበረንን የኦቶማን ቱርኮች ሰፉ የሆነ የኸሉፊ ስሌጣን የገረሰሰብን የወሀቢያ ንቅናቄ ነው” ይሊለ፡፡ ቱርኮች ከእስራኤሌ ጋር ያሊቸው ግንኙነት የታወቀ ነው፡፡ ስሇዚህ አህባሽ በዚህኛውም መንገዴ ወዯጽዮናዊያኑ ሉዯርስ ይችሊሌ፡፡ የአህባሽ-እስራኤሌ ግንኙነት የሚቀሊጠፇው ግን በመንግስት ዯረጃ ብቻ አይመስሇኝም፡፡ በርካታ ግሇሰቦችና የይሁዱ ቡዴኖች ይሳተፈበታሌ፡፡ በኢስታንቡሌ የሚኖሩት ከ30 ሺህ የሚበሌጡ ይሁዱዎች አንደ ስራቸው እንዱህ አይነቱን የግንኙነት ሰንሰሇት ማጥበቅ ነው፡፡ 
3. አሜሪካና እንግሉዝ፡- እነዚህ መንግስታት በዚህ ጨዋታ ውስጥ የገቡበት ምክንያት በዯንብ ስሇሚታወቅ ወዯ ዝርዝሩ አሌገባም፡፡ 
የአህባሽ ሌባዊ ወዲጆች እነዚህ ናቸው፡፡ “አህባሽ ከወዲጆቹ ምን ጥቅም ያስገኛሌ” የሚሇውን ጥያቄ መመሇስ አያስፇሌግም! ስንት እንዯሚከፇሇውም በትክክሌ አናውቅም፡፡ አህባሽ ሇነርሱ የሚፇጽመው ተሌእኮ ግን ወዯኛ ዴረስ
ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 
36 
መጥቷሌ፡፡ ይህ ጉዯኛ ቡዴን “ወሃቢዎች ያጠፈትን አቂዲ አስተካክሊሇሁ” ነው የሚሇው!! ይገርማሌ፡፡ ኢስሊምን እያጠፈ አቂዲን ማስተካከሌ?!! እነርሱ ኢስሊምን ሇማጥፊት መጥተዋሌ፡፡ አሊህ ግን ኢስሊምን ይጠብቀዋሌ፡፡ አሊሁ አክበር!!
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?
አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?

More Related Content

Viewers also liked

መውሊድን በተመለከተ.pdf
መውሊድን በተመለከተ.pdfመውሊድን በተመለከተ.pdf
መውሊድን በተመለከተ.pdfNuradin Sultan
 
ትርጉም ተፍሲር ጁዙእ ዓማ.
ትርጉም ተፍሲር ጁዙእ ዓማ.ትርጉም ተፍሲር ጁዙእ ዓማ.
ትርጉም ተፍሲር ጁዙእ ዓማ.Nuradin Sultan
 
ስለ ኢስላም ለማወቅ በአማረኛ.pdf
ስለ ኢስላም ለማወቅ በአማረኛ.pdfስለ ኢስላም ለማወቅ በአማረኛ.pdf
ስለ ኢስላም ለማወቅ በአማረኛ.pdfNuradin Sultan
 
የአቂዳ መሰረቶች
የአቂዳ መሰረቶችየአቂዳ መሰረቶች
የአቂዳ መሰረቶችNuradin Sultan
 
ከታላቁ ቁርአን የመጨረሻዎቹ (( የሶስቱ ክፍሎች)) ማብራሪያ ዋና ዋቢ ዙብደቱ ተፍሊር
ከታላቁ  ቁርአን የመጨረሻዎቹ  (( የሶስቱ ክፍሎች)) 	ማብራሪያ ዋና ዋቢ ዙብደቱ ተፍሊርከታላቁ  ቁርአን የመጨረሻዎቹ  (( የሶስቱ ክፍሎች)) 	ማብራሪያ ዋና ዋቢ ዙብደቱ ተፍሊር
ከታላቁ ቁርአን የመጨረሻዎቹ (( የሶስቱ ክፍሎች)) ማብራሪያ ዋና ዋቢ ዙብደቱ ተፍሊርIslamic Invitation
 
Wantoota islaamummaa balleysu.fb
Wantoota islaamummaa balleysu.fbWantoota islaamummaa balleysu.fb
Wantoota islaamummaa balleysu.fbNuradin Sultan
 
Aqiidaa Tee Qabadhuu / Khoz 3aqedtak.pdf
Aqiidaa Tee Qabadhuu / Khoz 3aqedtak.pdfAqiidaa Tee Qabadhuu / Khoz 3aqedtak.pdf
Aqiidaa Tee Qabadhuu / Khoz 3aqedtak.pdfNuradin Sultan
 
Wantoota islaamummaa balleysu
Wantoota islaamummaa balleysuWantoota islaamummaa balleysu
Wantoota islaamummaa balleysuNuradin Sultan
 
How to Become a Thought Leader in Your Niche
How to Become a Thought Leader in Your NicheHow to Become a Thought Leader in Your Niche
How to Become a Thought Leader in Your NicheLeslie Samuel
 

Viewers also liked (11)

መውሊድን በተመለከተ.pdf
መውሊድን በተመለከተ.pdfመውሊድን በተመለከተ.pdf
መውሊድን በተመለከተ.pdf
 
ጋብቻ.doc
ጋብቻ.docጋብቻ.doc
ጋብቻ.doc
 
ትርጉም ተፍሲር ጁዙእ ዓማ.
ትርጉም ተፍሲር ጁዙእ ዓማ.ትርጉም ተፍሲር ጁዙእ ዓማ.
ትርጉም ተፍሲር ጁዙእ ዓማ.
 
ስለ ኢስላም ለማወቅ በአማረኛ.pdf
ስለ ኢስላም ለማወቅ በአማረኛ.pdfስለ ኢስላም ለማወቅ በአማረኛ.pdf
ስለ ኢስላም ለማወቅ በአማረኛ.pdf
 
የአቂዳ መሰረቶች
የአቂዳ መሰረቶችየአቂዳ መሰረቶች
የአቂዳ መሰረቶች
 
ከታላቁ ቁርአን የመጨረሻዎቹ (( የሶስቱ ክፍሎች)) ማብራሪያ ዋና ዋቢ ዙብደቱ ተፍሊር
ከታላቁ  ቁርአን የመጨረሻዎቹ  (( የሶስቱ ክፍሎች)) 	ማብራሪያ ዋና ዋቢ ዙብደቱ ተፍሊርከታላቁ  ቁርአን የመጨረሻዎቹ  (( የሶስቱ ክፍሎች)) 	ማብራሪያ ዋና ዋቢ ዙብደቱ ተፍሊር
ከታላቁ ቁርአን የመጨረሻዎቹ (( የሶስቱ ክፍሎች)) ማብራሪያ ዋና ዋቢ ዙብደቱ ተፍሊር
 
Wantoota islaamummaa balleysu.fb
Wantoota islaamummaa balleysu.fbWantoota islaamummaa balleysu.fb
Wantoota islaamummaa balleysu.fb
 
Aqiidaa Tee Qabadhuu / Khoz 3aqedtak.pdf
Aqiidaa Tee Qabadhuu / Khoz 3aqedtak.pdfAqiidaa Tee Qabadhuu / Khoz 3aqedtak.pdf
Aqiidaa Tee Qabadhuu / Khoz 3aqedtak.pdf
 
Quality Circles
Quality CirclesQuality Circles
Quality Circles
 
Wantoota islaamummaa balleysu
Wantoota islaamummaa balleysuWantoota islaamummaa balleysu
Wantoota islaamummaa balleysu
 
How to Become a Thought Leader in Your Niche
How to Become a Thought Leader in Your NicheHow to Become a Thought Leader in Your Niche
How to Become a Thought Leader in Your Niche
 

Similar to አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?

Similar to አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ? (6)

ቅንብር.pdf
ቅንብር.pdfቅንብር.pdf
ቅንብር.pdf
 
Temsalet Magazine 2 Pages
Temsalet Magazine 2 PagesTemsalet Magazine 2 Pages
Temsalet Magazine 2 Pages
 
Bematebua lidagne
Bematebua lidagneBematebua lidagne
Bematebua lidagne
 
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
3 ahmedin jebel-s-book-on-ahbashee
 
Wehabies vs Ahlussuna
Wehabies vs AhlussunaWehabies vs Ahlussuna
Wehabies vs Ahlussuna
 
Wahbies vs ahlusunnah
Wahbies vs ahlusunnahWahbies vs ahlusunnah
Wahbies vs ahlusunnah
 

More from Nuradin Sultan

More from Nuradin Sultan (13)

Du'aa'ii.pdf
Du'aa'ii.pdfDu'aa'ii.pdf
Du'aa'ii.pdf
 
Naamusa salamtaa
Naamusa salamtaaNaamusa salamtaa
Naamusa salamtaa
 
Naamusa islaamaa
Naamusa islaamaaNaamusa islaamaa
Naamusa islaamaa
 
Aqeedah wasetia
Aqeedah wasetiaAqeedah wasetia
Aqeedah wasetia
 
Ibaadaa(gabbartii rabbii) fi hiikkaa isii
Ibaadaa(gabbartii rabbii) fi hiikkaa isiiIbaadaa(gabbartii rabbii) fi hiikkaa isii
Ibaadaa(gabbartii rabbii) fi hiikkaa isii
 
Islam guide.pdf
Islam guide.pdfIslam guide.pdf
Islam guide.pdf
 
Yesolat memariya.pdf
Yesolat memariya.pdfYesolat memariya.pdf
Yesolat memariya.pdf
 
Qur'an tefsir.pdf
Qur'an tefsir.pdfQur'an tefsir.pdf
Qur'an tefsir.pdf
 
Shehadetan tigrigna.pdf
Shehadetan tigrigna.pdfShehadetan tigrigna.pdf
Shehadetan tigrigna.pdf
 
Islam guide
Islam guideIslam guide
Islam guide
 
Wantoota islaamummaa balleysu.fb
Wantoota islaamummaa balleysu.fbWantoota islaamummaa balleysu.fb
Wantoota islaamummaa balleysu.fb
 
Qur'anul karim
Qur'anul karimQur'anul karim
Qur'anul karim
 
Wantoota islaamummaa balleysu
Wantoota islaamummaa balleysuWantoota islaamummaa balleysu
Wantoota islaamummaa balleysu
 

አህባሽ ማነው : ምንድ ነው ?

  • 1. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 1
  • 2. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 2 አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ ዙሌቂዲህ 1433 ዒ.ሂ ጥቅምት 2004 ዒ.ሌ.
  • 3. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 3 ማውጫ አርእስት ገጽ መግቢያ…………………………………………………………………… 4 ክፌሌ አንዴ: “አህባሽ”- አጠቃሊይ ዲሰሳ……..…………………………… 7 ክፌሌ ሁሇት: አህባሽና የአቂዲ ብክሇት…………………………………… 11 ክፌሌ ሶስት፡ አህባሾች ላት ተቀን የሚታገለሇት ዒሊማ………………… 16 ክፌሌ አራት፡ የአህባሽና የኢብን ተይሚያህ ግብግብ …………………… 21 ክፌሌ አምስት፡ የአህባሽ መሰረታዊ ጠሊቶች …………………………… 27 ክፌሌ ስዴስት፡ የአህባሽ ሌባዊ ወዲጆች …………………………………. 31 ክፌሌ ሰባት፡ አህባሽ እና “ሱፉ” ………………………………………… 37 ክፌሌ ስምንት፡ “አህባሽ” እና “የአሊህ አውሉያ”…………………………… 44 ክፌሌ ዘጠኝ፡ አህባሽ እና “ሺዒ“..…………………………………………. 50 ክፌሌ አስር፡ በ“አህባሽ” ጥመት ሊይ ሙስሉሞች ምን ይሊለ? ................. 54 ክፌሌ አስራ አንዴ፡ “አህባሽ”፣ “ወሃቢያ” እና “የብሪታኒያው ሰሊይ” ……. 57 ክፌሌ አስራ ሁሇት፡ “አህባሽ፣ ቱርክና የ”ወሀቢያ ተረት”………………… 62 ክፌሌ አስራ ሶስት፡ አራቱ አህባሾች……………………………………..... 69 ክፌሌ አስራ አራት፡ የአህባሽ የሰበካ ስሌቶችና የጥቃት ዑሊማዎች……… 73 ክፌሌ አስራ አምስት፡ የኑፊቄ እና የጥመት ፉርቃዎች ከ“ሙርጂዒ” እስከ “አሌ-አህባሽ” ………………………………………..…………………….. 77 ክፌሌ አስራ ስዴስት፡ “አሌ-አህባሽ”ና ዘመናዊ የጥመት ፉርቃዎች……….. 83 ክፌሌ አስራ ሰባት፡ “አህባሽ” እና የሙስሉሙ አንዴነት…………………... 87
  • 4. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 4 መግቢያ ከጥቂት ወራት ወዱህ “አህባሽ” የሚባሇው ጀመዒ (አንጃ) የኢትዮጵያዊያን ሙስሉሞች የመወያያ አጀንዲ ሆኗሌ፡፡ አንጃው የተሇየ የእምነት ፌሌስፌና በመያዙ አይዯሇም ትኩረትን የሳበው፡፡ የጡዘቱ መነሻ የወቅቱ የኢትዮጵያ እስሌምና ጉዲዮች ምክር ቤት ሹማምንት የሁለም ሙስሉሞች ተወካይ መሆናቸውን ከቁም ነገር ሳያስገቡት በዒሇም ዙሪያ በኑፊቄ (heresy) እና ጥመት (deviation) የተወገዘው የአህባሽ ጀመዒ የእምነት ፌሌስፌና በኢትዮጵያ ውስጥ የወዯፉቱ ብቸኛ የእስሌምና አቅጣጫ እንዱሆን በማዴረግ ተግባር ሊይ ተጠምዯው መታየታቸው ነው፡፡ ይህንን ጉዲይ እጅግ አነጋጋሪ ያዯረገው ዯግሞ “አህባሽ”ን የማንገስ እቅደ መጅሉሱ በሌዩ ሌዩ መዴረኮች በምክንያትነት ከሚያቀርበውና “የሀይማኖት ጽንፇኝነትን መዋጋት አሇብን” ከሚሇው ሀሳብ ጋር በጭራሽ የማይገናኝ መሆኑ ነው፡፡ የሀይማኖት ጽንፇኝነት በየትኛውም እምነት ውስጥ ሉከሰት ይችሊሌ፡፡ “ሇእስሌምና ነው የምንታገሇው” እያለ የራሳቸውን ዴብቅ አጀንዲ የሚያራምደ ሀይልች ሉኖሩ ይችሊሌ፡፡ እንዱህ አይነት ሰዎች በላልችም እምነቶች ውስጥ አለ፡፡ ሇዚህ መዴሀኒቱ የሁለም እምነት ተከታዮች ጽንፇኝነትን እንዱያወግዙ ማስተማርና በጽንፇኝት ተነሳስተው ወንጀሌ የሚሰሩ ሀይልችን ከመንግስት ጋር ሆነው እንዱከሊከለ መቀስቀስ ነው፡፡ ከክርስቲያን ወንዴሞቻቸውና ከላልችም ወገኖች ጋር ሇሺህ ዒመታት ተቻችሇው የኖሩት ኢትዮጵያዊያን ሙስሉሞች ጽንፇኝነትን እንዱዋጉ ማነሳሳቱ ዯግሞ በጣም ቀሊሌ ነው፡፡ ኢስሊም ጽፇኝነትን የሚያወግዝ እምነት ነው፡፡ የመጅሉስ ሹማምንት ግን ይህንን በማዴረግ ፇንታ አህባሽን በኢትዮጵያ ሙስሉሞች ጫንቃ ሊይ ሇመጫን ነው የተነሱት፡፡ አንጃው ከኢስሊም መንገዴ ያፇነገጠ መሆኑ በተሇያዩ መንገድች ቢገሇጽሊቸውም “አለባሌታ እየነዛችሁ ነው፤ አህባሽ የሚያስተምረው ትምህርት ሇሀገራችን ሙስሉሞች በጣም አስፇሊጊ ነው” በሚሌ ጀብዯኝነት አንጃውን በሙስሉሞች ሊይ ሇማንገስ የሚያዯርጉትን ሩጫ ገፌተውበታሌ፡፡ ሇወዯፉቱ በሀገራችን መስጂድችና መዴረሳዎች በይፊ የሚሰበከው የአህባሽ ፌሌስፌና ብቻ እንዯሚሆንም እየሰማን ነው፡፡ በዚህም የተነሳ ኢትዮጵያዊያን ሙስሉሞች በከፌተኛ ስጋት ውስጥ ወዴቀዋሌ፡፡ የመጅሉሱ አካሄዴ ወዳት እንዯሚያዯርሰን አሊህ (ሱ.ወ) ብቻ ነው የሚያውቀው፡፡ ሆኖም ብዙሃኑ ሙስሉም ኡሇማ፤ ምሁራንና ፀሀፌት “መጅሉሱ “እምነታቻችሁን ቀይሩ” የሚሌ ምርጫ እያቀረበሌን ነው” የሚሌ ሀሳብ በማስተጋባት ሊይ ነው ያለት፡፡ ይህንንም ባሇፈት ጥቂት ወራት
  • 5. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 5 በወጡት የፕሬስ ውጤቶችና በኢንተርኔት መረቦች ሊይ ከቀረቡ ጽሁፍች መረዲት ይቻሊሌ፡፡ እነዚህ ምሁራን በጽሁፍቻቸው በአመዛኙ በሁሇት ነገሮች ሊይ ነው ያተኮሩት፡፡ አንዯኛው መጅሉሱ አህባሽን በህዝቡ ሊይ ሇመጫን የሚያዯርገው ሩጫ ሙስሉሞች በህገ-መንግስቱ የተጎናጸፈትን የእምነት ነጻነት መብታቸውን የሚጋፊ መሆኑ ነው፡፡ ሁሇተኛው መጅሉሱ እንዯ ቅደስ ነገር የሚከራከርሇት የአህባሽ ፌሌስፌና ከትክክሇኛው የሙስሉሞች ስነ-መሇኮት መስመር የወጣና በኑፊቄ የተሞሊ እንዯሆነ ሇመሊው ሙስሉሞች ማስረዲት ነው፡፡ የዚህ መጽሀፌ አዘጋጅም ኢትዮጵያዊት ሙስሉም እንዯመሆኗ የተወሇዯችበትን ህብረተሰብ ያጋጠመው ከባዴ ፇተና በእጅጉ ያሳስባታሌ፡፡ በመሆኑም በርካታ ሙስሉሞች እያዯረጉት ባሇው ህዝቡን የማንቃት እንቅስቃሴ ውስጥ ተሳትፍ ሉኖረኝ ይገባሌ በሚሌ ስሜት “ፋስቡክ” በተሰኘው የኢንተርኔት ማህበራዊ ዴረ-ገጽ ሊይ አንዲንዴ ጽሁፍችን ስትጽፌ ቆይታሇች፡፡ የርሷ ጽሁፍች ያተኮሩትም “አህባሽ” የተባሇውን አንጃ የእምነት ፌሌስፌናዎች፤ ዴብቅ ፌሊጎቶች፤ የኑፊቄ ርእዮቶች፤ የማምታቻ ዘዳዎች ወዘተ… በማስረዲቱ ሊይ ነው፡፡ ከነዚያ ጽሁፍች መካከሌም “አህባሽ ማን ነው ምንዴነው? በሚሌ ርእስ ስር?” ከመስከረም 15 እስከ ጥቅምት 5/ 2004 ዒ.ሌ. ዴረስ በተከታታይ ያቀረበቻቸውን ጽሁፍች በዚህ መጽሀፌ አሰባስባ ሇአንባቢያን አቅርባሇች፡፡ በዚህ መጽሀፌ የተሰባሰቡት ጽሁፍች በፋስቡክ ከተነበቡበት አቀራረብና ይዘት ብዙም አሌተቀየሩም፡፡ አዘጋጇ ጽሁፍቹን ስትጽፌ እንዯ መነሻ የተጠቀመችው ከሌዩ ሌዩ የአህባሽ ጀመዒ አባሊት ጋር ባሊት የዝምዴናና የጉርብትና ትውውቅ ባዯረገቻቸው ውይይቶች ያገኘቻቸው መረጃዎች፤ በአህባሽ የማስተማሪያ ማእከሊት በመገኘት የተከታተሇቻቸው ዱስኩሮች (lectures) እና ከአስተማሪዎቻቸው ጋር ያዯረገቻቸው ክርክሮች፤ በተሇያዩ አጋጣሚዎች ያነበበቻቸው የአህባሽ የማስተማሪያ መጽሀፌትና በራሪ ወረቀቶች፤ ከአህባሽ ዴረ-ገጾች ያሰባሰበቻቸው መረጃዎች ወዘተ… ናቸው፡፡ የአህባሽን ፌሌስፌና ከትክክሇኛው ኢስሊማዊ ርእዮቶች ጋር ሇማነጻጸር በሚሌም በርካታ የአህለስ ሱንና መጽሀፌትንና ዴረ-ገጾችን መጎብኘትና ዴሮ ያነበበችውን ማሰሊሰሌ ነበረባት፡፡ ነገር ግን ጽሁፍቹ በተጣበበ ጊዜ ውስጥ የተጻፈ በመሆናቸው አሌፍ አሌፍ ካሌሆነ በቀር መረጃዎቹ የተገኙባቸውን ምንጮች ቃሌ በቃሌ መጥቀስ አሌተቻሇም፡፡ አዘጋጇ መጽሀፈ ሙለ በሙለ ከስህተት የጸዲ ነው የሚሌ አመሇካከት የሊትም፡፡ ሙለ በሙለ ከስህተት የጸዲው መጽሀፌ አሊህ ያወረዯው ቅደስ-
  • 6. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 6 ቁርአን ብቻ ነው፡፡ ስሇሆነም ሇሚታያችሁ የመረጃ ስህተት ይቅርታ እንዴታዯርጉሊት ትማጸናሇች፡፡ ኢስሊምን ሇኛ የመረጠሌን አሊህ ነው፡፡ ነቢዩ ሙሏመዴን (ሰ.ዏ.ወ) በሀቅ የሊከው አሸናፉና ጥበበኛ አምሊክ የሆነው አሊህ ነው፡፡ እኛን የዚህ ውብ እምነት ተከታዮች ያዯረገንም አሊህ ነው፡፡ ይህ ዱን ጠሊቶቹ በክፈ ቢተናኮለትም እስካሁን ዴረስ አሇ፡፡ ሇወዯፉቱም ቢሆን ኢስሊምን ከምዴር ሊይ የሚያጠፊው ሀይሌ የሇም፡፡ የኢስሊም ጠባቂ አሊህ ነውና፡፡ አሊህ በርሱ መንገዴ ሊይ ያጽናን! ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ
  • 7. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 7 ክፌሌ አንዴ : አህባሽ- አጠቃሊይ ዲሰሳ አህባሽ የሚባሇው አንጃ ከውጪ ሲታይ የሚከተለት ገጽታዎች አለት፡፡ 1. “አህባሽ” የኢትዮጵያ ተወሊጅ በነበሩት ሼኽ አብደሊሂ ሙሏመዴ ዩሱፌ (ወይም ሼኽ አብደሊህ አሌ-ሏረሪ አሌ-ሏበሺ) ጠንሳሽነት በሉባኖስ ዋና ከተማ ቤይሩት ውስጥ በ1983 ዒ.ሌ. የተመሰረተ ፖሇቲካና ሀይማኖትን አንዴ ሊይ አጣምሮ የሚራመዴ አንጃ (ጀመዒ) ነው፡፡ 2. አንጃው በአረብኛ አጠራር “ጀምኢያቱሌ መሻሪኢሌ ኼይሪያቱሌ ኢስሊሚያ” ይባሊሌ፡፡ የእንግሉዝኛ ስሙ “Association of Islamic Charitable Projects” የሚሌ ነው፡፡ 3. “አህባሽ” የአንጃው ተከታዮች በጋራ የሚጠሩበት የቡዴን ስማቸው ነው፡፡ እያንዲንደ የጀመዒው አባሌ “ሀበሺይ” ይባሊሌ (ሴት ከሆነች “ሀበሺያ” ትባሊሇች)፡፡ በሀገራችን ውስጥ ያለት የአንጃው ተከታዮች ግን “አህባሽ” ከሚሇው ስም ይሌቅ “የሼኽ ጀመዒ ነኝ” ማሇትን ይመርጣለ፡፡ 4. “አህባሽ” የሚሇው ቃሌ ምንጩ “ሏበሻ” የሚሇው የሀገራችን የዏረብኛ ስም ነው፡፡ ይህም የአንጃው መስራች የተወሇደበትን ሀገር (ኢትዮጵያን) ያመሇክታሌ፡፡ የጀመኣው አባሊት ይህንን ስም ይወደታሌ እንጂ አይቃወሙትም፡፡ ስሇዚህ እኛ የአህባሽ ተቃዋሚዎች ያወጣንሊቸው ስም አዴርጋችሁ እንዲታዩት ያስፇሌጋሌ፡፡ (እውነቱን ሇማወቅ አህባሾችን ራሳቸውን ጠይቋቸው፡፡ ዌብሳይቶቻቸውንና የፋስቡክ ቡዴኖቻቸውን የሚጠሩበትንም ስም ተመሌከቱ)፡፡ 5. አንጃው በሄዯበት ሀገር ሁለ “መንግስታዊ ያሌሆነ ማህበር” ተብል ነው የተመዘገበው፡፡ በመሆኑም ማህበራዊ አገሌግልት የሚሰጡ አንዲንዴ ተቋማትን (እንዯ መዴረሳና የጤና ክሉኒክ የመሳሰለትን) ከፌቷሌ፡፡ በሀገራችን ውስጥ ግን እንዱህ አይነት ፕሮጀክቶችን የሰራ አይመስሇኝም፡፡ 6. አህባሽን የመሰረቱት “ሼይኽ አብደሊህ አሌ-ሀረሪ” ከሶስት አመታት በፉት ቢሞቱም እስካሁን ዴረስ የአንጃው ከፌተኛ መንፇሳዊ መሪ ተዯርገው ይታያለ፡፡ በመሆኑም የጀመዒው አባሊት “ሼይኹና” ወይም “ሰይደና” ይሎቸዋሌ፡፡ በቤታቸው ግዴግዲና በላልችም ቦታዎች (በሞባይሌ ስሌካቸውም ጭምር) የመሪያቸውን ፍቶ ያስቀምጣለ፡፡ 7. የአንጃው ዋና ማዕከሌ (Head Quarter) ያሇው በሉባኖስ ዋና ከተማ ቤይሩት ውስጥ ነው፡፡ በተጨማሪም በሶሪያ፣ ዮርዲኖስ፣ ግብጽ፤
  • 8. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 8 አሜሪካ፣ እንግሉዝ፣ ካናዲ፣ ጀርመን፣ ዳንማርክ፣ አውስትራሉያ ወዘተ… ቅርንጫፍች አለት፡፡ 8. የአህባሽ በርካታ ተከታዮች ያለትም እዚያው በሉባኖስ ሀገር ሲሆን አንጃው በአሜሪካ፣ ካናዲና አውስትራሉያም ጠንካራ ጀመዒ እንዯመሰረተ ይታወቃሌ፡፡ ወዯ ሀገራችን ከገባ ከአስር ዒመታት በሊይ ቢሆነውም ብዙ ተከታዮችን መመሌመሌ አሌቻሇም፡፡ (አብዛኛው ህዝብ አንጃው እዚህ መኖሩን እንኳ አያውቅም)፡፡ 9. አንጃው የሻፉዑይ መዝሀብ ተከታይ ነኝ ይሊሌ፡፡ የዒቂዲ ትምህርቱም “አሽዏሪ” (ኢማም አቡሌ ሏሰን አሌ-አሽዏሪ ያስተማሩት መንገዴ) እንዯሆነ ያወሳሌ፡፡ የ“ሪፊዑያ” የሱፉ ጠሪቃ ተከታይ እንዯሆነም ይገሌጻሌ፡፡ 10. አንጃው ስብከቱን ሇተከታዮቹ የሚያስተምርበት “መርከዝ” (ማእከሌ) አሇው፡፡ በየመርከዙ የሚቀመጡ ሼይኾችንም በቤይሩት እያሰሇጠነ በዒሇም ዙሪያ ያሰራጫሌ፡፡ በመርከዙ ተምረው የሚወጡ ጎበዝ ተማሪዎችም ቤይሩት ሄዯው የሚማሩበት የከፌተኛ ትምህርት እዴሌ (scholarship) ይሰጣቸዋሌ፡፡ 11. የአንጃው መንፇሳዊ ትምህርቶች በአብዛኛው የሚያተኩሩት በአቂዲ፤ “ፉቅህ” እና “ሱፉያ” (Sufism) ሊይ ነው፡፡ የትምህርት ቋንቋውም አረብኛ ነው፡፡ 12. አንጃው ተከታዮቹን ከሚያስተምርባቸው የመማሪያ መጽሀፌት መካከሌ በስፊት የሚታወቁት ሁሇት ናቸው፡፡ 12.1 “ሙኽተሰር አብደሊህ አሌ-ሏረሪ” a) ይህ ጀማሪዎች የሚማሩበት መጽሀፌ ሲሆን የአቂዲ፤ ፉቅህ፤ ከሊም (Speculative Theology) ትምህርቶችን አካቷሌ፡፡ b) መጽሀፈ የዛሬ 100 አመት ገዯማ በአንዴ የመናዊ ሼኽ እንዯተጻፇ በመግቢያው ሊይ ተጠቅሷሌ፡፡ “ሼኽ አብደሊህ የጻፈት ሸርሁን (ማብራሪያውን) ነው” ተብልም ተጽፍበታሌ፡፡ ነገር ግን ከመጽሀፈ 70% በሊይ የሚሆነው ክፌሌ የተያዘው በ“ሸርሁ” ነው፡፡ c) መጽሀፈ በእንግሉዝኛና በአማርኛ ተተርጉሟሌ፡፡ የእንግሉዝኛው ትርጉም ቀሇሌ ባሇ አቀራረብ የተዘጋጀ ሲሆን አማርኛው ግን ሌክ እንዯ አረብኛው “የመጽሀፈ አዘጋጅ እንዯዚህ አለ!” እያሇ ነው ትምህርቱን የሚዘረዝረው፡፡ (የአረብኛው መጽሀፌ “ቃሇሌ ሙአሉፈ” እያሇ የሚሄዴ የትረካ አቀራረብ አሇው)፡፡
  • 9. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 9 d) የመጽሀፈ ዋና ክፌሌ (“ሸርህ” ያሌሆነው) ሊይ ሊዩን ሲታይ እስሊማዊ መንገዴን የተከተሇ ይመስሊሌ፡፡ ነገር ግን በእስሌምና ውስጥ የማይታወቁ አስገራሚ አቋሞች ይበዙበታሌ፡፡ ይህንን በትክክሌ የምትረደትም ከዋናው ምንባብ ሳይሆን “ሸርህ” ተብሇው ከቀረቡት አዯገኛ ትንተናዎች ነው፡፡ e) ከሁለም በሊይ ዯግሞ “ይህንን ያሊሇ ይከፌራሌ”፤ “በዚህ ያሊመነ ከኢስሊም ወጥቷሌ” “ይህንን ያዯረገ ካፉር ነው” የሚለ አስፇሪ አባባልች ስሇሚበዙበት በትእግስት አንብቦ መጨረሱ ራሱ ከባዴ ነው፡፡ 12.2 ሁሇተኛው መጽሀፌ “ቡግየቱ- ጣሉብ” ተብል ይጠራሌ፡፡ a) በዚህኛው መጽሀፌ የሚማሩት በትምህርት ከፌ ያለ ተማሪዎች ናቸው፡፡ (ይህኛው መጽሀፌ በእንግሉዝኛና በአማርኛ ቋንቋዎች ስሇመተርጎሙ አሊውቅም)፡፡ b) ቡግየቱ-ጣሉብ በስፊት ካሌሆነ በስተቀር በይዘቱ ከሙኽተሰር ጋር አንዴ ነው፡፡ ቢሆንም በሙኽተሰር ውስጥ የላለ በርካታ አስገራሚ ፇትዋዎች አለበት፡፡ 13. አህባሽ በአሇም አቀፌ ዯረጃ የሚያሳትመው መጽሄት “መናረሌ ሁዲ” ይባሊሌ፡፡ በቤይሩት ከተማ “ሰውቱሌ ኒዲ” የሚባሌ ሬዴዩ ጣቢያ አሇው፡፡ በአሇም ዙሪያ በርካታ የኢንተርኔት መረቦችንም ዘርግቷሌ፡፡ ከነዚህም መካከሌ www.aicp.org ዋነኛው ዌብሳይት ነው፡፡ 14. ይህ አንጃ 14.1 በአፇጣጠሩ፣ በእዴገቱ፣ በእምነት ፌሌስፌናውና በዴርጊቶቹ በጣም ግራ የሚያጋባ (controversial) ነው፡፡ 14.2 በጅምሩ ሊይ ከሶሪያ ጋር ይቀራረብ ስሇነበር በሶሪያ ተጽእኖ የሚመራ ይመስሌ ነበር፡፡ እስካሁን ዴረስም ከሶሪያ መንግስት ጋር መሌካም ግንኙነት አሇው፡፡ ላልች ዴርጊቶቹን ስናይ ግን “አህባሽና ሶሪያ የጥቅም ግንኙት እንጂ የፌቅር ግንኙነት የሊቸውም “ ማሇታችን አይቀርም፡፡ 14.3 መሊው የሉባኖስ ህዝብ በሹክሹታ እንዯሚያወራውና በኢንተርኔት እንዯሚጻፇው ከሆነ አህባሽ የእስራኤሌ የስሇሊ ቡዴን (ሞሳዴ) በረቀቀ ዘዳ የሚያሽከረክረው ዴርጅት ነው፡፡ በመሆኑም በሉባኖስ ውስጥ ጸረ-እስራኤሌ አቋም ያሊቸውን ማህበራትና የፖሇቲካ ቡዴኖች በሙለ “ጠብ አጫሪዎች ናችሁ” እያሇ ይቃወማሌ፡፡ የፌሌስጥኤም የነጻነት ጥያቄን በሚመሇከትም “በሰሊማዊ መንገዴ
  • 10. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 10 ብቻ ነው መፇጸም ያሇበት” የሚሌ ያሌተብራራ አንቀጽ በፖሇቲካ ማኒፋስቶው ሊይ እንዲሰፇረ የዛሬ 15 አመት ገዯማ ስሇቡዴኑ የጻፈት ኒዛር ሀምዛ ይገሌጻለ፡፡ 14.4 በቅርቡ እነ ሀጋይ ኤርሉችን የመሳሰለ ጽዮናዊያን “አህባሽ የሚከተሇው ሇዘብተኛ ኢስሊማዊነት ሇዒሇም አስፇሊጊ የሆነ የሰሊም መዴሀኒት ነው” እያለ መጻፊቸውም ከሊይ የተባሇውን ጥርጣሬ ወዯ እውነታ ከፌ ያዯርገዋሌ፡፡ 14.5 ከሁለም በሊይ አህባሽ በአሇም ዙሪያ ያለ ሙስሉሞችን ያስዯነገጠው በሶስት አቋሞቹ ነው፡፡ a) በቅዴሚያ ከየት እንዯተገኙ የማይታወቁ የእምነት ፌሌስፌናዎቹን የማይቀበለ ሙስሉሞችን በጅምሊ “ካፉር ናቸው” በማሇት ይፇርጃሌ፡፡ b) በሁሇተኛ ዯረጃም ከምዕራባዊያን ጋር ቅጥ ያጣ የወዲጅነት ትስስር አሇው፡፡ ሙስሉሙን እንዯጠሊት ሇሚያዩት ምዕራባዊያን አህባሽ ውዴ ሌጃቸው ነው፡፡ በተሇይ ከሴፕቴምበር 11/2001 ወዱህ ተፇሊጊነቱ ጨምሯሌ፡፡ c) በሶስተኛ ዯረጃም ሙስሉሞችን ሇጥቃት የሚያሳዴዴ “ሙስሉም ነኝ” ባይ አንጃ መሆኑ በጣም እያነጋገረ ነው፡፡ አንጃው በይፊ ሲናገር “ጠሊቶቼ ወሀቢዎች ናቸው” ይሊሌ፡፡ ይህ ግን የአንጃው የማስመሰያና የመከፊፇያ ስሌት መሆኑን ቡዴኑን በቅርበት የሚያውቁ ምሁራን ይገሌጻለ፡፡ “ጠሊቶቹ መሊው ሙስሉሞች ናቸው” በማሇትም ያስረዲለ፡፡ አህባሽ በጥቅለ ሲታይ ይህንን ይመስሊሌ፡፡ በሚቀጥለት ክፌልች ሽፊኑን እየገሇጥን በዝርዝር እናየዋሇን፡፡
  • 11. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 11 ክፌሌ ሁሇት: አህባሽና የአቂዲ ብክሇት፡ አህባሽ “ሇአቂዲ ጥራት የምታገሌ ነኝ” ይሊሌ፡፡ የጀመዒው ተከታዮች “ዋነኛው ኃይማኖታዊ ዒሊማችን በወሃቢዎች ተንኮሌ የተበከሇውን የጥንቱን እውነተኛ የአህለ ሱንና አቂዲ በተገቢው መንገዴ ማስተማር ነው” ይሊለ፡፡ ይህ ግን አህባሽን በትክክሌ ሇሚያውቁ ሰዎች አይዋጥሊቸውም፡፡ እነዚህ ሰዎች እንዯሚለት “የአህባሾች ፌሊጎት ተውሂዴን ማጥራትና ሰዎች አሊህን ብቻ እንዱገዙ ማስተማር ሳይሆን እስሊማዊውን የአምሌኮ ህግ ማውዯም ነው”፡፡ ይህንን ሇማስረዲትም አህባሾች ሽንጣቸውን ገትረው የሚከራከሩባቸውን ነጥቦች እንዴናስተውሌ ይመክራለ (የዚህን ዝርዝር በክፌሌ ሶስት እመጣበታሇሁ)፡፡ እኔም የአህባሽ አሊማ አቂዲን ማጥራት እንዲሌሆነ ስሇማውቅ ወዯዚህ ርእስ ሇመግባት አሌፇሌግም ነበር፡፡ አህባሾች ርዕሱን በፌርሀት የተውኩት እንዲይመስሊቸው ስሌ ብቻ አንዲንዴ ነገሮችን እነካካሇሁ፡፡ ይህንን ሳዯርግ ግን ኡሇማ በ“ኺሊፌ” የተሇያዩባቸውን ነጥቦች አሌነካም፡፡ የአህባሾች አንደ ባህሪም እነዚህን የ”ኺሊፌ” ጉዲዮችን ማራገብና አንዴነታችንን መበጥበጥ ነው- አሊህ ከተንኮሊቸው ይጠብቀንና፡፡ 1. አቂዲን በተመሇከተ ዋነኛው ጥያቄ “ስሇ አሽዏሪ አቂዲ እየዯጋገሙ የሚናገሩት አህባሾች በትክክሌ የ“አሽዏሪ” መንገዴ ተከታዮች ናቸው ወይ?” የሚሇው ነው፡፡ መሌሱ “አይዯለም” የሚሌ ይሆናሌ፡፡ “አሽዏሪ” ኢማም አቡሌ ሏሰን አሌ-አሽዏሪ ያስተማሩት የአቂዲ መንገዴ ሲሆን የአሌ-አዝሏር ዩኒቨርሲቲ በይፊ የሚያስተምረው ይህንን የአቂዲ መንገዴ (creed) ነው፡፡ በእስሌምና ውስጥ ከሚታወቁት ሶስት የአቂዲ መንገድችም አንደ ነው፡፡ የተቀሩት ሁሇት መንገድች “ማቱሪዱ እና “አሠሪ/ሀንበሉ” ይባሊለ፡፡ እነዚህ ሶስት መንገድች “አቂዯቱ ጠሃዊያ” የተባሇውን ዝነኛ መጽሀፌ “ትክክሇኛ የአህለ-ሱንና አቂዲ” ነው በማሇት ያምኑበታሌ፡፡ አንዲንዴ ሰዎች ግን አህባሽን የጎደ እየመሰሊቸው በኢማም አቡሌ ሏሰን አሌ-አሽዏሪ እና በኢማም አቡሏሚዴ አሌ-ገዛሉ ሊይ ውርጅብኝ ሲያወርደ ይታያሌ፡፡ እነዚህ ሰዎች የአሽዏሪን ማንነት ሇመረዲት “አህባሽ”ን ሳይሆን በትክክሇኛው የአሽዏሪ አቂዲ የሚያምኑትን የኢማም ዩሱፌ አሌ-ቀርዲዊን መጽሀፍች ማንበብ ወይም የአሌ-አዝሏር ዩነቨርሲቲን መጠየቅ ነበረባቸው፡፡ ስሇዚህ ይህ ስህተት መዯገም የሇበትም ፡፡
  • 12. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 12 2. “አህባሾች” በአቂዲቸው በጥንት ዘመን ከተነሱት “ሙዕተዚሊ” እና “ጀህሚያ”ን ከመሳሰለ የኑፊቄ (heretic) ቡዴኖች ጋር ይቀራረባለ፡፡ ይህንን በዯንብ ሇማመዛዘን ከፇሇጋችሁ ስሇ“ሙዕተዚሊ”ና ስሇ “ጀህሚያ” ማንነት በስፊት የሚዘረዝሩትን የሚከተለትን ዌብሳይቶች ተመሌከቱ፡፡ http://www.mutazila.com/ba/bio/mutazila/mutazila.htm http://en.wikipedia.org/wiki/Mu%27tazili http://en.wikipedia.org/wiki/Jahmites http://en.wikipedia.org/wiki/Jahm_bin_Safwan 3. አሁን ያለት ሁለም ኢስሊማዊ የአቂዲ መንገድች አሊህ በራሱ የገሇጻቸው ባህሪያትና መሌከ መሌካም ስሞች እንዲለት ያስተምራለ፡፡ ሇምሳላ ሙስሉሞች በሙለ “አሊህ ይናገራሌ፤ ያያሌ፤ ይሰማሌ፤ ይዯሰታሌ፤ ይቆጣሌ፤ ይምራሌ፤ ይቀጣሌ፤ ይችሊሌ፤ ያዯርጋሌ.. ወዘተ..” በማሇት እናምናሇን፡፡ በእነዚህ የአሊህ ባህሪያት የምናምነው ግን “ቢሊ ኬይፌ” (“እንዳት!” የሚሌ ጥያቄ ሳናስከትሌ) ነው፡፡ የአሊህን ባህሪያት ከፌጡራኑ ባህሪዎች ጋር ማመሳሰሌም (“ተሸቢህ” ማዴረግ) ክሌክሌ ነው፡፡ በቁርአንና በሏዱስ ከተነገረው በሊይ እየሄደ መፇሊሰፌም አይፇቀዴም፡፡ ስሇፌጡራኑ ራሱ በትክክሌ መረዲት ያቃተን ሰዎች ስሇፇጣሪ የምንፇሊሰፌበት ምክንያት የሇምና፡፡ አህባሾችም እነዚህን የአሊህ ባህሪያት ይቀበለና “ፇጣሪ ከፌጡራን ጋር አይመሳሰሌም” በሚሌ ስሜት አስገራሚ የፌሌስፌና ትንተናዎች ውስጥ ይገባለ፡፡ “አሊህ ባህሪዎቹን በቁርአን እንዯዚያ ብል የገሇጸው ሇኛ በሚገባን ቋንቋ በዯንብ ሇማብራራት ፇሌጎ ነው እንጂ ባህሪያቱ በዚያ ቋንቋ ከተነገሩት ጋር አንዴ ናቸው ብል መናገር ክሌክሌ፤ እንዯዚህ ብል ማመን ፇጣሪን ከፌጡራን ጋር ማመሳሰሌ ስሇሆነ ኩፌር ነው” በማሇት የትኛውም ሙስሉም የማያምንበትን አቋም ያራምዲለ፡፡ በአህባሾች አነጋገር መሰረት በቁርአን ውስጥ ተገሇጸው “አሊህ ሰሚና ተመሌካች ነው” የሚሇው ቃሌ ላሊ የአሊህን መስማትና ማየት አይገሌጽም ማሇት ነው፡፡ በዚህም “አሊህ ዛት እንጂ ሲፊት የለትም” ከሚለት የጥንቶቹ ሙዕተዚሊዎችና ጃህሚያዎች ጋር ይመሳሰሊለ፡፡ 4. እኛ ሙስሉሞች እንዯምናምነው በየውመሌ ቂያማ ከሚቀርቡሌን አስጨናቂ ፇተናዎች አንደ የ“ሲራጥ” ፇተና ነው፡፡ ይህ በጀሀነም ሊይ የሚዘረጋ አስጨናቂ ዴሌዴይ መሳይ መንገዴ በቅጥነቱ ከጸጉርም
  • 13. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 13 ያንሳሌ፡፡ በስሇቱ ግን ከምሊጭ እንኳ ይብሳሌ (አሊህ ከመከራው ይጠብቀን)፡፡ አሊህ የፇቀዯሇት ሰው “ሲራጥ”ን ያሇምንም ችግር ያሌፇዋሌ፡፡ እርሱ ያሌወዯዯሇት ሰው ከሲራጥ ይንከባሇሌና ወዯ ጀሀነም እሳት ይወዴቃሌ፡፡ ነቢዩ (ሰ.ዏ.ወ) በሀዱስ ያስተማሩት ይህንን ነው፡፡ የአህባሾች መጽሀፌት ግን “ሲራጥ ከጸጉር የቀጠነና ከምሊጭ የሰሊ ነው የተባሇው የስቃዩን ክብዯት ሇማሳየት እንጂ ሲራጥ በእውነት እንዯዚያ ስሇሆነ አይዯሇም፤ ሰዎች መራመዴ የሚችለበት ስፊት አሇው“ ይሊለ፡፡ በዚህ አቋማቸው የሙዕተዚሊን አይነት ስነ-አመክንዮ (rationalism) እንጂ እምነትን አሇመከተሊቸው ግሌጽ ሆኖ ይታያሌ ነው፡፡ የነቢዩንም ሀዱስ አስተባብሇዋሌ፡፡ 5. ሙስሉሞች በሙለ “አሊህ ጀንነትንና ጀሀነምን ሇመሙሊት የገባው ቃሌ በትክክሌ ይፇጸማሌ” ባዮች ነን፡፡ አህባሾችም በዚህ ያምናለ፡፡ ሆኖም ከዚህ ጋር አዛምዯው የሚናገሯቸው በርካታ ፌሌስፌናዎች አሎቸው፡፡ ሇምሳላ አህባሾች “አሊሁማ አጂርኒ ሚነናር (አሊህ ሆይ! ከጀሀነም እሳት ጠብቀን)” ብል ሇሁለም ሙስሉሞች ደኣ ማዴረግ ክሌክሌ ነው፤ ማንም ሰው እንዱህ አይነቱን ደኣ ማዴረግ ያሇበት ሇራሱ ብቻ ነው” ይሊለ፡፡ “ምክንያቱ ምንዴነው?” ተብሇው ሲጠየቁ “አሊህ ጀሀነምን ሇመሙሊት የገባውን ቃሌ መቃረን ነው!” ይሊለ፡፡ እንዱያውም የአህባሾቹ ሰሪሁሌ በያን መጽሀፌ ገጽ 217 ሊይ ተጽፍ እንዯሚታየው “ይህ ደአ በሙርጂአ አቂዲ እንጂ በአህለ ሱንና አቂዲ ውስጥም የሇም፡፡ ሇሁለም ሙስሉሞች አሊህ ምህረት እንዱያዯርግ መሇመን ያከፌራሌ” ይሊሌ፡፡ በዚህ ትንተና መሰረት የሚከተሇው የቁርኣን አያህ ተቀባይነት የሇውም ማሇት ነው፡፡ “እነዚያ (ሙእሚኖች) ፡- “ጌታችንን ሆይ! የጀሀነም ቅጣትን ከኛ ሊይ መሌስሌን፤ ቅጣቷ የማያሌቅ ነውና” የሚለት ናቸው፡፡” (አሌ-ፈርቃን፡ 65) አስተግፉሩሊህ!! አሊህ ባወረዯው የቁርአን አያህ የፇቀዯሌንን በጋራ ደኣ የማዴረግ መብት ሌንነጠቅ ነው እንዳ?!! 6. አሁን በቅርቡም ላሊ አስፇሪ አባባሌ ከአህባሾች በኩሌ ሰምቻሇሁ፡፡ እነርሱ እንዲለት “የአቂዲ“ ጉዲዮችን የሚመሇከቱ ሀዱሶች “ሙተዋቲር” (በብዙ ዘጋቢዎችና በበርካታ ሰንሰሇቶች ከሰው ወዯሰው እየተሊሇፈ ወዯኛ የዯረሱ) መሆን አሇባቸው፡፡ “መተዋቲር” ያሌሆኑ ሀዱሶች
  • 14. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 14 (“አሀዴ” የሚባለት) ግን ሇላልች ጉዲዮች እንጂ አቂዲን ሇተመሇከቱ ጉዲዩች አይሰሩም፡፡ ሇምሳላ አህባሾች “ኢስቲዋእ” የሚሇውን ቃሌ “አሊህ ከዏርሽ በሊይ ነው!” ብል የሚፇታ ዘገባ ሀዱስን ሇሰበሰቡት ምሁራን የዯረሰው “ሙአዊያ ኢብን ያህያ” በተባሇ ሰው ብቻ ነው፤ ስሇዚህ ሀዱሱ ፈርሽ ነው” ይሊለ፡፡ (እነርሱ የሚለትን ዘጋቢ የአባት ስም በትክክሌ አሌያዝኩትም፡፡ ቢሆንም እነርሱ የሚለት ሀዱስ በሀዱስ መጽሀፌት ውስጥ ያሇ አይመስሇኝም፡፡) ሱብሀነሊሕ!! የጥንቱ የሙዕተዚሊ ኡሇማ “ቀዯር ከስዴስቱ የኢማን መሰረቶች ውስጥ አይመዯብም” በማሇት ቀዯርን ከአርካኑሌ ኢማን ውስጥ የሰረዙት እኮ በዚህ ዯካማ አቋማቸው ነው!! ሙዕተዚሊዎች “ስሇቀዯር የተነገረው ሀዱስ አንዴ ዘጋቢ ብቻ ያወራው ሀዱስ ነው” በማሇት “ቀዯር”ን ከስዴስቱ የኢማን መሰረቶች ሰርዘውታሌ፡፡ (በዚህኛው ነጥብ ሊይ ግን “ሙዕተዚሊዎች” እንኳ ከአህባሾች ተሽሇዋሌ፡፡ ምክንያቱም ሙዕተዚሊዎች ከሊይ በጠቀስኩት አቋማቸው ሊይ “ቀዯር ከስዴስቱ የኢማን መሰረቶች መካከሌ እንዯሚመዯብ በግሌጽ የተጠቀሰበት ቦታ በቁርአን ውስጥ የሇም” የሚሌ ነገር አስከትሇውበታሌ፡፡ አህባሾች ግን ይህንን እንኳ አሊመዛዘኑም፡፡) 7. እኛ ሙስሉሞች እንዯምናምነው ከሙስሉም ወሊጆች የተገኘ ሌጅ ሙስሉም ነው፡፡ ወሊጆቹ ስሇተውሂዴና እስሌምና እያስተማሩ ያሳዴጉታሌ፡፡ እንዱህ አይነቱ ሌጅ ሇአካሇ መጠን ሲዯርስ በሙስሉምነቱ ይቀጥሊሌ እንጂ እንዯ አዱስ ወዯ እስሌምና አይገባም፡፡ የአህባሾቹ “ሙኸተሰር አብደሊህ አሌ-ሏረሪ” ግን “ማንም ሰው ሇአካሇ መጠን ሲዯርስ በአዱስ መሌክ ሸሀዲ መያዝ አሇበት” ይሊሌ፡፡ ይህ ከኛ ጋር የሰፊ ሌዩነት ባሊቸው ሺዒዎች እንኳ የማይታወቅ ባእዴ ፌሌስፌና ነው፡፡ አህባሾች፤ “ሸሀዲ ያዙ!” እያለ ህዝቡን የሚያስጨንቁት በዚህ አቋማቸው ሳይሆን አይቀርም፡፡ 8. ከዚሁ ጋር የሚያያዝና “ከሙኽተሰር” ያነበብኩት አንዴ ግራ የሚያጋባ ነገር ዯግሞ እንዱህ የሚሌ ነው፡፡ “አንዴ ሰው በጁምዒ ቀን ወዯ እስሌምና ሇመግባት ፇሌጎ ኢማሙ ኹጥባ በሚያዯርግበት ጊዜ ወዯ መስጊዴ ቢመጣና ሸሀዲ የሚያስይዘው ላሊ ሰው በአካባቢው ከላሇ ኢማሙ ኹጥባውን አቁሞ ሰውዬውን ሸሀዲ ማስያዝ አሇበት”፡፡ እንዱህ ማሇቱ ሇምን አስፇሇገ? ዯግሞስ ኹጥባ አቋርጦ ሸሃዲ ማስያዝ እንዳት ይፇቀዲሌ?
  • 15. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 15 (ምሁራን በዚህ ሊይ አስተያየታቸውን መስጠት አሇባቸው)፡፡ 9. ይህንን ጽሁፌ ከማጠናቀቄ በፉት አንዴ ግራ የሚያጋባ ነገር ሌጨምርበት፡፡ የአህባሾች “ሙኽተሰር” መጽሀፌ “አቡ በከር የነቢያችን ሰሀባ አይዯለም ያሇ ሰው ይከፌራሌ፡፡ ምክንያቱም አሊህ በቁርአኑ አቡ በከር የነቢዩ ሰሀባ ናቸው ብል ተናግሯሌ፤ ይህንን የሚያስተባብሌ ሰው ቁርአንን ያስተባበሇ ሰው በመሆኑ ካፉር ነው፡፡ ላልች ሰሀባዎች የነቢዩ ጓዯኞች አይዯለም ያሇ ሰው ግን አይከፌርም” ይሊሌ፡፡ ይህ ነጥብ በአንዴ መሌኩ ሲታይ ቁርአንን ማስተባበሌ የሇብንም የሚሌ ስሜት ይሰጣሌ፡፡ በዚህ በኩሌ ጥሩ ይመስሊሌ፡፡ “ላልች ሰሃባዎች የነቢዩ ጓዯኞች አሌነበሩም ያሇ ሰው አይከፌርም” የተባሇውስ ሇምንዴነው? ሰሀባዎችን እንዱህ መሇያየት ተገቢ ነው? የሸሪዒ ሰዎች በዚህ ሊይ የሚለን እንጠብቃሇን፡፡ እኔ እንዯምጠረጥረው ግን ይህ አባባሌ አህባሾች በፉስቅ (አመጸኛነት) እና በዱሌ (ጠማማነት) የሚወነጅሎቸውን እነ ሙአዊያ አቡ ሱፉያንና ዙቤይር ኢብኑሌ አዋምን በመሳሰለ ሰሀባዎች (ረ.ዏ) ሊይ የሚያካሄደትን የስዴብና የእርግማን ዘመቻ ሸሪዒዊ መሌክ ሇማስያዝ ከሚጠቀሙባቸው ማታሇያዎች አንደ ነው፡፡ በዚህ አባባሌ እየተመሩ ሙአዊያን ይሰዴቡና “ሇምን የነቢዩን ሰሀባ ትሳዯባሊችሁ” ሲባለ “ሙአዊያ የነቢዩ ሰሃባ አይዯሇም” የሚሌ መሌስ ይሰጡናሌ ማሇት ነው፡፡ ጉዴ እኮ ነው?!! ያ ጀመዒ! አህባሾች አቂዲ የሚባሌ ነገር አያውቁም ፡፡ እንዲያችሁት በ“ኢማም አቡሌ ሏሰን አሌ-አሽዏሪ” ስም ማንኛውም ሙስሉም የማይቀበሊቸውን የተበከለ ፌሌስፌናዎችን ነው የሚያራምደት፡፡ ስሇዚህ ሇአቂዲ የሚጨነቁ እየመሰሊችሁ ሇክርክር እንዲትጠጓቸው አዯራ እሊችኋሇሁ፡፡ በርቱ ያ ጀመዒ!
  • 16. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 16 ክፌሌ ሶስት፡ አህባሾች ላት ተቀን የሚታገለሇት ዒሊማ አህባሾች እንዯ ትሌቅ ግኝት የሚናገሩት አንዴ አባባሌ “አሊሁ መውጁደን ቢሊ መካን” (አሊህ ያሇ ቦታ ነው ያሇው) የሚሌ ነው፡፡ ከየትኛውም የአህባሽ ጀመዒ አባሌ ጋር ብትቀራረቡና በኢስሊማዊ ጉዲዮች ሊይ ብትወያዩ የንግግራችሁ መነሻና መጨረሻ ሆኖ የምታገኙት ይህንን አባባሌ ነው፡፡ አንዲንዴ ሰዎች አባባለን ሲሰሙ አህባሾች በአቂዲ ጉዲዮች ሊይ “ጁህዴ” (ሌዩ ጥረት) የሚያዯርጉ ይመስሊቸውና ሇክርክር ይጋበዛለ፡፡ ቀዯም ብዬ እንዯገሇጽኩት ይህ አህባሽን አሇማወቅ ነው፡፡ የአህባሾች ፌሊጎት በላሊ አቅጣጫ ሊይ ነው ያሇው፡፡ በዚህ ክፌሌ ይህንን ሌዩ ፌሊጎታቸውን እናያሇን፡፡ ተበሩክ፣ እና ተወሱሌ ኢስሊም የተውሂዴ (አሃዲዊ) ሃይማኖት ነው፡፡ አሊማው ሰዎች አሊህን ብቻ እንዱገዙ ማስተማር ነው፡፡ በኢስሊም ህግ መሰረት ሰዎች አሊህን ሲያመሌኩ ከርሱ ጋር አንዴም ነገር ማጋራት የሇባቸውም፡፡ ኢባዲቸውንም በፌጹምነት (በኢኽሊስ) ማከናወን ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ አሊህ የፌጥረቶች ሁለ አስገኝ፤ አዴራጊና ፇጣሪ፤ ህይወት የሚሰጥና የሚነሳ፤ ፌጥረታት በሙለ ሇኑሮ የሚያስፇሌጋቸውን መሰረታዊ ፌሊጎቶች የሚያሟሊሊቸው ብቸኛ ጌታ እንዯሆነ ማወቅና በዚህም ሊይ በጽናት መቆም ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ ማንም ሰው ጥሩ ነገር ሲገጥመው ምስጋናውን ሇአሊህ ብቻ ማቅረብ አሇበት፡፡ በጭንቀት ጊዜም ሌመናውን ማቅረብ ያሇበት ወዯ አሊህ ብቻ ነው ፡፡ በቁርአንና በሏዱስ የተረጋገጠውና ያሌተሸራረፇው የሙስሉሞች የተውሂዴ መንገዴ ይህ ነው፡፡ ወዯ አህባሾች ስንመጣ ግን ኢስሊማዊው የተውሑዴ መንገዴ ህሌውናውን ያጣሌ፡፡ የአንጃው መስራች አኩራፉ ባህሪ ያመነጩትም ይህንን የተውሂዴ መንገዴ ሙለ በሙለ ሇመቀበሌ ባሇመፇሇጋቸው ነው፡፡ በርሳቸው ዙሪያ የተሰሇፈ ቀዯምት ተከታዮችም የዚህ የተወሊገዯ አመሊከከት አራማጆች ነበሩ፡፡ አህባሾች ተውሂዴን ሇመበከሌ እንዯ መከራከሪያ የሚያነሷቸው ነገሮች ሁሇት ናቸው፡፡ እነርሱም እንዯሚከተሇው ተዘርዝረዋሌ፡፡ 1. ተበሩክ፡- በሸሪዒው መሰረት አሊህ የሚወዲቸውን ነገሮች እያወሱ የርሱን በረከት መጠየቅ ማሇት ነው፡፡
  • 17. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 17 ሇምሳላ በጁምኣ ቀን ኢማሙ ኹጥባ እያዯረገ በመሀለ የተወሰኑ የቁርአን አያቶችን ይቀራና “ባረከሊሁ ሉ ወሇኩም ቢሌ-ቁርአኒሌ አዚም” ብል ደኣ ሲያዯርግ አይታችኋሌ (አሊሁ በረከቱን ሇኔና ሇናንተም እንዱሰጠን በቁርአን እርሱን እንሇምናሇን” ማሇት ነው)፡፡ ተበሩክ የሚባሇው ይህ ነው፡፡ እንዱህ አይነቱ ዴርጊት በሸሪዒው የሚፇቀዴ ከመሆኑም በሊይ በጣም ተወዲጅ ነው፡፡ 2. ተወሱሌ፤ አሊህ የሚፇቅዴሊቸውን ወገኖችና መሌካም ስራዎች በማስቀዯም የአሊህን ምሌጃ መጠየቅ ማሇት ነው፡፡ ሇምሳላ አንዴ ሰው በጭንቅ ሊይ ቢወዴቅ ዴሮ የሰራቸውን መሌካም ስራዎች በማውሳት “ያ አሊህ! ያንን ስራ ሊንተ ስሌ ነው የሰራሁት፡፡ ዛሬ ዯግሞ እንዱህ አይነት ጭንቅ ሊይ ወዴቄያሇሁና ከመከራው ገሊግሇኝ!!“ በማሇት አሊህን መሇመን ይችሊሌ፡፡ በላሊ ምሳላም ነቢያችን (ሰ.ዏ.ወ) በየውመሌ ቂያማ የሚቆሙሌን ምሌጃ ራሱ ተወሱሌ ነው፡፡ ነቢዩ (ሰ.ዏ.ወ) ምሌጃውን የሚጠይቁሌን አሁን ሳይሆን ሇምርመራ አሊህ ፉት ስንቆም ነው፡፡ የነቢዩን ምሌጃ ሇማግኘት የሚፇሌግ ሰው በኢባዲው መጠንከርና የርሳቸውን ፇሇግ (ሱና) ጠበቅ አዴርጎ መያዝ ይጠበቅበታሌ፡፡ አህባሾች የተውሂዴ ሸፌጥ የሚሰሩት በነዚህ ሁሇት ዴርጊቶች ሊይ ነው፡፡ በተበሩክና በተወሱሌ ስም ከባህሌና ከባእዴ አምሌኮ የተወረሱ ዴርጊቶችንና እምነቶችን እስሌምና የሚፇቅዲቸው ህጋዊ ነገሮች በማዴረግ ያጸዴቃለ፡፡ ይህንን የተቃወመውን ሰው “ወሀቢ” ብሇው ይወርፊለ፡፡ “ከአሊህ በስተቀር ላሊ አምሊክ አትገዙ፤ እርሱን ብቻ እርዲታ ጠይቁ” የሚሇው የተውሂዴ ቃሌ ነቢያት ሁለ የሇፈበትና የተዋዯቁሇት ዒሊማ ሆኖ እያሇ አህባሾች ይህንን ንጹህ እስሊማዊ መንገዴ በ”ተበሩክ” እና “ተወሱሌ” ስም ሇመበከሌ መነሳታቸው እጅግ በጣም ይመራሌ፡፡ በዚህ ሊይ ኢማም አሌ-ሻፉዑንና ኢማም አቡሌ-ሏሰን አሌ- አሽዏሪን እንዯ ማስረጃ መጥራታቸው ዯግሞ የሇየሇት ወንጀሌ ነው፡፡ አህባሾች በተበሩክና በተወሱሌ ስም ከሚያጸዴቋቸው ኢ-እስሊማዊ ዴርጊቶችና አመሇካከቶች መካከሌ ጥቂቶቹ የሚከተለት ናቸው፡፡ 1. በአህባሾች አመሇካከት የነቢያትና የሷሉሆችን (ዯጋግ የአሊህ ባሪያዎች) መቃብር በሌዩ ሁኔታ መገንባት (በመቃብሩ ሊይ “ዯሪህ” መገንባት፤ ቀሇም እየቀቡ ማሳመር”፤)፤ መቃብሮቹን እየሄደ በመሳም በረካቸውን መጠየቅ፤ በመቃብሮቹ አካባቢ ግብዣዎችን እያዯረጉ ወሉዮችን
  • 18. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 18 ማሞገስ (በዴቤ ጭምር በማጀብ) የመሳሰለት ዴርጊቶች በሙለ ሙስሉሞች ሉያዯርጓቸው የሚገቡ ተግባራት ናቸው፡፡ እነዚህን ዴርጊቶች የተቃወመ ሰው “አሊህ ሀሊሌ ያዯረገውን ነገር የተቃወመ በመሆኑ ይከፌራሌ” ይሊለ፡፡ 2. ሰዎች ተውሂዴን በመቃረን የሚናገሯቸው እንዯ “ገውሰሌ አዘም፤ “ጅሊላ መጀን” (ሼይኽ አብደሌቃዱር አሌ-ጄይሊኒን መጥራታቸው ነው)፤ “የባላው ኑር ሁሴን ባንተ ሌመጀን”፤ “አባዴር ጦም አያሳዴር፤” ወዘተ የመሳሰለ አባባልች “የአውሉያዎችን እርዲታ የሚያስገኙ በመሆናቸው በጣም አስፇሊጊ ናቸው፡፡ አሊህ ዘንዴ በቀሊለ ሇመዴረስ ከፇሇግን መንገዲችን በአውሉያዎቹ በኩሌ መሆን አሇበት፡፡” በማሇት ያስተምራለ፡፡ 3. በአህባሾች አመሇካከት መሰረት “አውሉያዎቹ በተወሇደበት ቀናቸው ሇእርዲታ ብንጠራቸው ፇጣን ምሊሽ ይሰጡናሌ፡፡ ሇምሳላ ማክሰኞ የባላው ኑር ሁሴን ቀን ነው፡፡ ዕሮብ የአብደሌቃዱር አሌ-ጄይሊኒ ቀን ነው፡፡ ሀሙስ የሼኽ አባዴር ቀን ነው፡፡ ቅዲሜ የሰይዴና ኸዴር ቀን ነው፡፡ እነዚህን አውሉያ በቀናቸው ስንጠራ እርዲታቸው ይዯርስሌናሌ፡፡” 4. በተጨማሪም “አረፊ፤ ሻዕባን፤ሙሀረምና ሰፇር በተባለት ወራት ሰዎች ሇዚያራ ወዯ አውሉያዎች መቃብር እየሄደ በረካ ማግኘት አሇባቸው” በማሇት ያስተምራለ፡፡ (ዴሮ “ሀጅ መሄዴ ያቃተው ወዯ ባላው ኑር ሁሴን ቢሄዴ ሀጃው ይሞሊሇታሌ” ሲባሌ የሰማነው ተረት በአህባሾች ዘንዴ “እውነት” ነው፡፡) 5. በሌጅነቴ የሰማሁት አንዴ አባባሌ አሇ፡፡ እንዯዚህ የሚሌ! “አውሉያዎችን ያከበረና በነርሱ ስም ተወሱሌ የገባ ሰው በምዴር ሊይ ሲኖር እርዲታቸው አይሇየውም፡፡ ኢዝራኢሌ ሩሐን (ነፌሱን) ሉወስዴ በሚመጣበት ጊዜ ሰውዬው ሸሀዲ እንዲይይዝ ሸይጣን “ኸምር” የመሰሇ ጎምዛዛ መጠጥ በቅሌ ይዞበት ይመጣሌ፡፡ በዚያን ጊዜ አውሉያው ከሸይጣን ጋር ይጋፇጥና ቅለን ይሰብርሇታሌ፡፡” አህባሾች ይህንን አባባሌ ሲናገሩ ባሌሰማቸውም ነገራቸው ሁለ በእንዱህ አይነቱ አባባሌ የተሞሊ ነው፡፡ (አንዲንዳ ከዚህም የሚብስ አባባሌ ትሰማሊችሁ)፡፡ 6. በአህባሾች አመሇካከት መሰረት “ዝናብ ሲጠፊ ወይም ተሊሊፉ በሽታ በአካባቢው ሲገባ ምእመናን ሇተወሱሌ ወዯ አውሉያዎች መቃብር መሄዴና ሌመና ማቅረብ አሇባቸው”፡፡
  • 19. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 19 7. “ከአውሉያ መቃብር ቦታ የሚቆፇረው አፇር (“ጀውሀር” ይለታሌ) ሇበሽታ ከፌተኛ ፇውስ ከመሆኑም ላሊ ሇበረከቱ ስንሌ በየቤታችንን ብናስቀምጥ ሸይጣን በበራችን ሊይ አያሌፌም” የሚሇው ሌማዴ አህባሾች በግሌጽ የሚሟገቱሇት እምነት ሆኖ ይገኛሌ፡፡ 8. የነቢዩን የሌዯት ቀን ማክበር ራሱ በሙስሉሞች መካከሌ ትሌቅ ጭቅጭቅ ፇጥሮ ሳሇ አህባሾች “የአውሉያ መውሉዴን ማክበር ትሌቅ በረካና ምንዲ ያስገኛሌ” ይሊለ፡፡ 9. ወዘተ.. አህባሾች በተበሩክና በተወሱሌ ስም ሽንጣቸውን ገትረው የሚከራከሩሊቸው ሇነዚህ ኢ-እስሊማዊ የሽርክና የባዕዴ አምሌኮ ዴርጊቶችና አመሇካከቶች ነው፡፡ “ተውሂዴን እንከተሊሇን” የሚሌ ጀመዒ ይህንን ይናገራሌ ትሊሊችሁ? አህባሾች ማሇት እነዚህ ናቸው፡፡ ይህንን እምነታቸውን አሌቀበሌም ያሇውን ሰው ነው ነጋ ጠባ “ወሃቢ” እያለ የሚዘሌፈት፡፡ ላሊው ቀርቶ ዴሮ የምንሰማቸውን “ጉጉት ከጮሀ ሰው ይሞታሌ፤ ማታ ማታ ጨው መሸጥ ሇኪሳራ ይዲርጋሌ”፤ “ቤት ውስጥ ጥፌር ከተቆረጠ በረካ ይጠፊሌ ወዘተ” የመሳሰለ ዯካማ አባባልችን የሚቃወመውን ሰው እንኳ “የወሀቢ በሽታ ይዞሃሌ” ይለታሌ፡፡ ያ ጀመዒ! የአህባሾች ትሌቁ ፌሊጎት ይህ ነው፡፡ አቂዲን በማስተማር ስም ቢያጭበረብሩም አንጃው የተመሰረበት ዋነኛ ምክንያት ይህ ነው፡፡ በተበሩክና ተወሱሌ ስም ሽርክና ባእዴ አምሌኮን ማንገስ!! አስተግፉሩሊህ!! ሙስሉሞች በተውሂዴ ሊይ ቀሌዴ አያውቁም!! ይህ የመዝሀብ ጉዲይ ወይም የሱኒና የሰሇፉ ጉዲይ አይዯሇም፡፡ ይህ የሁሊችንም መታወቂያ ነው፡፡ ተውሂዴ ጠፊ ማሇት ኢስሊም ጠፊ ማሇት ነው፡፡ ነቢዩ (ሰ.ዏ.ወ) ከሂጅራ በፉት በነበረው የነቢይነት ዘመናቸው ያዯረጉት ብቸኛ ትግሌ ተውሂዴን ማስተማር ነው፡፡ ዛሬ ተውሂዴ ተስፊፌቷሌ፡፡ ሇአሊህ ምስጋና ይዴረሰውና!! በተሇያዩ የሙስሉም ሀገራትና መንዯሮች ተንሰራፌቶ የነበረው ሽርክና ባእዴ አምሌኮ እየተወገዯ ነው፡፡ አህባሾች ግን በኢስሊም ጠሊቶች እየታገዙ ሽርክና ባእዴ አምሌኮ ስር እንዱሰዴ ሇማዴረግ ተነስተዋሌ፡፡ አሊህ ዯግሞ ሇጠሊቶቹ እንዱህ ይሊቸዋሌ፡፡ “እርሱ (አሊህ ማሇት) ያ መሌእክተኛውን ቀጥተኛውን መመሪያ (ቁርአን) እና እውነተኛውን ሀይማኖት (ኢስሊምን) አስይዞ በሁለም ሀይማኖት ሊይ የበሊይ
  • 20. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 20 ሉያዯርገው የሊከው ነው! አጋሪዎቹ (ሙሽሪኮቹ) ቢጠለትም እንኳ!!” (ሱረቱ አሌ-ሰፌ፡ 9) አሊህ እውነትን ተናገረ!!!
  • 21. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 21 ክፌሌ አራት፡ የአህባሽና የኢብን ተይሚያህ ግብግብ አህባሾች እንዯ ትሌቁ ጠሊታቸው የሚያዩት ማንን ነው? አቡ ጀህሌ፤አቡ ሇሀብ፤ ፉርአውን፤ ወሉዴ ኢብን ሙጊራ፤ ቃሩን፤ ወዘተ ከመሰሊችሁ ተሳስታችኋሌ፡፡ ጽዮናዊ አይሁዲዊያን፤ ሙናፉቆች፤ ሙሽሪኮች ወዘተ… የመሳሰለ ጸረ-ኢስሊም ሀይልችም አይዯለም፡፡ አህባሾች ከነዚህ የአሊህ ጠሊቶች በሊይ የሚጠለት አንዴ ሰው አሇ፡፡ ይህ ሰው ኩፌርና ኑፊቄን ወዯ ኢስሊም ካስገቡት የሙዕተዚሊ እና የጀህሚያ ሰዎች፤ ማሇትም ከነ ዋሲሌ ኢብን አጣእ እና ሰፌዋን ኢብን ጀህም ጋር የሚመዯብ የኑፊቄ አቀንቃኝ (heretic) አይዯሇም፡፡ ሙስሉሞችን በግፌ ከጨፇጨፈት ጀንጂስ ኻን እና ሁሊጉ ኻን (ሁሇቱም የሞንጎሌ መሪዎች ናቸው) ጋርም አይሰሇፌም፡፡ በአንጻሩ ግን በኢስሊማዊ የብርሃን ጎዲና ሊይ ከታዩት አብሪ ከዋክብት መካከሌ የሚመዯብ ውዴ የኢስሊም ሌጅ ነው፡፡ ኡሇማእ ሇርሱ ትሌቅ ክብር አሊቸው፡፡ ከዚህ በማስከተሌም የዚህን ታሊቅ ሰው ኢስሊማዊ ተጋዴልና አህባሾች እርሱን የሚጠለባቸውን ምክንያቶች እናያሇን፡፡ ሼይኹሌ ኢስሊም ኢብን ተይሚያህ- ታሊቁ ሙጀዱዴ በሶሪያና በቱርክ ዴንበር አቅራቢያ የተወሇዯው አቡሌ አባስ ተቂኡዱን አህመዴ ኢብን ተይሚያህ በኢስሊማዊው አሇም ከታዩት አቡ ሀኒፊ፤ ኢማም ማሉክ፤ አሌ-ሻፉኢይ፤ ኢብን ሏንበሌ፤ አሌ-ቡኻሪ፤ ሙስሉም፤ አሌ-ጠበሪ፤ አሌ- ቁርጡቢ፤ አሌ-ገዛሉ፤ አሌ-ጠሃዊ፤ አሌ-ሱዩጢ፤ ወዘተ ከመሳሰለት ዴንቅ ምሁራን ጎራ ይመዯባሌ፡፡ ይህ ሰው እስትንፊሱ ጸጥ እስክትሌ ዴረስ ሇኢስሊም ሇፌቷሌ፡፡ እንዯ ኢብን ከሢር፤ አሌ-ዯሀቢ፤ ኢብኑሌ ቀይም፤ አሌ-ሚእዚ ወዘተ.. የመሳሰለትን ምርጥ የኢስሊም ሌጆች ያስተማረውም እርሱ ነው፡፡ ሇዚህም ነው ዐሇማእ “ሼይኹሌ ኢስሊም” በሚሌ የክብር ስም የሚጠሩት፡፡ (“ምርጥ ኢስሊማዊ ምሁራንን ያስተማረው ሼይኽ” ሇማሇት ነው)፡፡ ነቢዩ (ሰ.ዏ.ወ) በአንዴ ሀዱሳቸው “ነቢዊያው ሱና ፇሩን እንዲይሇቅ በሚሌ አቋም ከፌተኛ ትግሌ የሚያዯርጉ እና በሱናው ሊይ የሚዘፇዘፈ እዴፍችን የሚያጠሩ የተሃዴሶ ፇር ቀዲጆች (ሙጀዱድች) በየምእተ አመቱ ይነሳለ” በማሇት ተናግረዋሌ (ሀዱሱን ቃሌ ቃሌ አሌጠቀስኩትም፤ መሌእክቱ ግን ይኸው ነው)፡፡
  • 22. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 22 በርግጥም ነቢያዊው ፇሇግ ሳይበጠስ ሇዚህ ዘመን የዯረሰው አሊህ የተሃዴሶ ፇር ቀዲጆችን (ሙጀዱድችን) በተሇያዩ ዘመናት በማስነሳቱ ነው፡፡ ሼይኹሌ ኢስሊም ኢብን ተይሚያህም ከነዚያ የተሃዴሶ ሀዋሪያዎች መካከሌ አንደ እንዯሆነ የአራቱም መዝሏብ ምሁራን ተስማምተውበታሌ፡፡ አነጋጋሪው ምሁር ኢብን ተይሚያህ በሙስሉሙ አሇም እጅግ አነጋጋሪ የሆነ ምሁር ነው፡፡ ሰበቡ ግን ሰውየው “ምግባረ-ብሌሹ” ስሇሆነ አይዯሇም፡፡ ምክንያቶቹ የሚከተለት ናቸው፡፡ 1. ኢብን ተይሚያህ ከሰሇፍች በኋሊ ቀስ በቀስ እየተበሊሸ የመጣውን ኢስሊማዊ የህይወት መንገዴ ከእዴፌ ሇማጥራት ያዯረገው ትግሌ የብዙ ወገኖችን ጥቅምና ፌሊጎት የነካ በመሆኑ “ሙስሉም ነን የሚለ” በርካታ አኩራፉዎች የስም ማጥፊት ዘመቻ ስሇከፇቱበት 2. ኢብን ተይሚያህ ጸረ-ኢስሊም ሀይልች በኢስሊም ሊይ የሚያካሄዶቸውን ስውር ዯባዎች በማጋሇጡ የተቆጩት ጽዮናዊያን እና “የኢስሊም ሳይንስ አዋቂዎች ነን” ባይ ኦሬንታሉስቶች (Orientalists) ነጋ ጠባ ስሇሚያብጠሇጥለት 3. በላሊ ጽንፌ ያለትና “የርሱን ስራ እናዯንቃሇን” የሚለ አንዲንዴ ጠማማ አንጃዎች (እንዯ “ተክፉር ወሌ ሂጅራ” የመሳሰለት) ሇሚያካሄዶቸው አፇንጋጭ ዴርጊቶች የኢብን ተይሚያህን ፇትዋዎች እንዯማስረጃ የሚያቀርቡ በመሆናቸው እና በመሳሰለት ምክንያቶች ነው፡፡ አህባሾችና ኢብን ተይሚያህ በክፌሌ ሶስት ጽሁፋ እንዲስረዲሁት አህባሾች በተበሩክና በተወሱሌ ስም በርካታ የሽርክና የባእዴ አምሌኮ ዴርጊቶችን ይፇቅዲለ፡፡ ሇዚህም የቁርኣን አያዎችና የነቢዩ (ሰ.ዏ.ወ) ሀዱሶችን እያጣመሙ በመተርጎም እንዯማስረጃ አዴርገው ያቀርባለ፡፡ (ዯኢፌ ሀዱሶችንና “መውደእ” የሚባለትን የፇጠራ ሀዱሶች መጠቀማቸው እንዲሇ ሆኖ ማሇት ነው፡፡) ኢብን ተይሚያህ (ከተማሪዎቹ ጋር) ህይወቱን በሙለ ሲታገሇሌት የኖረሇት ታሊቅ አሊማ ከሊይ የጠቀስኳቸው የሽርክ፤ የባእዴ አምሌኮ እና የኢ-አማኝነት (atheist) ተግባራት ከእስሊማዊው አሇም እንዱወገደ ማስተማር ነው፡፡
  • 23. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 23 በተጨማሪም ሙስሉሞች በሰሇፍች ዘመን የማይታወቁና በሸሪኣው ሊይ የተሇጣጠፈ አዲዱስ ፇጠራዎችን (ቢዴዒ የሚባለትን) እንዱተው ሇማዴረግ በሚሌ ኒያ የእዴሜ ሌክ ሌፊት አዴርጓሌ፡፡ እንዯዚህ አይነት አቋም የነበረው ሰው ዯግሞ የአህባሾች የጥቃት ዑሊማ መሆኑ አይቀርሇትም፡፡ ምክንያቱም ፌሊጎታቸውና ጥቅማቸውን ነክቶባቸዋሌና! ዛሬ አህባሾች በተበሩክ፤በተወሱሌና በተሰውፌ ስም የሚያጭብረብሩባቸውን ዴርጊቶች ሁለ ኢብን ተይሚያህ ከ700 አመታት በፉት በዝርዝር ጽፍሌናሌ፡፡ “አስመሳዮች እንዲያታሌሎችሁ!” በማሇትም አስጠንቅቆናሌ፡፡ በላሊ በኩሌ አህባሾች እንዯ ቅደስ ጎዲና አዴርገው የሚያሞግሱትና በተሰውፌ (Sufism) ስም በርካታ የኩፌርና የሽርክ ተግባራት የሚፇጸምበትን “የሪፊኢያ ጠሪቃ” በማስረጃ እየሞገተ ባድውን አስቀርቶታሌ፡፡ ነገሩ ግን ይህ ብቻ ነው? አይመስሇኝም፡፡ አህባሾች በኢብን ተይሚይህ ሊይ የከፇቱት ዘመቻ ላልች በርካታ መነሻዎችም ያለት ሆኖ ነው የሚሰማኝ፡፡ ከነርሱም መካከሌ ሁሇቱን ሌጥቀስሊችሁ፡፡ 1. አህባሾች “ሙሕየዱን ኢብን ዏረቢ” (1165- 1240) ሇሚባሇው ሱፉ ነኝ ባይ ሌዩ ፌቅር አሊቸው፡፡ ሇታሊቁ ቃዱ ሇሼይኽ አብደሌቃዱር አሌ- ጄይሊኒም ፌቅር እንዲሊቸው ይናገራለ፡፡ ኢብን ተይሚያህ ዯግሞ ሁሇቱን ሰዎች በተሇያዩ ባህሮች ውስጥ ያለ ፌጡራን አዴርጎ ነው የሚያያቸው፡፡ ሼይኽ አብደሌቃዱር አሌ-ጀይሊኒን እጅግ በጣም ይወዲቸዋሌ፡፡ “ታሊቅ የአሊህ ባሪያ” ይሊቸዋሌ፡፡ ኢብን አረቢን በተመሇከተ ግን “ሙስሉም ነው ከማሇት ፇሊስፊ ነበር ማሇቱ ይቀሊሌ” ይሊሌ፡፡ ኢብን ተይሚያህ ሀቁን ነው የተናገረው፡፡ ምክንያቱም ራሱን “የበቃና የነቃ የተሰውፌ ኤክስፏርት” አዴርጎ የሚመሇከተው ኢብን አረቢ “ባሪያው ወዯ ጌታ በተጠጋ ቁጥር የጌታው ጌታ ይሆናሌ፤ ጌታውም ወዯ ባሪያው ሲጠጋ የባሪያው ባሪያ ይሆናሌ” በማሇት ያስተምር ነበር፡፡ እንዱያውም “ጌታውና ባሪያው ሁሇቱም አንዴ ናቸው” ይሊሌ፡፡ (ሇማብራሪያው እነዚህን ዌብ ሳይቶች ተመሌከቱ http://en.wikipedia.org/wiki/Ibn_Arabi http://www.scribd.com/doc/17234271/Syakh-alAkbar-Ibn-Arabi- brief-biography)
  • 24. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 24 ይህ ምን ማሇት ነው? “ኩፌር” አይዯሇም እንዳ? ኢስሊም እንዱህ አይነት ፌሌስፌና ያስተምራሌ? አሊህና ባሮቹ በየትኛው ሚዛን ነው አንዴ የሚሆኑት? አህባሾች እንዱህ አይነት ፌሌስፌና ያስተማረውን ሰው ነው “እንዯ ታሊቅ ሱፉ” አዴርገው የሚጠቀሱት፡፡ ስሇዚህ ኢብን ተይሚያህ ይህንን “ታሊቅ ሼይኻቸውን” ስሇነካባቸው በርሱ ሊይ ቂም የማይይዙበት ምክንያት የሇም ፡፡ 2. አህባሽን እየጠጋገኑ በሁሇት እግር እንዱቆም ያስቻለት ጽዮናዊያን እስራኤልች ናቸው ይባሊሌ፡፡ በርግጥም አንጃው የሚፇጽማቸው ዴርጊቶች ከጽዮናዊያን ጋር ጥብቅ ሽርክና እንዲሇው ያስረዲለ፡፡ እነ ሀጋይ ኤርሉች “ሇወሃቢያ በሽታ ፌቱን መዴኃኒት ነው” በማሇት አህባሽን የመረጡሌን ያሇምክንያት አይዯሇም፡፡ ነገር ግን አንጃው በዚህ ብቻ የተገዯበ አይዯሇም፡፡ አህባሽ ከአሜሪካና ከእስራኤሌ ጋር እንዯሚመሳጠረው ሁለ “አረባዊነት እንጂ ኢስሊማዊነት አውሬነት ነው” ከሚለት የሶሪያ መሪዎችም ጋር “መርፋና ክር” ነው (ሇስሙ ግን ሶሪያና እስራኤሌ ጠሊቶች ናቸው)፡፡ ሇመሆኑ “የአረባዊቷ ሶሪያ መሪዎች ምንዴናቸው?” ብሊችሁ ራሳችሁን ጠይቃችሁ ታውቃሊችሁ? በርግጥም እነ ሀፉዝ አሌ-አሳዴና ባሻር አሌ-አሳዴ አረቦች ናቸው፡፡ ሆኖም በዚህ አረባዊነት ሊይ ላሊ አረማዊነት አሇባቸው፡፡ እነዚህ ሰዎች ሙስሉሞች አይዯለም፡፡ ክርስቲያኖችም አይዯለም፡፡ እምነታቸው “አሇዊ” ይሰኛሌ፡፡ (ይህ አምነት “ኑሰይራኒ” በሚሌ ስያሜም ይታወቃሌ)፡፡ አንዲንዴ ሰዎች “አሇዊ” የሚባሇውን እምነት ከ“ሺዒ ሙስሉሞች” አንጃ እንዯ አንዴ ቅርንጫፌ አዴርገው ያዩታሌ፡፡ ይህ ግን ሙለ በሙለ ስህተት ነው፡፡ ሺዒዎቹ እንኳ “አሇዊዎች” “ካፉሮች ናቸው” ነው የሚለት፡፡ ምክንያቱ ዯግሞ ግሌጽ ነው፡፡ አሇዊዎች “አሉ ኢብን አቢ- ጣሉብ” በሰው መሌክ የተገሇጸው አምሊክ ነው” ይሊለ፡፡ እንዱህ የሚሌ ሺዒ በየትኛውም ሀገር የሇም፡፡ ስሇ አሇዊ በሇጠ ሇማወቅ የሚከተለትን ዌብሳይቶች መርምሩ http://en.wikipedia.org/wiki/Alawi http://www.globalsecurity.org/military/intro/islam-alawi.htm) አህባሾች እንዯዚህ አይነት እምነት ያሊቸውን የሶሪያ መሪዎች ነው የተጠጉት፡፡ እነርሱን ሇማስዯሰትም ሌዩ ሌዩ ችሮታዎችን በጉቦ መሌክ
  • 25. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 25 መክፇሌ ነበረባቸው፡፡ ሇምሳላ በኺሊፊ ጉዲይ ከታሊቁ ሰሀባ ከአሉ ኢብን አቡ-ጣሉብ (ረ.ዏ) ጋር የተጋዯለትን ላሊኛውን ታሊቅ የኢስሊም ሌጅ ሞአዊያ ኢብን አቡ-ሱፌያንን (ረ.ዏ) “ፊሲቅ ወይንም “አወናባጅ” በማሇት ሰዴበዋቸዋሌ፡፡ ይህ ዯግሞ የአሇዊዎችን ፌቅር አስገኝቷሌ፡፡ አንዲንዴ ሰዎች እንዯሚለት አህባሾች ይህንን የሚያዯርጉት “የሺዒ” አንጃዎችን ሇማስዯሰት አስበው አይመስሇኝም፡፡ ከሺዒዎች ጋር ቢፊቀሩ ኖሮ በኢራን ከሚዯገፇውና ሂዝቡሊህ ከተሰኘው የሺዒ ቡዴን ጋር በርካታ ውጊያዎችን ባሌገጠሙ ነበር፡፡ አህባሾች አሇዊዎችን ሇማስዯት በሚሌ ምክንያት የሚከፌለት ላሊኛው “ጉቦ” ዯግሞ ሸይኹሌ ኢስሊም አብን ተይሚያህን መሳዯብ ነው፡፡ የዚህኛው መነሻ ዯግሞ የሚከተሇው ይመስሇኛሌ፡፡ በሶሪያ የተወሇዯው ኢብን ተይሚያህ እነዚህን “አሇዊዎች” በዯንብ ያውቃቸዋሌ፡፡ በመሆኑም ስሇ- እምነታቸው ተጠይቆ በሰጠው አንዴ ዝነኛ ፇትዋ “እነዚህ ኑሰይራኒዎች (አሇዊዎች) የሇየሊቸው አዋማዊያን ናቸው፤ አይሁድችና ክርስቲያኖች አንኳ ከነርሱ ይሻሊለ፡፡” በማሇት ተናግሮ ነበር፡፡ (የኢብን ተይሚያህን ፇትዋ ከዚህ ዌብሳይት ማንበብ ትችሊሊችሁ http://shaykhulislaam.wordpress.com/2009/08/13/ruling-on-the- nusayrialawi-sect/…)፡፡ ታዱያ አህባሾች በሁሇት እግር እንዱቆሙ የረዶቸውን የአሇዊ ተከታዮች ማንነት በዝርዝር ባጋሇጠው ኢብን ተይሚያህ ሊይ የበቀሌ ዘመቻ አያካሂደም ትሊሊችሁ? እርግጠኛውን ነገር አሊህ ነው የሚያውቀው፡፡ እኔ እንዯማምነው ግን አህባሾች ከኢብን ተይሚያ ጋር የሚያካሄደት ከሊይ በዘረዘርኳቸው በርካታ ምክንያቶች ሳቢያ የተሇኮሰውን የራሳቸውን ጦርነት ብቻ ሳይሆን አሇዊዎችን ሇማስዯት በሚሌ ሰበብ የገቡበትን የውክሌና ጦርነት ጭምር ነው፡፡ የውግዘት ታክቲክ አህባሾች ኢብን ተይሚያህን ሲያወገዙ ሌዩ ታክቲክ ነው የሚጠቀሙት፡፡ ከነርሱ ጋር ስትወያዩ የኢብን ተይሚያህን “ጥፊቶች” የሚዘረዝሩሊቸሁ “ተወሰለ”ን እና “ተበሩክ”ን በማስቀዯም አይዯሇም፡፡ እንዯዚያ ካዯረጉማ
  • 26. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 26 ማንነታቸው ይጋሇጣሌ፡፡ ከሊይ የዘረዘርኳቸውን የኢብን አረቢና የአሇዊ ጉዲዮችንም አያነሱትም፡፡ (እንዱያውም በእምነቱ ውስጥ ከቆዩት ጠንካራ ተከታዮቻቸው በስተቀር አዱስ ገቢዎቹ እንዱህ አይነቱን ነገር አያውቁትም፡፡ ቆየት ያለት አባሊቶች ወዯ ዝርዝር ባይገቡም ሊይ ሊዩን ይነካኩታሌ)፡፡ አህባሾች የኢብን ተይሚያህን ጉዲይ በቀጥታ የሚያያይዙት ከ”አቂዲ” ጋር ነው፡፡ በነርሱ አስተሳሰብ ኢስሊማዊውን አቂዲ መበከሌ የጀመረው እርሱ ነው፡፡ አህባሾች “ዛሬ ወሃቢዎች የሚያራምደትን አቂዲ ማስተማር የጀመረው ኢብን ተይሚያህ ነው” ይሊለ፡፡ ይህንን ሇማጠናከርም እርሱ ያሌተናገራቸውንና ያሊዯረጋቸውን ቅጥፇቶችንም ይጨምራለ፡፡ (በዚህ ሊይ ወዯ ዝርዝሩ አሌገባም፡፡ ነገሩን በጥሌቀት ሇማየት የሚፇሌግ አንባቢ www.aicp.org የተሰኘው የአህባሾች ዌብሳይት በኢብን ተይሚያህ ሊይ የሚያቀርባቸውን የፇጠራ ክሶች ይመሌከትና http://shaykhulislaam.wordpress.com በተባሇ ዌብሳይት ሊይ ከተፃፇው ትክክሇኛው የኢብን ተይሚያህ ታሪክ ጋር ያገናዝበው፡፡ ከዚያ በኋሊ ሚዛናዊ ፌርደን ይስጥ!!) ያሳዝናሌ!! አህባሾች ሲፇሌጉ “የወሃቢያ መንገዴ በእንግሉዞች አሻጥር በአረቢያ በረሃ ሊይ ሙሀመዴ አብደሌ ወሃብ በተባሇ ሰው የተጀመረ ነው” ይሊለ፡፡ የ”ወሀቢ” ውግዘታቸውን የሚጀምሩት ግን ሼይኽ ሙሀመዴ አብደሌ ወሀብ ከመወሇዲቸው 400 አመታት ያህሌ ቀዴመው በኖሩት በሼይኹሌ ኢስሊም ኢብን ተይሚያህና በኢማም ኢብኑሌ ቀይም ነው፡፡ አንዴ ነገር ተናግሬ ሊብቃ!! ሼይኹሌ ኢስሊም ኢብን ተይሚያህ ላሊው ቢቀር ሇሙስሉሙ ኣሇም ፊና ወጊ የሆኑ ተማሪዎችን አፌርቷሌ፡፡ እርሱን ያሌወዯዯ ሰው ቢያንስ በዚህኛው ተግባሩ ብቻ ሉያከብረው በተገባው ነበር፡፡ ኢብን ተይሚያህ ካስተማራቸው ተማሪዎች አንደ የሆነው ኢማደዱን ኢብን ከሢር የሰራቸው ስራዎች ብቻ በዚህ ዘመን ትውሌዴ የሚታሰቡ አይዯለም፡፡ ኧረ ሇመሆኑ ሰዎችን ወዯ አሊህ መንገዴ ከመጥራት ይሌቅ ታሊሊቅ ኡሇማዎችን ማክፇሩን እንዯሙያ የያዙት አህባሾች ሇኢስሊም የሰሩት ጥሩ ነገር ምንዴነው? መሌስ የሇም፡፡ አሊህ እንዯነርሱ አያዴርገን!!!
  • 27. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 27 ክፌሌ አምስት፡ የአህባሽ መሰረታዊ ጠሊቶች በክፌሌ አራት ጽሁፋ እንዯገሇጽኩት አህባሾች በመሰረታዊ ጠሊትነት የሚፇርጁት እኛ የኢስሊም ጠሊቶች የምንሊቸዉን ወገኖች አይዯሇም፡፡ የነርሱ ጠሊቶች የሚከተለት ናቸው፡፡ (ሇማብራሪያው ነሏሴ 20/2003 የወጣውን ሰሇፉያ ጋዜጣ፤ www.islamonline.net የተባሇውን ዌብሳይት፤ እና የአህበሾችን ዌብሳይት ተመሌከቱ)፡፡ 1. “ወሀቢያ” ፡- አህባሾች “ወሀቢያ” የሚለት ከነርሱ ጋር በአቂዲና በመዝሀብ የተሇየውን ሰው ብቻ አይዯሇም፡፡ እነርሱ የፇጠሩትን ጸረ- ተውሂዴ የሆነ የአምሌኮ ፌሌስፌና የማይቀበሇውን ሰው፤ ቡዴን፤ ዴርጅት በሙለ “ወሀቢ” ነው የሚለት፡፡ በዚህ ሊይ የመዝሀብ ወይም የአቂዲ ሌዩነት አያዯርጉም፡፡ ሰውዬው አህባሾች የሚያምታቱበት የሻፉዑይ መዝሀብ ተከታይ ሆኖ ጸረ-ተውሂዴ ፌሌስፌናቸውን የማይቀበሌ ከሆነ “ወሃቢ” ይለታሌ፡፡ ማንም ባሌሰጣቸው ስሌጣን “የተክፉር አዋጅ” ያውጁበታሌ፡፡ በዚህ መሰረትም የወሃቢያ ክሳቸውን ሺርክንና ባእዴ አምሌኮን ሇማጥፊት በጽናት ከታገለት የጥንቶቹ ሼይኹሌ ኢስሊም ኢብን ተይሚያህና ሼኽ ሙሀመዴ አብደሌ ወሃብ ይጀምሩታሌ፡፡ በማስከተሌም በቅርቡ የሞቱትን እነ ሼይኽ ኢብን ባዝ፤ ሼይኽ አሌ-ኡሠይሚን፤ ሼይኽ አሌ-አሌባኒ የመሳሰለ ምሁራንን “ወሀቢ” በማሇት ይወርደባቸዋሌ፡፡ ወዯኛ ዘመን ሲሻገሩም እንዯ ድ/ር ዛኪር ናይክ፤ ኢማም ዩሱፌ አሌ-ቀርዲዊና ድ/ር አምር ኻሉዴን የመሳሰለ አሇምአቀፌ ዲኢዎችን በውግዘታቸው ያዲርሳለ፡፡ ከዴርጅቶች መካከሌ ዯግሞ “ራቢጠቱሌ ኢስሊሚያ” (በሳኡዱ አረቢያ ያሇ)፤ የአሇም ሙስሉም ወጣቶች ማህበር (ዋና ጽህፇት ቤቱ በሳኡዱ አረቢያ የሚገኝ)፤ የአፌሪካ ሙስሉሞች ዴርጅት (በኩዌት ሀገር የሚገኝ)፤ የመዱና ኢስሊማዊ ዩኒቨርሲቲ፤ የአፌሪካ አሇም አቀፌ ኢስሊማዊ ዩኒቨርሲቲ (በሱዲን ሀገር የሚገኝ) ወዘተ.. “የወሀቢያ ተቋማት” ተብሇው ተፇርጀዋሌ፡፡ ክሱ ወዯ መንግስታት ሲሸጋር ሳኡዱ አረቢያን፤ ኳታርን፤ የተባበሩት አረብ ኢሜሬትንና ሱዲንን ይጨምራሌ፡፡ (አህባሾች በነዚህ ሀገሮች ምንም አይነት እንቅስቃሴ አያዯርጉም)፡፡
  • 28. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 28 2. “ኢኽዋነሌ ሙስሉሚን”፡- ይህ ሊይ ሊዩን ሲታይ የግብጹን “ኢኽዋነሌ ሙስሉሚን ፓርቲ” (The Muslim Brotherhood) የሚያመሇክት ይመስሊሌ፡፡ ነገሩ ግን እንዯዚያ አይዯሇም፡፡ አህባሾች “ኢኽዋን” የሚለት ስሇሙስሉሞች አንዴነትና በሸሪአ ህግ የመተዲዯርን አስፇሊጊነት የሚያበረታታ ማንኛውንም ግሇሰብና ቡዴን ነው፡፡ “ሙስሉሞች ከኢኮኖሚ ጥገኝነት ተሊቀው ራሳቸውን መቻሌና በአሇም ዙሪያ ትሌቅ የሇውጥ ሀይሌ መሆን አሇባቸው” የሚሌ ዜጋ፤ ፓርቲና እና መንግስት በአንዴነት “ኢኽዋን” ተብል ይፇረጃሌ፡፡ በሙስሉም ሀገሮች መካከሌ አሇም አቀፌ ትስስር እንዱኖር ጥረት የሚያዯርጉ ዲኢዎችና ምሁራን፤ ሀገሮች፤ የሀገር መሪዎች፤ የፖሇቲካ ፓርቲዎች፤ የሲቪክ ተቋማት ወዘተ… “ኢኽዋነሌ ሙስሉሚን” ተብሇው ይወገዛለ፡፡በዚህ መሰረት አሁን በህይወት ከላለት ሙስሉም ምሁራን መካከሌ የግብጹ ሀሰን አሌ-በንና፤የፓኪስታኑ አቡሌ-አእሊ መውደዱ፤ የቱርኩ ነጅሙዱን ኤርባኻን ወዘተ… “ኢኽዋን ተብሇው” ተፇርጀዋሌ፡፡ ከፖሇቲካ ፓርቲዎችም የግብጹ ኢኽዋነሌ ሙስሉሚን፤ የፓኪስታኑ ጀማአቱሌ ኢስሊሚያ እና ሬፊህ የሚባሇው የቱርክ ፓርቲ (እ.ኤ.አ. በ1998 “ህግ ወጥ” ተብል የፇረሰ) በዚህ ስር ይካተታለ፡፡ አህባሾች “ኢኽዋን” ብሇው የፇረጇቸው መንግስታትና የአሇም መሪዎች ስሇመኖራቸው የማውቀው ነገር የሇም (ማሇትም በጽሁፍቻቸው ውስጥ አሊነበብኩም፤ በኡስታዞቻቸው አንዯበት ሲነገርም አሌሰማሁም)፡፡ እንዯምገምተው ከሆነ ግን የአሁኑን የቱርክ መንግስትና አመራሮቹን በኢኽዋንነት ሳይፇርጇቸው አይቀርም፡፡ የቀዴሞው የማላዥያ ጠቅሊይ ሚኒስትር መሃቲር ሙሏመዴም በአህባሾች ምዘና “ኢኽዋን” ሳይባለ አይቀርም፡፡ አህባሾች ግሇሰቦችንና ዴርጅቶችን “ወሀቢያ” በማሇት የሚፇርጁበትን ምክንያት ከሊይ ጽፋዋሇሁ (ጸረ-ተውሂዴ የሆነውን የእምነት ፌሌስፌናቸውን ካሌተቀበሌን ነው “ወሃቢ” የምንባሇው)፡፡ “ኢኽዋን” የሚሇውን ፌረጃ የሚያካሄደበት ምክንያትስ ምንዴነው? ማሇትም እነዚህ ግሇሰቦች፤ ቡዴኖችና ዴርጅቶች በግሌጽ ሲናገሩም ሆነ ሲጽፈ አህባሾች እንዲይነካባቸው በሚፇሌጉት ጸረ-ተውሂዴ አመሇካከቶችና ዴርጊቶች ሊይ አያተኩሩም፡፡ አህባሾች “ወሃቢዎችን” የሚከሱበትን የአቂዲ ጉዲይ ሲሰብኩም አይታዩም፡፡ ሇምሳላ ግብጻዊው ሀሰን አሌ-በንና “በሙስሉሞች መካከሌ ወንዴማዊ ትብብርን ከፇጠርን ቀስ በቀስም ኢስሊማዊውን መንግስት መመስረት
  • 29. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 29 እንችሊሇን” የሚሌ ትምህርት ነበር ያስተማሩት፡፡ ፓኪስታናዊው መውደዱ ዯግሞ ሙስሉም ወጣቶች በካፒታሉዝምና በሶሻሉዝም አይዴዮልጂ እንዲይበከለ በሚሌ ሀሳብ በርካታ ኢስሊማዊ መጽሀፌትን ሲያዘጋጁ ነው የምናውቃቸው (አንዲንድቹ መጽፌት ሇሌዩ ዒሊማ የተጻፈ ቢሆንም እንኳ)፡፡ እንዱህ አይነት ሀሳብ ያንጸባረቀ ሰው በምን ስላት ነው የአህባሾች ጠሊት ሉሆን የቻሇው? መሌሱን ባሇፇው ክፌሌ ከጻፌኩት ጽሁፌ ታገኙታሊችሁ፡፡ ማሇትም አህባሾች የራሳቸውን ጦርነት ብቻ ሳይሆን የውክሌና ጦርነትም ያካሄዲለ፡፡ የጦርነቱን ሰፖንሰር ወዯፉት እንመጣበታሇን፡፡ 3. “ኸዋሪጅ”፡- ‘ኸዋሪጃ” የሚባሌ አንጃ በዘመናችን አሇ? ሇዚህ ጥያቄ የሚሆን አጥጋቢ ምሊሽ የሇኝም፡፡ እኔ እንዯማምነው ግን “ኸዋሪጅ” ቢኖርም እንኳ ከጥንቱ አመፀኛ ቡዴን ጋር የሚያገናኘው ነገር የሇም፡፡ ሇምሳላ በኦማን ሀገር “ኢባዱ” የሚባሌ ቡዴን አሇ፡፡ ይህ አንጃ ስረ- መሰረቱ የጥንቱ የኸዋሪጃ አንጃ ነው ይባሊሌ፡፡ ሆኖም የዘመናችን “ኢባዱ” ከጥንቱ “ኸዋሪጅ” በጣም ይሇያሌ፡፡ ጥንታዊው ኸዋሪጃ “ሀጢአት የሰራ ሰው ይከፌራሌ” ይሌ ነበር፡፡ የአሁኑ ኢባዱ ግን “ወዯ ኩፌር የማያዯርሱ ሀጢአቶችን የሰራ ሰው ወንጀሇኛ ይሆናሌ” ነው የሚሇው እንጂ “ይከፌራሌ” አይሌም፡፡ (ሇዝርዝሩ ይህን ዌብሳይት ተመሌከቱ http://en.wikipedia.org/wiki/Ibadism ) አህባሾች ግን በርካታ ምሁራንን፤ግሇሰቦችንና፤ ኢስሊማዊ ቡዴኖችን “ኸዋሪጅ” በማሇት ይፇርጃለ፡፡ የዚህኛውም ምክንያት እነርሱ “ወሀቢያ”ን ከፇረጁበት ሰበብ ጋር አይያዝም፡፡ ምክንያቱ በጌቶቻቸው የታዘዙበት የውክሌና ጦርነት ነው፡፡ አህባሾች “ኸዋሪጅ” የሚሎቸው ሙስሉም ህዝቦች አመጸኛ መሪዎችን እንዱታገለ፤ የሸሪዒ ህግን በሚችለት መንገዴ (በጂሀዴም ጭምር) ተግባራዊ እንዱያዯርጉና ዱናቸውን ከጽዮናዊያንና ከምዕራባዊያን ስውር ዯባዎች እንዱጠብቁ ያስተማሩ ምሁራንን ነው፡፡ ሀገራቸውን ነጻ ሇማውጣት የሚታገለ ኢስሊማዊ የነጻነት ንቅናቄዎችንም “ኸዋሪጅ” ይሎቸዋሌ፡፡ በዚህ መሰረት አህባሾች “የኸዋሪጅ” ክሳቸውን ሲጀምሩ 100 አመታት ወዯ ኋሊ ይሄደና ሰይዴ ጀማለዱን አሌ-አፌጋኒን ያወግዛለ፡፡ ይህ ሰው የሙስሉም ሀገራትን በወረራ የያዙት ቅኝ ገዥዎች (ኮልኒያሉስቶች) በሙስሉሞች ሊይ በሚፇጽሙት ግፌ ሌቡ በመነካቱ “የዒሇም ሙስሉሞች ከዚህ ውርዯት መውጣት የሚችለት አንዴ ሆነው
  • 30. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 30 በሚያዯርጉት የተባበረ ትግሌ ነው” የሚሌ ታሊቅ ራእይ ይዞ ሲያስተምርና በአሇም ዙሪያ ሲንከራተት ነበር የኖረው፡፡ አህባሾች ግን “ኸዋሪጅ ነው” ይለታሌ፡፡ ከርሱ በማስከተሌም የሶሪያውን ሪሺዴ ሪዲን ይረግማለ፡፡ በሶስተኛ ሊይ ግን በግብጻዊው ሰይዴ ቁጥብ ሊይ ባሇ በላሇ ሀይሊቸው ይረባረቡበታሌ፡፡ አስገራሚ የፇጠራ ክሶችንም ያከናንቡታሌ፡፡ አህባሾች ከኢብን ተይሚያህ ቀጥል የሚጠለት ሰው ቢኖር ሰይዴ ቁጥብ ነው፡፡ ከዚያም በዚህ ረዴፌ በሚሰሇፈት እነ ፇትሑ የኩን (የሉባኖስ ኢስሊማዊ ፓርቲ መሪ) ሊይ ውግዘታቸውን ይወረውራለ፡፡ ወዯ ኢራን ይሻገሩና አያቱሊህ ሩሐሊህ ኾሜይኒን የሚችለትን ያህሌ ይረግማለ (በዚሕኛው ክስ ሱኒና ሺዒን አይሇዩም)፡፡ ከዴርጅቶች ዯግሞ “ኢስሊማዊ ነኝ” የሚሇውን የነጻነት ታጋይ በሙለ ያወግዙታሌ፡፡ ሇፌሌስጥኤም ነጻነት የሚታገለት ሀማስና ጂሀደሌ ኢስሊሚያ፤ ሉባኖስን ከእስራኤሌ ነጻ ሇማዴረግ የሚታገሇው ሂዝቡሊህ፤ ሇሶሪያ ህዝብ ነጻነት የሚታገሇው ሀረካቱሌ ኢስሊም (ብዙ ሀይሌ የሇውም) ወዘተ… ይዘሇፊለ፡፡ የእርግማን ናዲ ይወርዴባቸዋሌ፡፡ በርካታ የፇጠራ ክሶችም ይቀርብባቸዋሌ፡፡ አህባሽ ጠሊቶቹን በዚህ መሌኩ ፇርጇቸዋሌ፡፡ ከሊይ እንዲያችሁት አንጃው “ጠሊቴ ናቸው” የሚሊቸው በሙለ ሙስሉሞች ናቸው፡፡ አስተግፉሩሊህ!! ሇመሆኑ አንጃው ማን ሊይ ቆሞ ነው ይህንን ፌረጃ የሚያጧጡፇው? የሌብ ወዲጆቹ እነማናቸው? ይህንን ጉዲይ በሚቀጥሇው ክፌሌ እንዲስሰዋሇን፡፡ አሊህ ከአህባሽና ከፇተናው ይጠብቀን፡፡ እርሱ የመረጠሌንን ቀጥተኛውን ሀይማኖት በጥበቡ ይጠብቀው፡፡ አሚን!!
  • 31. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 31 ክፌሌ ስዴስት፡ የአህባሽ ሌባዊ ወዲጆች በክፌሌ አንዴ ጽሁፋ አህባሽን የሚወክሇው “ጀምኢያቱሌ መሻሪኢሌ ኼይሪያቱሌ ኢስሊሚያህ” (Association of Islamic Charitable Projects) የሚባሌ ዴርጅት እንዯሆነ ተናግሬአሇሁ፡፡ ይህ ዴርጅት በዋናነት የአህባሾችን ፌሌስፌና ያስፊፊሌ፡፡ የዴርጅቱን የገቢ ማሰባሰቢያ ስራዎችንም ያከናውናሌ፡፡ በተወሰነ መሌኩም በማህበራዊ አግሌግልት ተግባራት ሊይ ሲሳተፌ ይታያሌ፡፡ ዴርጅቱ በገሀዴ እንዯሚታየው በጣም ጽንፇኛ (fanatic) ነው፡፡ በዚህም የተነሳ በሙስሉሞች ያሇው ተቀባይነት የዯከመ ነው (በሰሊሳ አመታት ውስጥ ግማሽ ሚሉዮን ተከታዮችን እንኳ አሊፇራም)፡፡ እንዯ ማህበር ሲታይ ግን በጣም ጠንካራ ነው፡፡ መዋቅሩ ውስብስብ ነው፡፡ የሀብቱ ብዛት ከአቅሙ በሊይ ነው፡፡ በአሇም ዙሪያ ያሌዯረሰበት ቦታ የሇም፡፡ በየሀገሩ የየራሱ መስጂድች፤ የሰበካ መርከዞች፤ መዴረሳዎች፤ ሊይብረሪዎች፤ የስብሰባ አዲራሾች፤ የሬዱዮ ጣቢያዎች፤ ጅምናዚየሞች፤ማተሚያ ቤቶች፤ የኢንተርኔት መረቦች ወዘተ… አለት፡፡ እነዚህን ተቋማትና አገሌግልቶች የሚያንቀሳቅስበት በቂ የሆነ ሀብትም አሇው፡፡ ታዱያ ግማሽ ሚሉዮን ያህሌ ተከታዮችን እንኳ ሇማፌራት ያሌቻሇው ይህ አንጃ በአሇም ዙሪያ ሉዲረስ የቻሇው እንዳት ነው? የፊይናንስ ምንጩ ከወዳት ነው? በዚህ ክፌሌ በነዚህ ጉዲዩች ዙሪያ ቆይታ እናዯርጋሇን፡፡ አህባሽና የምዕራብ ወዲጆቹ አህባሾች ከምእራባዊያን ጋር የተወዲጁት መቼ ነው? ይህ በቀሊለ የማይመሇስ ጥያቄ ነው፡፡ ምክንያቱም ሙስሉሞች የአህባሽን መኖር የሰሙት ከምስረታው በኋሊ በጣም ዘግይቶ ነው፡፡ ሆኖም በሁሇት ነገሮች ሊይ መግባባት ይቻሊሌ፡፡ አንዲንዴ ሰዎች እንዯሚለት አህባሽ ከምዕራቡ ጎራ ጋር መፊቀር የጀመረው ከሴፕቴምበር 11/2001 ወዱህ አይዯሇም፡፡ ከዚያ በፉት 6 ዒመታት ቀዯም ብል እንኳ ከምዕራባዊያን ጋር ሚስጢራዊ ግንኙት አሇው ተብል ይነገር እንዯነበር ኒዛር ሏምዛ እና አር. ህሬር ዱክሜጀን የተባለት የቤይሩት የአሜሪካ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን “A Sufi Response to Political Islamism: Al-Ahbash of Lebanon” በሚሌ ርዕስ ባቀረቡት ጥናታዊ ጽሁፌ ገሌጸዋሌ፡
  • 32. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 32 ከሴፕቴምበር 11/2001 ወዱህ ግን ተፇሊጊነቱ ጨመረ፡፡ አሜሪካና ላልችም ምዕራባዊያን እርሱና መሰልቹን ማጠናከርና ማስፊፊት ጀመሩ፡፡ አህባሽ ምዕራባዊያንን ሇመሳብ የቻሇው በሶስት ምክንያቶች ነው፡፡ 1. አንጃው “እስሊማዊ መንግስት” የመመስረት አሊማ ያሊቸውን የፖሇቲካ ዴርጅቶችና የነጻነት ንቅናቄዎች በሙለ ይቃወማሌ፡፡ ይህ ተቃውሞ “በህጋዊ መንገዴ በምርጫ ተሳትፇን እናሸንፊሇን” የሚለትን ፓርቲዎችንም ይጨምራሌ፡፡ እንዱህ አይነት አቋም ዯግሞ ምእራባዊያንን ይማርካሌ፡፡ 2. አንጃው ዘመናዊነትንና እስሌምናን አንዴ ሊይ ማጣጣም ይቻሊሌ ባይ ነው፡፡ በመሆኑም የዘመኑ እዴገት ባስገኛቸው ቴክኖልጂዎችና አሰራሮች መጠቀም አሇብን ይሊሌ፡፡ እነዚህ ቴክኖልጂዎችና አሰራሮች ከሸሪዒ ህግ ጋር የሚቃረኑ ቢሆኑም እንኳ ዘመኑ ያስገኛቸው በመሆኑ እና ከዒሇም ተጨባጭ ሁኔታ ውጭ መሆን ስሇማንችሌ ሇኛ በሚስማማ መሌኩ አስተካክሇን መጠቀም አሇብን ባይ ነው፡፡ (“አህባሾች የባንክ ወሇዴን ከካፉሮች እንጅ መብሊት ይቻሊሌ” የሚለት በዚህ ስላት ነው)፡፡ ከዚህ ላሊ አንጃው ዘመኑን የሚመሇከትበትን መነጽር ምዕራባዊያኑ በሚፇሌጉበት መንገዴ አስተካክሎሌ፡፡ ሇምሳላ “አህባሾች በዚህ ዘመን ዲእዋ እንጂ ጂሀዴ አያስፇሌግም፡፡ ዘመኑ የጭንቅሊት እንጂ የጉሌበት ዘመን አይዯሇም” ባይ ናቸው፡፡ 3. ላሊው አስገራሚ ነገር አንጃው “እስሌምና ሁለን አቀፌ የህይወት መንገዴ ነው” የሚሇውን እስሊማዊ እውነታ የማይቀበሌ መሆኑ ነው፡፡ ሇምሳላ አንጃው “እስሌምና የአካባቢውን ባህሌ ሳይነካ ነው መፇጸም ያሇበት” ይሊሌ፡፡ ከሊይ የዘረዘርኳቸው ነጥቦች በሙለ የምእራባዊያንን ፌሊጎት ያማሎለ፡፡ ሇዚህም ነው ሇአህባሽ እውቅና ሰጥተው በአሇም ዙሪያ የበተኑት፡፡ አውሮፓ አውስትራሉያ፤ ጃፓን፤ እስያ ሊቲን አሜሪካ፤ አፌሪካ ያሌዯረሰበት ቦታ የሇም፡፡
  • 33. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 33 አህባሽና ጽዮናዊያን በአህባሽ መመስረት ከማንም በሊይ የተዯሰቱት ጽዮናዊያን ናቸው፡፡ እነዚህ ሀይልች “ሇሁሇት ሺሕ አመታት ተሰቃይተን የመሰረትናትን የቅዴስት ሀገራችንን (የእስራኤሌን) ህሌውና የሚፇታተነው ብቸኛ ሀይሌ እስሌምና በመሆኑ ባሇን አቅም ሁለ እርሱን ማዲከም አሇብን” ከሚሌ አቋማቸው ተነስተው ይህንን ቡዴን ተጠግተውታሌ፡፡ ከእርሱ የሚጠብቁት በርካታ ነገር አሇ፡፡ እርሱን ከመናገሬ በፉት የተወሰኑ ማስተካከያዎችን መስጠት እፇሌጋሇሁ፡፡ “አህባሽ በጽዮናዊያን ይዯገፊሌ የሚሇውን አባባሌ” አንዲንዴ ሰዎች “የአንጃው መስራች ራሳቸው ይሁዱ ናቸው” በማሇት ይወስደታሌ፡፡ ይህ ፌጹም ስህተት ነው፡፡ ሰውዬው በሀገር ቤትም ሆነ ከሀገር ውጪ በዯንብ የሚታወቁ ሰው ናቸው፡፡ ቤተሰቦቻቸውና ዘመድቻቸውም ይታወቃለ፡፡ ይሁዱ የሚባሌ የዘረግ ሀረግ የሇባቸውም፡፡ ያሇ ማስረጃ “ይሁዱ ናቸው” ብል መናገር ሀጢአት ይመስሇኛሌ፡፡ ስሇዚህ ጥንቃቄ ማዴረግ ይገባሌ፡፡ ዯግሞም ከርሳቸው ጋር በአስተሳሰብ የማይጣጠሙ በርካታ ዘመድችና አማቾች ስሊሎቸው የነርሱን ሞራሌ መጠበቅ ግዳታችን ነው፡፡ (ሇምሳላ ከሼኽ አብደሊህ ሏረሪ ጋር እዴሜ ሌካቸውን ሲፊሇሙ የኖሩት ሀጂ ዩሱፌ አብደራህማን የሼኽ አብደሊህ አማች ናቸው፡፡) “ሼኽ አብደሊህ በ1948 እስራኤሌን ጎበኙ” የሚባሇውም ስህተት ነው፡፡ እሳቸው አሌቁዴስን (እየሩሳላምን) ነው የጎበኙት፡፡ አሌ-ቁዴስ ከ1967 በፉት በዮርዲኖስ ስር ነበረች እንጂ የእስራኤሌ ግዛት አይዯሇችም፡፡ እስራኤሌ በ1967 የስዴስቱ ቀን ጦርነት አሌ-ቁዴስን፤ ምእራባዊ ዲርቻን፤ የሲናይ በረሃን፤ የጎሊን ኮረብታንና ጋዛን በወረራ ነጠቀች፡፡ የሲናይ በረሃን በ1979 ሇግብጽ ስትመሌስ ላልቹን ግን እስካሁን እንዯያዘች ነው፡፡ ሆኖም አሌ-አህባሽ “የጽዮናዊያን ተሌእኮ አሰፇጻሚ ነው” የሚሇው አባባሌ በዯንብ ያስኬዲሌ፡፡ ሇዚህ ቀሊለ ማስረጃ አቋሙና ዴርጊቱ ነው፡፡ ስሇዚህ በዚህኛው ሊይ “ሏጢአተኛ” የምንባሌበት ምክንያት የሇም፡፡ ከዴርጊቶቹም መካከሌ በሉባኖስ ህዝብ የሚታወቁትን ሌጥቀስ፡፡ 1. አህባሽ በሉባኖስ ውስጥ በሚያዯርገው እንቅስቃሴ በእስራኤሌ ሊይ መሳሪያ ያነሱ ሀይልችን በሙለ ይቃወማሌ፡፡
  • 34. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 34 2. የፖሇቲካ ማኒፋስቶውና ላልች ሰነድቹ ስሇ ፌሌስጥኤም ነጻነት ቢናገሩም አህባሽ “በሰሊማዊ መንገዴ እስከተፇጸመ ዴረስ” የሚሌ አቋም ነው ያሇው፡፡ በአህባሽ አመሇካከት በወረራ የተያዙት ፌሌስጥኤማዊያን እሰራኤሌን ከመሇመን ውጪ ሇነጻነታቸው መዋጋት የሇባቸውም፡፡ 3. ከፌሌስጥኤም ዴርጅቶች መካከሌ የፇትሕ አንጃን (PLO) ይዯግፊሌ፡፡ እንዯ ሀማስና ጂሀደሌ ኢስሊሚያ (Islamc Jihad) የመሳሰለትን ይቃወማሌ፡፡ “ሇፌሌስጥኤም ነጻነት ዯንቃራ የሆኑት እነዚህ ጦርነት ናፊቂ የ“ኸዋሪጃ” ቡዴኖች ናቸው ይሊሌ”፡፡ 4. በ2006 በእስራኤሌና በሑዝቡሊህ መካከሌ በተዯረገው ውጊያ መሊው የሉባኖስ ህዝብ፤ የፖሇቲካ ቡዴኖች፤ ሲቪክ ማህበራትና የሀይማኖት መሪዎች የሉባኖስን ለአሊዊነት ሊሇማስዯፇር ሇሚዋጋው ሂዝቡሊህ ዴጋፊቸውን ሲሰጡ አህባሽ ግን ሂዝቡሊህን ይቃወም ነበር፡፡ (ጦርነቱ ሲጀምር ሂዝቡሊህን “በጠብ አጫሪነት” ከሰሰው፡፡ የእስራኤሌ ጥቃት ሲበረታ ዯግሞ “ያሇ አቅሙ ጦርነት ጀምሮ ህዝባችን አስጨፇጨፇ” ይሌ ነበር፡፡ ዯግነቱ ግን ህዝቡሊህ በጦርነቱ ማብቂያ ሊይ በዘመናዊው አረብ- እስራኤሌ ጦርነት ታሪክ ተሰምቶ የማይታወቅ ዴሌ ነው የተጎናጸፇው)፡፡ 5. ሉባኖስ ውስጥ በሚሉዮን የሚቆጠሩ የፌሌስጥኤም ስዯተኞች አለ፡፡ ከሉባኖስ ክርስቲያኖች መካከሌ አክራሪ የሆኑት “ፌሌስጥኤማዊያኑ ሉዉጡን ነው፤ ወዯ ሀገራቸው ይሇመሱ” የሚሌ ቅስቀሳ በየጊዜው ያካሂዲለ፡፡ አህባሾችም ከነዚህ ቡዴኖች ጋር ወግነው “ፌሌስጥኤማዊያኑ ከዚህ ይጥፈ፤ ሽብር የሚያስፊፈት እነርሱ ናቸው” በማሇት ይቀሰቅሳለ፡፡ (ችግሩ የመጣው እስራኤሌ ፌሌስጥኤማዊያኑን አሊስገባም በማሇቷ ነው እንጂ ፌሌስጥኤማዊያኑ ወዯ ሀገራቸው መመሇሱን ስሇጠለት አይዯሇም፡፡ አህባሾች ይህንን አያውቁም ማሇት ነው? በዯንብ ያውቁታሌ!) ይህን ሁለ የሚፇጽመው “አሌ-አህባሽ” የእስራኤሌ ዯጋፉ እንዲይባሌ ከፌተኛ ጥንቃቄ ያዯርጋሌ፡፡ በእስራኤሌ ውስጥ የሚያዯርገው እንቅስቃሴ የሇም፡፡ በሉባኖስ ውስጥ እንኳ ከይሁዱዎች ጋር ሽር ጉዴ አይሌም፡፡ ይህ ዘዳኛነቱ እንኳን ሇእኛ አህባሽን በዯንብ ሇሚያዉቁት ሉባኖሳዊያን ግራ ነው፡፡ ታዱያ የግንኙነት መስመሩ እንዳት ነው? ይህ ፇታኝ ጥያቄ ነው፡፡ ነገሩን በዯንብ ስናስተውሌና አንዲንዴ መረጃዎችን ስናመዛዝን ግን የሚከተሇውን ስእሌ እናገኛሇን፡፡
  • 35. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 35 አህባሽ ከምእራባዊያን ጋር ያሇውን ግንኙነት አይዯብቅም (ሌዯብቅ ቢሌ እንኳ አይችሌም)፡፡ ከጽዮናዊያኑ ጋር የሚያዯርገው ግንኙነት ግን በቀጥታ አይከናወንም፡፡ በምዕራባዊያን፤ እንዯ አህባሽ በ”ወሃቢ” ሊይ ቂም ካሊቸውና ሇጸረ-እስሊም ሀይልች ነፌሳቸውን ከሸጡ “ሙስሉም ነን” ባይ መንግስታት፤ የፖሇቲካ ቡዴኖችና ግሇሰቦች አማካኝነት ነው የሚፇጸመው፡፡ ስንቶቹ በዚህ ሰሌፌ ውስጥ እንዯሚገቡ መናገሩ ይከብዲሌ፡፡ የተወሰኑት ግን የሚከተለት ይመስለኛሌ፡፡ 1. የዮርዲኖስ መንግስት፡ - “በሼይኽ ሙሀመዴ አብደሌ ወሃብና በሙሀመዴ ኢብን ሱኡዴ የተመስረተው የወሀቢያ ንቅናቄ በመካና መዱና ሊይ የነበረኝን ሙለ ስሌጣን ወስድብኛሌ” የሚሇው የዮርዲኖስ መንግስት “ወሀቢ” የሚሇውን ቡዴን ሇሚቃወም ሀይሌ ሁለ እጁን በሰፉው ይዘረጋሌ፡፡ ከ1980 ወዱህ ዯግሞ ከእስራኤሌ ጋር የነበረውን ቂም ረስቶ ፌቅር በፌቅር ሆኗሌ፡፡ አህባሽም በዚህ በኩሌ ወዯ እስራኤሌ የማይዯርስበት ምክንያት የሇም፡፡ 2. ቱርክ፡- የአሁኑ የቱርክ መንግስት ሇእስሌምና ተቆርቋሪ ነው፡፡ ከዚያ በፉት የነበሩት መንግስታት ግን ጸረ-ሙስሉም ናቸው፡፡ እነዚያ ሀይልች ከስሌጣን ቢወርደም አሁንም ጠንካራ ናቸው፡፡ ቱርኮች ሌክ እንዯ ዮርዲኖስ “በወሃቢያ” ሊይ ከፌተኛ ቂም አሊቸው፡፡ እነርሱም በፇንታቸው “በመሊው የሙስሉም አሇም የነበረንን የኦቶማን ቱርኮች ሰፉ የሆነ የኸሉፊ ስሌጣን የገረሰሰብን የወሀቢያ ንቅናቄ ነው” ይሊለ፡፡ ቱርኮች ከእስራኤሌ ጋር ያሊቸው ግንኙነት የታወቀ ነው፡፡ ስሇዚህ አህባሽ በዚህኛውም መንገዴ ወዯጽዮናዊያኑ ሉዯርስ ይችሊሌ፡፡ የአህባሽ-እስራኤሌ ግንኙነት የሚቀሊጠፇው ግን በመንግስት ዯረጃ ብቻ አይመስሇኝም፡፡ በርካታ ግሇሰቦችና የይሁዱ ቡዴኖች ይሳተፈበታሌ፡፡ በኢስታንቡሌ የሚኖሩት ከ30 ሺህ የሚበሌጡ ይሁዱዎች አንደ ስራቸው እንዱህ አይነቱን የግንኙነት ሰንሰሇት ማጥበቅ ነው፡፡ 3. አሜሪካና እንግሉዝ፡- እነዚህ መንግስታት በዚህ ጨዋታ ውስጥ የገቡበት ምክንያት በዯንብ ስሇሚታወቅ ወዯ ዝርዝሩ አሌገባም፡፡ የአህባሽ ሌባዊ ወዲጆች እነዚህ ናቸው፡፡ “አህባሽ ከወዲጆቹ ምን ጥቅም ያስገኛሌ” የሚሇውን ጥያቄ መመሇስ አያስፇሌግም! ስንት እንዯሚከፇሇውም በትክክሌ አናውቅም፡፡ አህባሽ ሇነርሱ የሚፇጽመው ተሌእኮ ግን ወዯኛ ዴረስ
  • 36. ኡባህ አብደሰሊም ሰኢዴ አህባሽ ማን ነው? ምንዴነው? 36 መጥቷሌ፡፡ ይህ ጉዯኛ ቡዴን “ወሃቢዎች ያጠፈትን አቂዲ አስተካክሊሇሁ” ነው የሚሇው!! ይገርማሌ፡፡ ኢስሊምን እያጠፈ አቂዲን ማስተካከሌ?!! እነርሱ ኢስሊምን ሇማጥፊት መጥተዋሌ፡፡ አሊህ ግን ኢስሊምን ይጠብቀዋሌ፡፡ አሊሁ አክበር!!