More Related Content
More from PetrosGeset (10)
christianeducationanoverviewjan312015-150131081842-conversion-gate01 (1).pptx
- 2. የትምህርቱ መግልጫ፡-
ይህ ትምህርት በሉቋ 2፣52 ላይ ተመስርቶ የተዘጋጀ
ሲሆን ክርስቲያናዊ አስተምህሮ መንፈሳዊ፣ አካላዊ፣
ማሕበራዊና ስነአእምሮአዊ ዕድገትን ማዕከል ያደረገ እንደሆነ
በስፋት የሚያቀርብ ትምህርት ነው፡፡ ትምህርቱ አራት
መሠረታዊ የሆኑ ክፍሎች ሲኖሩት እነርሱም ክርስቲያናዊ
አስተምህሮ ባሕሪያት፣ በክርስቲያናዊ አስተምህሮት ውስጥ
የመማር ማስተማር ሂደት፣ የክርስቲያናዊ አስተምህሮ
ዘይቤዎችና በክርስቲያናዊ አስተምህሮ ውስጥ የቤተክርስቲያን
ድርሻ የሚሉ ይገኙበታል፡፡
- 3. ክርስቲያናዊ የማስተማር ዘዴ
• ክርስቶስን እንደ ጠቢብ አስተማሪ መመልከትና በማስተማር
ሂደት ውስጥ የእሱን መሰረታዊ የማስተማር ፈለግ መከተል
• እንደ ክርስቲያን አስተማሪ ኃላፊነትን ማወቅ
• ተማሪን በሚገባ ተረድቶ ፍላጎትን ግብ እንዲመታ አቅጣጫ
ማስያዝ
• የትምህርት አገልግሎት አካባቢ ያሉ እድሎችን በመቃኘት
የክርስቶስን ተልዕኮ መፈፀም
• ተማሪዊ ሁለንተናዊ ዕድገት እንዲኖረው ተገቢውን
መመሪያ ማለትም ማቀድ፣ መዘጋጀትና ማስተማርን
በተገቢው መንገድ እንዲወጡ ማድረግ
- 4. በትምህርት ዓለም የመርጃ መሳሪዎችን፣ የማስተማሪያ መንገዶችንና
የተግባቦት መንገዶችን መለየትና መጠቀም ማስቻል
ተማሪን በየደረጃው ወደሚማርበት ሁኔታ መምራት
ቤትን፣ ትምህርት ቤትን፣ አካባቢንና አለምን እንደ አውታር በመጠቀም ተማሪን
ለመረዳትና ፍላጎትን ለማወቅ አዲስ እውነትን ለማብራራትና ለመተግበር፣
የዝንባሌ ለውጥ ለማምጣት ማስቻል፡፡
የተማሪን እድገት ለመመዝን፣ የማስተማር ዘዴን ለማዳበር፣ ግብንና መመሪያን
እንደ ክርስቲያን መምህር እንደሚገባ ለመተግበር ማስቻል ናቸው፡፡
- 5. 1.1. ክርስቲያናዊ አስተምህሮ ትርጉም
የተገለጠውን ክርስቲያናዊ ቤተሠባዊነት ማዕከልን እውቅና መስጠት
የመፅሐፍን መካለለኛ መገለጥን ማረጋገጥ
የክርስቶስን መሪነት፣ አማካሪነትና የአስተማሪነት ምሳሌ መከተል
የመንፈስ ቅዱስ የማይተካ ሚናን እንደገና ማነቃቃት
ሚዛናዊ የሆነ ወንጌል ስርጭት በማድረግና በማስተማር ለታላቁ ተልዕኮ ምላሽ መስጠት
ደቀመዝሙር ለማፍራት ትክክለኛ
ክፍል አንድ
ክርስቲያናዊ አስተምህሮ ባህሪያት
- 6. 1.2. የክርስቲያናዊ
አስተምህሮ መፅሐፍ
ቅዱሳዊ መሠረት
• መፅሐፍ ቅዱስን፣ እምነትን፣
የቤተክርስቲያን አዋጅን ከአንድ ትውልድ
ወደ ቀጣይ ትውልድ ለማስተላለፍ
እጅጉን ጠቃሚ ሆኖ ታይቷል፡፡ (የሐዋ 2÷
42 2ጢሞ 3÷16 ኤፌ 6÷4 ሮሜ 2÷18
1ኛቆሮ 14÷19 4÷14 1ኛተሰሎ 5÷11
መዝ 78÷70 ዘዳ 6÷ 4-9 ምሳ 4÷13)
- 7. 1.3. ክርስቲያናዊ አስተምህሮ ታሪካዊ ዳራ
1.3.1.የሂብሩ እና ግሪክ ታሪካዊ ዳራ
• ሂብሩ ዓላማ የነበረው ህዝቡን ስለእምነታቸው፣ ስለህጉና ነቢያት
እንዲሁም ስለ ባህላቸው ማሰልጠን ነበር፡፡ (2ኛ ዜና 17÷7-8)
• የግሪክ ማስተማር አላማ ግን ሰውን ሞገሳምና ደስ የሚል፣ ስለራሱ እንዴት
የተማረ ሠው ሊሆን እንደሚችል እንዲያስብ በሞራልና ስነ-ምግባር የተገነባ
እንዲሆነ ማድረግ
1.3.2ትምህርት በቀደምት ቤተ-ክርስቲያን
• ዓላማ የነበረው ከጌታና ሐዋርያት የተቀበሉትን ትምህርት በመጠበቅ
ለሌሎች ማስተላለፍ
- 11. 1.4.3. ሁለንተናዊ ክርስቲያናዊ አስተምህሮ ሊያሟላቸው
የሚገቡ እውነቶች
ልኬት /ስፍረት/ አቅጣጫ መንገድ ውጤት
ማስታወቅ ከውጭ ወደ
ውስጥ
በቡድንና በነጠላ
በማስተማር፣ በንባብ
ለአገልግሎት በመዘጋጀት
እውነት
መስማማት ከውጭ ወደ
ውስጥ
ምሣሌነት፣ ተጠያቂነት
ግንኙነት፣ ስነ-ስርዓት
ማህበራዊነት
Practice
(የየእለት
ተግባር)
ልውጠት
መለወጥ
ከውስጥ
ወደውጭ
ቡድን መሪነት ውዳሴና
አምልኮ ፣መንፈሳዊ ስነ-
ስርዓት፣ ፀሎት ፣ ሌላውን
ህዝብ መርዳት፣ ራስን
መሆን መምከር
ለውጥ መቀየር
- 12. ክፍል ሁለት
በክርስቲያናዊ አስተምህሮ ውስጥ የመማር ማስተማር
ሂደት
2. ተማሪና አስተማሪ
2.1. ጠቢቡ
አስተማሪና እኛ
• በመማር ማስተማር ውስጥ
ዋና አካል ናቸው ተብለው
ከሚጠቀሱት ውስጥ
• ተማሪው
• አስተማሪውና
• የትምህርቱ ሃሣብ ነው፡፡
- 13. 2.1.1. የጠቢቡ አስተማሪ ባህሪያት
መልካም ትጉህ /መምህር/
ፍቅር ተማሪውን ይወድ ነበር
እውቀት ተማሪውን፣ትምህርቱንና
የማስተማሪያን ዘዴ ያውቅ ነበር
ተግባር ያስተማረውን ይኖር ነበር
- 17. • አካላዊ
• በስነ አእምሮ
• በማሕበራዊ
• በመንፈሣዊ
2.2.2. የአስተማሪ
አስተዋፅኦ
- 19. • ከትምህርት በፊት 0-3
• የመጀመሪያ ትምህርት 4-9
• የመጀመሪያ ሁለተኛ ዳረጃ
ትምህርት 10-14
• ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት 15-
18
• የአዋቂ ትምህርት ከ 18
ዓመት በላይ
2.3.2. ባህሪን
መለየት
- 22. 2.4.2. የመንፈስ
ቅዱስ ኃላፊነት
ሀ. እውነት በአማኝ ህይወት
መግለጥና መተግበር ዮሐ 14÷17÷፤
15÷26
የቃሉን እውነት ማብራት ዮሐ
17÷17
ክርስቶስን ማዕከል ማድረግ
ዮሐ14÷6
እውነትን ከግል ህይወት ጋር
ማዛመድ ኤፌ 1÷17
መውቀስና ማሳመን ዮሃ 16÷7-11
1ኛቆሮ 2÷14
በአማኝ ውስጥ ማደር ዮሐ 14÷16 -
17
ማጥመቅ ሮሜ 6÷1-4 1ኛቆሮ
12÷12-13
መሙላት ኤፌ 5÷18 ሮሜ 6÷12 -
14
- 26. 2.5.1.2. የመማር ሂደትን መምራት
• ግልፅ የሆነ ዓላማ ማስቀመጥ
• ግቡ ምን እንደሆነ እንዲያውቁ ማድረግ
• ከዓላማ ጋር የሚሄድ እንቅስቃሴ ማድረግ
• ለፍላጎት ፣ ለእድሜ ፣ ለችሎታ፣ ተስማሚ
ማድረግ
• እንቅስቃሴውን አስደሣች ማድረግ
- 29. 2.6.1.2. ትንተናዊ የመማሪያ ዘይቤ
በመመልከትና በማዳመጥ የሚማሩ
የመምህሩ ሚና የመጀመሪያ መረጃ ሠጪ እነሱ ደግሞ
ገምጋሚ እንደሆኑ የሚያስቡ
ትውፊታዊ በሆነ መንገድ የሚማሩ
ራሣቸውን እንደ ምርጥ ተማሪ የሚቆጥሩ
ስልታዊ አቅድ አውጪና ስህተት የለሽነትን ዓላማ
የሚያደርጉ
ትክክለኛ መልሶችንና የመጨረሻ ውጤትን የሚጠብቁ
ውሳኔ ላይ ለመድረስ አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን ሁሉ
ማግኘት የሚፈልጉ
በተጨባጭ እና በእውነታዎች ላይ ብቻ የሚያምኑ
በአብዛኛው ጎበዝ ተብለው የሚፈረጁ ናቸው፡፡
- 31. 2.6.1.4. በታታሪነት
የመማሪያ ዘይቤ
ተግባርን እንደ አንድ
የመማር ዘዴ
የሚወዱ
ውጥን ፕሮጀክቶችን
ወደ ውስጥ
ከማስገባት ይልቅ
አዲስ አቅጣጫ
የሚፈጥሩ
መስመሮችን
የሚከተሉ፣
አማራጮችን
ለይተው የሚያውቁ
አዲስ ሃሳብን ለማምጣት
አደጋን ለመጋፈጥ
የማይፈሩ ውሳኔን
መለወጥ በሚያስፈልጉ
ሁኔታዎች ማለፍን
የማይፈሩ በዚህም የአዲስ
ሃሳብ ባለቤት መሆናሃቸው
እንዲታወቅ የሚፈልጉ እና
የሳቅ ሠዎች ናቸው፡፡
- 32. 2.6.2. የመማሪያ ዘይቤ ጥቅሙ
• አእምሮ በተገቢው መንገድ እንደሚሰራ ለማወቅ
• ተማሪው እንዲነሣሣ ለማድረግ
• ተማሪው በንቃት እንዲሣተፍ ለማድረግ
• ፈጣን ተማሪ እንዲሆኑ ለማስቻል
• የተሻለና የውጤት መንገድን እንዲከተሉ ለማድረግ
• ተማሪን በተሻለ መልኩ እንዲማር ለመርዳት
• ህብረት ውስጥ ከሌሎች ጋር ተገቢ የሆነ ተዛምዶ እንዲያደርጉ ለማስቻል
• ከእግዚአብሔር የተሠጣቸው የተፈጥሮ ችሎታ እንደሆነ እዲገነዘቡና
እንዲጠቀሙበት ለማድረግ
• ስኬታማነትን ለማግኘት እድሉን እንዲመርጡ ለማስቻል፡፡
- 38. 2.7.1.1. የቋንቋ ባህሪያት
የድምፅ ቃና
• ከፍ ዝቅ በማድረግ
የፊት ገፅታ
• ደስተኛ ወይም ሀዘንተኛ መረበሽን ፊት ላይ በሚታይ ገፅታ
የሠውነት እንቅስቃሴ
• ትከሻ ፣ ክንድን፣ እጅን በማንቀሣቀስ
የሠውነት አቋም
• ከቦታ ቦታ በመንቀሣቀስ በመቅረብ በመራቅ