SlideShare a Scribd company logo
1 of 2
Download to read offline
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ
የሰው ልጅ የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ ተላልፎ በሐጢያት ከወደቀ
እግዚአብሔር ወደ ቀደመ ክብሩና ቦታው ይመልሰው ዘንድ
ፈጣሪው ቀረበ። አዳም እና ሔዋን ከገነት ከወጡ በኋላ ለአርባ
ሱባዔ ገብተው ሳለ በ35 ኛው ቀን ከግማሽ ላይ ቀድሞ የእግዚአብሔርን
ትዕዛዝ እንዲያፈርሱ ያደረጋቸው ሰይጣን ዳግመኛ ወደ
ሆይ ጸሎታችሁ ተሰማ አዳምን ይዘሽ ወደዚህ ነይ አላት።
መስሎ የቀረበውን የጥንተ ጠላታቸውን ድምጽ ሰምታ አዳምን
ከሱባኤያቸው ወጡ። በመንገድም ሲሄዱ በጎ መልአክ መስሎ
ዲያብሎስ አሁን አገኘሁህ ከኔ አታመልጥም ብሎ አዳምን
ፈነከተውና ተሰወረ።
አዳምም በወደቀበት ደሙን እያዘራ ምርር ብሎ በማልቀስ
እውነተኛው መልአክ ቅዱስ ገብረኤል ተገልጾ አጽናናው። ፈጣሪ
የደረሰበትን ሁሉ አይቶ አዘነለት። ከወደቀበት መከራም ሁሉ
ወዶ የተስፋ ቃል ሰጠው። ይህም የተስፋ ቃል ከአምስት ቀን
መጥቼ ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለው የሚል ነበረ።
እግዚአብሔር አምላካችንን ያስደሰቱ አባቶቻችን የእውነተኛውን
/ክርስቶስ/ ወደዚህ ዓለም መምጣት ይጠባበቁ ነበር፡፡ ያአስጨናቂው
የዲያቢሎስ ራስ ተቀጥቅጦ ማየት ይፈልጉ ስለነበር ”አቤቱ
አድነን” መዝ 143፣7 “አቤቱ ሰማያትን ቀድደህ ብትወርድ
ጮሁ” ዘመኑ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር በመልክ የሚመስለውን
የሚተካከለውን ተቀዳሚ ተከታይ የሌለውን አንድያ ልጁን
ላከው፤ ብርሃን ወልድ በሚወለድበት ጊዜ በጨለማ፣ በክህደት፣
በአምልኮት፣ ጣኦት፣ በገቢረ ኃጢአት፣ በቀቢጸ ተስፋ/ተስፋ
ለነበሩ ሰዎች ብርሃን ኢየሱስ ክርስቶስ ወጣላቸው፡፡ አምልኮተ
የሚያጠፋ ክህደትን ጥርጥርን የሚያስወግድ ዲያቢሎስን
መቃብርን የሚደመስስ የሕዝብና የአሕዛብ ተስፋ መድኃኒዓለም
ክርስቶስ ወደዚህ ዓለም መጣ ያቺ ጨለማ ሆና የነበረች
ጌታችን የተወለደባት እና ሰባቱ መስተጻርራን አንድ የሆኑባት፤
መላእክት የዘመሩባት የብርሃን ጎርፍ የጎረፈባት እንስሳት
የገበሩባት ቤተልሔም በቤተ ክርስቲያን ትመሰላለች፡፡
ነፍስና ሥጋ፡- በሲዖልና በመቃብር ተለያይተው የነበሩ ነፍስና
ከእመቤታችን ከነፍሷ ነፍስ ከሥጋዋ ሥጋ ነሥቶ በተዋሕዶ
ነፍስና ሥጋን አስታርቋል፡፡
ሰውና እግዚአብሔር፡-አባታችን አዳም አትብላ የተባለውን
የሰውና የእግዚአብሔር የፍቅር ግንኙነት ለአምስት ሺህ አምስት
ተቋርጦ ነበርና ጌታችን የሰውን ሥጋ ተዋሕዶ በተወለደ ጊዜ
ተገኝቷል፡፡
ሰውና መላእክት፡- አባታችን አዳም ከእግዚአብሔር ጋር በተጣላ
መላእክትም ስለተጣሉት በምትገለባበጥ ሰይፈ እሳት አስፈራርተው
ከአስወጡት በኋላ ወደ ገነትም እንዳይገባ ገነትን ይጠብቁ
በተወለደ ጊዜ አንድ ሆነው ዝማሬ አቅርበዋል፡፡ሰውና መላእክት
ለማመስገን አንድ ሆኑ እንዳለ ሊቁ፡፡
ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ከወደቀ በኋላ
ዘንድ በንሰሐ ወደ
ለአርባ ቀናት ያህል
የእግዚአብሔርን
ወደ ሔዋን ቀርቦ ሔዋን
እርሷም በጎ መልአክ
አዳምን ይዛ
መስሎ የመጣው
አዳምን ድንጋይ አንስቶ
በማልቀስ ከዋለ ካደረ በኋላ
ፈጣሪ አምላክም
ሁሉ ያድነው ዘንድ
ቀን ተኩል በኋላ
የእውነተኛውን ብርሃን
ያአስጨናቂው ከይሲ
አቤቱ እጅህን ላክና
ብትወርድ ምነው በለው
የሚመስለውን በባሕርይ
ልጁን ወደ ዓለም
በክህደት፣ በጥርጥር፣
ተስፋ በመቁረጥ/
አምልኮተ ጣኦትን
ዲያቢሎስን የሚሽር ሞትን
መድኃኒዓለም ኢየሱስ
እስር ቤት አበራች፡፡
የሆኑባት፤ ሰውና
እንስሳት እስትንፋሳቸውን
ነፍስና ሥጋ
በተዋሕዶ ሰው በሆነ ጊዜ
የተባለውን ዕፀ በለስ በልቶ
አምስት መቶ ዘመን
ጊዜ እርቀ ሰላም
በተጣላ ጊዜ ቅዱሳን
አስፈራርተው ከገነት
ይጠብቁ ነበር፡፡ ጌታችን
መላእክት ክርስቶስን
ተለያይተው የነበሩ ሕዝብና አሕዛብ ፤ሰውና እግዚአብሔር፤
ሰውና መላእክት አንድ ሆነው በቤተልሔም እንደዘመሩ
ተምሳሌትና የአማኞች ሁሉ እናት በሆነችው ቤተ
በጎሣ፣ በጥቅም፣ በሥልጣን ሳንከፋፈል አንዲት ቤተ
እንድናገለግል በቤተልሔም የተደረገው የልደቱ ምሥጢር
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ "ይህች ቤተልሔም መንግሥተ
አለ፤ በአባታችን በቀዳማዊ አዳም ምክንያት ያጣናትን
ዳግማዊ አዳም ክርስቶስ የመንግሥተ ሰማያትን
ገልጧልና።
ቤተልሔም ማለት ቤተ ህብስት፣ የህብስት ቤት፣
ነው። ይህም ካሌብ እስራኤል ዘሥጋ ምድረ ርስት፣
ዘእግዚአብሔር ኲናት ዘኢያሱ" ብለው በኢያሱ መስፍንነት
የተሰጠችው ምድር፣ ኬብሮን ነበረች። ይህችም የይሁዳ
የቅዱስ ዳዊት ከተማ የሆነች ናት። አስቀድሞ ካሌብ
አግብቶ በሚስቱ ከብታ አላት ትርጓሜውም የምስጋና
ይህም ካሌብ በመንፈሰ እግዚአብሔር በዚህች ምድር
የክርስቶስ የልደቱን ነገር፣ እና የመላእክትን ምስጋና
ካሌብ ኤፍራታ የምትባል ሚስት አገባ ቦታዋን በዚህች
ኤፍራታ ብሎ ጠራት። ኤፍራታ ማለት ፀዋሪተ ፍሬ፣
ማለት ነው። ይህችውም የእመቤታችን ምሳሌ ናት
ወልዳልናለችና። ቤተልሔም ይህን ስያሜዋን ያገኘችው
ባገኘው ልጁ በልሔም ነው፤ ልሔም ማለት ህብስት፣
ይህም ምሳሌነቱ የጌታ ነው፤ ይኸውም አማናዊ፣
እንጀራ፣ህብስትክርስቶስ ሥጋውን ቆርሶ ደሙን
ምሳሌ ነው። "ከሰማይ የወረደ ህያው እንጀራ እኔ
ለዘላለም ይኖራል እኔም ስለዓለም ህይወት የምሰጠው
እንዲል ዮሐ 6 ፥51።
በክርስቶስ ልደት መላእክት ባልተለመደ ሁኔታ ከሰዎች
“ስብሐት ለእግዚአብሔር በሰማያት ወሰላም በምድር
በሰማያት ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን ሰላምም
በሚፈቅደው እያሉ ንጉሥ ክርስቶስን አመሰገኑ።
ኪሩቤል የሚገለጥ፤ ፍፁማን ግሩማን በሚሆኑ መላእክት፣
ሥልጣናት፣ አጋእዝት የሚመሰገን ሰማያዊው ንጉሥ
ሊነገር በማይችል ፍፁም ትህትና ከመ ሕጻናት ታቅፎ፣
የኛን ባህሪ ባህርዩ አድርጎ ፍፁም አምላክ ሲሆን ፍፁም
ሰብአ ሰገል (የጥበብ ሰዎች) ስማቸውም ማንቱሲማር፣
የተባሉ የፋርስ ነገሥታት ከገነት የተገኘ ወርቅ፣ ዕጣን
ገብረውለታል። ከምን አገኙት? ቢሉ አዳም ከገነት
ቅዱስ ሚካኤል ቅዱስ ገብርኤል እና ቅዱስ ሩፋኤል
አምጥተው ሰጡት። እርሱ ለሔዋን ሰጣት። ሔዋን
ሲወርድ ሲዋረድ ከኖኅ ደረሰ። ኖኅ ከመርከብ ከወጣ
ሴም መልከጼዴቅን አስጠበቀው፤ መልከጼዴቅ ለአብርሃም
ከአብርሃም ሲወርድ ሲዋረድ በዳዊት በሰሎሞን
ዘመን ቴልጌልፌልሶር ማርኮ ወስዶ ከቤተ.መዛግብቱ
ዥረደሽት ይባላል፤ ፈላስፋ ነበር። አንድ ቀን በቀትር
በሰሌዳ ኮከብ ድንግል ሕፃን ታቅፋ አየ። ያየውን
ሲሞት ልጆቼ እንዲህ ያለ ኮከብ ሲወጣ ባያችሁ
ይወለዳልና ይህን ወስዳችሁ እጅ ንሱ ብሎ ሰጥቷቸዋል።
“ከያዕቆብ ቤት ኮከብ ይወጣል” ያለውን ሰምተው
20፥17)። ከአንድ ሺህ አምስት መቶ ዓመታት በኋላ
ሊወለድ ሁለት ዓመት ሲቀረው ያ ኮከብ በሀገራቸው
ጊዜም ያንን ሥዕል ከቤተ መዛግታቸው አወጡና
የኮከብ ሥዕል ቢመለከቱ በአየር ላይ ከተገለጸላቸው
ወይም ትክክል መሆኑን አረጋገጡ፡፡ አባታቸው ዘደረሸት
የሀገሩ ፈላስፎችና መኳንንቶች ሁሉ ከሠራዊቶቻቸው
አሜን።
እግዚአብሔር፤ ነፍስና ሥጋ ፤
እንደዘመሩ ዛሬም የፍቅር
ክርስቲያን ውስጥ በዘር፣
ቤተ ክርስቲያንን በፍቅር
ምሥጢር ይህን ያስተምረናል
መንግሥተ ሰማያትን መሰለች"
ያጣናትን ልጅነት ሊሰጠን
የምስጋና ኑሮ በቤተልሔም
ቤት፣ የእንጀራ ቤት ማለት
ርስት፣ ኢያሪኮን "ሃይል
መስፍንነት ሲወርሱ ከኢያሱ
የይሁዳ ምድር በኋላም
ካሌብ ከብታ የምትባል ሚስት
የምስጋና ቤት ማለት ነው፤
ምድር የሚገለጠውን
ምስጋና ስለተረዳ ነበር። በኋላም
በዚህች ሚስቱ እንደገና
ፍሬ፣ ፍሬ በውስጧ ያለባት
ናት የህይወት ፍሬ ክርስቶስን
ያገኘችው ካሌብ ከኤፍራታ
ህብስት፣ እንጀራ ማለት ነው
አማናዊ፣ እውነተኛ የሕይወት
አፍስሶ ሊያድነን የመወለዱ
እኔ ነኝ ሰው ከዚህ እንጀራ ቢበላ
የምሰጠው እንጀራ ሥጋዬ ነው።"
ከሰዎች ጋር ተባብረው
በምድር ሥምረቱ ለሰብእ”
ሰላምም ለሰው ልጅ በምድር እርሱ
ሉቃ 2፥14። በሰማያት በዘባነ
መላእክት፣ ሊቃነ መላእክት፣
ንጉሥ ዛሬ ስለእኛ ፍቅር ሲል
ታቅፎ፣ ከኀጢአት ብቻዋ በቀር
ፍፁም ሰው ሆኗልና።
ማንቱሲማር፣ ሜልኩ በዲዳስፋ
ዕጣን ከርቤ አምጥተው
ከገነት ከወጣ በኋላ መላእክት
ሩፋኤል ወርቅ ዕጣን ከርቤ
ሔዋን ለሴት ሰጠችው። ከሴት
ከወጣ በኋላ ለሴም ሰጠው።
ለአብርሃም ሰጠው።
በሰሎሞን አድርጎ ከአካዝ ደረሰ። በሱ
መዛግብቱ አኑሮታል። አባታቸው
በቀትር ከውኃ ዳር ሆኖ ሲላሰፍ
ያየውን በሰሌዳ ቀርጾ አስቀመጠው።
ጊዜ ሰማያዊ ንጉሥ
ሰጥቷቸዋል። አንድም በለዓም
ው ይዘው መጥተዋል። (ዘኅ
በኋላ ጌታችን በቤተልሔም
በሀገራቸው ላይ በግልጽ ታየ፡፡ በዚያ
አወጡና በሥዕሉ አጠገብ ያለውን
ከተገለጸላቸው ኮከብ ጋር አንድ መልክ
ዘደረሸት እንዳስረዳቸው
ከሠራዊቶቻቸው ጋር እጅ መንሻውን
ይዘው ሥዕሉን ተሸክመው ለመሄድ ተነሡ፡፡ ኮከቡም ከሰው ቁመት ርቀቱ 75
ሜትር በሆነ ከፍታ ላይ ሆኖ በፊት በፊታቸው ይመራቸው ነበር፡፡ ከእነርሱ
ወገን ያልሆነ ልዩ ጠባይ ወይም ባሕል ወይም ቁም ነገረኛ ያልሆነ ሰው
የተከተላቸው ወይም በመሀላቸው የተገኘ እንደሆነ ኮከቡ ይሰወራቸው ነበር፡
፡ ነገር ግን እነርሱ ከእርሱ ወገን ያልሆነውን ተመራምረው ከመካከላቸው
ባስወገዱት ጊዜ ኮከቡ እንደቀድሞው ተገልጾ ይመራቸው ነበር፡፡ በመሸም
ጊዜ ወደ ማደሪያ ቦታ ያደርሳቸውና ሲነጋ ዳግመኛ ይመራቸዋል፡፡ በእንዲህ
ዓይነት ጉዞ እየተጓዙ ጌታችን ከተወለደበት ቦታ ኢየሩሳሌም በሁለት ዓመት
ደረሱ፡ በአጠቃላይ ሰብአ ሰገል ወርቅ፣ እጣን ከርቤ የገበሩለት ሃይማኖት፣
ፍቅር፣ ተስፋ፣ ገንዘቦችህ ናቸው ሲሉ ነው። በሌላ መልኩ ወርቅ ለመንግሥቱ፣
ዕጣን ለመለኮቱ፣ ከርቤ ለሞቱ ምሳሌ ናቸው
በብሉይ ኪዳን ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ መወለድ/ሰው መሆን የተነገሩ
ኃይለቃላት ፦
ትንቢተ ኢሳ. 11:1 “ከእሴይ ግንድ በትር ይወጣል፥ ከሥሩም ቍጥቋጥ
ያፈራል።”
ትንቢተ ኢሳ. 7:14 “ስለዚህ ጌታ ራሱ ምልክት ይሰጣችኋል፤ እነሆ፥ ድንግል
ትፀንሳለች፥ ወንድ ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ብላ
ትጠራዋለች።”
ትንቢተ ሚል. 5:2 “አንቺም ቤተ ልሔም ኤፍራታ ሆይ፥ አንቺ በይሁዳ
አእላፋት መካከል ትሆኚ ዘንድ ታናሽ ነሽ፤ ከአንቺ ግን አወጣጡ ከቀድሞ
ጀምሮ ከዘላለም የሆነ፥ በእስራኤልም ላይ ገዥ የሚሆን ይወጣልኛል።”
መዝ. 72:9-10 “በፊቱም ኢትዮጵያ ይሰግዳሉ፥ ጠላቶቹም አፈር ይልሳሉ።
የተርሴስና የደሴቶች ነገሥታት ስጦታን ያመጣሉ፤ የዓረብና የሳባ ነገሥታት
እጅ መንሻን ያቀርባሉ።”
መዝ. 2:7 “ትእዛዙን እናገራለሁ፤ እግዚአብሔር አለኝ። አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ
ወለድሁህ።”
መዝ. 9:2-6 “በጨለማ የሄደ ሕዝብ ብርሃን አየ፤ በሞት ጥላ አገርም ለኖሩ
ብርሃን ወጣላቸው።
በአዲስ ኪዳን ስለ ክርስቶስ መወለድ/ ሰው መሆን የተጻፉ፦
ማቴ. 1:18 “የኢየሱስ ክርስቶስም ልደት እንዲህ ነበረ። እናቱ ማርያም ለዮሴፍ
በታጨች ጊዜ ሳይገናኙ ከመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች”
ሉቃ. 2:6-14 “ በዚያም ሳሉ የመውለጃዋ ወራት ደረሰ፥ የበኵር ልጅዋንም
ወለደች፥ በመጠቅለያም ጠቀለለችው፤ በእንግዶችም ማደሪያ ስፍራ
ስላልነበራቸው በግርግም አስተኛችው። በዚያም ምድር መንጋቸውን በሌሊት
ሲጠብቁ በሜዳ ያደሩ እረኞች ነበሩ። እነሆም፥ የጌታ መልአክ ወደ እነርሱ
ቀረበ የጌታ ክብርም በዙሪያቸው አበራ፥ ታላቅ ፍርሃትም ፈሩ። መልአኩም
እንዲህ አላቸው። እነሆ፥ ለሕዝቡ ሁሉ የሚሆን ታላቅ ደስታ የምሥራች
እነግራችኋለሁና አትፍሩ፤ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ
ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና። ይህም ምልክት ይሆንላችኋል፤ ሕፃን ተጠቅልሎ
በግርግምም ተኝቶ ታገኛላችሁ። ድንገትም ብዙ የሰማይ ሠራዊት ከመልአኩ
ጋር ነበሩ። እግዚአብሔርንም እያመሰገኑ። ክብር ለእግዚአብሔር በአርያም
ይሁን ሰላምም በምድር ለሰውም በጎ ፈቃድ አሉ።”
ገላ. 4:4 “ነገር ግን የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ከሴት
የተወለደውን ከሕግም በታች የተወለደውን ልጁን ላከ፤”
ይህ የጌታ ልደት የቤተ ክርስቲያን አንድነት ነው። ሁሉ በአንድነት
የተሰባሰቡበት በጋራ የዘመሩበት፤ በዚይች በበረት፣ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን
ምሳሌ በሆነችው ጌታችን ከመሀል ከእናቱ ጋራ እንዲሁም አረጋዊ ዮሴፍ
ከማሕበረ ጻድቃን፣ ሰማያውያን መላእክት፣ እረኞች፣ ሰባሰገል ነገሥታት፣
እንስሣትም ሳይቀሩ ባንድነት የተገኙባት የፍቅርና ያንድነት ቤት ናት።ስለዚህ
እኛም የክርስቶስ የመንጋው በጎች፣ የቤተ ክርስቲያን ልጆች በፍፁም አንድነት
መኖር እንዳለብን “ወንድሞች ሆይ፥ዅላችኹ አንድ ንግግር እንድትናገሩ፤
ባንድ ልብና ባንድ ሃሳብም የተባበራችኹ እንድትኾኑ እንጂ መለያየት
በመካከላችኹ እንዳይኾን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም
እለምናችዃለኹ።” 1ኛቆሮ 1፥10። በማለት ቅዱስ ዻውሎስ ያስተምረናል።
የጌታ ልደት በሕይወታችን ውስጥ ትርጉም ሊኖረው ይገባል። በምዕራቡ
ዓለም የዚህ ታላቅ በዓል ዓላማ እየተዘነጋ ገበያ ማድመቂያ ብቻ እየሆነ
መጥቷል። እኛ ግን ወደ ቤተልሔም ልንሄድ ይገባል። እርሷም ቤተ ክርስቲያን
ናት። ድኅነተ ሥጋና ድኅነተ ነፍስ በእርስዋ ይደረጋልና። የአምላክ ሰው የመሆን
ምሥጢር ይነገርባታል። ስብሃተ መላእክት ይደመጥባታል።
በአዳም በደል ምክንያት አጥተነው የነበረው ልጅነታችንን ክርስቶስ በልደቱ
ዳግመኛ እንደመለሰልን ነባቤ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ “ለተቀበሉት ሁሉ ግን
በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆኑ ዘንድ ሥልጣንን
ሰጣቸው።” ዮሐ 1፥12 በማለት ገልጾታል።
በጌታችን ልደት ለዓለም ሁሉ የሚሆን ዘላለማዊ ሰላም ተገኝቷል። ይህም
“ክብር እግዚአብሔር በሰማያት ይሁን ሰላምም በምድር ለሰውም በጐ
ፈቃድ” እያሉ ቅዱሳን መላእክት በመዘመራቸው ተረጋግጧል። ሉቃ 2፥14።
ስለዚህ በክርስቶስ ያገኘነው እውነተኛ ሰላም በእኛ ጸንቶ እንዲኖር ዘወትር
በጾምና በጸሎት እየተጋን ስለሰላም የምንማፀን ሆነን ልንገኝ ይገባል። ሰላም
የክርስትና መታወቂያ አርማ ነውና።
ለአምስት ሺህ አምስት መቶ ዘመን ያህል በዲያብሎስ ቁራኝነት ተይዞ
የነበረው አዳም ወደሚደነቀው ብርሃን የተሸጋገረው በክርስቶስ ልደት ነው።
እኛም በልደቱ ያገኘነውን የጽድቅ ብርሃን ጠብቀን ለመኖር (ብርሃነ ወንጌልን)
ፈጽመን ከኃጢአት ርቀን በጽድቅ ሥራ ተወስነን ብርሃን ሆነን ልንኖር
ይገባል። “በነጻነት እንኖር ዘንድ
ክርስቶስ ነጻ አወጣን። ከእንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደገና በባርነት ቀንበር
አትያዙ”። ገላ 5፥1። የሰው ልጅ እግዚአብሔርን በነጻነት እያመሰገነ ይኖር
ዘንድ ተፈጥሯልና። ኃጢአት በመሥራት የዲያብሎስ ባርያ ሳንሆን በተሰጠን
ነጻነት በመጠቀም የጽድቅ አገልጋዮች ሆነን ልንመላለስ ይገባል።
በአዳም በደል ምክንያት ከአብራኩ የተከፈሉ በሙሉ በደለኛ ሆነው
የነበሩበትን ዘመን ለውጦ አዳምንና የልጅ ልጆቹን በደል ደምስሶ ፍቅርን
ይመሰርት ዘንድ ጌታ ተወለደ። እርሱ የሰው ልጆችን በደል ሳይቆጥር ሁሉን
ይቅር እንዳለ ክርስቲያንም የበደሉትን ሁሉ ይቅር ይል ዘንድ የፈጣሪው
ትዕዛዝ ነውና ዘወትር ሊፈጽማት የምትገባ ከእግዚአብሔር ጸጋ የምታስደምር
የልደቱን ብርሃን ለማየት እንደበቁ በዚህም ደስ እንደተሰኙ እንደ ቅዱሳን
መላእክት ለእውነተኛ ምስጋና የምታደርስ የጽድቅ መሠረት የበረከት በር
ናት።
ፍቅር ኃያል ወልድን ከዙፋኑ አወረደው እስከ ሞትም አደረሰው።/ ሊቁ ቅዱስ
ዮሐንስ አፈወርቅ እንደተናገረው እግዚአብሔር አምላክ የሰው ልጅን በደል
ሳይቆጥር በዙፋኑ ሆኖ ምሬሃለሁ ማለት ሲችል ፍቅሩን ይገለጽ ዘንድ
በከብቶች በረት ተወለደ።ቡር ደሙን ተቀብለን በቤቱ ለመኖር እንዲያበቃን
ፈቃዱ ይሁን። እኛም በክርስቶስ የተጠራን ሁላችን ይህን ያምላክ ፍቅር
ዘወትር በልቡናችን እንድንስልና ከባልንጀሮቻችን ጋር በትህትናና በፍቅር
እንድንኖር ሲመክረን፦ “እያንዳንዱ ለራሱ የሚጠቅመውን አይመልከት፥
ለባልንጀራው ደግሞ እንጂ፤ በክርስቶስ ኢየሱስ ያለች ይህች ሃሳብ በእናንተ
ዘንድ ደግሞ ትኑር፤ እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከሰው ጋር
መተካከልን መቀማት እንደሚገባአልቆጠረም ነገር ግን፥የባሪያን መልክ ይዞ
በሰውም ምሳሌ ኾኖ ራሱን ባዶ አደረገ፤” ይለናል፤ ፊል 2፥5።
በልደቱ ያገኘነውን ሰላም፣ ነጻነት፣ ይቅርታ፣ ብርሃንና ፍቅር ዋጋ
የተከፈለበት ጸጋ የወረስንበት በመሆኑ ዘወትር በድንቅ ፍቅሩ የሚታደገን
አምላካችን እግዚአብሔር በሰጠን ጸጋ እስከ መጨረሻው ድረስ ጸንተን
እንድንኖር ክብራችንንና ጸጋችንን አስተውለን ከኃጢአት ርቀን በንሰሐ
ታጥበን እራሳችንን ለክርስቶስ የተወደደ መስዋዕት አድርገን እንድናቀርብ
የእግዚአብሔር ቸርነት የድንግል ማርያም አማላጅነት የቅዱሳን መላእክት
ተራዳኢነት አይለየን
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር። አሜን።

More Related Content

What's hot

The power of thanksgiving
The power of thanksgivingThe power of thanksgiving
The power of thanksgivingElvis Amenyitor
 
Acts 19, Receiving the Holy Spirit, baptism of the Holy Spirit, becoming hard...
Acts 19, Receiving the Holy Spirit, baptism of the Holy Spirit, becoming hard...Acts 19, Receiving the Holy Spirit, baptism of the Holy Spirit, becoming hard...
Acts 19, Receiving the Holy Spirit, baptism of the Holy Spirit, becoming hard...Valley Bible Fellowship
 
07-31-16, 1 Samuel 18-20, Faithful Friendship, Jonathan and David
07-31-16, 1 Samuel 18-20, Faithful Friendship, Jonathan and David07-31-16, 1 Samuel 18-20, Faithful Friendship, Jonathan and David
07-31-16, 1 Samuel 18-20, Faithful Friendship, Jonathan and DavidFirst Baptist Church Jackson
 
The Parables of Jesus for Children
The Parables of Jesus for ChildrenThe Parables of Jesus for Children
The Parables of Jesus for ChildrenFreekidstories
 
Eschatology: An Biblical Overview of the End Times
Eschatology: An Biblical Overview of the End TimesEschatology: An Biblical Overview of the End Times
Eschatology: An Biblical Overview of the End TimesDexter Tagwireyi
 
Zechariah: A Dreamscape Pointing to a Man Called Branch
Zechariah:  A Dreamscape Pointing to a Man Called BranchZechariah:  A Dreamscape Pointing to a Man Called Branch
Zechariah: A Dreamscape Pointing to a Man Called BranchMichael Scaman
 
Bibl study power point aragaw final
Bibl study power point aragaw finalBibl study power point aragaw final
Bibl study power point aragaw finalEngidaw Ambelu
 
John 5, Jesus’ Deity; “Jesus Never Said He Was God”; 5 Requirements For Salva...
John 5, Jesus’ Deity; “Jesus Never Said He Was God”; 5 Requirements For Salva...John 5, Jesus’ Deity; “Jesus Never Said He Was God”; 5 Requirements For Salva...
John 5, Jesus’ Deity; “Jesus Never Said He Was God”; 5 Requirements For Salva...Valley Bible Fellowship
 
Joshua - Preparation and crossing Jordan
Joshua - Preparation and crossing JordanJoshua - Preparation and crossing Jordan
Joshua - Preparation and crossing JordanSimon Fuller
 
The Three Visitors - Genesis 18
The Three Visitors - Genesis 18The Three Visitors - Genesis 18
The Three Visitors - Genesis 18David Turner
 
Jesus First and Second Coming thru the Feasts of the Lord
Jesus First and Second Coming thru the Feasts of the LordJesus First and Second Coming thru the Feasts of the Lord
Jesus First and Second Coming thru the Feasts of the Lordcharlesmartel1974
 
Who is the Holy Spirit
Who is the Holy SpiritWho is the Holy Spirit
Who is the Holy SpiritOka Kurniawan
 
1 samuel 3:1-10 Presentation Notes
1 samuel 3:1-10 Presentation Notes1 samuel 3:1-10 Presentation Notes
1 samuel 3:1-10 Presentation NotesRichard Chamberlain
 
Daniel and the lions den english
Daniel and the lions den englishDaniel and the lions den english
Daniel and the lions den englishPong Pong Lumba
 

What's hot (20)

The power of thanksgiving
The power of thanksgivingThe power of thanksgiving
The power of thanksgiving
 
Acts 19, Receiving the Holy Spirit, baptism of the Holy Spirit, becoming hard...
Acts 19, Receiving the Holy Spirit, baptism of the Holy Spirit, becoming hard...Acts 19, Receiving the Holy Spirit, baptism of the Holy Spirit, becoming hard...
Acts 19, Receiving the Holy Spirit, baptism of the Holy Spirit, becoming hard...
 
07-31-16, 1 Samuel 18-20, Faithful Friendship, Jonathan and David
07-31-16, 1 Samuel 18-20, Faithful Friendship, Jonathan and David07-31-16, 1 Samuel 18-20, Faithful Friendship, Jonathan and David
07-31-16, 1 Samuel 18-20, Faithful Friendship, Jonathan and David
 
The Parables of Jesus for Children
The Parables of Jesus for ChildrenThe Parables of Jesus for Children
The Parables of Jesus for Children
 
Eschatology: An Biblical Overview of the End Times
Eschatology: An Biblical Overview of the End TimesEschatology: An Biblical Overview of the End Times
Eschatology: An Biblical Overview of the End Times
 
Zechariah: A Dreamscape Pointing to a Man Called Branch
Zechariah:  A Dreamscape Pointing to a Man Called BranchZechariah:  A Dreamscape Pointing to a Man Called Branch
Zechariah: A Dreamscape Pointing to a Man Called Branch
 
Bibl study power point aragaw final
Bibl study power point aragaw finalBibl study power point aragaw final
Bibl study power point aragaw final
 
Holy Spirit - The Seven Facets of The Spirit
Holy Spirit - The Seven Facets of The SpiritHoly Spirit - The Seven Facets of The Spirit
Holy Spirit - The Seven Facets of The Spirit
 
Isaac & Abimelek - Genesis 26:1-35
Isaac & Abimelek - Genesis 26:1-35Isaac & Abimelek - Genesis 26:1-35
Isaac & Abimelek - Genesis 26:1-35
 
The Book of Acts: Chapter 7
 The Book of Acts: Chapter 7 The Book of Acts: Chapter 7
The Book of Acts: Chapter 7
 
7 Ascension C
7 Ascension C7 Ascension C
7 Ascension C
 
John 5, Jesus’ Deity; “Jesus Never Said He Was God”; 5 Requirements For Salva...
John 5, Jesus’ Deity; “Jesus Never Said He Was God”; 5 Requirements For Salva...John 5, Jesus’ Deity; “Jesus Never Said He Was God”; 5 Requirements For Salva...
John 5, Jesus’ Deity; “Jesus Never Said He Was God”; 5 Requirements For Salva...
 
Joshua - Preparation and crossing Jordan
Joshua - Preparation and crossing JordanJoshua - Preparation and crossing Jordan
Joshua - Preparation and crossing Jordan
 
The Three Visitors - Genesis 18
The Three Visitors - Genesis 18The Three Visitors - Genesis 18
The Three Visitors - Genesis 18
 
Gospel of matthew
Gospel of matthewGospel of matthew
Gospel of matthew
 
Jesus First and Second Coming thru the Feasts of the Lord
Jesus First and Second Coming thru the Feasts of the LordJesus First and Second Coming thru the Feasts of the Lord
Jesus First and Second Coming thru the Feasts of the Lord
 
Who is the Holy Spirit
Who is the Holy SpiritWho is the Holy Spirit
Who is the Holy Spirit
 
1 samuel 3:1-10 Presentation Notes
1 samuel 3:1-10 Presentation Notes1 samuel 3:1-10 Presentation Notes
1 samuel 3:1-10 Presentation Notes
 
I am the good shepherd
I am the good shepherdI am the good shepherd
I am the good shepherd
 
Daniel and the lions den english
Daniel and the lions den englishDaniel and the lions den english
Daniel and the lions den english
 

More from University of Gondar (20)

Optical management of strabismus.pptx
Optical management of strabismus.pptxOptical management of strabismus.pptx
Optical management of strabismus.pptx
 
Spectacle and electronic magnifiers.pptx
Spectacle and electronic magnifiers.pptxSpectacle and electronic magnifiers.pptx
Spectacle and electronic magnifiers.pptx
 
Third nerve palsy.pptx
Third nerve palsy.pptxThird nerve palsy.pptx
Third nerve palsy.pptx
 
Vulnerable groups .pptx
Vulnerable groups .pptxVulnerable groups .pptx
Vulnerable groups .pptx
 
Complications of Trabeculectomy.pptx
Complications of Trabeculectomy.pptxComplications of Trabeculectomy.pptx
Complications of Trabeculectomy.pptx
 
Retina
RetinaRetina
Retina
 
Cornea
Cornea Cornea
Cornea
 
Anisometropia
AnisometropiaAnisometropia
Anisometropia
 
Ocular manifestations of HIV
Ocular manifestations of HIV Ocular manifestations of HIV
Ocular manifestations of HIV
 
eyelid anatomy slideshare
eyelid anatomy slideshareeyelid anatomy slideshare
eyelid anatomy slideshare
 
Lacrimal system ppt.
Lacrimal system ppt.Lacrimal system ppt.
Lacrimal system ppt.
 
ocular anatomy
ocular anatomyocular anatomy
ocular anatomy
 
Eye lid disorders
Eye lid disorders Eye lid disorders
Eye lid disorders
 
PRECED/PROCEED MODEL
PRECED/PROCEED MODEL PRECED/PROCEED MODEL
PRECED/PROCEED MODEL
 
Intelligence quotient
Intelligence quotient Intelligence quotient
Intelligence quotient
 
health and behavior
health and behavior  health and behavior
health and behavior
 
Disorders of the eye
Disorders of the eyeDisorders of the eye
Disorders of the eye
 
Global initiatives for blindness
Global initiatives for blindness Global initiatives for blindness
Global initiatives for blindness
 
Strabismic ambylopia
Strabismic ambylopia Strabismic ambylopia
Strabismic ambylopia
 
Physiology of the eye
Physiology of the eye Physiology of the eye
Physiology of the eye
 

ልደተ ክርስቶስ

  • 1. በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ የሰው ልጅ የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ ተላልፎ በሐጢያት ከወደቀ እግዚአብሔር ወደ ቀደመ ክብሩና ቦታው ይመልሰው ዘንድ ፈጣሪው ቀረበ። አዳም እና ሔዋን ከገነት ከወጡ በኋላ ለአርባ ሱባዔ ገብተው ሳለ በ35 ኛው ቀን ከግማሽ ላይ ቀድሞ የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ እንዲያፈርሱ ያደረጋቸው ሰይጣን ዳግመኛ ወደ ሆይ ጸሎታችሁ ተሰማ አዳምን ይዘሽ ወደዚህ ነይ አላት። መስሎ የቀረበውን የጥንተ ጠላታቸውን ድምጽ ሰምታ አዳምን ከሱባኤያቸው ወጡ። በመንገድም ሲሄዱ በጎ መልአክ መስሎ ዲያብሎስ አሁን አገኘሁህ ከኔ አታመልጥም ብሎ አዳምን ፈነከተውና ተሰወረ። አዳምም በወደቀበት ደሙን እያዘራ ምርር ብሎ በማልቀስ እውነተኛው መልአክ ቅዱስ ገብረኤል ተገልጾ አጽናናው። ፈጣሪ የደረሰበትን ሁሉ አይቶ አዘነለት። ከወደቀበት መከራም ሁሉ ወዶ የተስፋ ቃል ሰጠው። ይህም የተስፋ ቃል ከአምስት ቀን መጥቼ ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለው የሚል ነበረ። እግዚአብሔር አምላካችንን ያስደሰቱ አባቶቻችን የእውነተኛውን /ክርስቶስ/ ወደዚህ ዓለም መምጣት ይጠባበቁ ነበር፡፡ ያአስጨናቂው የዲያቢሎስ ራስ ተቀጥቅጦ ማየት ይፈልጉ ስለነበር ”አቤቱ አድነን” መዝ 143፣7 “አቤቱ ሰማያትን ቀድደህ ብትወርድ ጮሁ” ዘመኑ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር በመልክ የሚመስለውን የሚተካከለውን ተቀዳሚ ተከታይ የሌለውን አንድያ ልጁን ላከው፤ ብርሃን ወልድ በሚወለድበት ጊዜ በጨለማ፣ በክህደት፣ በአምልኮት፣ ጣኦት፣ በገቢረ ኃጢአት፣ በቀቢጸ ተስፋ/ተስፋ ለነበሩ ሰዎች ብርሃን ኢየሱስ ክርስቶስ ወጣላቸው፡፡ አምልኮተ የሚያጠፋ ክህደትን ጥርጥርን የሚያስወግድ ዲያቢሎስን መቃብርን የሚደመስስ የሕዝብና የአሕዛብ ተስፋ መድኃኒዓለም ክርስቶስ ወደዚህ ዓለም መጣ ያቺ ጨለማ ሆና የነበረች ጌታችን የተወለደባት እና ሰባቱ መስተጻርራን አንድ የሆኑባት፤ መላእክት የዘመሩባት የብርሃን ጎርፍ የጎረፈባት እንስሳት የገበሩባት ቤተልሔም በቤተ ክርስቲያን ትመሰላለች፡፡ ነፍስና ሥጋ፡- በሲዖልና በመቃብር ተለያይተው የነበሩ ነፍስና ከእመቤታችን ከነፍሷ ነፍስ ከሥጋዋ ሥጋ ነሥቶ በተዋሕዶ ነፍስና ሥጋን አስታርቋል፡፡ ሰውና እግዚአብሔር፡-አባታችን አዳም አትብላ የተባለውን የሰውና የእግዚአብሔር የፍቅር ግንኙነት ለአምስት ሺህ አምስት ተቋርጦ ነበርና ጌታችን የሰውን ሥጋ ተዋሕዶ በተወለደ ጊዜ ተገኝቷል፡፡ ሰውና መላእክት፡- አባታችን አዳም ከእግዚአብሔር ጋር በተጣላ መላእክትም ስለተጣሉት በምትገለባበጥ ሰይፈ እሳት አስፈራርተው ከአስወጡት በኋላ ወደ ገነትም እንዳይገባ ገነትን ይጠብቁ በተወለደ ጊዜ አንድ ሆነው ዝማሬ አቅርበዋል፡፡ሰውና መላእክት ለማመስገን አንድ ሆኑ እንዳለ ሊቁ፡፡ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። ከወደቀ በኋላ ዘንድ በንሰሐ ወደ ለአርባ ቀናት ያህል የእግዚአብሔርን ወደ ሔዋን ቀርቦ ሔዋን እርሷም በጎ መልአክ አዳምን ይዛ መስሎ የመጣው አዳምን ድንጋይ አንስቶ በማልቀስ ከዋለ ካደረ በኋላ ፈጣሪ አምላክም ሁሉ ያድነው ዘንድ ቀን ተኩል በኋላ የእውነተኛውን ብርሃን ያአስጨናቂው ከይሲ አቤቱ እጅህን ላክና ብትወርድ ምነው በለው የሚመስለውን በባሕርይ ልጁን ወደ ዓለም በክህደት፣ በጥርጥር፣ ተስፋ በመቁረጥ/ አምልኮተ ጣኦትን ዲያቢሎስን የሚሽር ሞትን መድኃኒዓለም ኢየሱስ እስር ቤት አበራች፡፡ የሆኑባት፤ ሰውና እንስሳት እስትንፋሳቸውን ነፍስና ሥጋ በተዋሕዶ ሰው በሆነ ጊዜ የተባለውን ዕፀ በለስ በልቶ አምስት መቶ ዘመን ጊዜ እርቀ ሰላም በተጣላ ጊዜ ቅዱሳን አስፈራርተው ከገነት ይጠብቁ ነበር፡፡ ጌታችን መላእክት ክርስቶስን ተለያይተው የነበሩ ሕዝብና አሕዛብ ፤ሰውና እግዚአብሔር፤ ሰውና መላእክት አንድ ሆነው በቤተልሔም እንደዘመሩ ተምሳሌትና የአማኞች ሁሉ እናት በሆነችው ቤተ በጎሣ፣ በጥቅም፣ በሥልጣን ሳንከፋፈል አንዲት ቤተ እንድናገለግል በቤተልሔም የተደረገው የልደቱ ምሥጢር ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ "ይህች ቤተልሔም መንግሥተ አለ፤ በአባታችን በቀዳማዊ አዳም ምክንያት ያጣናትን ዳግማዊ አዳም ክርስቶስ የመንግሥተ ሰማያትን ገልጧልና። ቤተልሔም ማለት ቤተ ህብስት፣ የህብስት ቤት፣ ነው። ይህም ካሌብ እስራኤል ዘሥጋ ምድረ ርስት፣ ዘእግዚአብሔር ኲናት ዘኢያሱ" ብለው በኢያሱ መስፍንነት የተሰጠችው ምድር፣ ኬብሮን ነበረች። ይህችም የይሁዳ የቅዱስ ዳዊት ከተማ የሆነች ናት። አስቀድሞ ካሌብ አግብቶ በሚስቱ ከብታ አላት ትርጓሜውም የምስጋና ይህም ካሌብ በመንፈሰ እግዚአብሔር በዚህች ምድር የክርስቶስ የልደቱን ነገር፣ እና የመላእክትን ምስጋና ካሌብ ኤፍራታ የምትባል ሚስት አገባ ቦታዋን በዚህች ኤፍራታ ብሎ ጠራት። ኤፍራታ ማለት ፀዋሪተ ፍሬ፣ ማለት ነው። ይህችውም የእመቤታችን ምሳሌ ናት ወልዳልናለችና። ቤተልሔም ይህን ስያሜዋን ያገኘችው ባገኘው ልጁ በልሔም ነው፤ ልሔም ማለት ህብስት፣ ይህም ምሳሌነቱ የጌታ ነው፤ ይኸውም አማናዊ፣ እንጀራ፣ህብስትክርስቶስ ሥጋውን ቆርሶ ደሙን ምሳሌ ነው። "ከሰማይ የወረደ ህያው እንጀራ እኔ ለዘላለም ይኖራል እኔም ስለዓለም ህይወት የምሰጠው እንዲል ዮሐ 6 ፥51። በክርስቶስ ልደት መላእክት ባልተለመደ ሁኔታ ከሰዎች “ስብሐት ለእግዚአብሔር በሰማያት ወሰላም በምድር በሰማያት ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን ሰላምም በሚፈቅደው እያሉ ንጉሥ ክርስቶስን አመሰገኑ። ኪሩቤል የሚገለጥ፤ ፍፁማን ግሩማን በሚሆኑ መላእክት፣ ሥልጣናት፣ አጋእዝት የሚመሰገን ሰማያዊው ንጉሥ ሊነገር በማይችል ፍፁም ትህትና ከመ ሕጻናት ታቅፎ፣ የኛን ባህሪ ባህርዩ አድርጎ ፍፁም አምላክ ሲሆን ፍፁም ሰብአ ሰገል (የጥበብ ሰዎች) ስማቸውም ማንቱሲማር፣ የተባሉ የፋርስ ነገሥታት ከገነት የተገኘ ወርቅ፣ ዕጣን ገብረውለታል። ከምን አገኙት? ቢሉ አዳም ከገነት ቅዱስ ሚካኤል ቅዱስ ገብርኤል እና ቅዱስ ሩፋኤል አምጥተው ሰጡት። እርሱ ለሔዋን ሰጣት። ሔዋን ሲወርድ ሲዋረድ ከኖኅ ደረሰ። ኖኅ ከመርከብ ከወጣ ሴም መልከጼዴቅን አስጠበቀው፤ መልከጼዴቅ ለአብርሃም ከአብርሃም ሲወርድ ሲዋረድ በዳዊት በሰሎሞን ዘመን ቴልጌልፌልሶር ማርኮ ወስዶ ከቤተ.መዛግብቱ ዥረደሽት ይባላል፤ ፈላስፋ ነበር። አንድ ቀን በቀትር በሰሌዳ ኮከብ ድንግል ሕፃን ታቅፋ አየ። ያየውን ሲሞት ልጆቼ እንዲህ ያለ ኮከብ ሲወጣ ባያችሁ ይወለዳልና ይህን ወስዳችሁ እጅ ንሱ ብሎ ሰጥቷቸዋል። “ከያዕቆብ ቤት ኮከብ ይወጣል” ያለውን ሰምተው 20፥17)። ከአንድ ሺህ አምስት መቶ ዓመታት በኋላ ሊወለድ ሁለት ዓመት ሲቀረው ያ ኮከብ በሀገራቸው ጊዜም ያንን ሥዕል ከቤተ መዛግታቸው አወጡና የኮከብ ሥዕል ቢመለከቱ በአየር ላይ ከተገለጸላቸው ወይም ትክክል መሆኑን አረጋገጡ፡፡ አባታቸው ዘደረሸት የሀገሩ ፈላስፎችና መኳንንቶች ሁሉ ከሠራዊቶቻቸው አሜን። እግዚአብሔር፤ ነፍስና ሥጋ ፤ እንደዘመሩ ዛሬም የፍቅር ክርስቲያን ውስጥ በዘር፣ ቤተ ክርስቲያንን በፍቅር ምሥጢር ይህን ያስተምረናል መንግሥተ ሰማያትን መሰለች" ያጣናትን ልጅነት ሊሰጠን የምስጋና ኑሮ በቤተልሔም ቤት፣ የእንጀራ ቤት ማለት ርስት፣ ኢያሪኮን "ሃይል መስፍንነት ሲወርሱ ከኢያሱ የይሁዳ ምድር በኋላም ካሌብ ከብታ የምትባል ሚስት የምስጋና ቤት ማለት ነው፤ ምድር የሚገለጠውን ምስጋና ስለተረዳ ነበር። በኋላም በዚህች ሚስቱ እንደገና ፍሬ፣ ፍሬ በውስጧ ያለባት ናት የህይወት ፍሬ ክርስቶስን ያገኘችው ካሌብ ከኤፍራታ ህብስት፣ እንጀራ ማለት ነው አማናዊ፣ እውነተኛ የሕይወት አፍስሶ ሊያድነን የመወለዱ እኔ ነኝ ሰው ከዚህ እንጀራ ቢበላ የምሰጠው እንጀራ ሥጋዬ ነው።" ከሰዎች ጋር ተባብረው በምድር ሥምረቱ ለሰብእ” ሰላምም ለሰው ልጅ በምድር እርሱ ሉቃ 2፥14። በሰማያት በዘባነ መላእክት፣ ሊቃነ መላእክት፣ ንጉሥ ዛሬ ስለእኛ ፍቅር ሲል ታቅፎ፣ ከኀጢአት ብቻዋ በቀር ፍፁም ሰው ሆኗልና። ማንቱሲማር፣ ሜልኩ በዲዳስፋ ዕጣን ከርቤ አምጥተው ከገነት ከወጣ በኋላ መላእክት ሩፋኤል ወርቅ ዕጣን ከርቤ ሔዋን ለሴት ሰጠችው። ከሴት ከወጣ በኋላ ለሴም ሰጠው። ለአብርሃም ሰጠው። በሰሎሞን አድርጎ ከአካዝ ደረሰ። በሱ መዛግብቱ አኑሮታል። አባታቸው በቀትር ከውኃ ዳር ሆኖ ሲላሰፍ ያየውን በሰሌዳ ቀርጾ አስቀመጠው። ጊዜ ሰማያዊ ንጉሥ ሰጥቷቸዋል። አንድም በለዓም ው ይዘው መጥተዋል። (ዘኅ በኋላ ጌታችን በቤተልሔም በሀገራቸው ላይ በግልጽ ታየ፡፡ በዚያ አወጡና በሥዕሉ አጠገብ ያለውን ከተገለጸላቸው ኮከብ ጋር አንድ መልክ ዘደረሸት እንዳስረዳቸው ከሠራዊቶቻቸው ጋር እጅ መንሻውን
  • 2. ይዘው ሥዕሉን ተሸክመው ለመሄድ ተነሡ፡፡ ኮከቡም ከሰው ቁመት ርቀቱ 75 ሜትር በሆነ ከፍታ ላይ ሆኖ በፊት በፊታቸው ይመራቸው ነበር፡፡ ከእነርሱ ወገን ያልሆነ ልዩ ጠባይ ወይም ባሕል ወይም ቁም ነገረኛ ያልሆነ ሰው የተከተላቸው ወይም በመሀላቸው የተገኘ እንደሆነ ኮከቡ ይሰወራቸው ነበር፡ ፡ ነገር ግን እነርሱ ከእርሱ ወገን ያልሆነውን ተመራምረው ከመካከላቸው ባስወገዱት ጊዜ ኮከቡ እንደቀድሞው ተገልጾ ይመራቸው ነበር፡፡ በመሸም ጊዜ ወደ ማደሪያ ቦታ ያደርሳቸውና ሲነጋ ዳግመኛ ይመራቸዋል፡፡ በእንዲህ ዓይነት ጉዞ እየተጓዙ ጌታችን ከተወለደበት ቦታ ኢየሩሳሌም በሁለት ዓመት ደረሱ፡ በአጠቃላይ ሰብአ ሰገል ወርቅ፣ እጣን ከርቤ የገበሩለት ሃይማኖት፣ ፍቅር፣ ተስፋ፣ ገንዘቦችህ ናቸው ሲሉ ነው። በሌላ መልኩ ወርቅ ለመንግሥቱ፣ ዕጣን ለመለኮቱ፣ ከርቤ ለሞቱ ምሳሌ ናቸው በብሉይ ኪዳን ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ መወለድ/ሰው መሆን የተነገሩ ኃይለቃላት ፦ ትንቢተ ኢሳ. 11:1 “ከእሴይ ግንድ በትር ይወጣል፥ ከሥሩም ቍጥቋጥ ያፈራል።” ትንቢተ ኢሳ. 7:14 “ስለዚህ ጌታ ራሱ ምልክት ይሰጣችኋል፤ እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች፥ ወንድ ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች።” ትንቢተ ሚል. 5:2 “አንቺም ቤተ ልሔም ኤፍራታ ሆይ፥ አንቺ በይሁዳ አእላፋት መካከል ትሆኚ ዘንድ ታናሽ ነሽ፤ ከአንቺ ግን አወጣጡ ከቀድሞ ጀምሮ ከዘላለም የሆነ፥ በእስራኤልም ላይ ገዥ የሚሆን ይወጣልኛል።” መዝ. 72:9-10 “በፊቱም ኢትዮጵያ ይሰግዳሉ፥ ጠላቶቹም አፈር ይልሳሉ። የተርሴስና የደሴቶች ነገሥታት ስጦታን ያመጣሉ፤ የዓረብና የሳባ ነገሥታት እጅ መንሻን ያቀርባሉ።” መዝ. 2:7 “ትእዛዙን እናገራለሁ፤ እግዚአብሔር አለኝ። አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወለድሁህ።” መዝ. 9:2-6 “በጨለማ የሄደ ሕዝብ ብርሃን አየ፤ በሞት ጥላ አገርም ለኖሩ ብርሃን ወጣላቸው። በአዲስ ኪዳን ስለ ክርስቶስ መወለድ/ ሰው መሆን የተጻፉ፦ ማቴ. 1:18 “የኢየሱስ ክርስቶስም ልደት እንዲህ ነበረ። እናቱ ማርያም ለዮሴፍ በታጨች ጊዜ ሳይገናኙ ከመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች” ሉቃ. 2:6-14 “ በዚያም ሳሉ የመውለጃዋ ወራት ደረሰ፥ የበኵር ልጅዋንም ወለደች፥ በመጠቅለያም ጠቀለለችው፤ በእንግዶችም ማደሪያ ስፍራ ስላልነበራቸው በግርግም አስተኛችው። በዚያም ምድር መንጋቸውን በሌሊት ሲጠብቁ በሜዳ ያደሩ እረኞች ነበሩ። እነሆም፥ የጌታ መልአክ ወደ እነርሱ ቀረበ የጌታ ክብርም በዙሪያቸው አበራ፥ ታላቅ ፍርሃትም ፈሩ። መልአኩም እንዲህ አላቸው። እነሆ፥ ለሕዝቡ ሁሉ የሚሆን ታላቅ ደስታ የምሥራች እነግራችኋለሁና አትፍሩ፤ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና። ይህም ምልክት ይሆንላችኋል፤ ሕፃን ተጠቅልሎ በግርግምም ተኝቶ ታገኛላችሁ። ድንገትም ብዙ የሰማይ ሠራዊት ከመልአኩ ጋር ነበሩ። እግዚአብሔርንም እያመሰገኑ። ክብር ለእግዚአብሔር በአርያም ይሁን ሰላምም በምድር ለሰውም በጎ ፈቃድ አሉ።” ገላ. 4:4 “ነገር ግን የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን ከሕግም በታች የተወለደውን ልጁን ላከ፤” ይህ የጌታ ልደት የቤተ ክርስቲያን አንድነት ነው። ሁሉ በአንድነት የተሰባሰቡበት በጋራ የዘመሩበት፤ በዚይች በበረት፣ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ምሳሌ በሆነችው ጌታችን ከመሀል ከእናቱ ጋራ እንዲሁም አረጋዊ ዮሴፍ ከማሕበረ ጻድቃን፣ ሰማያውያን መላእክት፣ እረኞች፣ ሰባሰገል ነገሥታት፣ እንስሣትም ሳይቀሩ ባንድነት የተገኙባት የፍቅርና ያንድነት ቤት ናት።ስለዚህ እኛም የክርስቶስ የመንጋው በጎች፣ የቤተ ክርስቲያን ልጆች በፍፁም አንድነት መኖር እንዳለብን “ወንድሞች ሆይ፥ዅላችኹ አንድ ንግግር እንድትናገሩ፤ ባንድ ልብና ባንድ ሃሳብም የተባበራችኹ እንድትኾኑ እንጂ መለያየት በመካከላችኹ እንዳይኾን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እለምናችዃለኹ።” 1ኛቆሮ 1፥10። በማለት ቅዱስ ዻውሎስ ያስተምረናል። የጌታ ልደት በሕይወታችን ውስጥ ትርጉም ሊኖረው ይገባል። በምዕራቡ ዓለም የዚህ ታላቅ በዓል ዓላማ እየተዘነጋ ገበያ ማድመቂያ ብቻ እየሆነ መጥቷል። እኛ ግን ወደ ቤተልሔም ልንሄድ ይገባል። እርሷም ቤተ ክርስቲያን ናት። ድኅነተ ሥጋና ድኅነተ ነፍስ በእርስዋ ይደረጋልና። የአምላክ ሰው የመሆን ምሥጢር ይነገርባታል። ስብሃተ መላእክት ይደመጥባታል። በአዳም በደል ምክንያት አጥተነው የነበረው ልጅነታችንን ክርስቶስ በልደቱ ዳግመኛ እንደመለሰልን ነባቤ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ “ለተቀበሉት ሁሉ ግን በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆኑ ዘንድ ሥልጣንን ሰጣቸው።” ዮሐ 1፥12 በማለት ገልጾታል። በጌታችን ልደት ለዓለም ሁሉ የሚሆን ዘላለማዊ ሰላም ተገኝቷል። ይህም “ክብር እግዚአብሔር በሰማያት ይሁን ሰላምም በምድር ለሰውም በጐ ፈቃድ” እያሉ ቅዱሳን መላእክት በመዘመራቸው ተረጋግጧል። ሉቃ 2፥14። ስለዚህ በክርስቶስ ያገኘነው እውነተኛ ሰላም በእኛ ጸንቶ እንዲኖር ዘወትር በጾምና በጸሎት እየተጋን ስለሰላም የምንማፀን ሆነን ልንገኝ ይገባል። ሰላም የክርስትና መታወቂያ አርማ ነውና። ለአምስት ሺህ አምስት መቶ ዘመን ያህል በዲያብሎስ ቁራኝነት ተይዞ የነበረው አዳም ወደሚደነቀው ብርሃን የተሸጋገረው በክርስቶስ ልደት ነው። እኛም በልደቱ ያገኘነውን የጽድቅ ብርሃን ጠብቀን ለመኖር (ብርሃነ ወንጌልን) ፈጽመን ከኃጢአት ርቀን በጽድቅ ሥራ ተወስነን ብርሃን ሆነን ልንኖር ይገባል። “በነጻነት እንኖር ዘንድ ክርስቶስ ነጻ አወጣን። ከእንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደገና በባርነት ቀንበር አትያዙ”። ገላ 5፥1። የሰው ልጅ እግዚአብሔርን በነጻነት እያመሰገነ ይኖር ዘንድ ተፈጥሯልና። ኃጢአት በመሥራት የዲያብሎስ ባርያ ሳንሆን በተሰጠን ነጻነት በመጠቀም የጽድቅ አገልጋዮች ሆነን ልንመላለስ ይገባል። በአዳም በደል ምክንያት ከአብራኩ የተከፈሉ በሙሉ በደለኛ ሆነው የነበሩበትን ዘመን ለውጦ አዳምንና የልጅ ልጆቹን በደል ደምስሶ ፍቅርን ይመሰርት ዘንድ ጌታ ተወለደ። እርሱ የሰው ልጆችን በደል ሳይቆጥር ሁሉን ይቅር እንዳለ ክርስቲያንም የበደሉትን ሁሉ ይቅር ይል ዘንድ የፈጣሪው ትዕዛዝ ነውና ዘወትር ሊፈጽማት የምትገባ ከእግዚአብሔር ጸጋ የምታስደምር የልደቱን ብርሃን ለማየት እንደበቁ በዚህም ደስ እንደተሰኙ እንደ ቅዱሳን መላእክት ለእውነተኛ ምስጋና የምታደርስ የጽድቅ መሠረት የበረከት በር ናት። ፍቅር ኃያል ወልድን ከዙፋኑ አወረደው እስከ ሞትም አደረሰው።/ ሊቁ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንደተናገረው እግዚአብሔር አምላክ የሰው ልጅን በደል ሳይቆጥር በዙፋኑ ሆኖ ምሬሃለሁ ማለት ሲችል ፍቅሩን ይገለጽ ዘንድ በከብቶች በረት ተወለደ።ቡር ደሙን ተቀብለን በቤቱ ለመኖር እንዲያበቃን ፈቃዱ ይሁን። እኛም በክርስቶስ የተጠራን ሁላችን ይህን ያምላክ ፍቅር ዘወትር በልቡናችን እንድንስልና ከባልንጀሮቻችን ጋር በትህትናና በፍቅር እንድንኖር ሲመክረን፦ “እያንዳንዱ ለራሱ የሚጠቅመውን አይመልከት፥ ለባልንጀራው ደግሞ እንጂ፤ በክርስቶስ ኢየሱስ ያለች ይህች ሃሳብ በእናንተ ዘንድ ደግሞ ትኑር፤ እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከሰው ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባአልቆጠረም ነገር ግን፥የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ኾኖ ራሱን ባዶ አደረገ፤” ይለናል፤ ፊል 2፥5። በልደቱ ያገኘነውን ሰላም፣ ነጻነት፣ ይቅርታ፣ ብርሃንና ፍቅር ዋጋ የተከፈለበት ጸጋ የወረስንበት በመሆኑ ዘወትር በድንቅ ፍቅሩ የሚታደገን አምላካችን እግዚአብሔር በሰጠን ጸጋ እስከ መጨረሻው ድረስ ጸንተን እንድንኖር ክብራችንንና ጸጋችንን አስተውለን ከኃጢአት ርቀን በንሰሐ ታጥበን እራሳችንን ለክርስቶስ የተወደደ መስዋዕት አድርገን እንድናቀርብ የእግዚአብሔር ቸርነት የድንግል ማርያም አማላጅነት የቅዱሳን መላእክት ተራዳኢነት አይለየን ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር። አሜን።