SlideShare a Scribd company logo
1 of 167
የጸሎት ኃይል
The Power of Prayer
እና (and)
የኃይል ጸሎት
The prayer of Power
ያዕቆብ
5፡13-18
ደብልዩ. ሲ. ሙር (W. C.
Moore)
ብዙ በመጸለይ ብዙ በረከት አለ፡፡
 ጥቂት በመጸለይ ጥቂት በረከት አለ፡፡
ምንም የማንጸልይ ከሆነ ምንም
በረከት የለም፡፡
Much prayer much power & Result
 Little prayer little power & Result)
ዋና ነገር
ዋናዉን ነገር
ዋና ማድረግ
ዘጸ. 17፡8-16
#17:11- እንዲህም ሆነ፡-
ሙሴ እጁን ባነሳ ጊዜ
እስራኤል ድል ያደርግ
ነበር፣ እጁንም ባወረደ
ጊዜ አማሌቅ ድል
በዘጸ. 17፡8-16 መሠረት
የግል ሕይወታችን፤ የቤተሰባችን፤
የቤተ ክርስቲያናችን፤
የማህበረሰባችን፤ የአገራችን፤
የአህጉራችንና የዓለማችን
በመንፈሳዊና በምድራዊ ነገር
የመባረካችን ምስጥሩ በጸሎት
የመትጋታችን ዉጤት ሲሆን
በተቃራኒዉ ደግሞ
ለዉጥ (የቦታ ቅይይር) እየሆነ ነዉ፡፡ ቀድሞ ክርስቲያን የነበሩ
አገሮችና አህጉሮች ወስጥ ያሉ ቤተ ክርስቲያናት
በየቀኑ/በየሳምንቱ/በየወሩ እየተዘጉ ናቸዉ፡፡ ለዚህም
ቀዳሚዉ ምክንያት ለጸሎት ትኩረት ካለመስጠታቸዉ የተነሳ
ነዉ፡፡ ነገር ግን ከእነርሱ ክርሰቲናን የተቀበሉት ላቲን
አሜሪካ፣ አፍሪካና ኢስያ) በአሁን ሰዓት መንፈሳዊ መነቃቃት
በመካከላቸዉ እየሆነና በየቀኑ ቤተ ክርስቲያናት እየተከፈቱ
ያለዉ ካለባቸዉ ችግር የተነሳ ለጸሎት ትኩረት ስለሚሰጡ
ነዉ፡፡
The South
Evangelicals by
Continent Pie
Chart
I. የጸሎት ቦታ
የመለወጥ ሥፍራ
ነዉ፡፡
መንፈሳዊ ለዉጥ
የክርስቲና ሕይወት
ጉዞና አገልግሎት ዋናና
መሠረታዊ ነገር ነዉ፡፡
ጸሎት የተሰጠን
ዓላማዉም
‹‹ለማግኘት››
ሳይሆን ‹‹ለመሆን››
ነዉ፡፡
‹‹የጸሎት ዋናና ቀዳሚ
ዓላማ የሚለዉጠንን
ፊቱንና ማንነቱን
መፈለግ እንጂ
በምድራዊ (በቁሳዊ)
ነገሮች የሚባርኩንን
ጸሎት ሕይወታችንን
መለወጥ የሚችልበት ዋና
ዋና ምክንያቶች
1. በጸሎት ሥፍራ (ስንጸልይ)
እግዚአብሔር በማንነቱ
መጥቶ በግልም በሕብረትም
ስለሚገናኘን የእርሱ ማንነቱ
ዘፍጥ. 28፡17፡- ‹‹ይህ
ሥፍራ እንዴት ያስፈራ፣
ይህ ሥፍራ
የእግዚአብሔር ደጅ ነዉ
እንጂ ሌላ አይደለም፤
ይህም የሰማይ ደጅ
2. በጸሎት ቦታ
መለኮታዊ ኃይል
ከእርሱ ወጥቶ
ስለሚያገኘን በእኛ
አጠቃላይ ማንነት
ላይ ዉስጣዊና
ዘፍ 32፡30፡- ያዕቆብ ግን ለብቻው ቀረ
አንድ ሰውም እስከ ንጋት ድረስ
ይታገለው ነበር።
 ያዕቆብም…ካልባረክኸኝ
አልለቅቅህም አለው።
 መልአኩም … ከእንግዲህ ወዲህ
ስምህ እስራኤል ይባል እንጂ ያዕቆብ
አይባል ከእግዚአብሔር ከሰውም ጋር
ታግለህ አሸንፈሃልና።
 እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አየሁ፥
3. በጸሎት ቦታ
የእግዚአብሔር
መለኮታዊ ክብር በእኛ
ላይ በማረፍ ወደ
ዉስጣችን
ስለሚተላለፍ
 ኢየሱስ፡- ሉቃስ 9፡28-29፡-
ጴጥሮስንና ዮሐንስን
ያዕቆብንም ይዞ ሊጸልይ ወደ
ተራራ ወጣ፡፡ ሲጸልይም የፊቱ
መልክ ተለወጠ፡፡ ልብሱም
ተብለጭልጮ ነጭ ሆነ፡፡
ሙሴና ኤልያስ በክብር
ታይተዉ ከእርሱ ጋር… ይናገሩ
ኢየሱስ ክርስቶሰ ለጸሎት ታላቅ
ትኩረት ሰጥቶ ይጸልይ
የነበረዉ ዋናዉ ዓላማ
በተለወጠ ማንነቱ - ‹‹ከአባቱ
ጋር ጣፋጭ ግኑኝነትና ጠንካራ
ሕብረት ስለነበረዉ ነበር እንጂ
ምንንም ለማድረግ ሥልጣንና
ኃይል/አቅም ስለሌለዉ
አልነበረምና ይህ እኛን ለጸሎት
ለጸሎት የተለየ
ትኩረትን
መስጠትን
በሚመለከት
ከኢየሱስ
ኢየሱስ ክርስቶስ በምድር
ላይ በነበረበት ወቅት
 የእግዚአብሔር ልጅ
እንዲሁም ራሱ
 እግዚአብሔር ሆኖ
ሳላ
ለጸሎት ልዩ ትኩረት
 ሲጸልይም የፊቱ መልክ
ተለወጠ (ሉቃ 9፡28-29)
 ገና ሌሊት ሳለ
(ሳይነጋ/በጣም ማልዶ)
ተነስቶ ይጸለይ ነበር (ማር
1፡35)፣
 ‹‹በነዚያም ወራት ሌሊቱን
ሁሉ ሲጸልይ አደረ››
 ‹‹ራዥም ሰዓት እየወሰደ
ይጸልይ ነበር››
(ማቴ14፡13-27)፡፡
 ሊመጣ ካለዉ
ለማምለጥ በሰዉ ፊትም
ለመቆም እንድትችሉ
ስትጸልዩ ሁለጊዜ ትጉ
 ሙሴ፡- ዘጸ 34፡29-30፡-
‹‹ሙሴም ከተራራው
በወረደ ጊዜ እግዚአብሔር
ከእርሱ ጋር ስለ ተነጋገረ
አሮንና የእስራኤልም ልጆች
ሁሉ ሙሴን ባዩ ጊዜ፥ እነሆ
የፊቱ ቁርበት አንጸባረቀ
ወደ እርሱም ይቀርቡ ዘንድ
ፈሩ፣ እርሱ ግን የፊቱ ቁርበት
እንዳንጸባረቀ አላወቀም
የክርስቲያንን (የቤተ
ክርስቲያንን) መንፈሳዊ
ማንነትን ከሚለዉጡ
መሠረታዊ ነገሮች መካከል
ጸሎትና የእግዚአብሔርን
ቃል መታዘዝ የመለወጥ
ይዘታቸዉና ኃይላቸዉ/
Know-
Knowledge
(Information)
ዕዉቀት
Do - Doing
(ማድረግ):- ability
or gifting to
preform
የጸጋ ስጦታዎች
Be- Being (መለወጥ)
Changed
(Transformed)
Character in Prayer
and obedience to
God’s Word- በጸሎት
ትጋት፣ ለቃሉ በመታዘዝና
በቅድስና የሚመጣ
የባህርይ ለዉጥ (ሐዋ
2. ቁጥራቸዉ እጅግ
ብዙ የሆኑ ወንጌል
ያልደረሳቸዉ (የሚጠፉ)
የዓለም ሕዝቦች፣
ብሔረሰቦችና አገሮች
ጉዳይ ተግተን
ሐዋ 1፡8
ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ
በእናንተ ላይ በወረደ
ጊዜ ኃይልን
ትቀበላላችሁ፣
በኢየሩሳሌምም፣
በይሁዳም፣ በሰማርያም
ሁሉ እስከ ምድር ዳርቻ
የሐዋ 1፡8 - የሚያሳየን
የወንጌል ተሳትፎአችን
ክልሎች
1. ኢየሩሳሌም - ሰፈር/
አካባቢ/ ከተማ/ቀበሌ
2. ይሁዳ - የራሳችን
ብሔረሰብ
3. ሰማሪያ - አገር አቀፍ
1. የዓለም ሕዝብ ብዛት (The Current
Global Population) 7.8ቢልየን =
7,800,000,000
2. ክርስቲያን (All Christians) = 31% =
2.42 ቢልየን (Billion)
ካቶሊክና ኦርቶዶክስ (Catholics and
Orthodx) 20% = 1.56 ቢልየ. (Bill.)
ካቶሊክ (Only Catholics) = 16.5%
ከአጠቃላዩ (of total population) &
ከክርቲያኑ 50 % of all Christians=
ኦርቶዶክስ (Orthodx)= ከአጠቃላዩ
3.5 % of total Population and
12% ከክርስቲያኑ (of total
Christians) = 0.273 ቢልየን (Bill)
ፕሮቴስታንት (Evangelicals/
Protestants = 12% ከአጠቃላይ
ሕዝብ of total Population & 40%
ከክርስቲያኖች (of total
Chriatians) & 0.94 ቢልየን =
940,000,000
3. ሙስሊሞች (Muslims) 23% of total
population = 1.79 ቢልየን (Billion) =
1,790,000,000
4. ሂንዱ (Hindus) 15% of total
population = 1.17 ቢልየን (Billion) =
1,170,000,000
5. ቡድስቶች (Buddhists) 6% = 0.47
ቢልየን (Billion) = 470,000,000
6. ባህላዊ እምነቶች (Ethnic groups
Religions:- 6% = 0.47ቢልየን =
7. ሃይምኖት የለሾች/ቁሳቁስ አምላኪዎች/
ዘመናዉያን (Secularists/
Materialists (Atheists) 15% = 1.17
ቢልየን (Billion)= 1,170,000,000
8. ጥቃቅን ሃይማኖቶች (Minority
religions) 1% = 0.078 ቢልየን =
78,000,000
9. ጁዳይዝም የእሁዶች እመነት ተከታዮች
(Judaism-Jewish Religion) 0.2% =
0.016ቢልየን = 16,000,000
ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን ያስለቀሰዉ
የሚጠፋዉ የዓለማችን ሕዝብ ነዉ
(Jesus’ Cry for Perishing World
population)፡፡
ከዓለማችን ሕዝብ 7.8 ቢልየን
የሚበልጥ ሕዝብ ዉስጥ
ፕሮቴስታንቱ 12 % ብቻ ስለሆነ
88%ቱ = ከ6.9 ቢልየን =
6,900,000,000 የሚበልይ ሕዝብ
በሙሉ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን
ስለዚህ ወንጌል
በየትዉልዱ ላለን ለእኛ
ክርስቲያኖች
(ለቤተክርስቲያን) ታላቅ
ኃላፍነታችን (የቤት
ሥራችን) ስለሆነ በታላቅ
ሸክምና ጸሎት
ወንጌል
ያልደረሰዉ ብዙ
የሆነዉ
የኢትዮጵያ
የጌታ ኢየሱስ
ለቅሶ ለአገራችን
ለኢትዮጵያ (The
Cry of Jesus
Christ for
ኢትዮጵያ (Ethiopia)
አጠቃላይ ሕዝብ (Total Population) 116
ሚልየን (Million)
 ኦርቶዶክስ (Orthodox) = 42% = 49
ሚሊየን ((Million)
 ሙስሊም (Muslims) = 34% = 39
ሚሊየን ((Million)
 ፕሮቴስታንት (Protestants or
Evangelicals)= 21% =25 ሚሊየን
((Million)
 ካቶሊክ (Catholics) = 0.7%= 0.8 ሚሊየን
((Million)
 ሌሎች (Others) = 2% = 2.3 ሚሊየን
North and
N. West
Orthodox
ኦርቶዶ
ክስ
East from North to
South Muslims
ሙስሊ
ሞች
South and
Evangelical
ፕሮቴስታ
North and N.
W
dominantly
Orthodox
East from
North to South
Muslim
South and
West
dominantly
2
%
98%
Evangelicals in Percentage
ስለዚህ ከአገራችን ሕዝብ ከ116
ሚሊየን 21%ቱ ብቻ
ክርስቶስን እንደ ግል አዳኙ
አድርጎ የተቀበለ ስለሆነ
79%ቱ (91 ሚሊየኑ =
91,000,000) የአገራችን
ሕዝብ ገና ወንጌል
የሚያስፈልገዉና እየጠፋ ያለ
ከአገራችን ሰፊዉ መሬታችን
(ከ75 % በላይ) ገና በወንጌል
ያልተሸፈነ መሆኑ ታላቅ
ተግዳሮት ነዉ
ከአገራችንም ከ80
የሚበልጡ ብሔር
ብሔረሰቦች ዉስጥ
የዓለም ሕዝብ ፈጣን
ዕድገት - የወንጌል
ታላቅ ተግደሮት
1. 256 ሰዎችበደቂቃ ይወለዳሉ
2. 15,360 ሰዎች በየሰዓቱ
ይወለዳሉ
በዓለም ደረጀ የሚሞት
ሕዝብ ብዛት
1. 105 ሰዎች በየደቂቃ
ይሞታሉ
2. 6,312 ሰዎች በየሰዓቱ
ይሞታሉ
3. 151,506 ሰዎች በየቀኑ
ገሃነም የሚገባ ሕዝብ
ብዛት
ከሚሞተዉ ሕዝብ 88% ያልዳነ ከሆነ፡-
1. 93 ሰዎች በየደቂቃዉ ሞተዉ ወደ
ገሃነም ይወርዳሉ
2. 5,617 ሰዎች በየሰዓቱ ሞተዉ ወደ
ገሃነም ይወርዳሉ
3. 134,840 ሰዎች በየቀኑ ሞተዉ ወደ
ገሃነም ይወርዳሉ
S.D. Gordon stated about the
significance of Prayer as follows:
• The great people on this Earth are
People those who pray. I do not mean
those who talk about prayer, nor those
who say they believe in prayer, nor
those who explain about prayer. But
those who take time and pray. Though
they do not have enough time, they
take time from something very
important, but less important and
pressing than prayer.
ኤስ.ዲ. ጎርደን (S.D. Gordon)
ስለጸሎት አስፈላጊነትና ጥቅም
ሲናገሩ እንዲህ ብለዋል፡-
‹‹በምድራችን ታላላቅ
የምንላቸዉ ሰዎች የጸሎት
ሰዎች ናቸዉ፡፡ ይህም
ስለጸሎት ብዙ የሚያወሩ፤
በጸሎት አምናለሁ የሚሉ፤
ስለጸሎት ብዙ ማብራሪያ
ነገር ግን ለጸሎት ልዩ ትኩረት
(ለመጸለይ በቂ ጊዜ) የሚሰጡ
ሰዎች ማለቴ ነዉ እንጂ፡፡
እነዚህ ሰዎች ብዙ (ትርፍ)
ሰዓት/ጊዜ ያላቸዉ ሰዎች
ሳይሆኑ ዉድ (ዋና) ነዉ ከሚሉ
ከማናቸዉም
ሥራዎቻቸዉ/ፕሮግራሞቻቸ
ዉ ላይ ሰዓት በመቀነስ
ክርሶስተም የሚባሉ ሰዉ
ስለጸሎት ኃይል፣ አቅምና
ታላቅነት እንደሚከተለዉ
በአጭሩ ይገልጻሉ :-
ጸሎት:-
የእሳትን ኃይል አጥፍቶአል፤
የአንበሶችን መንጋጋ ዘግቶኣል፤
ዐመጽን ፀጥ አሰኝቶአል፤
ጦርነቶችን እንዲቆሙ አድርጎአል፤
አጋንንቶችን አባሮአል፤
ጸሎት:-
ሕመምተኞችን ከሕመማቸዉ
ፈዉሶአል፤
ሙስናንና ሞሰኞችን ገፍትሮ
ጥሎአል፤
የገሃነምን ደጆች ዘግቶ
የመንግስተሰማያትን በሮች
አስፋፍቶአል፤
በእርግጥም
ጸሎት፡-
የሁሉ ነገር መሰረት፤
የማያልቅ ሀብት፤
በመልካም ነገር ሁሉ የተሞላ እግዚብሽን ፤
የማይነጥፍ ምንጭ ፤
የጥፋትን ድቅድቅ ጨለማ የሚያስወግድ ፤
ቤተክርስቲያን ባለመናወጥ የሚያኖርና
የመልካም ነገር ሁሉ ምንጭ በመሆኑ
2. ጸሎት በእግዚአብሔር ፊት
ማረፍ ስለሆነ የጸሎት
ሰዓት/ቦታ እግዚአብሔርን
ይበልጥ የምናዉቅበት ሥፍራ
ነዉ
 መዝሙር 46፡11፡- እረፉ እኔም
አምላክ እንደሆንኩ እወቁ
 ኢሳ 30፡15፡- የእስራኤል ቅዱስ
እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፡-
እንዲሁም ሰማያዊና ምድራዊ በረከቶች
እንዲመነጩ ምክንያት የሚሆንነዉ
በእርሱ ፊት በማረፍ ነዉ፡፡
 እግዚአብሔርም ሰባተኛውን ቀን
ባረከው ቀደሰውም እግዚአብሔር
ሊያደርገው ከፈጠረው ሥራ ሁሉ
በእርሱ ዐርፎአልና (ዘፍ 2፡3)።
 በጎ ስጦታ ሁሉ ፍጹምም በረከት
ሁሉ ከላይ ናቸዉ፡፡ መለወጥም
በእርሱ ዘንድ ከሌለ በመዞርም
 ስሜን በማሳስብበት
ስፍራ ሁሉ ወደ አንተ
መጥቼ እባርክሃለሁ
(ዘጸት 20፡24)።
 ጸሎት የበረከት ምንጭ
የሚሆንበት ምክንያቱ
የእግዚአብሔር ስም
3. በጸሎት ተፈጥሮን እንክዋ የማዘዝ ኃይልና
ሥልጣን ያለዉ መለኮታዊ ተግባር ነዉ
(ኢያሱ 10፡12-13፤ ያዕቆብ 5፡13-18)፡፡
ሀ) ኢያሱም ኤልያስም እንደ እኛ ሰዎች ነበሩ፡፡
ለ) ኢያሱ ተፈጥሮን ያዘዘዉ በእምነት ነበር
ሐ) ኤልያስ ሰማይን የዘጋዉና የከፈተዉ
1) ለእግዚአብሔር ቃል/ድምጽ በመታዘዙ
2) በጥብቅ ጸሎት (Earnest, Fervent,
Prevailing, persistent, consistent
prayer) ነበር፡፡ እንዲሁም እኛ በትጋት
(የትኛዉንም ዋጋ እየከፈልን) መጸለይ
4. በመጸለይ የሚያስፈልገንንና ከዚያም
በላይ ማግኘት የምንችል ሲሆን
ባለመጸለይ ደግሞ ምንንም ማግኘት
እንደማንችል ቃሉ ያረጋግጣል
 መዝ 2፡8፡- ለምነኝ፥ አሕዛብን
ለርስትህ የምድርንም ዳርቻ ለግዛትህ
እሰጥሃለሁ ።
 ያዕ. 4፡2 ትመኛላችሁ፣ በብርቱም
ትፈልጋላችሁ፥ ትጣላላችሁ፣
ትዋጉማላችሁ፣ ትገድላላችሁ፤
5. የአንድ ክርስቲያን
የትልቅነቱ (የልቀቱ) ዋና
ሚስጥር የጸሎት ሰ ነዉ
መሆኑ ሲሆን የአንዲት
ቤተ ክርስቲያንና አገርም
የልቀታቸዉ
 እግዚአብሔርም ሰው
ከባልንጀራው ጋር እንደሚነጋገር
ፊት ለፊት ከሙሴ ጋር ይነጋገር
ነበር (ዘጸ. 33፡11)። እግዚአብሔርን
ፊት ለፊት እንዳወቀው እንደ
ሙሴ ያለ ነቢይ ከዚያ ወዲህ
በእስራኤል ዘንድ አልተነሣም …
(ዘዳ 34፡10-12)
 ዳንኤል መልካም መንፈስ ስላለዉ
ከመሳፍንትና ከአለቆች ሁሉu
6. መጸለይ (የጸሎት
ሰዓትና ሥፍራ)
መለኮታዊ ኃይልን
እና ሰማያዊ ምሪትን
የምንቀበልበት
ሰዓትና ቦታ ናቸዉ፡፡
… ሲጸልይም ሰማይ
ተከፈተ፥ መንፈስ
ቅዱስም በአካል መልክ
እንደ ርግብ በእርሱ
ላይ ወረደ፤ የምወድህ
ልጄ አንተ ነህ፥ በአንተ
7. የጸሎት ሰዓትና ሥፍራ
በእግዚአብሔር እጅግ
መወደዳችን በእርሱ
የሚገለጽበት/የሚታወ
ጅበት ሰዓትና ቦታ
መሆኑን የሚከተሉ
ዳን. 9፡23፡- ‹‹አንተ እጅግ
የተወደድህ ነህና
በልመናህ መጀመሪያ
ላይ ትእዛዝ
ወጥቶአል››፥ እኔም
እነግርህ ዘንድ
ዳን 10፡11፡- እርሱም፦
እጅግ የተወደድህ ሰው
ዳንኤል ሆይ፥ እኔ ዛሬ
ወደ አንተ
ተልኬአለሁና
የምነግርህን ቃል
ዳን 10፡19፡- እርሱም፦
እጅግ የተወደድህ ሰው
ሆይ፥ አትፍራ ሰላም
ለአንተ ይሁን በርታ፥
ጽና አለኝ።
በተናገረኝም ጊዜ
ማጠቃለያ ጸሎት ታላቅ ሲሆን
መጸለይ ደግሞ
የታላቅነታችን ምስጥር
ነዉ፡፡ በተቃራኒዉ
አለመጸለይ ደግሞ
የበታችነታችን/
የዉድቀታችን ምክንያት
መሆኑን አዉቀን/ ተረድተን
II. የጸሎት
ዋና ዓላማ
በምድር ላይ እኛ
ክርስቲያኖች የምንኖርበት
እና ቤተ ክርስቲያን በምድር
ላይ የምትኖርበት ከዋና
ዓላማዎች አንዱ
እግዚአብሔር
እንድናመልከዉ (ለአምልኮ)
 ስለዚህ ‹‹የጸሎት
ቀዳሚዉ ወይንም
ዋናዉ ዓላማ
እግዚአብሔርን ራሱን
እና ፊቱን ተግተን
እንድንፈለግ እንጂ
ስለዚህ ለግላችን መንፈሳዊ
ሕይወት፤ ለአገልግሎትና
ለአጠቃላይ ኑሮአችን
ጸሎት በ3 መንገዶች ዋና
ቁልፍ ነዉ፡፡
 Worship - በአምልኮ
 Fellowship -ሕብረትን
በማድረግ
ሀ) እግዚአብሔርን በእዉነትና
በመንፈስ ማምለክ (to
Worship God in truth
and Spirit)-
ዮሐ 4፡ 23-24፡- ነገር ግን በእዉነት
የሚሰግዱ ለአብ በመንፈስና
በእዉነት የሚሰግዱበት ጊዜ
ይመጣል፣ አሁንም ሆኖአል፣
አብ አንደነዚህ ያሉትን
ይሻልና፡፡ እግዚአብሔር
መንፈስ ነዉ
መዝሙር 42፡1 ዋላ ወደ
ውኃ ምንጭ
እንደሚናፍቅ፥ አቤቱ፥
እንዲሁ ነፍሴ ወደ አንተ
ትናፍቃለች። ነፍሴ ወደ
ሕያው አምላክ ተጠማች
መቼ እደርሳለሁ?
መዝሙር 63፡1- አምላኬ፥
አምላኬ፥ ወደ አንተ
እገሠግሣለሁ ነፍሴ
አንተን ተጠማች፥
ሥጋዬ አንተን እንዴት
ናፈቀች እንጨትና
ውኃ በሌለበት
ለ) ከእግዚአብሔር ጋር
ለሚኖረን ጣፋጭ
ሕብረት ጸሎት ዋና
መንገድ ነዉ (Prayer
is must for our
sweet Fellowship
with God)
ሐ) ከእግዚአብሔር ጋር
ጠንካራ ትስስር
(ግኑኝነት) እንዲኖረን
ጸሎት ዋና ቁልፍ ነዉ
(Prayer creates
strong or bonding
Prayer is communication with God -
ጸሎት ከእግዚአብሔር ጋር
ለመገናኘት የሚደረግ ንግግር
ስለሆነ:-
 ጤናማ ንግግር በሁለት አካላት
መካከል ጤናማ ግኑኝነት
ለመፍጠር ቀዳሚና ዋና ነገር
ነዉ፡፡ (Smooth and regular
communication is number
one factor that matters
 ቶሎ ቶሎ በጸሎት
ከእግዚአብሔር ጋር መገናኘት
ከእርሱ ጋር ጠንካራ ግኑኝነት
(ሕብረት) እንዲኖረን ወሳኝ
ነዉ፡፡
Frequent communication
through prayer with God
develops strong
relationship between
 ከሌላ ሰዉ ጋር ንግግር ለማቆም
መፈለግ የሚያሳየዉ በሁለቱም
ሰዎች መካከል ያለዉ ግኑኝነት
የመበላሸቱ/ የመዳከሙ/
የመጎዳቱ/የመቆሙ ምልክትና
ማረጋገጫ እንደሆነ ሁሉ
ከእግዚአብሔርም ጋር በጸሎት
መነጋገርን ማቆም ከእርሱ
የመለየታችን ምልክት ነዉ፡፡
(Rejecting/weakening/stoppin
g communication is an
affirmation of dying (dead)
relationship, because
ስለጸሎት ሊኖረን የሚገባ መረዳት
Our Conviction about Prayer
Must be on:-
 Its Greatness - ትልቅነቱን
 Its Main Purpose - ዋና ዓላማዉን
 Its Necessity- አስፈላጊነቱን
 The worst Warfare to be engaged
against it - ዋጋ አስከፋይነቱን
God Vision of the truth
(seeing, hearing the truth)
Understanding OR
(Illumination) of the truth
Conviction + Decision
Challenges +Determination
= Discipline (Consistency
with Frequency) =
Extraordinary Outcome
ለዉጤታማ ጸሎት በቀዳሚነት አስፈላጊ (መሠረታዊ)
የሆኑ ነገሮች (Preconditions for
Effectual Prayer)
1. ለመጸለይ የተዘጋጀ አዕምሮ (2ዜና 20፡1-3)
2. ለመጉበጥ (ለመንበርከክ) የተዘጋጀ ጉልበት (ኤፌ
3፡14-15)
3. ለመጸለይ የሚቀርብ የተሰበረ ልብና መንፈስ (መዝ
51፡17፤ ኢሳ 66፡2)
4. በፍጹምነት እግዚአብሔርን የምትወድና የምታመልክ
ነፍስ (ማቴ 22፡37)
5. ዕምባ ማፍሰስን የለመደ (ዕምባን ለማፍሰስ
የተዘጋጀ) ዓይን (2 ነገ 20፡5)፡፡
6. እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በመጸለይ ከጸሎት በኃላ
በታሪክ
ዉስጥ
የጸሎት
Historical Circle of Prayer፡ የጸሎት
የታሪክ ኡደት)
First Love of (God, Word, Prayer & Holiness) a
Crisis Prayer Reformation
Luke warmness Prayer
Revival Local Evangelism
Mission Salvation of Souls
Church Planting Movement (CPM)
Church Growth Movement (CGM)
Denominationalism/Structure focus
Church ministries Crisis Again
Death without Prayer or Res. by prayer
የመንፈሳዊ እንቅስቃሴዎች ታሪካዊ
ኡደት/ዙረት
የቀደመዉ ፍቅር( ቀጥሎ ባለዉ ገጽ) ነጻነት
መንፈሳዊ ዝቅጠት የጸሎት ንቅናቄ
(እንቅስቃሴ) መጀመር/ መንቀሳቃስ
ተሃዲሶ (ወደ ቃሉ፤ጸሎትና ቅድስና መመለስ)
ተመልሶ መንፈሳዊ እንቅልፍ ዉስጥ መግባት
እንደገና የጸሎት እንቅስቃሴ ሪቫይቫል
የመንፈስ ቅዱስ መዉረድ
የወንጌል ሥርጭት
የነፍሳት በብዛት መዳን
የደቀመዛሙርት መባዛትና
የቤክርስቲያን ተከላ ንቅናቄ
ወደ ቀደመዉ ፍቅር መመለስ
1. የእግዚአብሔር ፍቅር (ማር
12፡30)
2. የእግዚአብሔር ቃል ፍቅር (ዘዳ
17፡18-19፣ ራዕ 1፡3)
3. የወንድማማች
ፍቅር/የእርበርስ ፍቅር (ዮሐ
13፡34-35)
የቀደመዉን ፍቅር የሚያጠፉ ባዕድ
ፍቅሮች
1. እግዚአብሔር አታድርግ/አትንኩ
ባላቸወዉ ነገሮች ላይ ልባችን
ሲንጠለጠል (ዘፍ 3፡1-15)፡፡
2. እግዚአብሔር አትዉደድ ያለዉን
ዓለምንና በዓለም ያሉትን ሁሉ
መዉደድ (1ዮሐ 2፡15፤ 2ጢሞ 4፡9)
3. በባዕድ ፍቅር (በተቃራኒ ፆታ ፍቅር(
የተነደፈ ንጉሡ ሰለሞን ታላቅ
Prayer is a (ጸሎት)
1. Birthing Factor (ይወልዳል)
2. Sustaining Factor (ያኖራል)
3. Long-lasting Factor
(እስከፍጻሜ ያዘልቃል)
Prayer is the only sustaining and
long-lasting factor for any (every)
spiritual Movement
ከማናቸዉም ነገር
ይልቅ እኛ፡-
1. ለእግዚአብሔር
ልናደርግለት
የምንችለዉ ትልቅ
ነገር በፊቱ
ተንበርክከን ጊዜ
ከማናቸዉም
ነገር ይልቅ
እኛ፡-
2. ለራሳችን ልናደርግ
የምንችለዉ ትልቅ
ነገር በራሳችን
ከማናቸዉም ነገር
ይልቅ እኛ፡-
3. ለቤተሰባችን
ልናደርግለት
የምንችለዉ ትልቅ
ነገር ለእነርሱ (ልጅ፣
ለወላጅ፣ ለእህትና
4. ከማናቸዉም ነገር
ይልቅ እኛ፡- ለሌሎች
ሰዎች ልናደርግላቸዉ
የምንችለዉ ትልቅ
ነገር በምልጃ፡-
ለመዳናቸዉ፣ ላሉበት
5. ከማናቸዉም ነገር
ይልቅ
እኛ፡- ለቤተ ክርስቲያን
ልናደርግላት የምንችለዉ
ትልቅ ነገር እርስዋን
የጸሎት ቤት በማድረግ
6. ከማናቸዉም ነገር
ይልቅ እኛ፡-
ለአገራችን
ልናደርግላት
የምንችለዉ ትልቅ
ነገር በፈረሰችበት
7. ከማናቸዉም ነገር
ይልቅ እኛ፡-
ለዓለማችን
ልናደርግላት
የምንችለዉ ታላቅ
ነገር ቢኖር ለወቅታዊ
1. በሰማይም ሆነ በምድር ያሉ
(ሕይወት ያላቸዉም ሆነ ሕይወት
የሌላቸዉ) ሁሉም ለታላቅ ዓላማ
በእግዚአብሔር የተፈጠሩ
ናቸዉ:: ስለዚህ ያለ መለኮታዊ
ዓላማ የተፈጠሩ ማናቸዉም
ነገሮች የሉም፡፡
ስለሰዉ አፈጣጠር መዝሙረኛዉ
ሲናገር:- ‹‹ግሩምና ድንቅ ሆኜ
(በታላቅ ዓላማ/በታላቅ ዓላማ)
2. በመንፈሳዊዉ ሕይወትና
ዓለም እንድንኖርበትና
እንድናደርግ የተሰጡን
መመሪያዎች እንዲሁም
ሁሉ በታላቅ ዓላማ
የተሰጡን ናቸዉ እንጂ ያለ
ዓላማ የተሰጡን መንፈሳዊ
መመሪያዎች የሉምና ትልቅ
የአለመጸለ
ይ አደጋዉ
የእስራኤል ቅዱስ
ሠሪውም
እግዚአብሔር እንዲህ
ይላል፦
ስለሚመጣው ነገር
ጠይቁኝ፥ ስለ ልጆቼና
‹‹ስንጸልይ
እግዚአብሔር
ይሠራል››፣
‹‹ካልጸለይን ግን
እረኞች ሰንፈዋልና፥
እግዚአብሔርን
አልጠየቁትምና
አልተከናወነላቸውም፥
መንጎቻቸውም ሁሉ
ተበትነዋል (ኤር.
ሕዝቤ ሁለቱን ክፉ ነገሮች
አድርገዋልና እኔን
የሕያውን ውኃ ምንጭ
ትተውኛል፥ የተቀደዱትንም
ጕድጓዶች፥ ውኃውን
ይይዙ ዘንድ የማይችሉትን
ጕድጓዶች፥ ለራሳቸው
…መንግሥተ ሰማያት
በእርሻው መልካም ዘርን
የዘራን ሰው
ትመስላለች። ሰዎቹ
ሲተኙ ግን ጠላቱ መጣና
በስንዴው መካከል
ሰይጣን
(ጠላት)
የሚዘራቸዉ
ክፉ ዘሮች
ገላ. 5፡19-21
የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው
እርሱም ዝሙት፥ ርኵሰት፥
መዳራት፥ ጣዖትን ማምለክ፥
ምዋርት፥ መናፍቅነት፥ ጥል፥
ክርክር፥ ቅንዓት፥ ቁጣ፥
አድመኛነት፥ መለያየት፥
ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥
ማቴ.21፡12-13
ኢየሱስም ወደ መቅደስ ገባና
በመቅደስ የሚሸጡትንና
የሚገዙትን ሁሉ አወጣ፥
የገንዘብ ለዋጮችንም
ገበታዎች የርግብ ሻጮችንም
ወንበሮች ገለበጠና፡- ቤቴ
የጸሎት ቤት ትባላለች ተብሎ
የጸሎት
አስፈላጊነ
የጸሎት አስፈላጊነት፣ ጥቅምና ዉጤት
በሚመለከት ሰባት ዋና ዋና እዉነቶች
1. ለግል መንፈሳዊ ሕይወታችንና ኑሮአችን
ጤናማነት እና እድገት (ሉቃ 9፡28-29)
2. ለአገልግሎታችን ጤናማነትና
ዉጤታማነት (ሐዋ 2፡42)፣
3. ከማናቸዉም ክፉ (ሰይጣናዊ) ነገሮች፡-
 እኛ ለማምለጥና ሌሎችንም
ለማስመለጥ (ሉቃ 21፡36)
 ምድርን ከክፉዉ (ሰይጣናዊ አሠራር) ነፃ
ለማዉጣት
 የክፉዉን /የሰይጣንን (Evil) እንቅስቃሴ
ለማስቆም
4. ለቤተ ክርስቲያን ተከላ፣ ጤናማነት/
መንፈሳዊነትና ፈጣን እድገት (ሐዋ
9፡31)
5. ነፍሳት ጌታን እንዲቀበሉ ልባቸዉ
እንዲከፈት (ለወንጌል ስርጭት) እና
የወንጌል ሠራተኞች በገፍ እንዲነሡና
እንዲላኩ (ለታላቁ ተልዕኮ ተፈጻሚነት)
(ማቴ 9፡35-38)
6. ለአገር/ለዓለም ዉስብስብ ሁኔታ
(ለሰላም) እና የኢኮኖሚ እድገት (1
ዜና 20፡1-30)
2. ለአገልግሎታ
ችን
ዉጤታማነ
ትና ዘላቂ
 ለማንኛዉም አገልጋይ
ቀዳሚዉ ለአገልግሎቱ
መጠራቱ ነዉ፡፡
 ነገር ግን ማንም አገልጋይ
ለአገልግሎት የተጠራበት ጥሪ
ቢኖረዉም ጥሪዉ ብቻዉን
በራሱ ለአገልግሎት ብቁ
አያደረገዉም፡፡
 በጸጋችን ምክንያት የሚከፈቱ
 የአገልግሎት ጥሪን ዉጤታማ
የሚያደርጉ 5 መሠረታዊ
ነገሮች፡- (1) ለጥሪዉ መታዘዝ
(2) ቃሉን በመብላት ቅድመ
ዝግጀት ማድረግ፤ (3)
ቅድስና፤ (4) የመንፈስ ቅዱስ
ሙላትና (5) የጸሎት ትጋት
ናቸዉ፡፡ ለሌሎቹ ሁሉ አቅም
የሚሆነዉና ዋና መሠረቱ
 ጸሎት የመንፈሳዊና የሌሎችም
ነገሮች ሁሉ ዋና ቁልፍ ነዉ (Prayer is
a Master Key that unlocks every
door)፡፡
 ስለዚህ ቁልፍ የሌለዉን የተዘጋዉን
በር ከፍቶ መግባት እንደማይቻል
ሁሉ ያለ ጸሎት የትኛዉንም
አገልግሎት በዉጤታማነት ማካሄድ
አይቻልም፡፡ ስለዚህ ለማንኛዉም
ነገራችንና ለአገልግሎታችን
ዉጤታማነት ጸሎት ዋና
መሣሪያ/ቁልፍ አድርገን መጠቀም
ታላቅ ማስተዋል ነዉ፡፡
በመንፈሳዊነታቸ
ዉ ሆነ
አገልግሎታቸዉ
በጣም ዉጤታማ
የነበሩ ታላላቅ
የጸሎት ሰዎች
(ሀ) ከታላቅ የእግዚአብሔር ሕዝብ
መሪ ከሙሴ እንማር
ዘጸዓት 17፡8-16 መሠረት በየዘመኑ፡-
የግል ሕይወታችን፤ የቤተሰባችን፤ የቤተ
ክርስቲያናችን፤ የአገራችን፤
የአህጉራችንና የዓለማችን
በመንፈሳዊነት ሆነ በምድራዊ መልካም
ነገሮች የመነሳት (የማደግ) ዋናዉ
ምስጥርና ምክንያቱ፡- ቤተ ክርስቲያናት
በተቃራኒዉ ደግሞ የቤተ ክርስቲያን፣
የሕብረተሰብና የአገር አይዉደቁ
ዉድቀትና ጥፋት የሚመጠዉ ዋናዉ
ምክንያት ቤተ ክርስቲያናት
(ክርስቲያኖች)
(1) በጸሎት በመድከማቸዉ፣
(2) ለጸሎት ዝቅተኛ ግምት
በመስጠታቸዉ፤
(3) ጸሎትን ከመጣላቸዉ (ቸል
ነቢዩ
ዳንኤል
ዳንኤል በዘመኑ ሁሉ
ዉጤታማና
በእግዚአብሔር
የተወደደ ሰዉ
የሆነዉ ሳያቋርጥ
የሚጸልይ ሰዉ
ዓለም አቀፍ ተጽዕኖ
ፈጣሪ ወጣት
ማንነት ከዳንኤልና
ጎደኞቹ ሕይወት
The secret of Life long Impact of
Professionals as Missionaries in
Pagan Societies and Nations
እግዚአብሔርን በማያዉቅ
ማህበረሰብ መካከልና አገር ዉስጥ
ፕሮፌሽናሎች የሚፈጥሩት ዘላቂ
ተጽዕኖ
Professionals are Missionaries God
sent by to the Societies and Nations
ክርስቲያን ፕሮፌሽናሎች
እግዚአብሔርን ወደሚያዉቅም ሆነ
ወደማያዉቅ ማህበረሰብ ወይንም አገር
በእግዚአብሔር የሚላኩ የእግዚአብሔር
ተወካዮች ስለሆኑ የወንጌል ብር
የማይከፈላቸዉ ሚስዮናዉያን
በመሆናቸዉ ታላላቅ የሆኑ ዉጤታማ
የሆኑ የወንጌል ባለአደራዎች ናቸዉ
Professionals’ Missionaries to the Societies and Nations
through:-
ክርስቲያን ፕሮፌሽናሎች እግዚአብሔርን ወደሚያዉቅም ሆነ
ወደማያዉቅ ማህበረሰብ ወይንም አገር በእግዚአብሔር
የሚላኩ ሚስዮናዉያን ሆነዉ የሚሄዱት
1. Voluntarily – Directed by God (በፈቃደኝነት፡- አንዳንዶቹ
እንደ ሐዋርያዉ ጳዉሎስ በመንፈስ ቅዱስ በመጠራት)
2. Assignment – By Government or churches or
organizations (በመንግስትና በተለያዩ መንግስታዊ ባልሆኑ
ድርጅቶች ለሥራ ተመድበዉ በሄዱበት)
3. Forced by conditions like Prophet Daniel and His friends
forced to exile (ሳይፈልጉ በግዴታ-ልክ እንደ ዳንኤልና
ገደኞቹ) ተገደዉ በመሄድ
ነቢዩ ዳንኤና ጎደኞቹ ወደ ጣዖት አምላኪ
ማህበረሰቦችና አገሮች እግዚአብሔር
በዓላማ ሚስዮናዉያን አድርጎ የላካቸዉ
የወንጌል መልዕክተኞች (እግዚአብሔርን
ለዓለም የሚያሳዉቁ ሆነዉ የተላኩ)
ሲሆ በየገቡበትና በየኖሩበት (በብዙ)
ትዉልዶች ሁሉ ላይ ታላቅ ተጽዕኖ
የፈጠሩ በመሆናቸዉ ለእኛ ታላቅ
ምሳሌዎቻችን (በየዘመኑ የኘበረዉ
ኑሮአቸዉና ሕይወታቸዉ የሚሞግተን)
ነቢዩ
ዳንኤል
የዳንኤል
ሕይወት
ሞግቶን
ለመለወጣችን
ምክንያት
የነቢዩ ዳንኤል አጠቃላይ የሕይወቱ
ምዕራፎች በ3 ዋና ይዘቶች
ይጠቀለላሉ
 Humble Beginning
(የዝቅታ/ትሁት ጅማሬ)
(ዳን. 1) የልጅነቱን ዘመኑን -
በይሁዳ (በእስራኤል) አገር/
መንግሥት ተወልዶ ያደገና
2. Faithful Journey
(የታማኝነት ጉዞ) (ዳን. ም
2-6) - የወጣትነቱን፤
የጉልምስናዉንና
የሽምግናዉ ዘመን -
በምርኮኝነት ተወስዶ
በባቢሎን (የዛሬዋ
3. Glorious Ending - (የከበረ
ፍጻሜ) (ዳን. ም 1-12) -
በሽምግልናዉና
እርጅናዉን ዘመን - በፋርስ
(በዛሬዋ ኢራን) እና
በሜዶን መንግሥት ዘመን
የኖረና ዘመኑን በታላቅ
ነቢዩ ዳንኤል በብዙ
መልካም ነገሮች
በተለይም በሕይወቱ
በጣም ጎልቶ
በሚታየዉ በጸሎት
ሕይወቱና ልምምዱ
ነቢዩ ዳንኤል በመንፈሳዊ
ሕይወቱና በኑሮዉ የላቀ
ብልጫ ያሳየ ሰዉ በመሆኑ
በነገስታትና በተራዉ ሕዝብ
ላይ በብዙ ትዉልዶች ታላቅ
ተጽዕኖ ፈጣሪ ስለነበረ
ለእኛም ታላቅ ምሳሌያችን
የዳንኤል አጠቃላይ
ሕይወቱ አንድ
ስያሜ ይሰጠዋል፡፡
ይኸዉም፡-
‹‹ልቀት››
የዳንኤል አጠቃላይ
ጉዞዎቹ -
ከልጅነት እስከ
እርጅናዉ ያሉ
ዘመናቱ ምን
I. የዳንኤል የልጅነት ዘመኑ -
በይሁዳ መንግሥት ዉስጥ
ተወልዶ ያደገ ነበር፡፡
1. 640–609- King Josiah (ንጉስ
ኢዮስያስ) 39 ዓመታትን ኖሮ 31
ዓመታትን የነገሰ ንጉስ ሲሆን ‹‹
የታላቅ ተሃዲሶ ሰዉ ነበር››
ዳንኤል በ620 ዓ.ዓ ገዳማ በመወለዱ
ለ11 ዓመታት ከኢዩስያስ ግር
2. 609 - King Jehoahaz (ንጉስ
ኢዮአክስ - ከ1 ዓመት በታች
የነገሰ)
3. 609–598 King Jehoiakim (ንጉስ
ኢዮአቄም) - ለ11 ዓመታት የነገሰ
ሲሆን፡- ዳንኤል እርሱ ዘመን ለ3
ዓመታት ብቻ በኢየሩሳሌም ነበር
፡፡
ስለሆነም ዳንኤል በ605 ዓ.ዓ (በ15
የነቢዩ ዳንኤል የዉጤታማነቱ ምስጥር የጠለቁ
መንፈሳዊ ባህርያቶቹ ነበሩ እንርሱም፡-
በልጅነቱ ከአገር ቤት የወረሳቸዉ
የሕይወቱና የአገልግሎቱ መሠረቶች ናቸዉ፡
1. ከመልካም ዘር ሐረጉ ከወላጆቹ
የቀሰመዉ መንፈሳዊነት
2. ከነቢዩ ኤርምያስ የተማረዉ መንፈሳዊ
ት/ትና የጸሎት ልምምድ
3. በንጉሱ ኢዮስያስ የተደረገዉን ተሃዲሶ
በዓይኖቹ ማየቱ
4. በምድሪቱ የተከሰተዉ መንፈሳዊ
ከአገር ቤት የወረሳቸዉ እነዚህ
መሠረታዊ ነገሮች ለቀጣይ
ሕይወቱና አገልግሎት ታላቅ
መሠረትን ጥለዉለት ነበር
ስለዚህ ለዚያ በልጅነቱ ላየዉ፤
ለሰማዉና በሕይወቱ
ለተለማመደዉ እዉነት
ዕድሜዉን ሁሉ ታማኝ ሆኖ
ለመኖር የወሰነ (ዳን 1፡3-4)
II. የዳንኤል በወጣትነቱ፤
በጉልምስናዉና ሽምግልናዉ ዘመን
የነበረበት የባቢሎን መንግሥት
ዘመን (ዳን ም 1-5)
4. 605-562- ለ43ዓመታት የነገሰ -
King Nabuchadnezzar
(ናቡከደናፆር) የዳንኤልና የ3ቱ
ጎደኞች ወርቃማ ዘመን
5. 562-560- ለ2 ዓመታት የነገሰ -
6. 560-556- ለ4ዓመታት ነገሰ - King
Nariglissar (ናሪግሊሳር) (The son-in-
law of Nebuchadnezzar)
7. 556 – ለ1 ዓመት የነገሰ - King Labashi
Marduch (ላባሽ ማርዱክ) (Son of
Nariglisar) –
8. 556-539- ለ17 ዓመታት ነገሰ - King
Nabonidas (ናቦኒደስ)
9. 539- 1 ብቻ ዓመት ነገሰ - King Belshazar
(ብልጣሦር) የባቢሎን መንግስት
III. የዳንኤል የመጨረሻ ዕድሜዉ ኑሮዉና
አገልግሎት በፋርስና ሜዶን መንግሥት
ዘመን (Persian and Medes Kingdom)
(ዳን 6:1-28፤ ዳን 9፤ 10፤ )
10. 559-530- ዳንኤል ለ10 ዓመታት ያዉቀዋል-
King Cyrus (ንጉስ ቂሮስ)
11. 530-522 - ለ10 ዓመታት ነገሰ- King
Cambyses II (ንጉሥ ካምቢሲ)
12. 522 - ለ1 ዓመት የነገሰ- King Bardiya
(ንጉሥ ባርዲያ)
13. 521-486- ለ35 ዓመታት ነገሰ - King Darius
st
የዳንኤል የልቀቱ ምስጥሮች
1. ለቅድስና የነበረዉ (ቸዉ) የማያወላዉል
ጽናትና አቋም (1፡8፤ ሕዝ 14፡14፤20)
2. የአምልኮ ጽናትና በአምላኩ (ካቸዉ) ላይ
የነበረዉ (ቸዉ) እጅግ ታላቅ እምነት -
Extra-ordinary Faith (1፡ 11-13፣ ም 3)
3. የተመደበበትን /የተሰጠዉን ሥራና
ሀላፊነት በየዘመኑ በፍጹምነትና
በታማኝነት የተወጣ (ዳን 6፡4-5) ሰዉ ነበር
4. በእርሱ ላይ የነበረዉ መልካም መንፈስ
(Excellenet Spirit) (6:3)
5. ዳንኤል ዕድሜ ልኩን
የቀጠለ (ያልተቋረጠ)
የጸሎት ትጋቱና
ልምምዱ/ ታላቅ
የጸሎት ሰዉ መሆኑ
(ዳን 6፡10-11) በዘመኑ
ቀድሞ ያደርግ (ይጸልይ) እንደነበረ ጸለየ
የሚለዉ ሀሳብ
1. በልጅነት ዘመኑ፣ በጉልምስናዉ ዘመንና
በሽምግልናዉ ዘመኑ ጸሎትን ያላቋረጠ
2. በአገሩ እያላና ከአገሩ ወጥቶ በባዕድ ምድር
እያለ
3. ተማሪ እያለ፤ ሠራተኛ ሆኖ እያለ፤ እና
ባለሥልጣን ሆኖ (ተሹሞ) እያለ ጸሎትን
ያላቋረጠ ፤
4. ሥራ ባልበዛበትና ሥራ እጅግ በዝቶበት
እያለ ጸሎትን ያላቋረጠ
ዳን:- 6:10:- ዳንኤልም …
ቀድሞም ያደርግ እንደ ነበረ
በየዕለቱ ሦስት ጊዜ
በጕልበቱ ተንበርክኮ
በአምላኩ ፊት ጸለየ
አመሰገነም፡- የሚለዉ ሀሳብ
ዳንኤል ዘመኑን ሁሉ የጸሎት
ሰዉ በመሆኑ ሁሌ የልቀት
የእምብርክክ ጸሎት በመጽሐፍ
ቅዱስ ዉስጥ
 እኔ ሕያው ነኝ፥ ይላል ጌታ፥
ጉልበት ሁሉ ለእኔ
ይንበረከካል፣ መላስም ሁሉ
እግዚአብሔርን ያመሰግናል
ተብሎ ተጽፎአልና (ሮሜ
14፡11፤ ኢሳይያስ 45፡43)።
 ስለዚህ ምክንያት
በሰማይና በምድር ያለ
አባትነት ሁሉ
ከሚሰየምበት ከአብ ፊት
እንበረከካለሁ (ኤፌ 3፡14-
15)፤
 WHEN I THINK OF THE WISDOM AND
SCOPE OF GOD’S PLAN, I FALL TO MY
የእምብርክክ ጸሎት በመጽሐፍ
ቅዱስ ዉስጥ
 ሰለሞን በጉልበቱ ተንበርክኮ፡- 1 ነገ
8፡54፤ 2 ዜና 6፡12-13
 ዳንኤል ተንበርክኮ ጸለየ፡- ዳን 6፡10
 ኢየሱስ በጉልበቱ ተንበርክኮ ጸለየ፡-
ሉቃ 22፡41
 እስጢፋኖስ በጉልበቱ ተንበርክኮ
ጸለየ፡ሐዋ 7፡60
ዳን:- 6:10:- ዳንኤልም ጽሕፈቱ
እንደ ተጻፈ ባወቀ ጊዜ ወደ
ቤቱ ገባ የእልፍኙም
መስኮቶች ወደ ኢየሩሳሌም
አንጻር ተከፍተው ነበር
ቀድሞም ያደርግ እንደ ነበረ
በየዕለቱ ሦስት ጊዜ
በጕልበቱ ተንበርክኮ
ይህ ዓይነት የህይወቱ
መሰጠት
ያመጣለት ድንቅ
ዉጤቶች
1. ዳንኤል በየዘመኑ በልጦ/ልቆ
መገኘቱ
i. ከጠቢባን/ከምሁራን በልጦ
ተገኘ (ዳን 1፡20 ፤
ii. ከባለሕልሞችና፤
ከአስመተኞች በልጦ ተገኘ
(ምዕራፍ 2)
iii. አብረዉት ከሚሠሩና
3. የየዘመኑን ምስጥር ገላጭና
እንቆቅልሽ ፈቺ ሆነ (ዳን
2፡19፤ 28፤ 5፡9-12)
4. በየዘመኑ ወደ ከፍታ ወጣ
(ዳን 2፡48፤ 5፡29፤ 6፡28)
5. ዓለም ሁሉ በአንድ ጊዜ
ወንጌልን እንዲሰማ
ምክንያት ሆነ (ዳን 3፡28-30፤
ጸሎት በአካባቢም ሆነ
በዓለም አቀፍ ደረጃ
(Locally and
Globally) ባለን
አገልግሎት በጎ
ተጽዕኖ እንዴት
እንደሚፈጥር ከታሪክ
III.የተሃዲሶ
አርበኞች
የጸሎት
አርበኞች
Martin Luther:- the father of Reformation
ጸሎት ለተሃዲሶ እግዚአብሔር የጠራዉ ማርቲን
ሉተር (የተሃሀሶ አባት)
 If I fail to spend two hours in prayer
every morning, the devil gets chance and
victory over me and my overall activities
throughout the day.
 የተሃዲሶ አባት የነበሩ ማርቲን ሉተር ሲናገሩ፡-
 “በማለዳ ተነስቼ ለሁለት ሰዓታት ያህል ያልጸለይኩ
ዕለት አጋጣሚዉን ተጠቅሞ ሰይጣን በኔና በነገሮቼ
ላይ የበላይነትን ተቆጣጥሮ ሲያዋክበኝ ይዉላል::”
 “I have so much business that I can not get
on without spending three hours a day in
prayer.”
 “በየቀኑ ሦስት ሰዓት የሚያህል ጊዜ በጸሎት
የማላጠፋ ከሆነ ያለብኝን ከባድና ሰፊ ሥራን
በብቃት ልወጣ አልችልም ::”
 ‹‹ለአንድ ቀን እንኳ በቂ ሰዓት ሰጥቼ ሳልጸልይ
ማርቲን ሉተር ስለጸሎት አስፈላጊነትና ጥቅም
ለሌሎች ሲያስተምር እንዲህ ብሏል፡-
 ‹‹ለሚያስጨንቅህ ጉዳይ አትጨነቅ፣ ነገረ
ግን አንተ ጸልይ እግዚአብሔር ለጉዳዩ
ይጨነቅበት››፣
 ‹‹የማይጸልይ ሆኖ እኔ ክርስቲያን ነኝ የሚል
ሳይተነፍስ በሕይወት እኖራለሁ እንደሚል
ሰዉ ነዉ›› በማለት የማይጸልይ ክርስቲያን
ከሞተ ሰዉ እንደማይሻል ተናግሯል፡፡
 ‹‹የትክክለኛ ሰባኪ (አገልጋይ) መገለጫዎች፡-
መከራ፤ የቃሉ ጥናትና፤ ጸሎት ናቸዉ፡፡
Scottish Reformer, John Knox
የእስኮትላንዱ የተሃዲሶ መሪ ጆን ኖክስ
 Jon Knox often cried for his nation saying:
“God! give me Scotland or I prefer to die.”
 ሁለጊዜ ለአገሩ በጸሎት ቦታ ሆኖ ሲቃትት፡-
“እግዚአብሔር ሆይ እስኮትላንድን ስጠኘኝ
ወይንም ግደለኝ” ነበር ጩሃቱ::
 It is better for me to face the army of England
than seeing tha face of John Knox
 የእስኮትላንድ ንግስት ማሪ ስትናገር “ከእንግሊዝን
ጦር ሠራዊት ይልቅ የሚያስፈራኝ የጆን ኖክስን ፊት
ማየት ነዉ” ትል ነበር ይባላል፡፡
 Because of His prayer influence his son-in-
law named John Welch became the greatest
man of prayer during the reformation of
Scotland
 የጆን ኖክስን ልጅ ያገባዉ ጆን ዌልች የሚባል ሰዉ፡-
በየቀኑ ከ7 እስከ 10 ሰዓታት የሚጸልይ ታላቅ
IV.የርቫይቫል
አርበኞች
የጸሎት
አርበኞች
ጸሎት ለሪቫይቫል፡- የሪቫይቫል አባት
እግዚአብሔር ለሪቫይቫል ያስነሳዉ ጆን
ዌስሊ
V. የወንጌል
አርበኞች
የጸሎት
አርበኞች
 ወንጌልና ጸሎት የአንድ ሳንቲም
ሁለት ገጽታዎች ናቸዉ፡፡
 ወንጌል የእግዚአብሔር የልቡ
ትርታ ስለሆነ የሚጸለዩ ሰዎች ወደ
እግዚአብሔር ልብ ይጠጉና
የሚሰሙት የልቡ ትርታ የጠፉትን
በወንጌል ድረሱ የሚለዉን ድምጽ
ነዉ፡፡
J. O. Fraser - ጄ.ኦ. ፍራሴር
J.O. Fraser was a Missionary to China, once he was
frustrated because of fruitlessness of his missionary
endeavor. He sent letters to his friends at home
country and he himself withdrew from his mission
work and took time to fast and pray. After he got a
release from God he left his prayer closet and started
his ministry of evangelism. As a result he began to
see people coming to Christ in two, four, and then in
tens and hundreds. Finally he said for effective
ministry of evangelism:-
• Number One – Prayer
• Number Two- Prayer
• Number Three – Prayer
• Number our - Evangelism
J. O. Fraser - ጄ.ኦ. ፍራሴር የሚባሉ ወደ ቻይና ሚስዮናዊ
ሆነዉ የሄዱ ሰዉ ብዙ ወንጌል በማሰራጨት ለፍተዉ
በነፍሳት ወደ ጌታ ለመምጣት እንቢ ባሉአቸዉ ጊዜ
አገልግሎታቸዉን በማቆም ራሳቸዉ በፆም ለመጸለይና
ሌሎችንም የወንጌል አገልግሎታቸዉ ለማስጸለይ በወሰዱት
ኤርምጃ ጸሎት ስላመጠዉ ታላቅ በጎ ተጽዕኖ እንዲህ
ብለዋል፡-
‹‹ጸሎትን ችላ ብዬ በወንጌል ሥርጭት ብበ ብሮጥም ዉጤት
አልባ ሆንኩና መጨቅ ጀመርኩኝ፡፡ ከጭንቀቴ የተነሳ በአገር
ቤት( በእንግሊዘ አገር) ወዳሉት የሚረዱኝና የሚጸልለለልኝ
ወገኖች ጋ ከእኔ ጋር እንዲጸልዩ ደብዳቤ ልኩና አብረን
መጸለይ ጀመርን፡፡ ጸሎቱን ቀጥለን እያለ ጌታ አንዱ ቀን
አሁን ተነስና ወንጌልን ስበክ አለኝና ወጥቼ ወንጌልን
ማሠራጨት ጀመርኩኝ፡፡ እንደጀመርኩኝም ድሮ ወንጌልን
ለመቀበል ቀርቶ ለመስማት እምቢ ያሉ ሁሉ በአሥሮችና
በመቶዎች በሚቆጠር ቁጥር ወደ ጌታ መምጣተ ቻሉ፡፡ ያንን
ካየሁ በኃላ ለዉጤታማ የወንጌል ሥርጭት
• 1ኛ ጸሎት፡-
• 2ኛ ጸሎት፡-
William Carey:- the father of Modern Mission.
የዘመናችን የሚሽን አባት በመባል የሚታወቀዉ
ዊሊያም ኬሪ የአገልግሎቱ ዉጤታማነት ምክንያቱ
ጸሎተኛ የነበረች ከወገብ በታተ ሽባ የነበረች እህቱ
ነበረች
THE THREE SIM PIONEERS, WALTER GOWANS, THOMAS KENT AND
ROWLAND BINGHAM. ARRIVED NIGERIA (THEN SUDAN) IN DECEMBER 1893
ኤአይኤምን የጀመሩ ሦስቱ ወጣቶች ሚሲስ ጎዋን የሚትባል የጸሎት አርበኛ
የነበረች ሴት ዉጤት ነበሩ
Hudson Taylor - ሐድሶን ቴይሎር - የቻይና የወንጌል አረበኛ የዉጤታማነቱ
ምስጥር በየቀኑ ለሁለት ሰዓታት ያደርግ የነበ ረዉ ጸሎቱ ነበር
የመጀመሪያዉ የዓለም ሚስዮናዊ ዚንዜንዶርፍ -
(Zinzenedorf) ስድስቱንም አህጉር በወንጌል
ለመደረሰ የቻለዉ: ምስጥሩ ለ24 ሰዓት የሰጠዉ
ትኩረትና ልምምዱ ነበር
ለ100 ዓመታት
የዘለቀዉ የሞራቪያን
መንፈሳዊና
የሚስዮን እንቅስቃሴ
ለ100 ዓመታት
የዘለቀዉ የጸሎት

More Related Content

Featured

2024 State of Marketing Report – by Hubspot
2024 State of Marketing Report – by Hubspot2024 State of Marketing Report – by Hubspot
2024 State of Marketing Report – by HubspotMarius Sescu
 
Everything You Need To Know About ChatGPT
Everything You Need To Know About ChatGPTEverything You Need To Know About ChatGPT
Everything You Need To Know About ChatGPTExpeed Software
 
Product Design Trends in 2024 | Teenage Engineerings
Product Design Trends in 2024 | Teenage EngineeringsProduct Design Trends in 2024 | Teenage Engineerings
Product Design Trends in 2024 | Teenage EngineeringsPixeldarts
 
How Race, Age and Gender Shape Attitudes Towards Mental Health
How Race, Age and Gender Shape Attitudes Towards Mental HealthHow Race, Age and Gender Shape Attitudes Towards Mental Health
How Race, Age and Gender Shape Attitudes Towards Mental HealthThinkNow
 
AI Trends in Creative Operations 2024 by Artwork Flow.pdf
AI Trends in Creative Operations 2024 by Artwork Flow.pdfAI Trends in Creative Operations 2024 by Artwork Flow.pdf
AI Trends in Creative Operations 2024 by Artwork Flow.pdfmarketingartwork
 
PEPSICO Presentation to CAGNY Conference Feb 2024
PEPSICO Presentation to CAGNY Conference Feb 2024PEPSICO Presentation to CAGNY Conference Feb 2024
PEPSICO Presentation to CAGNY Conference Feb 2024Neil Kimberley
 
Content Methodology: A Best Practices Report (Webinar)
Content Methodology: A Best Practices Report (Webinar)Content Methodology: A Best Practices Report (Webinar)
Content Methodology: A Best Practices Report (Webinar)contently
 
How to Prepare For a Successful Job Search for 2024
How to Prepare For a Successful Job Search for 2024How to Prepare For a Successful Job Search for 2024
How to Prepare For a Successful Job Search for 2024Albert Qian
 
Social Media Marketing Trends 2024 // The Global Indie Insights
Social Media Marketing Trends 2024 // The Global Indie InsightsSocial Media Marketing Trends 2024 // The Global Indie Insights
Social Media Marketing Trends 2024 // The Global Indie InsightsKurio // The Social Media Age(ncy)
 
Trends In Paid Search: Navigating The Digital Landscape In 2024
Trends In Paid Search: Navigating The Digital Landscape In 2024Trends In Paid Search: Navigating The Digital Landscape In 2024
Trends In Paid Search: Navigating The Digital Landscape In 2024Search Engine Journal
 
5 Public speaking tips from TED - Visualized summary
5 Public speaking tips from TED - Visualized summary5 Public speaking tips from TED - Visualized summary
5 Public speaking tips from TED - Visualized summarySpeakerHub
 
ChatGPT and the Future of Work - Clark Boyd
ChatGPT and the Future of Work - Clark Boyd ChatGPT and the Future of Work - Clark Boyd
ChatGPT and the Future of Work - Clark Boyd Clark Boyd
 
Getting into the tech field. what next
Getting into the tech field. what next Getting into the tech field. what next
Getting into the tech field. what next Tessa Mero
 
Google's Just Not That Into You: Understanding Core Updates & Search Intent
Google's Just Not That Into You: Understanding Core Updates & Search IntentGoogle's Just Not That Into You: Understanding Core Updates & Search Intent
Google's Just Not That Into You: Understanding Core Updates & Search IntentLily Ray
 
Time Management & Productivity - Best Practices
Time Management & Productivity -  Best PracticesTime Management & Productivity -  Best Practices
Time Management & Productivity - Best PracticesVit Horky
 
The six step guide to practical project management
The six step guide to practical project managementThe six step guide to practical project management
The six step guide to practical project managementMindGenius
 
Beginners Guide to TikTok for Search - Rachel Pearson - We are Tilt __ Bright...
Beginners Guide to TikTok for Search - Rachel Pearson - We are Tilt __ Bright...Beginners Guide to TikTok for Search - Rachel Pearson - We are Tilt __ Bright...
Beginners Guide to TikTok for Search - Rachel Pearson - We are Tilt __ Bright...RachelPearson36
 

Featured (20)

2024 State of Marketing Report – by Hubspot
2024 State of Marketing Report – by Hubspot2024 State of Marketing Report – by Hubspot
2024 State of Marketing Report – by Hubspot
 
Everything You Need To Know About ChatGPT
Everything You Need To Know About ChatGPTEverything You Need To Know About ChatGPT
Everything You Need To Know About ChatGPT
 
Product Design Trends in 2024 | Teenage Engineerings
Product Design Trends in 2024 | Teenage EngineeringsProduct Design Trends in 2024 | Teenage Engineerings
Product Design Trends in 2024 | Teenage Engineerings
 
How Race, Age and Gender Shape Attitudes Towards Mental Health
How Race, Age and Gender Shape Attitudes Towards Mental HealthHow Race, Age and Gender Shape Attitudes Towards Mental Health
How Race, Age and Gender Shape Attitudes Towards Mental Health
 
AI Trends in Creative Operations 2024 by Artwork Flow.pdf
AI Trends in Creative Operations 2024 by Artwork Flow.pdfAI Trends in Creative Operations 2024 by Artwork Flow.pdf
AI Trends in Creative Operations 2024 by Artwork Flow.pdf
 
Skeleton Culture Code
Skeleton Culture CodeSkeleton Culture Code
Skeleton Culture Code
 
PEPSICO Presentation to CAGNY Conference Feb 2024
PEPSICO Presentation to CAGNY Conference Feb 2024PEPSICO Presentation to CAGNY Conference Feb 2024
PEPSICO Presentation to CAGNY Conference Feb 2024
 
Content Methodology: A Best Practices Report (Webinar)
Content Methodology: A Best Practices Report (Webinar)Content Methodology: A Best Practices Report (Webinar)
Content Methodology: A Best Practices Report (Webinar)
 
How to Prepare For a Successful Job Search for 2024
How to Prepare For a Successful Job Search for 2024How to Prepare For a Successful Job Search for 2024
How to Prepare For a Successful Job Search for 2024
 
Social Media Marketing Trends 2024 // The Global Indie Insights
Social Media Marketing Trends 2024 // The Global Indie InsightsSocial Media Marketing Trends 2024 // The Global Indie Insights
Social Media Marketing Trends 2024 // The Global Indie Insights
 
Trends In Paid Search: Navigating The Digital Landscape In 2024
Trends In Paid Search: Navigating The Digital Landscape In 2024Trends In Paid Search: Navigating The Digital Landscape In 2024
Trends In Paid Search: Navigating The Digital Landscape In 2024
 
5 Public speaking tips from TED - Visualized summary
5 Public speaking tips from TED - Visualized summary5 Public speaking tips from TED - Visualized summary
5 Public speaking tips from TED - Visualized summary
 
ChatGPT and the Future of Work - Clark Boyd
ChatGPT and the Future of Work - Clark Boyd ChatGPT and the Future of Work - Clark Boyd
ChatGPT and the Future of Work - Clark Boyd
 
Getting into the tech field. what next
Getting into the tech field. what next Getting into the tech field. what next
Getting into the tech field. what next
 
Google's Just Not That Into You: Understanding Core Updates & Search Intent
Google's Just Not That Into You: Understanding Core Updates & Search IntentGoogle's Just Not That Into You: Understanding Core Updates & Search Intent
Google's Just Not That Into You: Understanding Core Updates & Search Intent
 
How to have difficult conversations
How to have difficult conversations How to have difficult conversations
How to have difficult conversations
 
Introduction to Data Science
Introduction to Data ScienceIntroduction to Data Science
Introduction to Data Science
 
Time Management & Productivity - Best Practices
Time Management & Productivity -  Best PracticesTime Management & Productivity -  Best Practices
Time Management & Productivity - Best Practices
 
The six step guide to practical project management
The six step guide to practical project managementThe six step guide to practical project management
The six step guide to practical project management
 
Beginners Guide to TikTok for Search - Rachel Pearson - We are Tilt __ Bright...
Beginners Guide to TikTok for Search - Rachel Pearson - We are Tilt __ Bright...Beginners Guide to TikTok for Search - Rachel Pearson - We are Tilt __ Bright...
Beginners Guide to TikTok for Search - Rachel Pearson - We are Tilt __ Bright...
 

Daniel the Prophet.ppt

  • 1. የጸሎት ኃይል The Power of Prayer እና (and) የኃይል ጸሎት The prayer of Power
  • 3. ደብልዩ. ሲ. ሙር (W. C. Moore) ብዙ በመጸለይ ብዙ በረከት አለ፡፡  ጥቂት በመጸለይ ጥቂት በረከት አለ፡፡ ምንም የማንጸልይ ከሆነ ምንም በረከት የለም፡፡ Much prayer much power & Result  Little prayer little power & Result)
  • 5. ዘጸ. 17፡8-16 #17:11- እንዲህም ሆነ፡- ሙሴ እጁን ባነሳ ጊዜ እስራኤል ድል ያደርግ ነበር፣ እጁንም ባወረደ ጊዜ አማሌቅ ድል
  • 6. በዘጸ. 17፡8-16 መሠረት የግል ሕይወታችን፤ የቤተሰባችን፤ የቤተ ክርስቲያናችን፤ የማህበረሰባችን፤ የአገራችን፤ የአህጉራችንና የዓለማችን በመንፈሳዊና በምድራዊ ነገር የመባረካችን ምስጥሩ በጸሎት የመትጋታችን ዉጤት ሲሆን በተቃራኒዉ ደግሞ
  • 7. ለዉጥ (የቦታ ቅይይር) እየሆነ ነዉ፡፡ ቀድሞ ክርስቲያን የነበሩ አገሮችና አህጉሮች ወስጥ ያሉ ቤተ ክርስቲያናት በየቀኑ/በየሳምንቱ/በየወሩ እየተዘጉ ናቸዉ፡፡ ለዚህም ቀዳሚዉ ምክንያት ለጸሎት ትኩረት ካለመስጠታቸዉ የተነሳ ነዉ፡፡ ነገር ግን ከእነርሱ ክርሰቲናን የተቀበሉት ላቲን አሜሪካ፣ አፍሪካና ኢስያ) በአሁን ሰዓት መንፈሳዊ መነቃቃት በመካከላቸዉ እየሆነና በየቀኑ ቤተ ክርስቲያናት እየተከፈቱ ያለዉ ካለባቸዉ ችግር የተነሳ ለጸሎት ትኩረት ስለሚሰጡ ነዉ፡፡ The South
  • 9. I. የጸሎት ቦታ የመለወጥ ሥፍራ ነዉ፡፡ መንፈሳዊ ለዉጥ የክርስቲና ሕይወት ጉዞና አገልግሎት ዋናና መሠረታዊ ነገር ነዉ፡፡
  • 11. ‹‹የጸሎት ዋናና ቀዳሚ ዓላማ የሚለዉጠንን ፊቱንና ማንነቱን መፈለግ እንጂ በምድራዊ (በቁሳዊ) ነገሮች የሚባርኩንን
  • 12. ጸሎት ሕይወታችንን መለወጥ የሚችልበት ዋና ዋና ምክንያቶች 1. በጸሎት ሥፍራ (ስንጸልይ) እግዚአብሔር በማንነቱ መጥቶ በግልም በሕብረትም ስለሚገናኘን የእርሱ ማንነቱ
  • 13. ዘፍጥ. 28፡17፡- ‹‹ይህ ሥፍራ እንዴት ያስፈራ፣ ይህ ሥፍራ የእግዚአብሔር ደጅ ነዉ እንጂ ሌላ አይደለም፤ ይህም የሰማይ ደጅ
  • 14. 2. በጸሎት ቦታ መለኮታዊ ኃይል ከእርሱ ወጥቶ ስለሚያገኘን በእኛ አጠቃላይ ማንነት ላይ ዉስጣዊና
  • 15. ዘፍ 32፡30፡- ያዕቆብ ግን ለብቻው ቀረ አንድ ሰውም እስከ ንጋት ድረስ ይታገለው ነበር።  ያዕቆብም…ካልባረክኸኝ አልለቅቅህም አለው።  መልአኩም … ከእንግዲህ ወዲህ ስምህ እስራኤል ይባል እንጂ ያዕቆብ አይባል ከእግዚአብሔር ከሰውም ጋር ታግለህ አሸንፈሃልና።  እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አየሁ፥
  • 16. 3. በጸሎት ቦታ የእግዚአብሔር መለኮታዊ ክብር በእኛ ላይ በማረፍ ወደ ዉስጣችን ስለሚተላለፍ
  • 17.  ኢየሱስ፡- ሉቃስ 9፡28-29፡- ጴጥሮስንና ዮሐንስን ያዕቆብንም ይዞ ሊጸልይ ወደ ተራራ ወጣ፡፡ ሲጸልይም የፊቱ መልክ ተለወጠ፡፡ ልብሱም ተብለጭልጮ ነጭ ሆነ፡፡ ሙሴና ኤልያስ በክብር ታይተዉ ከእርሱ ጋር… ይናገሩ
  • 18. ኢየሱስ ክርስቶሰ ለጸሎት ታላቅ ትኩረት ሰጥቶ ይጸልይ የነበረዉ ዋናዉ ዓላማ በተለወጠ ማንነቱ - ‹‹ከአባቱ ጋር ጣፋጭ ግኑኝነትና ጠንካራ ሕብረት ስለነበረዉ ነበር እንጂ ምንንም ለማድረግ ሥልጣንና ኃይል/አቅም ስለሌለዉ አልነበረምና ይህ እኛን ለጸሎት
  • 20. ኢየሱስ ክርስቶስ በምድር ላይ በነበረበት ወቅት  የእግዚአብሔር ልጅ እንዲሁም ራሱ  እግዚአብሔር ሆኖ ሳላ ለጸሎት ልዩ ትኩረት
  • 21.  ሲጸልይም የፊቱ መልክ ተለወጠ (ሉቃ 9፡28-29)  ገና ሌሊት ሳለ (ሳይነጋ/በጣም ማልዶ) ተነስቶ ይጸለይ ነበር (ማር 1፡35)፣  ‹‹በነዚያም ወራት ሌሊቱን ሁሉ ሲጸልይ አደረ››
  • 22.  ‹‹ራዥም ሰዓት እየወሰደ ይጸልይ ነበር›› (ማቴ14፡13-27)፡፡  ሊመጣ ካለዉ ለማምለጥ በሰዉ ፊትም ለመቆም እንድትችሉ ስትጸልዩ ሁለጊዜ ትጉ
  • 23.  ሙሴ፡- ዘጸ 34፡29-30፡- ‹‹ሙሴም ከተራራው በወረደ ጊዜ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ስለ ተነጋገረ አሮንና የእስራኤልም ልጆች ሁሉ ሙሴን ባዩ ጊዜ፥ እነሆ የፊቱ ቁርበት አንጸባረቀ ወደ እርሱም ይቀርቡ ዘንድ ፈሩ፣ እርሱ ግን የፊቱ ቁርበት እንዳንጸባረቀ አላወቀም
  • 24. የክርስቲያንን (የቤተ ክርስቲያንን) መንፈሳዊ ማንነትን ከሚለዉጡ መሠረታዊ ነገሮች መካከል ጸሎትና የእግዚአብሔርን ቃል መታዘዝ የመለወጥ ይዘታቸዉና ኃይላቸዉ/
  • 25. Know- Knowledge (Information) ዕዉቀት Do - Doing (ማድረግ):- ability or gifting to preform የጸጋ ስጦታዎች Be- Being (መለወጥ) Changed (Transformed) Character in Prayer and obedience to God’s Word- በጸሎት ትጋት፣ ለቃሉ በመታዘዝና በቅድስና የሚመጣ የባህርይ ለዉጥ (ሐዋ
  • 26. 2. ቁጥራቸዉ እጅግ ብዙ የሆኑ ወንጌል ያልደረሳቸዉ (የሚጠፉ) የዓለም ሕዝቦች፣ ብሔረሰቦችና አገሮች ጉዳይ ተግተን
  • 27. ሐዋ 1፡8 ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ፣ በኢየሩሳሌምም፣ በይሁዳም፣ በሰማርያም ሁሉ እስከ ምድር ዳርቻ
  • 28. የሐዋ 1፡8 - የሚያሳየን የወንጌል ተሳትፎአችን ክልሎች 1. ኢየሩሳሌም - ሰፈር/ አካባቢ/ ከተማ/ቀበሌ 2. ይሁዳ - የራሳችን ብሔረሰብ 3. ሰማሪያ - አገር አቀፍ
  • 29. 1. የዓለም ሕዝብ ብዛት (The Current Global Population) 7.8ቢልየን = 7,800,000,000 2. ክርስቲያን (All Christians) = 31% = 2.42 ቢልየን (Billion) ካቶሊክና ኦርቶዶክስ (Catholics and Orthodx) 20% = 1.56 ቢልየ. (Bill.) ካቶሊክ (Only Catholics) = 16.5% ከአጠቃላዩ (of total population) & ከክርቲያኑ 50 % of all Christians=
  • 30. ኦርቶዶክስ (Orthodx)= ከአጠቃላዩ 3.5 % of total Population and 12% ከክርስቲያኑ (of total Christians) = 0.273 ቢልየን (Bill) ፕሮቴስታንት (Evangelicals/ Protestants = 12% ከአጠቃላይ ሕዝብ of total Population & 40% ከክርስቲያኖች (of total Chriatians) & 0.94 ቢልየን = 940,000,000
  • 31. 3. ሙስሊሞች (Muslims) 23% of total population = 1.79 ቢልየን (Billion) = 1,790,000,000 4. ሂንዱ (Hindus) 15% of total population = 1.17 ቢልየን (Billion) = 1,170,000,000 5. ቡድስቶች (Buddhists) 6% = 0.47 ቢልየን (Billion) = 470,000,000 6. ባህላዊ እምነቶች (Ethnic groups Religions:- 6% = 0.47ቢልየን =
  • 32. 7. ሃይምኖት የለሾች/ቁሳቁስ አምላኪዎች/ ዘመናዉያን (Secularists/ Materialists (Atheists) 15% = 1.17 ቢልየን (Billion)= 1,170,000,000 8. ጥቃቅን ሃይማኖቶች (Minority religions) 1% = 0.078 ቢልየን = 78,000,000 9. ጁዳይዝም የእሁዶች እመነት ተከታዮች (Judaism-Jewish Religion) 0.2% = 0.016ቢልየን = 16,000,000
  • 33. ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን ያስለቀሰዉ የሚጠፋዉ የዓለማችን ሕዝብ ነዉ (Jesus’ Cry for Perishing World population)፡፡ ከዓለማችን ሕዝብ 7.8 ቢልየን የሚበልጥ ሕዝብ ዉስጥ ፕሮቴስታንቱ 12 % ብቻ ስለሆነ 88%ቱ = ከ6.9 ቢልየን = 6,900,000,000 የሚበልይ ሕዝብ በሙሉ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን
  • 34. ስለዚህ ወንጌል በየትዉልዱ ላለን ለእኛ ክርስቲያኖች (ለቤተክርስቲያን) ታላቅ ኃላፍነታችን (የቤት ሥራችን) ስለሆነ በታላቅ ሸክምና ጸሎት
  • 37. ኢትዮጵያ (Ethiopia) አጠቃላይ ሕዝብ (Total Population) 116 ሚልየን (Million)  ኦርቶዶክስ (Orthodox) = 42% = 49 ሚሊየን ((Million)  ሙስሊም (Muslims) = 34% = 39 ሚሊየን ((Million)  ፕሮቴስታንት (Protestants or Evangelicals)= 21% =25 ሚሊየን ((Million)  ካቶሊክ (Catholics) = 0.7%= 0.8 ሚሊየን ((Million)  ሌሎች (Others) = 2% = 2.3 ሚሊየን
  • 38.
  • 39. North and N. West Orthodox ኦርቶዶ ክስ East from North to South Muslims ሙስሊ ሞች South and Evangelical ፕሮቴስታ
  • 40. North and N. W dominantly Orthodox East from North to South Muslim South and West dominantly 2 % 98% Evangelicals in Percentage
  • 41. ስለዚህ ከአገራችን ሕዝብ ከ116 ሚሊየን 21%ቱ ብቻ ክርስቶስን እንደ ግል አዳኙ አድርጎ የተቀበለ ስለሆነ 79%ቱ (91 ሚሊየኑ = 91,000,000) የአገራችን ሕዝብ ገና ወንጌል የሚያስፈልገዉና እየጠፋ ያለ
  • 42. ከአገራችን ሰፊዉ መሬታችን (ከ75 % በላይ) ገና በወንጌል ያልተሸፈነ መሆኑ ታላቅ ተግዳሮት ነዉ ከአገራችንም ከ80 የሚበልጡ ብሔር ብሔረሰቦች ዉስጥ
  • 43. የዓለም ሕዝብ ፈጣን ዕድገት - የወንጌል ታላቅ ተግደሮት 1. 256 ሰዎችበደቂቃ ይወለዳሉ 2. 15,360 ሰዎች በየሰዓቱ ይወለዳሉ
  • 44. በዓለም ደረጀ የሚሞት ሕዝብ ብዛት 1. 105 ሰዎች በየደቂቃ ይሞታሉ 2. 6,312 ሰዎች በየሰዓቱ ይሞታሉ 3. 151,506 ሰዎች በየቀኑ
  • 45. ገሃነም የሚገባ ሕዝብ ብዛት ከሚሞተዉ ሕዝብ 88% ያልዳነ ከሆነ፡- 1. 93 ሰዎች በየደቂቃዉ ሞተዉ ወደ ገሃነም ይወርዳሉ 2. 5,617 ሰዎች በየሰዓቱ ሞተዉ ወደ ገሃነም ይወርዳሉ 3. 134,840 ሰዎች በየቀኑ ሞተዉ ወደ ገሃነም ይወርዳሉ
  • 46. S.D. Gordon stated about the significance of Prayer as follows: • The great people on this Earth are People those who pray. I do not mean those who talk about prayer, nor those who say they believe in prayer, nor those who explain about prayer. But those who take time and pray. Though they do not have enough time, they take time from something very important, but less important and pressing than prayer.
  • 47. ኤስ.ዲ. ጎርደን (S.D. Gordon) ስለጸሎት አስፈላጊነትና ጥቅም ሲናገሩ እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹በምድራችን ታላላቅ የምንላቸዉ ሰዎች የጸሎት ሰዎች ናቸዉ፡፡ ይህም ስለጸሎት ብዙ የሚያወሩ፤ በጸሎት አምናለሁ የሚሉ፤ ስለጸሎት ብዙ ማብራሪያ
  • 48. ነገር ግን ለጸሎት ልዩ ትኩረት (ለመጸለይ በቂ ጊዜ) የሚሰጡ ሰዎች ማለቴ ነዉ እንጂ፡፡ እነዚህ ሰዎች ብዙ (ትርፍ) ሰዓት/ጊዜ ያላቸዉ ሰዎች ሳይሆኑ ዉድ (ዋና) ነዉ ከሚሉ ከማናቸዉም ሥራዎቻቸዉ/ፕሮግራሞቻቸ ዉ ላይ ሰዓት በመቀነስ
  • 49. ክርሶስተም የሚባሉ ሰዉ ስለጸሎት ኃይል፣ አቅምና ታላቅነት እንደሚከተለዉ በአጭሩ ይገልጻሉ :- ጸሎት:- የእሳትን ኃይል አጥፍቶአል፤ የአንበሶችን መንጋጋ ዘግቶኣል፤ ዐመጽን ፀጥ አሰኝቶአል፤ ጦርነቶችን እንዲቆሙ አድርጎአል፤ አጋንንቶችን አባሮአል፤
  • 50. ጸሎት:- ሕመምተኞችን ከሕመማቸዉ ፈዉሶአል፤ ሙስናንና ሞሰኞችን ገፍትሮ ጥሎአል፤ የገሃነምን ደጆች ዘግቶ የመንግስተሰማያትን በሮች አስፋፍቶአል፤
  • 51. በእርግጥም ጸሎት፡- የሁሉ ነገር መሰረት፤ የማያልቅ ሀብት፤ በመልካም ነገር ሁሉ የተሞላ እግዚብሽን ፤ የማይነጥፍ ምንጭ ፤ የጥፋትን ድቅድቅ ጨለማ የሚያስወግድ ፤ ቤተክርስቲያን ባለመናወጥ የሚያኖርና የመልካም ነገር ሁሉ ምንጭ በመሆኑ
  • 52. 2. ጸሎት በእግዚአብሔር ፊት ማረፍ ስለሆነ የጸሎት ሰዓት/ቦታ እግዚአብሔርን ይበልጥ የምናዉቅበት ሥፍራ ነዉ  መዝሙር 46፡11፡- እረፉ እኔም አምላክ እንደሆንኩ እወቁ  ኢሳ 30፡15፡- የእስራኤል ቅዱስ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፡-
  • 53. እንዲሁም ሰማያዊና ምድራዊ በረከቶች እንዲመነጩ ምክንያት የሚሆንነዉ በእርሱ ፊት በማረፍ ነዉ፡፡  እግዚአብሔርም ሰባተኛውን ቀን ባረከው ቀደሰውም እግዚአብሔር ሊያደርገው ከፈጠረው ሥራ ሁሉ በእርሱ ዐርፎአልና (ዘፍ 2፡3)።  በጎ ስጦታ ሁሉ ፍጹምም በረከት ሁሉ ከላይ ናቸዉ፡፡ መለወጥም በእርሱ ዘንድ ከሌለ በመዞርም
  • 54.  ስሜን በማሳስብበት ስፍራ ሁሉ ወደ አንተ መጥቼ እባርክሃለሁ (ዘጸት 20፡24)።  ጸሎት የበረከት ምንጭ የሚሆንበት ምክንያቱ የእግዚአብሔር ስም
  • 55. 3. በጸሎት ተፈጥሮን እንክዋ የማዘዝ ኃይልና ሥልጣን ያለዉ መለኮታዊ ተግባር ነዉ (ኢያሱ 10፡12-13፤ ያዕቆብ 5፡13-18)፡፡ ሀ) ኢያሱም ኤልያስም እንደ እኛ ሰዎች ነበሩ፡፡ ለ) ኢያሱ ተፈጥሮን ያዘዘዉ በእምነት ነበር ሐ) ኤልያስ ሰማይን የዘጋዉና የከፈተዉ 1) ለእግዚአብሔር ቃል/ድምጽ በመታዘዙ 2) በጥብቅ ጸሎት (Earnest, Fervent, Prevailing, persistent, consistent prayer) ነበር፡፡ እንዲሁም እኛ በትጋት (የትኛዉንም ዋጋ እየከፈልን) መጸለይ
  • 56. 4. በመጸለይ የሚያስፈልገንንና ከዚያም በላይ ማግኘት የምንችል ሲሆን ባለመጸለይ ደግሞ ምንንም ማግኘት እንደማንችል ቃሉ ያረጋግጣል  መዝ 2፡8፡- ለምነኝ፥ አሕዛብን ለርስትህ የምድርንም ዳርቻ ለግዛትህ እሰጥሃለሁ ።  ያዕ. 4፡2 ትመኛላችሁ፣ በብርቱም ትፈልጋላችሁ፥ ትጣላላችሁ፣ ትዋጉማላችሁ፣ ትገድላላችሁ፤
  • 57. 5. የአንድ ክርስቲያን የትልቅነቱ (የልቀቱ) ዋና ሚስጥር የጸሎት ሰ ነዉ መሆኑ ሲሆን የአንዲት ቤተ ክርስቲያንና አገርም የልቀታቸዉ
  • 58.  እግዚአብሔርም ሰው ከባልንጀራው ጋር እንደሚነጋገር ፊት ለፊት ከሙሴ ጋር ይነጋገር ነበር (ዘጸ. 33፡11)። እግዚአብሔርን ፊት ለፊት እንዳወቀው እንደ ሙሴ ያለ ነቢይ ከዚያ ወዲህ በእስራኤል ዘንድ አልተነሣም … (ዘዳ 34፡10-12)  ዳንኤል መልካም መንፈስ ስላለዉ ከመሳፍንትና ከአለቆች ሁሉu
  • 59. 6. መጸለይ (የጸሎት ሰዓትና ሥፍራ) መለኮታዊ ኃይልን እና ሰማያዊ ምሪትን የምንቀበልበት ሰዓትና ቦታ ናቸዉ፡፡
  • 60. … ሲጸልይም ሰማይ ተከፈተ፥ መንፈስ ቅዱስም በአካል መልክ እንደ ርግብ በእርሱ ላይ ወረደ፤ የምወድህ ልጄ አንተ ነህ፥ በአንተ
  • 61. 7. የጸሎት ሰዓትና ሥፍራ በእግዚአብሔር እጅግ መወደዳችን በእርሱ የሚገለጽበት/የሚታወ ጅበት ሰዓትና ቦታ መሆኑን የሚከተሉ
  • 62. ዳን. 9፡23፡- ‹‹አንተ እጅግ የተወደድህ ነህና በልመናህ መጀመሪያ ላይ ትእዛዝ ወጥቶአል››፥ እኔም እነግርህ ዘንድ
  • 63. ዳን 10፡11፡- እርሱም፦ እጅግ የተወደድህ ሰው ዳንኤል ሆይ፥ እኔ ዛሬ ወደ አንተ ተልኬአለሁና የምነግርህን ቃል
  • 64. ዳን 10፡19፡- እርሱም፦ እጅግ የተወደድህ ሰው ሆይ፥ አትፍራ ሰላም ለአንተ ይሁን በርታ፥ ጽና አለኝ። በተናገረኝም ጊዜ
  • 65. ማጠቃለያ ጸሎት ታላቅ ሲሆን መጸለይ ደግሞ የታላቅነታችን ምስጥር ነዉ፡፡ በተቃራኒዉ አለመጸለይ ደግሞ የበታችነታችን/ የዉድቀታችን ምክንያት መሆኑን አዉቀን/ ተረድተን
  • 67. በምድር ላይ እኛ ክርስቲያኖች የምንኖርበት እና ቤተ ክርስቲያን በምድር ላይ የምትኖርበት ከዋና ዓላማዎች አንዱ እግዚአብሔር እንድናመልከዉ (ለአምልኮ)
  • 68.  ስለዚህ ‹‹የጸሎት ቀዳሚዉ ወይንም ዋናዉ ዓላማ እግዚአብሔርን ራሱን እና ፊቱን ተግተን እንድንፈለግ እንጂ
  • 69. ስለዚህ ለግላችን መንፈሳዊ ሕይወት፤ ለአገልግሎትና ለአጠቃላይ ኑሮአችን ጸሎት በ3 መንገዶች ዋና ቁልፍ ነዉ፡፡  Worship - በአምልኮ  Fellowship -ሕብረትን በማድረግ
  • 70. ሀ) እግዚአብሔርን በእዉነትና በመንፈስ ማምለክ (to Worship God in truth and Spirit)- ዮሐ 4፡ 23-24፡- ነገር ግን በእዉነት የሚሰግዱ ለአብ በመንፈስና በእዉነት የሚሰግዱበት ጊዜ ይመጣል፣ አሁንም ሆኖአል፣ አብ አንደነዚህ ያሉትን ይሻልና፡፡ እግዚአብሔር መንፈስ ነዉ
  • 71. መዝሙር 42፡1 ዋላ ወደ ውኃ ምንጭ እንደሚናፍቅ፥ አቤቱ፥ እንዲሁ ነፍሴ ወደ አንተ ትናፍቃለች። ነፍሴ ወደ ሕያው አምላክ ተጠማች መቼ እደርሳለሁ?
  • 72. መዝሙር 63፡1- አምላኬ፥ አምላኬ፥ ወደ አንተ እገሠግሣለሁ ነፍሴ አንተን ተጠማች፥ ሥጋዬ አንተን እንዴት ናፈቀች እንጨትና ውኃ በሌለበት
  • 73. ለ) ከእግዚአብሔር ጋር ለሚኖረን ጣፋጭ ሕብረት ጸሎት ዋና መንገድ ነዉ (Prayer is must for our sweet Fellowship with God)
  • 74. ሐ) ከእግዚአብሔር ጋር ጠንካራ ትስስር (ግኑኝነት) እንዲኖረን ጸሎት ዋና ቁልፍ ነዉ (Prayer creates strong or bonding
  • 75. Prayer is communication with God - ጸሎት ከእግዚአብሔር ጋር ለመገናኘት የሚደረግ ንግግር ስለሆነ:-  ጤናማ ንግግር በሁለት አካላት መካከል ጤናማ ግኑኝነት ለመፍጠር ቀዳሚና ዋና ነገር ነዉ፡፡ (Smooth and regular communication is number one factor that matters
  • 76.  ቶሎ ቶሎ በጸሎት ከእግዚአብሔር ጋር መገናኘት ከእርሱ ጋር ጠንካራ ግኑኝነት (ሕብረት) እንዲኖረን ወሳኝ ነዉ፡፡ Frequent communication through prayer with God develops strong relationship between
  • 77.  ከሌላ ሰዉ ጋር ንግግር ለማቆም መፈለግ የሚያሳየዉ በሁለቱም ሰዎች መካከል ያለዉ ግኑኝነት የመበላሸቱ/ የመዳከሙ/ የመጎዳቱ/የመቆሙ ምልክትና ማረጋገጫ እንደሆነ ሁሉ ከእግዚአብሔርም ጋር በጸሎት መነጋገርን ማቆም ከእርሱ የመለየታችን ምልክት ነዉ፡፡ (Rejecting/weakening/stoppin g communication is an affirmation of dying (dead) relationship, because
  • 78. ስለጸሎት ሊኖረን የሚገባ መረዳት Our Conviction about Prayer Must be on:-  Its Greatness - ትልቅነቱን  Its Main Purpose - ዋና ዓላማዉን  Its Necessity- አስፈላጊነቱን  The worst Warfare to be engaged against it - ዋጋ አስከፋይነቱን
  • 79. God Vision of the truth (seeing, hearing the truth) Understanding OR (Illumination) of the truth Conviction + Decision Challenges +Determination = Discipline (Consistency with Frequency) = Extraordinary Outcome
  • 80. ለዉጤታማ ጸሎት በቀዳሚነት አስፈላጊ (መሠረታዊ) የሆኑ ነገሮች (Preconditions for Effectual Prayer) 1. ለመጸለይ የተዘጋጀ አዕምሮ (2ዜና 20፡1-3) 2. ለመጉበጥ (ለመንበርከክ) የተዘጋጀ ጉልበት (ኤፌ 3፡14-15) 3. ለመጸለይ የሚቀርብ የተሰበረ ልብና መንፈስ (መዝ 51፡17፤ ኢሳ 66፡2) 4. በፍጹምነት እግዚአብሔርን የምትወድና የምታመልክ ነፍስ (ማቴ 22፡37) 5. ዕምባ ማፍሰስን የለመደ (ዕምባን ለማፍሰስ የተዘጋጀ) ዓይን (2 ነገ 20፡5)፡፡ 6. እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በመጸለይ ከጸሎት በኃላ
  • 82. Historical Circle of Prayer፡ የጸሎት የታሪክ ኡደት) First Love of (God, Word, Prayer & Holiness) a Crisis Prayer Reformation Luke warmness Prayer Revival Local Evangelism Mission Salvation of Souls Church Planting Movement (CPM) Church Growth Movement (CGM) Denominationalism/Structure focus Church ministries Crisis Again Death without Prayer or Res. by prayer
  • 83. የመንፈሳዊ እንቅስቃሴዎች ታሪካዊ ኡደት/ዙረት የቀደመዉ ፍቅር( ቀጥሎ ባለዉ ገጽ) ነጻነት መንፈሳዊ ዝቅጠት የጸሎት ንቅናቄ (እንቅስቃሴ) መጀመር/ መንቀሳቃስ ተሃዲሶ (ወደ ቃሉ፤ጸሎትና ቅድስና መመለስ) ተመልሶ መንፈሳዊ እንቅልፍ ዉስጥ መግባት እንደገና የጸሎት እንቅስቃሴ ሪቫይቫል የመንፈስ ቅዱስ መዉረድ የወንጌል ሥርጭት የነፍሳት በብዛት መዳን የደቀመዛሙርት መባዛትና የቤክርስቲያን ተከላ ንቅናቄ
  • 84. ወደ ቀደመዉ ፍቅር መመለስ 1. የእግዚአብሔር ፍቅር (ማር 12፡30) 2. የእግዚአብሔር ቃል ፍቅር (ዘዳ 17፡18-19፣ ራዕ 1፡3) 3. የወንድማማች ፍቅር/የእርበርስ ፍቅር (ዮሐ 13፡34-35)
  • 85. የቀደመዉን ፍቅር የሚያጠፉ ባዕድ ፍቅሮች 1. እግዚአብሔር አታድርግ/አትንኩ ባላቸወዉ ነገሮች ላይ ልባችን ሲንጠለጠል (ዘፍ 3፡1-15)፡፡ 2. እግዚአብሔር አትዉደድ ያለዉን ዓለምንና በዓለም ያሉትን ሁሉ መዉደድ (1ዮሐ 2፡15፤ 2ጢሞ 4፡9) 3. በባዕድ ፍቅር (በተቃራኒ ፆታ ፍቅር( የተነደፈ ንጉሡ ሰለሞን ታላቅ
  • 86. Prayer is a (ጸሎት) 1. Birthing Factor (ይወልዳል) 2. Sustaining Factor (ያኖራል) 3. Long-lasting Factor (እስከፍጻሜ ያዘልቃል) Prayer is the only sustaining and long-lasting factor for any (every) spiritual Movement
  • 87. ከማናቸዉም ነገር ይልቅ እኛ፡- 1. ለእግዚአብሔር ልናደርግለት የምንችለዉ ትልቅ ነገር በፊቱ ተንበርክከን ጊዜ
  • 88. ከማናቸዉም ነገር ይልቅ እኛ፡- 2. ለራሳችን ልናደርግ የምንችለዉ ትልቅ ነገር በራሳችን
  • 89. ከማናቸዉም ነገር ይልቅ እኛ፡- 3. ለቤተሰባችን ልናደርግለት የምንችለዉ ትልቅ ነገር ለእነርሱ (ልጅ፣ ለወላጅ፣ ለእህትና
  • 90. 4. ከማናቸዉም ነገር ይልቅ እኛ፡- ለሌሎች ሰዎች ልናደርግላቸዉ የምንችለዉ ትልቅ ነገር በምልጃ፡- ለመዳናቸዉ፣ ላሉበት
  • 91. 5. ከማናቸዉም ነገር ይልቅ እኛ፡- ለቤተ ክርስቲያን ልናደርግላት የምንችለዉ ትልቅ ነገር እርስዋን የጸሎት ቤት በማድረግ
  • 92. 6. ከማናቸዉም ነገር ይልቅ እኛ፡- ለአገራችን ልናደርግላት የምንችለዉ ትልቅ ነገር በፈረሰችበት
  • 93. 7. ከማናቸዉም ነገር ይልቅ እኛ፡- ለዓለማችን ልናደርግላት የምንችለዉ ታላቅ ነገር ቢኖር ለወቅታዊ
  • 94. 1. በሰማይም ሆነ በምድር ያሉ (ሕይወት ያላቸዉም ሆነ ሕይወት የሌላቸዉ) ሁሉም ለታላቅ ዓላማ በእግዚአብሔር የተፈጠሩ ናቸዉ:: ስለዚህ ያለ መለኮታዊ ዓላማ የተፈጠሩ ማናቸዉም ነገሮች የሉም፡፡ ስለሰዉ አፈጣጠር መዝሙረኛዉ ሲናገር:- ‹‹ግሩምና ድንቅ ሆኜ (በታላቅ ዓላማ/በታላቅ ዓላማ)
  • 95. 2. በመንፈሳዊዉ ሕይወትና ዓለም እንድንኖርበትና እንድናደርግ የተሰጡን መመሪያዎች እንዲሁም ሁሉ በታላቅ ዓላማ የተሰጡን ናቸዉ እንጂ ያለ ዓላማ የተሰጡን መንፈሳዊ መመሪያዎች የሉምና ትልቅ
  • 100. ሕዝቤ ሁለቱን ክፉ ነገሮች አድርገዋልና እኔን የሕያውን ውኃ ምንጭ ትተውኛል፥ የተቀደዱትንም ጕድጓዶች፥ ውኃውን ይይዙ ዘንድ የማይችሉትን ጕድጓዶች፥ ለራሳቸው
  • 101. …መንግሥተ ሰማያት በእርሻው መልካም ዘርን የዘራን ሰው ትመስላለች። ሰዎቹ ሲተኙ ግን ጠላቱ መጣና በስንዴው መካከል
  • 103. ገላ. 5፡19-21 የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው እርሱም ዝሙት፥ ርኵሰት፥ መዳራት፥ ጣዖትን ማምለክ፥ ምዋርት፥ መናፍቅነት፥ ጥል፥ ክርክር፥ ቅንዓት፥ ቁጣ፥ አድመኛነት፥ መለያየት፥ ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥
  • 104. ማቴ.21፡12-13 ኢየሱስም ወደ መቅደስ ገባና በመቅደስ የሚሸጡትንና የሚገዙትን ሁሉ አወጣ፥ የገንዘብ ለዋጮችንም ገበታዎች የርግብ ሻጮችንም ወንበሮች ገለበጠና፡- ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች ተብሎ
  • 106. የጸሎት አስፈላጊነት፣ ጥቅምና ዉጤት በሚመለከት ሰባት ዋና ዋና እዉነቶች 1. ለግል መንፈሳዊ ሕይወታችንና ኑሮአችን ጤናማነት እና እድገት (ሉቃ 9፡28-29) 2. ለአገልግሎታችን ጤናማነትና ዉጤታማነት (ሐዋ 2፡42)፣ 3. ከማናቸዉም ክፉ (ሰይጣናዊ) ነገሮች፡-  እኛ ለማምለጥና ሌሎችንም ለማስመለጥ (ሉቃ 21፡36)  ምድርን ከክፉዉ (ሰይጣናዊ አሠራር) ነፃ ለማዉጣት  የክፉዉን /የሰይጣንን (Evil) እንቅስቃሴ ለማስቆም
  • 107. 4. ለቤተ ክርስቲያን ተከላ፣ ጤናማነት/ መንፈሳዊነትና ፈጣን እድገት (ሐዋ 9፡31) 5. ነፍሳት ጌታን እንዲቀበሉ ልባቸዉ እንዲከፈት (ለወንጌል ስርጭት) እና የወንጌል ሠራተኞች በገፍ እንዲነሡና እንዲላኩ (ለታላቁ ተልዕኮ ተፈጻሚነት) (ማቴ 9፡35-38) 6. ለአገር/ለዓለም ዉስብስብ ሁኔታ (ለሰላም) እና የኢኮኖሚ እድገት (1 ዜና 20፡1-30)
  • 109.  ለማንኛዉም አገልጋይ ቀዳሚዉ ለአገልግሎቱ መጠራቱ ነዉ፡፡  ነገር ግን ማንም አገልጋይ ለአገልግሎት የተጠራበት ጥሪ ቢኖረዉም ጥሪዉ ብቻዉን በራሱ ለአገልግሎት ብቁ አያደረገዉም፡፡  በጸጋችን ምክንያት የሚከፈቱ
  • 110.  የአገልግሎት ጥሪን ዉጤታማ የሚያደርጉ 5 መሠረታዊ ነገሮች፡- (1) ለጥሪዉ መታዘዝ (2) ቃሉን በመብላት ቅድመ ዝግጀት ማድረግ፤ (3) ቅድስና፤ (4) የመንፈስ ቅዱስ ሙላትና (5) የጸሎት ትጋት ናቸዉ፡፡ ለሌሎቹ ሁሉ አቅም የሚሆነዉና ዋና መሠረቱ
  • 111.  ጸሎት የመንፈሳዊና የሌሎችም ነገሮች ሁሉ ዋና ቁልፍ ነዉ (Prayer is a Master Key that unlocks every door)፡፡  ስለዚህ ቁልፍ የሌለዉን የተዘጋዉን በር ከፍቶ መግባት እንደማይቻል ሁሉ ያለ ጸሎት የትኛዉንም አገልግሎት በዉጤታማነት ማካሄድ አይቻልም፡፡ ስለዚህ ለማንኛዉም ነገራችንና ለአገልግሎታችን ዉጤታማነት ጸሎት ዋና መሣሪያ/ቁልፍ አድርገን መጠቀም ታላቅ ማስተዋል ነዉ፡፡
  • 113. (ሀ) ከታላቅ የእግዚአብሔር ሕዝብ መሪ ከሙሴ እንማር ዘጸዓት 17፡8-16 መሠረት በየዘመኑ፡- የግል ሕይወታችን፤ የቤተሰባችን፤ የቤተ ክርስቲያናችን፤ የአገራችን፤ የአህጉራችንና የዓለማችን በመንፈሳዊነት ሆነ በምድራዊ መልካም ነገሮች የመነሳት (የማደግ) ዋናዉ ምስጥርና ምክንያቱ፡- ቤተ ክርስቲያናት
  • 114. በተቃራኒዉ ደግሞ የቤተ ክርስቲያን፣ የሕብረተሰብና የአገር አይዉደቁ ዉድቀትና ጥፋት የሚመጠዉ ዋናዉ ምክንያት ቤተ ክርስቲያናት (ክርስቲያኖች) (1) በጸሎት በመድከማቸዉ፣ (2) ለጸሎት ዝቅተኛ ግምት በመስጠታቸዉ፤ (3) ጸሎትን ከመጣላቸዉ (ቸል
  • 116. ዳንኤል በዘመኑ ሁሉ ዉጤታማና በእግዚአብሔር የተወደደ ሰዉ የሆነዉ ሳያቋርጥ የሚጸልይ ሰዉ
  • 117. ዓለም አቀፍ ተጽዕኖ ፈጣሪ ወጣት ማንነት ከዳንኤልና ጎደኞቹ ሕይወት
  • 118. The secret of Life long Impact of Professionals as Missionaries in Pagan Societies and Nations እግዚአብሔርን በማያዉቅ ማህበረሰብ መካከልና አገር ዉስጥ ፕሮፌሽናሎች የሚፈጥሩት ዘላቂ ተጽዕኖ
  • 119. Professionals are Missionaries God sent by to the Societies and Nations ክርስቲያን ፕሮፌሽናሎች እግዚአብሔርን ወደሚያዉቅም ሆነ ወደማያዉቅ ማህበረሰብ ወይንም አገር በእግዚአብሔር የሚላኩ የእግዚአብሔር ተወካዮች ስለሆኑ የወንጌል ብር የማይከፈላቸዉ ሚስዮናዉያን በመሆናቸዉ ታላላቅ የሆኑ ዉጤታማ የሆኑ የወንጌል ባለአደራዎች ናቸዉ
  • 120. Professionals’ Missionaries to the Societies and Nations through:- ክርስቲያን ፕሮፌሽናሎች እግዚአብሔርን ወደሚያዉቅም ሆነ ወደማያዉቅ ማህበረሰብ ወይንም አገር በእግዚአብሔር የሚላኩ ሚስዮናዉያን ሆነዉ የሚሄዱት 1. Voluntarily – Directed by God (በፈቃደኝነት፡- አንዳንዶቹ እንደ ሐዋርያዉ ጳዉሎስ በመንፈስ ቅዱስ በመጠራት) 2. Assignment – By Government or churches or organizations (በመንግስትና በተለያዩ መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች ለሥራ ተመድበዉ በሄዱበት) 3. Forced by conditions like Prophet Daniel and His friends forced to exile (ሳይፈልጉ በግዴታ-ልክ እንደ ዳንኤልና ገደኞቹ) ተገደዉ በመሄድ
  • 121. ነቢዩ ዳንኤና ጎደኞቹ ወደ ጣዖት አምላኪ ማህበረሰቦችና አገሮች እግዚአብሔር በዓላማ ሚስዮናዉያን አድርጎ የላካቸዉ የወንጌል መልዕክተኞች (እግዚአብሔርን ለዓለም የሚያሳዉቁ ሆነዉ የተላኩ) ሲሆ በየገቡበትና በየኖሩበት (በብዙ) ትዉልዶች ሁሉ ላይ ታላቅ ተጽዕኖ የፈጠሩ በመሆናቸዉ ለእኛ ታላቅ ምሳሌዎቻችን (በየዘመኑ የኘበረዉ ኑሮአቸዉና ሕይወታቸዉ የሚሞግተን)
  • 124. የነቢዩ ዳንኤል አጠቃላይ የሕይወቱ ምዕራፎች በ3 ዋና ይዘቶች ይጠቀለላሉ  Humble Beginning (የዝቅታ/ትሁት ጅማሬ) (ዳን. 1) የልጅነቱን ዘመኑን - በይሁዳ (በእስራኤል) አገር/ መንግሥት ተወልዶ ያደገና
  • 125.
  • 126. 2. Faithful Journey (የታማኝነት ጉዞ) (ዳን. ም 2-6) - የወጣትነቱን፤ የጉልምስናዉንና የሽምግናዉ ዘመን - በምርኮኝነት ተወስዶ በባቢሎን (የዛሬዋ
  • 127. 3. Glorious Ending - (የከበረ ፍጻሜ) (ዳን. ም 1-12) - በሽምግልናዉና እርጅናዉን ዘመን - በፋርስ (በዛሬዋ ኢራን) እና በሜዶን መንግሥት ዘመን የኖረና ዘመኑን በታላቅ
  • 128. ነቢዩ ዳንኤል በብዙ መልካም ነገሮች በተለይም በሕይወቱ በጣም ጎልቶ በሚታየዉ በጸሎት ሕይወቱና ልምምዱ
  • 129. ነቢዩ ዳንኤል በመንፈሳዊ ሕይወቱና በኑሮዉ የላቀ ብልጫ ያሳየ ሰዉ በመሆኑ በነገስታትና በተራዉ ሕዝብ ላይ በብዙ ትዉልዶች ታላቅ ተጽዕኖ ፈጣሪ ስለነበረ ለእኛም ታላቅ ምሳሌያችን
  • 130. የዳንኤል አጠቃላይ ሕይወቱ አንድ ስያሜ ይሰጠዋል፡፡ ይኸዉም፡- ‹‹ልቀት››
  • 131. የዳንኤል አጠቃላይ ጉዞዎቹ - ከልጅነት እስከ እርጅናዉ ያሉ ዘመናቱ ምን
  • 132. I. የዳንኤል የልጅነት ዘመኑ - በይሁዳ መንግሥት ዉስጥ ተወልዶ ያደገ ነበር፡፡ 1. 640–609- King Josiah (ንጉስ ኢዮስያስ) 39 ዓመታትን ኖሮ 31 ዓመታትን የነገሰ ንጉስ ሲሆን ‹‹ የታላቅ ተሃዲሶ ሰዉ ነበር›› ዳንኤል በ620 ዓ.ዓ ገዳማ በመወለዱ ለ11 ዓመታት ከኢዩስያስ ግር
  • 133. 2. 609 - King Jehoahaz (ንጉስ ኢዮአክስ - ከ1 ዓመት በታች የነገሰ) 3. 609–598 King Jehoiakim (ንጉስ ኢዮአቄም) - ለ11 ዓመታት የነገሰ ሲሆን፡- ዳንኤል እርሱ ዘመን ለ3 ዓመታት ብቻ በኢየሩሳሌም ነበር ፡፡ ስለሆነም ዳንኤል በ605 ዓ.ዓ (በ15
  • 134. የነቢዩ ዳንኤል የዉጤታማነቱ ምስጥር የጠለቁ መንፈሳዊ ባህርያቶቹ ነበሩ እንርሱም፡- በልጅነቱ ከአገር ቤት የወረሳቸዉ የሕይወቱና የአገልግሎቱ መሠረቶች ናቸዉ፡ 1. ከመልካም ዘር ሐረጉ ከወላጆቹ የቀሰመዉ መንፈሳዊነት 2. ከነቢዩ ኤርምያስ የተማረዉ መንፈሳዊ ት/ትና የጸሎት ልምምድ 3. በንጉሱ ኢዮስያስ የተደረገዉን ተሃዲሶ በዓይኖቹ ማየቱ 4. በምድሪቱ የተከሰተዉ መንፈሳዊ
  • 135. ከአገር ቤት የወረሳቸዉ እነዚህ መሠረታዊ ነገሮች ለቀጣይ ሕይወቱና አገልግሎት ታላቅ መሠረትን ጥለዉለት ነበር ስለዚህ ለዚያ በልጅነቱ ላየዉ፤ ለሰማዉና በሕይወቱ ለተለማመደዉ እዉነት ዕድሜዉን ሁሉ ታማኝ ሆኖ ለመኖር የወሰነ (ዳን 1፡3-4)
  • 136. II. የዳንኤል በወጣትነቱ፤ በጉልምስናዉና ሽምግልናዉ ዘመን የነበረበት የባቢሎን መንግሥት ዘመን (ዳን ም 1-5) 4. 605-562- ለ43ዓመታት የነገሰ - King Nabuchadnezzar (ናቡከደናፆር) የዳንኤልና የ3ቱ ጎደኞች ወርቃማ ዘመን 5. 562-560- ለ2 ዓመታት የነገሰ -
  • 137. 6. 560-556- ለ4ዓመታት ነገሰ - King Nariglissar (ናሪግሊሳር) (The son-in- law of Nebuchadnezzar) 7. 556 – ለ1 ዓመት የነገሰ - King Labashi Marduch (ላባሽ ማርዱክ) (Son of Nariglisar) – 8. 556-539- ለ17 ዓመታት ነገሰ - King Nabonidas (ናቦኒደስ) 9. 539- 1 ብቻ ዓመት ነገሰ - King Belshazar (ብልጣሦር) የባቢሎን መንግስት
  • 138. III. የዳንኤል የመጨረሻ ዕድሜዉ ኑሮዉና አገልግሎት በፋርስና ሜዶን መንግሥት ዘመን (Persian and Medes Kingdom) (ዳን 6:1-28፤ ዳን 9፤ 10፤ ) 10. 559-530- ዳንኤል ለ10 ዓመታት ያዉቀዋል- King Cyrus (ንጉስ ቂሮስ) 11. 530-522 - ለ10 ዓመታት ነገሰ- King Cambyses II (ንጉሥ ካምቢሲ) 12. 522 - ለ1 ዓመት የነገሰ- King Bardiya (ንጉሥ ባርዲያ) 13. 521-486- ለ35 ዓመታት ነገሰ - King Darius st
  • 139. የዳንኤል የልቀቱ ምስጥሮች 1. ለቅድስና የነበረዉ (ቸዉ) የማያወላዉል ጽናትና አቋም (1፡8፤ ሕዝ 14፡14፤20) 2. የአምልኮ ጽናትና በአምላኩ (ካቸዉ) ላይ የነበረዉ (ቸዉ) እጅግ ታላቅ እምነት - Extra-ordinary Faith (1፡ 11-13፣ ም 3) 3. የተመደበበትን /የተሰጠዉን ሥራና ሀላፊነት በየዘመኑ በፍጹምነትና በታማኝነት የተወጣ (ዳን 6፡4-5) ሰዉ ነበር 4. በእርሱ ላይ የነበረዉ መልካም መንፈስ (Excellenet Spirit) (6:3)
  • 140. 5. ዳንኤል ዕድሜ ልኩን የቀጠለ (ያልተቋረጠ) የጸሎት ትጋቱና ልምምዱ/ ታላቅ የጸሎት ሰዉ መሆኑ (ዳን 6፡10-11) በዘመኑ
  • 141. ቀድሞ ያደርግ (ይጸልይ) እንደነበረ ጸለየ የሚለዉ ሀሳብ 1. በልጅነት ዘመኑ፣ በጉልምስናዉ ዘመንና በሽምግልናዉ ዘመኑ ጸሎትን ያላቋረጠ 2. በአገሩ እያላና ከአገሩ ወጥቶ በባዕድ ምድር እያለ 3. ተማሪ እያለ፤ ሠራተኛ ሆኖ እያለ፤ እና ባለሥልጣን ሆኖ (ተሹሞ) እያለ ጸሎትን ያላቋረጠ ፤ 4. ሥራ ባልበዛበትና ሥራ እጅግ በዝቶበት እያለ ጸሎትን ያላቋረጠ
  • 142. ዳን:- 6:10:- ዳንኤልም … ቀድሞም ያደርግ እንደ ነበረ በየዕለቱ ሦስት ጊዜ በጕልበቱ ተንበርክኮ በአምላኩ ፊት ጸለየ አመሰገነም፡- የሚለዉ ሀሳብ ዳንኤል ዘመኑን ሁሉ የጸሎት ሰዉ በመሆኑ ሁሌ የልቀት
  • 143. የእምብርክክ ጸሎት በመጽሐፍ ቅዱስ ዉስጥ  እኔ ሕያው ነኝ፥ ይላል ጌታ፥ ጉልበት ሁሉ ለእኔ ይንበረከካል፣ መላስም ሁሉ እግዚአብሔርን ያመሰግናል ተብሎ ተጽፎአልና (ሮሜ 14፡11፤ ኢሳይያስ 45፡43)።
  • 144.  ስለዚህ ምክንያት በሰማይና በምድር ያለ አባትነት ሁሉ ከሚሰየምበት ከአብ ፊት እንበረከካለሁ (ኤፌ 3፡14- 15)፤  WHEN I THINK OF THE WISDOM AND SCOPE OF GOD’S PLAN, I FALL TO MY
  • 145. የእምብርክክ ጸሎት በመጽሐፍ ቅዱስ ዉስጥ  ሰለሞን በጉልበቱ ተንበርክኮ፡- 1 ነገ 8፡54፤ 2 ዜና 6፡12-13  ዳንኤል ተንበርክኮ ጸለየ፡- ዳን 6፡10  ኢየሱስ በጉልበቱ ተንበርክኮ ጸለየ፡- ሉቃ 22፡41  እስጢፋኖስ በጉልበቱ ተንበርክኮ ጸለየ፡ሐዋ 7፡60
  • 146. ዳን:- 6:10:- ዳንኤልም ጽሕፈቱ እንደ ተጻፈ ባወቀ ጊዜ ወደ ቤቱ ገባ የእልፍኙም መስኮቶች ወደ ኢየሩሳሌም አንጻር ተከፍተው ነበር ቀድሞም ያደርግ እንደ ነበረ በየዕለቱ ሦስት ጊዜ በጕልበቱ ተንበርክኮ
  • 148. 1. ዳንኤል በየዘመኑ በልጦ/ልቆ መገኘቱ i. ከጠቢባን/ከምሁራን በልጦ ተገኘ (ዳን 1፡20 ፤ ii. ከባለሕልሞችና፤ ከአስመተኞች በልጦ ተገኘ (ምዕራፍ 2) iii. አብረዉት ከሚሠሩና
  • 149. 3. የየዘመኑን ምስጥር ገላጭና እንቆቅልሽ ፈቺ ሆነ (ዳን 2፡19፤ 28፤ 5፡9-12) 4. በየዘመኑ ወደ ከፍታ ወጣ (ዳን 2፡48፤ 5፡29፤ 6፡28) 5. ዓለም ሁሉ በአንድ ጊዜ ወንጌልን እንዲሰማ ምክንያት ሆነ (ዳን 3፡28-30፤
  • 150. ጸሎት በአካባቢም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ (Locally and Globally) ባለን አገልግሎት በጎ ተጽዕኖ እንዴት እንደሚፈጥር ከታሪክ
  • 152. Martin Luther:- the father of Reformation ጸሎት ለተሃዲሶ እግዚአብሔር የጠራዉ ማርቲን ሉተር (የተሃሀሶ አባት)
  • 153.  If I fail to spend two hours in prayer every morning, the devil gets chance and victory over me and my overall activities throughout the day.  የተሃዲሶ አባት የነበሩ ማርቲን ሉተር ሲናገሩ፡-  “በማለዳ ተነስቼ ለሁለት ሰዓታት ያህል ያልጸለይኩ ዕለት አጋጣሚዉን ተጠቅሞ ሰይጣን በኔና በነገሮቼ ላይ የበላይነትን ተቆጣጥሮ ሲያዋክበኝ ይዉላል::”  “I have so much business that I can not get on without spending three hours a day in prayer.”  “በየቀኑ ሦስት ሰዓት የሚያህል ጊዜ በጸሎት የማላጠፋ ከሆነ ያለብኝን ከባድና ሰፊ ሥራን በብቃት ልወጣ አልችልም ::”  ‹‹ለአንድ ቀን እንኳ በቂ ሰዓት ሰጥቼ ሳልጸልይ
  • 154. ማርቲን ሉተር ስለጸሎት አስፈላጊነትና ጥቅም ለሌሎች ሲያስተምር እንዲህ ብሏል፡-  ‹‹ለሚያስጨንቅህ ጉዳይ አትጨነቅ፣ ነገረ ግን አንተ ጸልይ እግዚአብሔር ለጉዳዩ ይጨነቅበት››፣  ‹‹የማይጸልይ ሆኖ እኔ ክርስቲያን ነኝ የሚል ሳይተነፍስ በሕይወት እኖራለሁ እንደሚል ሰዉ ነዉ›› በማለት የማይጸልይ ክርስቲያን ከሞተ ሰዉ እንደማይሻል ተናግሯል፡፡  ‹‹የትክክለኛ ሰባኪ (አገልጋይ) መገለጫዎች፡- መከራ፤ የቃሉ ጥናትና፤ ጸሎት ናቸዉ፡፡
  • 155. Scottish Reformer, John Knox የእስኮትላንዱ የተሃዲሶ መሪ ጆን ኖክስ
  • 156.  Jon Knox often cried for his nation saying: “God! give me Scotland or I prefer to die.”  ሁለጊዜ ለአገሩ በጸሎት ቦታ ሆኖ ሲቃትት፡- “እግዚአብሔር ሆይ እስኮትላንድን ስጠኘኝ ወይንም ግደለኝ” ነበር ጩሃቱ::  It is better for me to face the army of England than seeing tha face of John Knox  የእስኮትላንድ ንግስት ማሪ ስትናገር “ከእንግሊዝን ጦር ሠራዊት ይልቅ የሚያስፈራኝ የጆን ኖክስን ፊት ማየት ነዉ” ትል ነበር ይባላል፡፡  Because of His prayer influence his son-in- law named John Welch became the greatest man of prayer during the reformation of Scotland  የጆን ኖክስን ልጅ ያገባዉ ጆን ዌልች የሚባል ሰዉ፡- በየቀኑ ከ7 እስከ 10 ሰዓታት የሚጸልይ ታላቅ
  • 158. ጸሎት ለሪቫይቫል፡- የሪቫይቫል አባት እግዚአብሔር ለሪቫይቫል ያስነሳዉ ጆን ዌስሊ
  • 160.  ወንጌልና ጸሎት የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች ናቸዉ፡፡  ወንጌል የእግዚአብሔር የልቡ ትርታ ስለሆነ የሚጸለዩ ሰዎች ወደ እግዚአብሔር ልብ ይጠጉና የሚሰሙት የልቡ ትርታ የጠፉትን በወንጌል ድረሱ የሚለዉን ድምጽ ነዉ፡፡
  • 161. J. O. Fraser - ጄ.ኦ. ፍራሴር J.O. Fraser was a Missionary to China, once he was frustrated because of fruitlessness of his missionary endeavor. He sent letters to his friends at home country and he himself withdrew from his mission work and took time to fast and pray. After he got a release from God he left his prayer closet and started his ministry of evangelism. As a result he began to see people coming to Christ in two, four, and then in tens and hundreds. Finally he said for effective ministry of evangelism:- • Number One – Prayer • Number Two- Prayer • Number Three – Prayer • Number our - Evangelism
  • 162. J. O. Fraser - ጄ.ኦ. ፍራሴር የሚባሉ ወደ ቻይና ሚስዮናዊ ሆነዉ የሄዱ ሰዉ ብዙ ወንጌል በማሰራጨት ለፍተዉ በነፍሳት ወደ ጌታ ለመምጣት እንቢ ባሉአቸዉ ጊዜ አገልግሎታቸዉን በማቆም ራሳቸዉ በፆም ለመጸለይና ሌሎችንም የወንጌል አገልግሎታቸዉ ለማስጸለይ በወሰዱት ኤርምጃ ጸሎት ስላመጠዉ ታላቅ በጎ ተጽዕኖ እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹ጸሎትን ችላ ብዬ በወንጌል ሥርጭት ብበ ብሮጥም ዉጤት አልባ ሆንኩና መጨቅ ጀመርኩኝ፡፡ ከጭንቀቴ የተነሳ በአገር ቤት( በእንግሊዘ አገር) ወዳሉት የሚረዱኝና የሚጸልለለልኝ ወገኖች ጋ ከእኔ ጋር እንዲጸልዩ ደብዳቤ ልኩና አብረን መጸለይ ጀመርን፡፡ ጸሎቱን ቀጥለን እያለ ጌታ አንዱ ቀን አሁን ተነስና ወንጌልን ስበክ አለኝና ወጥቼ ወንጌልን ማሠራጨት ጀመርኩኝ፡፡ እንደጀመርኩኝም ድሮ ወንጌልን ለመቀበል ቀርቶ ለመስማት እምቢ ያሉ ሁሉ በአሥሮችና በመቶዎች በሚቆጠር ቁጥር ወደ ጌታ መምጣተ ቻሉ፡፡ ያንን ካየሁ በኃላ ለዉጤታማ የወንጌል ሥርጭት • 1ኛ ጸሎት፡- • 2ኛ ጸሎት፡-
  • 163. William Carey:- the father of Modern Mission. የዘመናችን የሚሽን አባት በመባል የሚታወቀዉ ዊሊያም ኬሪ የአገልግሎቱ ዉጤታማነት ምክንያቱ ጸሎተኛ የነበረች ከወገብ በታተ ሽባ የነበረች እህቱ ነበረች
  • 164. THE THREE SIM PIONEERS, WALTER GOWANS, THOMAS KENT AND ROWLAND BINGHAM. ARRIVED NIGERIA (THEN SUDAN) IN DECEMBER 1893 ኤአይኤምን የጀመሩ ሦስቱ ወጣቶች ሚሲስ ጎዋን የሚትባል የጸሎት አርበኛ የነበረች ሴት ዉጤት ነበሩ
  • 165. Hudson Taylor - ሐድሶን ቴይሎር - የቻይና የወንጌል አረበኛ የዉጤታማነቱ ምስጥር በየቀኑ ለሁለት ሰዓታት ያደርግ የነበ ረዉ ጸሎቱ ነበር
  • 166. የመጀመሪያዉ የዓለም ሚስዮናዊ ዚንዜንዶርፍ - (Zinzenedorf) ስድስቱንም አህጉር በወንጌል ለመደረሰ የቻለዉ: ምስጥሩ ለ24 ሰዓት የሰጠዉ ትኩረትና ልምምዱ ነበር
  • 167. ለ100 ዓመታት የዘለቀዉ የሞራቪያን መንፈሳዊና የሚስዮን እንቅስቃሴ ለ100 ዓመታት የዘለቀዉ የጸሎት