SlideShare a Scribd company logo
1 of 74
Download to read offline
TRAINING ON RULES ON DISCIPLINARY
MATTERS OF STAFF and STUDENTS
1. የዲሲፕሊን ጥፋት ተፈጸመ የሚባለው መቸ ነው?
2. የዲሲፕሊን ጥፋት አይነቶችን በስንት እንከፍላቸዋለን?
3. የዲሲፕሊን እርምጃ ምንድን ነው?
4. የዲስፕሊን ቅጣት ዓላማ ምንድን ነው?
5. የዲሲፕሊን እርምጃ አይነቶ በስንት ይከፈላሉ?
6. ለየትኛው ጥፋት የትኞቹ ቅጣቶች ተገቢ ይሆናሉ?
7. የዲሲፕሊን እርምጃ የሚወስደው ማን ነው?
8. የዲሲፕሊን ክስ የሚያቀርበው ማን ነው?
9. የዲሲፕሊን ክስ ይዘት ምን መምሰል አለበት?
10. የዲሲፕሊን ክስ ሂደት እንደት ይመራል?
11. የዲሲፕሊን ቅጣት ላይ ይግባኝ ማለት ይቻላል? ለማን? በምን ያክል ጊዜ ውስጥ?
12. የዲሲፕሊን እርምጃ አወሳሰዲን በተመለከተ የዩኒሰርሲውን ማህበረሰብ በስንት እንከፍለዋለን?
13. የአስተዳደር ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞ እና የቴክኒክ ሰራተኞችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች
የትኞቹ ናቸው?
14. የአካዳሚክ ሰራተኞችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች የትኞቹ ናቸው?
15. ተማሪዎችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች የትኞቹ ናቸው?
1. “Federal Civil Servants Proclamation
No.1064/2017”.
2. ''Federal Civil Servants Disciplinary and
Grievance Procedure Council of Ministers
Regulations No. 77/2002".
3. "Higher Education Proclamation No.
1152/2011.“
4. Bahir Dar University Senate Legislation,
May 2019
5. የከፍተኛ ት/ት ተቋማት ተማሪዎች የዲስፕሊን
 Art 78. Category of Staff
 The University shall have:
1. Academic Staff ;
2.Technical Support Staff;
3. Administrative Support Staff;
4. Professionals in teaching hospitals;
1. Rules on disciplinary matters of
technical and administrative support
staff
2. Rules on disciplinary matters of
academic staff
3. Rules on disciplinary matters of
students
Part I: Disciplinary Matters OfTechnical And
Administrative Support STAFF
1. “Federal Civil Servants Proclamation
No.1064/2017”.
2. ''Federal Civil Servants Disciplinary and
Grievance Procedure Council of Ministers
Regulations No. 77/2002".
3. "Higher Education Proclamation No.
1152/2011.“
4. Bahir Dar University Senate Legislation,
May 2019
 (አዋጅ ቁጥር 1064/2010 አ.ቁ.2(15)>
 ይህንን አዋጅ ወይም
 አዋጁን ለማስፈፀም የሚወጡ ደንቦችና መመሪያዎችን
ወይም
 የሥነ-ምግባር ደንብ በመተላለፍ ጥፋት ሲፈጸም ነው፤
 የዲሲፕሊን ጥፋት አይነቶችን በ2 እንከፍላቸዋለን።
አ.1064 አ.ቁ.69
1. ቀላል የዲሲፕሊን ቅጣቶች የሚያስከትሉ ጥፋቶች
ይመደባሉ፡
2. ከባድ የዲስፕሊን ቅጣት የሚያስከትሉ ጥፋቶች
የዲስፕሊን ጉድለት የፈጸመ የመንግሥት ሠራተኛ
እንደጥፋቱ ክብደት ከሚከተሉት ቅጣቶች አንዱ
ሊወሰንበት ይችላል፤
1. ሀ) የቃል ማስጠንቀቂያ፤
2. ለ) የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ፤
3. ሐ) እስከ አሥራ አምስት ቀን ደመወዝ የሚደርስ
መቀጮ፤
4. መ) እስከ ሦስት ወር ደመወዝ የሚደርስ መቀጮ፤
5. ሠ) እስከ ሁለት ዓመት ለሚደርስ ጊዜ በሥራ ደረጃ
እና ደመወዝ ዝቅ ማድረግ፤
የዲሲፕሊን ጥፋት አይነት የሚያስከትሉ ቅጣቶች
ቀላል የዲሲፕሊን ቅጣቶች የሚያስከትሉ ጥፋቶች ሀ) የቃል ማስጠንቀቂያ፤
ለ) የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ፤
ሐ) እስከ አሥራ አምስት ቀን ደመወዝ የሚደርስ
መቀጮ፤
ከባድ የዲስፕሊን ቅጣት የሚያስከትሉ ጥፋቶች መ) እስከ ሦስት ወር ደመወዝ የሚደርስ
መቀጮ፤
ሠ) እስከ ሁለት ዓመት ለሚደርስ ጊዜ በሥራ
ደረጃ እና ደመወዝ ዝቅ ማድረግ፤
ረ) ከሥራ ማሰናበት፡፡
 1064/2010 አ.ቁ.70 የሚከተሉት ጥፋቶች ከባድ
የዲስፕሊን ቅጣት የሚያስከትሉ ጥፋቶች
ናቸው፤
1. ፩/ ሕጋዊ ትእዛዝን ባለማክበር፣
በቸልተኝነት፣ በመለገም፣ ወይም ሆነ ብሎ
የአሠራር ሥነ-ሥርዓት ወይም የመንግስትን
ፖሊሲ ባለመከተል በሥራ ላይ በደል
ማድረስ፤
2. ፪/ ጉዳዮችን ሆን ብሎ ማዘግየት ወይም
ባለጉዳዮችን ማጉላላት፤
3. ፫/ ሥራ እንዳይሠራ ሆን ብሎ ማወክ
ወይም ከሚያውኩት ጋር መተባበር፤
4. ፬/ በቀላል የዲስፕሊን ቅጣት እርምጃዎች
ባለመታረም ያለበቂ ምክንያት በተደጋጋሚ
ከሥራ መቅረት ወይም የሥራ ሰዓት
አለማክበር
5. ፭/ በሥራ ቦታ በጠብ አጫሪነት መደባደብ፤
6. ፮/ በልማዳዊ ስካር ወይም በአደንዛዥ ዕፅ
ሱስ በመመረዝ ሥራን መበደል፤
7. ፯/ ጉቦ መቀበል ወይም እንዲሰጠው
መጠየቅ፤
1. ፰/ በሥራ ቦታ ለሕዝብ ሞራል ተቃራኒ የሆነ
ድርጊት መፈጸም፤
2. ፱/ የሌብነት ወይም የእምነት ማጉደል
ድርጊት መፈጸም፤
3. ፲/ የማታለል ወይም የማጭበርበር ድርጊት
መፈጸም፤
4. ፲፩/ በመሥሪያ ቤቱ ንብረት ላይ ሆን ብሎ
ወይም በቸልተኝነት ጉዳት ማድረስ፤
5. / በሥልጣን አለአግባብ መጠቀም፤
6. ፲፫/ በሥራ ቦታ ላይ ፆታዊ ትንኮሳ ወይም
ጥቃት መፈፀም፤
7. ፲፬/ በዚህ አንቀጽ ከተዘረዘሩት ጋር ተመሳሳይ
ክብደት ያለው ሌላ የዲሲፕሊን ጉድለት
መፈጸም፡፡
 በተደጋጋሚ ከሥራ መቅረት ወይም የሥራ ሰዓት
አለማክበር 1064 አ.ቁ 70(4)
 -በሌሎች ህጎች እና መመሪያወች ቀላል ቅጣት
ተብለው የተዘረዘሩትን የሚያስቀጡ ጥፋቶች
ተብለው ከተቀመጡ
 ከባድ ጥፋት ውስጥ ያልተካተቱ ሌሎች
የዲሲፕሊን እርምጃ የሚወስደው ማን ነው? የትኞቹን ቅጣቶች
መቅጣት ይችላል፣ምን አይነት የስነ-ስርአት ሂደቶችን
መከተል አለበት?
የሚንስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁ።77/1994 አ.ቁ.3 እና 4
አዋጅ ቁጥር 1064/2010 አ.ቁ. 69-71
1. የሰራተኛው የቅርብ ሃላፊ
2. ከዋና ክፍል ያላነሰ ደረጃ ያለው የሚመለከተው ሀላፊ
3. የመስሪያ ቤቱ የአስተዳደር ሀላፊ
4. የመ/ቤቱ የበላይ ሀላፊ የድስፕሊን ኮሚቴ አስተያት ላይ
በመመስረት
ስንት አይነት የስነ-ስርአት ሂደቶች አሉ
1. የተፋጠነ የድስፕሊን ምርመራ 77/94 ቁ 6
2. መደበኛ የድስፕሊን ምርመራ (ደንብ ቁ.77/94 ቁ
7-19አዋጅ 1064 አ.ቁ።71)
1. የሰራተኛው የቅርብ ሃላፊ ሀ) የቃል ማስጠንቀቂያ፤ በተፋጠነ የድስፕሊን ምርመራ
77/94 ቁ 6
2.ከዋና ክፍለ ያላነሰ ድረጃ
ያለው የሚመለከተው
ሀላፊ
ለ) የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ፤ በተፋጠነ የድስፕሊን ምርመራ
77/94 ቁ 6
3.የመስሪያ ቤቱ የአስተዳደር
ሀላፊ
ሐ) እስከ አሥራ አምስት ቀን
ደመወዝ የሚደርስ መቀጮ
(አዋጁ ደንቡን አሻስሎ ከ1 ወር
ወደ 15 ቀን ቀንሶታል)
በተፋጠነ የድስፕሊን ምርመራ
77/94 ቁ 6
4.የመ/ቤቱ የበላይ ሀላፊ
(የድስፕሊን ኮሚቴ አስተያት
ላይ በመመስረት)
መ) እስከ ሦስት ወር ደመወዝ
የሚደርስ መቀጮ፤
ሠ) እስከ ሁለት ዓመት
ለሚደርስ ጊዜ በሥራ
ደረጃ እና ደመወዝ ዝቅ
ማድረግ፤
ረ) ከሥራ ማሰናበት
መደበኛ የድስፕሊን ምርመራ
 እነማን ናቸው
 ብዛት? 5
 ስብሰባውን ለማካሄድ/ለውሳኔ የሚያስፈልገው በዛት?
 ደ.ቁ. 77/94 አ.ቁ 22-26
የዲሲፕሊን ክስ የሚቀርበው የድስፕሊን ኮሚቴ ነው፣ ይሁን
እንጂ
1. የዲሲፕሊን ክስ የሚያቀርበው ማን ነው? ደንብ ቁ.77/94
አ.ቁ 8
2. የዲሲፕሊን ክስ ይዘት ምን መምሰል አለበት? ደንብ
ቁ.77/94 አ.ቁ 8
3. መደበኛ የድስፕሊን ምርመራ ምን አይነት የስነ-ስርአት
ሂደቶችን መከተል አለበት?
 መደበኛ የድስፕሊን ምርመራ ምን አይነት የስነ-ስርአት ሂደቶችን
መከተል አለበት?
1. የክስ መጥሪያ ለተከሳሽ- የድስፕሊን ኮሚቴው ያደርሰዋል፣ ደንብ
ቁ.77/94 አ.ቁ .11
 ክሱን ግልባጭ
 ቦታ፣ ቀን፣ እና ሰአት
 ቢያንስ ከ10 ቀን ያላነሰ ጊዜ ይሰጠዋል
 ካልተገኘስ?
2. ተከሳሽ በቀጠሮው ቀን የመጀመሪያ መቃዎሚያ
ካለው ያቀርባል
ደንብ ቁ.77/94 አ.ቁ .12
3. የመጀመሪያ መቃወሚያ ከሌለው የክሱን መልስ ያቀርባል፣ደንብ
ቁ.77/94 አ.ቁ .13 እና 14
 በመልሱ ሊያምን ውይም ሊክድ ይችላል
 ተከሳሽ ቢያምንም ኮሚቴው ምርመራውን ሊቀጥል ይችላል
4. ምስክሮችን እና የሰነድ ማስረጃወችን አስቀርቦ መመርመር ደንብ
ቁ.77/94 አ.ቁ .15-18.
 ተከሳሽ እንድቀርብለት የሚጠይቀው ሰነድ ካል ኮሚቴው እንድቅውርብ
ያደርጋል
 ምስክሮች በከሻሽ፣ በተከሳሽ፣ እንድሁም በኮሚቴው ፍላጎት የተጠሩ
ሊሆኑ ይችላሉ
 ምርመራው ሁለቱም ወገኖች በተገኙበት መሆን አለበት። አንደኛው
ቢቀርስ?
 ጥያቄ ለምስክሮች ማን ያቅርብ? በከሻሽ፣
 በኮሚቴው የሁለቱንም ምስክሮች
 ተከራካሪዎች የራሳቸውን ምስክሮች
 በተከሳሽ የከሳሽን፣ ከሳሽ የተከሳሽን ምስክሮች (cross-examination)
5. ተከሳሽ የማጠቃለያ ሀሳብ ካለው እድል ይሰጠዋል፣ ምርመራውም በዚሁ
6. የድስፕሊን ምርመራ ሪፖርት ማቅረብ- ደንብ ቁ.77/94
አ.ቁ . 19.
 ለማን? ለመስሪያ ቤቱ የበላይ ሀላፊ
 መቸ-ምርመራውን እንዳጠናቀቀ/ሳይዘገይ
 ይዘቱስ?
የምርመራውን ውጤት
ጥፋተኛ ካልሆነ ነጻ መሆኑን የሚገልጽ
ጥፋተኛ ከሆነ የሚገባውን ቅጣት ጭምር
ስንት አይነት የቅጣት አማራጭ አላቸው? 3
የሚገባውን ቅጣት እንደት ይወስኑት?
 የሚገባውን ቅጣት እንደት ይወስኑት? ከግምት ውስጥ የሚገቡ
ሁኔታውች፣
1. የጥፋቱን ክብደት እና የተፈጸመበት ሁኔታ
2. የበፊት መልካም ስነምግባር ና አጥጋቢ የስራ አፈጻጸም
3. ተክሳሹ የበፊት ጥፋት ሪከርድ
7. የመስሪያ ቤቱ የበላይ ሀላፊ ውሳኔ ደንብ ቁ.77/94 አ.ቁ . 20
1. ማጽደቅ
2. በቂ ምክንያት ካለው ሌላ ውሳኔ ማስተላለፍ
3. በቂ ምክንያት መልሶ ኮሚቴው እንዳየው ማድረግ
8. ወሳኔ ማስፈጸም፣ደንብ ቁ.77/94 አ.ቁ . 21
 ከመቸ ጀምሮ?
 ይግባኝ ካለስ ይፈጸማል?
 የዲሲፕሊን ቅጣት ላይ ይግባኝ ማለት ይቻላል?
 ለማን? -ለአስተዳደር ፍርድ ቤት
 አዋጅ1064/2010 አ.ቁ. 79፣ ደንብ ቁ.77/94 አ.ቁ .
35
 መቸ? ጉዳዩ በመስሪያ ቤቱ የበላይ ሀላፊ ተውስኖ
ከሆነ
 በምን ያክል ጊዜ ውስጥ? 30 ቀን ቁ.37
1. የዲሲፕሊን ጥፋት ተፈጸመ የሚባለው መቸ ነው?
2. የዲሲፕሊን እርምጃ ምንድን ነው?
3. የዲስፕሊን ቅጣት ዓላማ ምንድን ነው?
4. የዲሲፕሊን እርምጃ አይነቶ በስንት ይከፈላሉ?
5. ለየትኛው ጥፋት የትኞቹ ቅጣቶች ተገቢ ይሆናሉ?
6. የዲሲፕሊን እርምጃ የሚወስደው ማን ነው?
7. የዲሲፕሊን ክስ የሚያቀርበው ማን ነው?
8. የዲሲፕሊን ክስ ይዘት ምን መምሰል አለበት?
9. የዲሲፕሊን ክስ ሂደት እንደት ይመራል?
10. የዲሲፕሊን ቅጣት ላይ ይግባኝ ማለት ይቻላል? ለማን? በምን ያክል ጊዜ ውስጥ?
11. የዲሲፕሊን እርምጃ አወሳሰዲን በተመለከተ የዩኒሰርሲውን ማህበረሰብ በስንት
እንከፍለዋለን?
12. የአስተዳደር ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞ እና የቴክኒክ ሰራተኞችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት
ህጎች የትኞቹ ናቸው?
13. የአካዳሚክ ሰራተኞችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች የትኞቹ ናቸው?
14. ተማሪዎችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች የትኞቹ ናቸው?
update RULES ON DISCIPLINARY  MATTERS OF ACADEMIC STAFF.ppt
Part II: Rules on disciplinary matters of
academic staff
1. የዲሲፕሊን ጥፋት ተፈጸመ የሚባለው መቸ ነው?
2. የዲሲፕሊን እርምጃ ምንድን ነው?
3. የዲስፕሊን ቅጣት ዓላማ ምንድን ነው?
4. የዲሲፕሊን እርምጃ አይነቶ በስንት ይከፈላሉ?
5. ለየትኛው ጥፋት የትኞቹ ቅጣቶች ተገቢ ይሆናሉ?
6. የዲሲፕሊን እርምጃ የሚወስደው ማን ነው?
7. የዲሲፕሊን ክስ የሚያቀርበው ማን ነው?
8. የዲሲፕሊን ክስ ይዘት ምን መምሰል አለበት?
9. የዲሲፕሊን ክስ ሂደት እንደት ይመራል?
10. የዲሲፕሊን ቅጣት ላይ ይግባኝ ማለት ይቻላል? ለማን? በምን ያክል ጊዜ ውስጥ?
11. የዲሲፕሊን እርምጃ አወሳሰዲን በተመለከተ የዩኒሰርሲውን ማህበረሰብ በስንት
እንከፍለዋለን?
12. የአስተዳደር ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞ እና የቴክኒክ ሰራተኞችን በተመለከተ ተፈጻሚ
የሚሆኑት ህጎች የትኞቹ ናቸው?
13. የአካዳሚክ ሰራተኞችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች የትኞቹ ናቸው?
14. ተማሪዎችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች የትኞቹ ናቸው?
የአካዳሚክ ሰራተኞችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች
የትኞቹ ናቸው?
1. “Federal Civil Servants Proclamation
No.1064/2017”. ?
2. ''Federal Civil Servants Disciplinary and
Grievance Procedure Council of Ministers
Regulations No. 77/2002".?
3. "Higher Education Proclamation No.
650/2009.“
4. Bahir Dar University Senate Legislation, May
2019
RULES ON DISCIPLINARY MATTERS OF
ACADEMIC STAFF : Arts 131-139
 የዲሲፕሊን ጥፋት አይነቶ በስንት ይከፈላሉ? በ2
 Disciplinary Offenses
 Art 131. Minor Disciplinary Offenses
 Art. 132 Serious Disciplinary Breaches or
Violations
 የዲሲፕሊን ርምጃ አይነቶ ስንት ናቸው? ---በስንት ይከፈላሉ? በ2
1. Measures to be taken for Minor disciplinary
breaches:
1. a) Oral warning (in written)
2. a) written warning
3. b) Fine up to one months‟ salary
2. Measures to be taken for serious disciplinary
breaches
1. a) Fine up to three months salary
2. b) Down grading up to the period of two years
3. c) Dismissal
What are Minor Disciplinary Offenses? Art 131. SL
The Following, provided not committed repeatedly
 1. Unpunctuality to any of duties/responsibilities to be
discharged in the University.
 2. Dressing clothes below the standard, standards set by
the university, of an instructor and inappropriate clothing
which does not go with the profession of teaching.
 3. Failure to give the appropriate responses to any requests
presented by the concerned body of the University.
 4. Negligence of responsibilities and duties.
 Art 132. Serious Disciplinary Breaches orViolations
 1. Repeated and willful unpunctuality, despite warning, to any of
duties/responsibilities to be discharged in the University.
 2. Repeated and willful refusal, despite warning from, to perform assigned
teaching, research and/or community service functions
 3. Repeated and willful failure, despite warning, to perform the obligations
stipulated in one's contract of employment with the University and/or any
one or all of the duties and responsibilities specified under the provisions
of this Legislation.
 4. Continuation of a willful course of conduct, despite warning, that
demonstrates open disloyalty to and disrespect of the University or causes
unjustified embarrassment to the University and harm to its programs.
 5. Conviction of a serious crime or commission of other acts of misconduct
that clearly reflect immorality or dishonesty in relation to ones academic
tasks and responsibilities.
 6. Continuation of a willful course of conduct, despite warning, that
demonstrate neglect of duties or similar breaches of social decorum(good
behaviour) that produce serious embarrassment to the University .
 7. Repeated failure to prepare and submit course guidebooks, cover course
contents, provide appropriate assessments and feedback, and submit
grades on time according to the schedule produced and distributed by the
concerned body
 8. Favoritism in grading, sexual harassment, molestations, physical
violence, incitements of riots & ethnic clashes, theft or breach of trust,
abuse of power and accepting bribes.
 9. Abuse of position and/or authority in the University in clear violation of
the professional ethics and principles governing the academic profession
and/or the profession of the staff concerned.
 10. Repeated negligence of responsibilities and duties;
 1.required to be a scholar with full
devotion to the advancement of the
frontiers of knowledge
 2. Every academic staff shall carry out his
functions in the best interest of the
University and that of the country having
due regard to his profession.
 3. Every academic staff shall teach
courses in his area of specialization
following
 4. endeavor to stay abreast of the latest thinking in his area of
specialization and shall periodically update his teaching material
 5. Every academic staff shall encourage, guide and permit students to
freely and rationally question and examine issues and various lines of
thoughts in the course of their study;
 6. Every academic staff shall inform the course chair or department head
or vice Dean, or Dean well in advance if and when he cannot be available
for teaching due to his involvement in a recognized or relevant fieldwork,
seminar, workshop, etc;
 7. Every academic staff shall conduct classes regularly and never miss
classes except for force majeure reasons which are immediately
communicated to the nearest supervisor or head or Dean of his AU;
 8. Every academic staff shall give make-up classes for all the classes he
missed due to his involvement in a field work, seminar, workshop or any
other activity recognized by his academic unit. However, such make up
classes should not exceed 25% of the course unless approved by AVP;
 9. No academic staff shall handover the course that he has
been assigned to teach ---without the approval of the
course chair;
 10. Every academic staff shall refrain from any act of
discrimination against any individual or group
 11. Every academic staff shall develop relationship of
mutual respect and trust with students and members of his
academic units and department;
 12. Every academic staff may be assigned to various
positions of responsibilities.
 13. Every academic staff member shall have other
responsibilities provided under Art 32 of the Higher
Education Proclamation.
 14. Academic staffs who are medical and health
professionals shall have also the responsibility to
render health services in the University's teaching
hospital.
 15. Every academic staff shall refrain from unlawful
acts that adversely affect the teaching learning as well
as other activities of the University.
 16. A teaching staff member with academic rank of
Assistant Professor and above shall publish at least two
articles per four academic years and present one
seminar/conference at AU, University or national level
per academic year. However research staff shall publish
at least six articles per four academic years.
 17. A staff member with academic rank of Lecturer shall
publish at least one article per four academic years and shall
present at least one seminar at AU or University level per
academic year.
 18. During the official working hours, an academic staff
shall give full energy and attention, to the best of his ability,
to the job to which he is assigned..
 19. No academic staff shall undertake any outside activity,
which may tend to impair his usefulness to the University or
conflict with his duties.
 20. More rules on Code of Conduct which every academic
staff shall be subject to may be prepaired, and approved by
the Senate.
Who can take Disciplinary Action???
Art 134. Department Heads and Deans
 Art 135. Disciplinary Actions by the
AcademicVice President
 Art 136. Academic Staff Disciplinary
Committee (ASDC)
 non-serious
disciplinary
breaches
 a. Reprimand
 b.WrittenWarning
1. for non-serious
disciplinary breaches
2. serious breach of duty
 a. Reprimand
 b.Written Warning
 c. Fine not exceeding one
months‟ salary upon the
recommendation of the ASDC
and approval of the AC.
 appeal to the AVP within two
weeks time possible.
 suspend a staff member from
duty
 forthwith submit the case for
ASDC for disciplinary actions.
Art 136. Academic Staff DisciplinaryCommittee (ASDC)
 EachAU of the University shall have Academic Staff Disciplinary
Committee (ASDC)
 Who are they?
 How many?
 Who can be a member?
 When do we need them? (only for serious disciplinary breaches? No.)
 Can they decide or just propose?
 What penalty can they propose?
 Art.136 (9) SL. The university shall establish rules
of procedures for ASDC/AC in line with the Law of
the Land, this legislation and accepted norms of
fairness and equity.
 Do you know any rule to that effect?
 If not, what rules of procedure shall we use?
1. የዲሲፕሊን ክስ የሚያቀርበው ማን ነው? SL Art.136 (6) Who can sue before ASDC? may be
initiated by: Art. 136(6)
 a. the Dean;
 b. an aggrieved academic staff
 c. Customers, colleagues, students and/or any other officer of the University
1. የዲሲፕሊን ክስ ይዘት ምን መምሰል አለበት? SL Art.136 (5)
Art. 136(5) – The charge-A complaint for initiation of disciplinary proceeding shall be made in
writing including the name of the accused, particulars of the offense, the time and place of
the offense, list of the evidences and contravened provisions of the law and shall be
checked by the person complaining.
1. የድስፕሊን ምርመራ ምን አይነት የስነ-ስርአት ሂደቶችን መከተል አለበት?
2. የክስ መጥሪያ ለተከሳሽ- የድስፕሊን ኮሚቴው ያደርሰዋል፣
 ክሱን ግልባጭ
 ቦታ፣ ቀን፣ እና ሰአት
 ቢያንስ ከ10 ቀን ያላነሰ ጊዜ ይሰጠዋል
 ካልተገኘስ?
3. ተከሳሽ በቀጠሮው ቀን የመጀመሪያ መቃዎሚያ ካለው ያቀርባል?
6. የመጀመሪያ መቃወሚያ ከሌለው የክሱን መልስ ያቀርባል፣ደንብ
ቁ.77/94 አ.ቁ .13 እና 14
 በመልሱ ሊያምን ውይም ሊክድ ይችላል
 ተከሳሽ ቢያምንም ኮሚቴው ምርመራውን ሊቀጥል ይችላል
7. ምስክሮችን እና የሰነድ ማስረጃወችን አስቀርቦ መመርመር ደንብ
ቁ.77/94 አ.ቁ .15-18.
 ተከሳሽ እንድቀርብለት የሚጠይቀው ሰነድ ካል ኮሚቴው እንድቅውርብ
ያደርጋል
 ምስክሮች በከሻሽ፣ በተከሳሽ፣ እንድሁም በኮሚቴው ፍላጎት የተጠሩ
ሊሆኑ ይችላሉ
 ምርመራው ሁለቱም ወገኖች በተገኙበት መሆን አለበት። አንደኛው
ቢቀርስ?
 ጥያቄ ለምስክሮች ማን ያቅርብ? በከሻሽ፣
 በኮሚቴው የሁለቱንም ምስክሮች
 ተከራካሪዎች የራሳቸውን ምስክሮች
 በተከሳሽ የከሳሽን፣ ከሳሽ የተከሳሽን ምስክሮች (cross-examination)
8. ተከሳሽ የማጠቃለያ ሀሳብ ካለው እድል ይሰጠዋል፣ ምርመራውም በዚሁ
9. የድስፕሊን ምርመራ ሪፖርት ማቅረብ- SL Art.136(7)
and ደንብ ቁ.77/94 አ.ቁ . 19.
 ለማን? the respectiveAcademicCouncil
 መቸ-ምርመራውን እንዳጠናቀቀ/ሳይዘገይ
 ይዘቱስ? SL Art.136(7)
የምርመራውን ውጤት
ጥፋተኛ ካልሆነ ነጻ መሆኑን የሚገልጽ
ጥፋተኛ ከሆነ የሚገባውን ቅጣት ጭምር
ስንት አይነት የቅጣት አማራጭ አላቸው? 3 or 4? Ans. 4
የሚገባውን ቅጣት እንደት ይወስኑት?
ስንት አይነት የቅጣት አማራጭ አላቸው? 3 or 4? Ans. 4 Art. 133
1. for Minor disciplinary breaches: -
1. Fine up to one months‟ salary
2.-for serious disciplinary breaches
1. a) Fine up to three months salary
2. b) Down grading up to the period of two years
3. c) Dismissal
10. የሚገባውን ቅጣት እንደት ይወስኑት? ከግምት ውስጥ የሚገቡ
ሁኔታውች፣
1. የጥፋቱን ክብደት እና የተፈጸመበት ሁኔታ
2. የበፊት መልካም ስነምግባር ና አጥጋቢ የስራ አፈጻጸም
3. ተክሳሹ የበፊት ጥፋት ሪከርድ
 for serious disciplinary
breaches
 Based on recommendations of
ASDC and approval of same by
AC
11. Academic Vice President
ደንብ ቁ.77/94 አ.ቁ . 20/)ን መከተል
1. ማጽደቅ
2. በቂ ምክንያት ካለው ሌላ ውሳኔ
ማስተላለፍ
3. በቂ ምክንያት መልሶ ኮሚቴው
እንዳየው ማድረግ
 1. Postponement of the next
salary increment for a period
not exceeding two years; or
 2. Postponement of the next
academic rank for a period not
exceeding two years; or
 3. Denying scholarship
opportunities for a period not
exceeding two years; or
 4. Fine up to three months
salary
 5. Down grading up to the
period of two years
 6. Dismissal.
 A Right of Appeal?
 To whom?
 Within what time?
 Where the litigation should end?
 Art 138. Right of Appeal
 1. An academic staff member who is dissatisfied with the findings and
recommendations of the ASDC or who is aggrieved with the measure taken against
him by the Dean may appeal to the Vice President for Academic Affairs. The
decision of the Vice President in this regard shall be final. (within two weeks
time. Art 134(4))
 2. An academic staff member who is aggrieved with the measure taken against him
by the Academic Vice President under Art 135 may appeal to the President within
two weeks‟ time since he received a written notification of the decision.
 3. An aggrieved academic staff may take his appeal to the next body as provided
hereinabove within three months since he received a written notification of the
decision. Failure to lodge within this period of time raises an irrefutable presumption
of waiver of the right of appeal unless compelling reasons exist.
update RULES ON DISCIPLINARY  MATTERS OF ACADEMIC STAFF.ppt
PART III: DISCIPLINARY MATTERS OF STUDENTS
Relevant laws/rules
1. Higher Education Proclamation No.
1152/2011.
2. Bahir Dar University Senate Legislation,
May 2019: Arts 227-229.
3. የከፍተኛ ት/ት ተቋማት ተማሪዎች የዲስፕሊን
መመሪያ ቁጥር ሳከትሚ/002/2012‘
1. የዲሲፕሊን ጥፋት ተፈጸመ የሚባለው መቸ ነው?
2. የዲሲፕሊን እርምጃ ምንድን ነው?
3. የዲስፕሊን ቅጣት ዓላማ ምንድን ነው?
4. የዲሲፕሊን እርምጃ አይነቶ በስንት ይከፈላሉ?
5. ለየትኛው ጥፋት የትኞቹ ቅጣቶች ተገቢ ይሆናሉ?
6. የዲሲፕሊን እርምጃ የሚወስደው ማን ነው?
7. የዲሲፕሊን ክስ የሚያቀርበው ማን ነው?
8. የዲሲፕሊን ክስ ይዘት ምን መምሰል አለበት?
9. የዲሲፕሊን ክስ ሂደት እንደት ይመራል?
10. የዲሲፕሊን ቅጣት ላይ ይግባኝ ማለት ይቻላል? ለማን? በምን ያክል ጊዜ ውስጥ?
11. የዲሲፕሊን እርምጃ አወሳሰዲን በተመለከተ የዩኒሰርሲውን ማህበረሰብ በስንት
እንከፍለዋለን?
12. የአስተዳደር ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞ እና የቴክኒክ ሰራተኞችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት
ህጎች የትኞቹ ናቸው?
13. የአካዳሚክ ሰራተኞችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች የትኞቹ ናቸው?
14. ተማሪዎችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች የትኞቹ ናቸው?
 የዲስፕሊን መመሪያ ቁጥር ሳከትሚ/002/2012‘
1. የድስፕሊን መመሪያ ተፈጻሚነት ወሰን? በተማሪዎች ላይ
ተማሪ ማን ነው?
1. በመደበኛ ወይም መደበኛ ባልሆኑ ፕሮግራሞች ተመዝግቦ የሚማር
ወይም
2. አጭር ስልጠና በመውሰድ ላይ ያለ
3. እጩ ተመራቂዎችን ጨምሮ(የምረቃ ፕሮግራም እስኪከናዎን እና የት/ት
ማስረጃ ተሰጥቶት እስኪወጥጣ).
 Art. 227(2) SL- Limits of Jurisdiction እና መመሪያ 002/2012 አ.ቁ.
10(1)
 If they affect other members of the University Community.
 acts committed off University premises and not connected with any
University sponsored or supervised activity shall not constitute a ground for
disciplinary action.
የድስፕሊን ጥፋት ምንድን ነው?
 አግባብነት ባላቸው ህጎች የተከለከለ ድርጊት
1. መፈጸም
2. መተባበር
3. ወይም ሲፈጸም እያዩ በቸልታ ማለፍ ነው
 አግባብነት ያላቸው ህጎች
1. Higher Education Proclamation No.
1152/2011.
2. የከፍተኛ ት/ት ተቋማት ተማሪዎች የዲስፕሊን
መመሪያ ቁጥር ሳከትሚ/002/2012‘
3. Bahir Dar University Senate Legislation, May
2019: Arts 227-229.
4. ዩኒቨርሲቲው ያወጣቸው መመሪያወች
5. የሀገሪቱ የወንጀል ህግ ወይም ሌሎች ህጎች
የድስፕሊን ጥፋቶች ምደባ (በ 5
ይመደባሉ)
1. አነስተኛ የድስፕሊን
ጥፋቶች= አ.ቁ.11
2. ቀላል የድስፕሊን ጥፋቶች=
አ.ቁ.12
3. መካከለኛ የድስፕሊን
ጥፋቶች=አ.ቁ.13
4. ክፍተኛ የድስፕሊን አ.ቁ.14
5. በጣም ክፍተኛ የድስፕሊን
ጥፋቶች- አ.ቁ.15
የቅጣት አይነቶች
1. የቃል ግሳጼ
2. በጽሁፍ የሚሰጠ የቃል
ማስጠንቀቂያ
3. የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ
4. ለዎላጅ ማሳወቅ
5. ማህበራዊ አገልግሎት የሚያሰጥ
ቅጣት
6. ጥፋት የተፈጸመበትን ንብረት
መውረስ
7. ለወደ መ ንብረት ካሳ
8. ለተወሰነ ጊዜ ከትምህርት ማገድ
9. የት/ት ማስረጃ ለተወሰነ ጊዜ
መያዝ
10. ከት/ት ማሰናበት
11. ማስረጃውን እስከወዳኛው
መከልከል
12. ጉዳዩን በወንጀል /በፍታብሄር
ለሚመለከተው አካል እንድታይ
1. አነስተኛ የድስፕሊን ጥፋቶች i. በምክር የሚታለፉ- መ 002/2012
አ.ቁ.11
ii. በቃል ማስጠንቀቂያ የሚታለፋ- መ
002/2012 አ.ቁ.11
2. ቀላል የድስፕሊን ጥፋቶች- መ 002/2012
አ.ቁ.12
i. በጽሁፍ ማስጠንቀቂያ
ii. ከ30-50 ሰአት ማህበራዊ አገለግሎት
iii. ከባድ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ
3. መካከለኛ የድስፕሊን ጥፋቶች= መ
002/2012 አ.ቁ.13
i. ለአንድ ወሰነ ትምህርት የሚያግዱ
ii. ከ1 አመት እስከ 2 አመት የሚያግዱ
4. ክፍተኛ የድስፕሊን ጥፋቶች- መ 002/2012
አ.ቁ.14
i. ከ 2አመት እስከ 3 አመት የሚያግዱ
5. በጣም ክፍተኛ የድስፕሊን ጥፋቶች- መ
002/2012 አ.ቁ.15
i. ከትምህርት ገበታ ሙሉበሙሉ መሰናበትን
የሚያስከትሉ
እጩ ተመራቂዎች/ መ 002/2012 አ.ቁ.16 /
ማስረጃን መያዝ ወይም መከልከል
1. አነስተኛ የድስፕሊን ጥፋቶች? 2-6 ወራት
2. ቀላል የድስፕሊን ጥፋቶች-? 7-9 ወራት
3. መካከለኛ የድስፕሊን ጥፋቶች=ከ10-15 ወራት
4. ክፍተኛ የድስፕሊን ጥፋቶች-ከ16 ወራት -2 አመት
5. በጣም ክፍተኛ የድስፕሊን ጥፋቶች- የትምህርት
ማስረጃው በጭራሽ አይሰጠውም
 የድስፕሊን እርምጃ የመውሰድ ስልጣን እና ሀላፊነት
የተሰጣቸው አካላት እነማን ናቸው? ቁ.49
1. የትምህርት ክፍል ሐላፊው እንዲሁም ጥፋት
የተፈጸመበት ክፍል ሀላፊ (መምህር፣ ፕሮክተር፣ ጥበቃ
ክፍል ወዘተ)
2. ዲን
3. የተማሪዎች ጉዳይ ዳይሬክተር
4. የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ምክትል ጵሬዝዳንት
አስታውሱ፣ ከአንስተኛ የድስፕሊን ጥፋቶች
ውጭ ሁሉም ጉዳዮች ወደ ድስፕሊን
ኮሚቴ የሚቀርቡ ናቸው።
የጥፋት ደረጃ ስልጣን የተሰጠው አካል መውሰድ የሚችለው እርምጃ/&ቅጣት
አነስተኛ የድስፕሊን
ጥፋቶችን
1.1. ጥፋት የተፈጸመበት ክፍል
ሀላፊ(መምህር፣ ፕሮክተር፣ ጥበቃ
ክፍል ወዘተ)
1.2. የት/ት ክፍል ሀላፊ፣ዲን፣
የተማሪወች ጉዳይ ዳይሬክተር
1.1 የምክር ወይም የቃል ማስጠንቀቂያ
1.2. በጽሁፍ ማስጠንቀቂያ
ቀላል የድስፕሊን
ጥፋቶችን
ዲሲፕሊን ኮሚቴ + ዲን/
የተማሪዎች ጉዳይ ዳይሬክተር
*(ኮሚቴው የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል)
i. በጽሁፍ ማስጠንቀቂያ
ii. ከ30-50 ሰአት ማህበራዊ አገለግሎት
መካከለኛ፣ ከፍተኛ፣
እና በጣም ከፍተኛ
የድስፕሊን ጥፋቶችን
3.1 ዲሲፕሊን ኮሚቴ +
የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ምክትል
ፕሬዝዳንት (ዲሲፕሊን ኮሚቴ
ያቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ ላይ
መወሰን)
ከከባድ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ሙሉ
በሙሉ እስከማሰናበት ያሉትን
የተማሪዎች የድስፕሊን ኮሚቴ/ መ 002/2012
አ.ቁ.19-28
በየደረጃው የሚቋቋም ነው ። እንደት ይቋቋማል? ቁ.
19፣ ተጠሪነቱስ? 20
i. በት/ት ክፍል ደረጃ- ተጠሪነቱ ለዲን
ii. በኪሌጅ/ፋኩልቲ/ኢንስቲትዩት ደርጃ- ተጠሪነቱ
ለአስተዳደር ም/ፕ
iii. አስፈላጊ ከሆነ በዩኒቨርሲቲ ወይም ካምፓስ ደረጃ -
ተጠሪነቱ ለአስተዳደር ም/ፕ
1. የድስፕሊን ኮሚቴ ስልጣን? 23- የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል
2. ለማን? የውሳኔ ሀሳብ ተጠሪ ለሆነበት አካል (ለዲን
ወይም ለኣስተዳደር ም/ፕ)ይቀርባል-ቁ.20
3. ምልአተ-ጉባኤ? ቁ.26 / 50%/3 አባለት
4. ስብሰባ ጊዜያት/ቁ.27
1. ለድስፕሊን ኮሚቴ የድስፕሊን ጥፋት ክስ የሚመሰርተው ማን
ነው?ቁ.29
1. የትምህርት ክ/ሀላፊው-ከመማር ማስተማር ጋ የተያያዙ
ጉዳዮችን
2. የተማሪዎች ጉዳይ ዳይሬክተር-አስተዳደራዊ ጉዳዮች ጋ
የተያያዙትን
2. የድስፕሊን ጥፋት ክስ አቀራረብ ይዘት ቁ.30
 Details of parties
 Place date time of offense
 Deatils about the offense/how about the legal provision
violated?
 The disciplinary offense stage (of the 5)
3.ክስን ማሳወቅ ቁ. 34.
i. ይዘቱ? መልስ ይዞ እንቀርብ ከ3 የስራ ቀናት ያላነሰ ጊዜ
ii. ባይገኝስ?
4. የክስ መልስ ቁ.35
i. የመጀመሪያ ምውቃዎሚያ ካልለው
ii. ተቀባይነት ካገኘ
iii. ተቀባይነትካላገኘ
5. ምስክር መትራት እና መስማት ቁ.36-37-42
 የ1 ወገን ምስክሮች በተመሳሳይ ቀን
 Examination
 Cross examination
6. የተከሳሽ የመጨረሻ ቃል-ቁ.38
7. የውሳኔ ሐሳብ ማቅረብ-ለማን? ቁ.39
የውሳኔ ሐሳብ ማቅረብ እና የቅጣት አወሳሰን ቁ.39-
43....only within the range
ቅጣትን የሚያቀሉ
1. መልካም ጸባይ
2. መጸጸት
3. አደጋ የገጠመው መስሎት ራስን ለመከላለል
ሙከራ
4. የተጎጂው እጅ ካለበት
5. ከፍተኛ አካላዊ እና
እነዚህ ቅጣትን ወደ ታችኛው ርከን የመጎተት ሀይል
ቅጣትን ስለማክበድ ቁ.44
1. ተደጋጋሚ ጥፋት
2. ጨለማን ተገን ማድረግ፣ አደገና መሳሪያ መጠቀም
3. ከሌሎች ጋ በማበር
4. በማናለብኝነት
5. አደራን በማጉደልበከፍተኛ ጥላቻ በመነሳሳት
6. የተጎዱት ሰዎች ባልተዘጋጁበትና ሁኔታ(ንጹሀን)
ቁ.45 ጥፋቱ ሪከርድ በተያዘበት ወቅት ሲደገም
(የውሳኔ ጊዜ ሳያበቃቅ.48 መሰረት)-
. Recidicism/ not just reoffending but time of
reoffending matters
...will take the penalty even out of the range.
1. አነስተኛ +አንስተኛ=እስከ 1 ወሰነ ት/ት
2. ቀላል +አነስተኛ=ከ1-2 አመት ማገድ
3. ቀላል +መካከለኛ/ከፍተኛ=ማሰናበት
4. መካከለኛ/ከፍተኛ+ማንኛውም=ማሰናበት
ተደራራቢ የዲሲፕሊን ጥፋት *(concurrent
offenses)ቁ. 46
i. በአንድ ጊዜ ሁለት እና ከዚያ በላይ
ii. ወይም የመጀመሪያው ውሳኔ ሳያገኝ ሌላ ጥፋት
ውጤቱ? የሁሉንም ቅጣቶች መደመር
. የውሳኔ ሀሳብ ሲቀርብ (ለማን)? ቁ.40
1. ለማን
2. አስተዳደር ምክትል ፕሬዝዳንት
ዉጤቱስ?
ማጽደቅ
ማሻሻል ወይም
ጉዳዩ እንደገና እንድታይ ማድረግ
1. ለማን?
በፕሬዝዳንቱ ለሚቋቋመው ለይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ (3
አባላት)ቁ.51
2. ይግባኝ መብት ነው? አዎ ግን መካከለኛ እና ከዚያ በላይ
ላሉ የድሲፕሊን ክሶች ብቻ ቁ.52
3. መቸ? በ15 ቀን ውስጥ
4. የማመልከቻው ይዘት? ቁ. 52፣53
5. ሂደቱ
 ለፕሬዝዳንቱ
 ፕሬዝዳንቱ ሲያምንበት ለይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ ይመራል
 ሌላው ስነ-ስርአት እንደመጀመሪው ሂደት ነው
 የውሳኔ ሀሳብ ለፕሬዝዳንቱ ቁ.52(ሐ)
በት/ት ክፍል ደረጃ የተቋቋመ የዲሲፕሊን ኮሚቴ
ውሳኔ በኮሌጅ/ፋኩልቲ/ኢንስቲትዩት ደርጃ
ለተቋቋመው ይግባኝ? ቁ. 23(ለ)?
 ሌሎች ከተማሪ ድሲፕሊን ጋ የተያያዙ የፕሬዝዳንቱ
ሚናዎች፣ቁ.50,55
 የውሳኔ አፈጻጸም ቁ. 47፣ 54

More Related Content

update RULES ON DISCIPLINARY MATTERS OF ACADEMIC STAFF.ppt

  • 1. TRAINING ON RULES ON DISCIPLINARY MATTERS OF STAFF and STUDENTS
  • 2. 1. የዲሲፕሊን ጥፋት ተፈጸመ የሚባለው መቸ ነው? 2. የዲሲፕሊን ጥፋት አይነቶችን በስንት እንከፍላቸዋለን? 3. የዲሲፕሊን እርምጃ ምንድን ነው? 4. የዲስፕሊን ቅጣት ዓላማ ምንድን ነው? 5. የዲሲፕሊን እርምጃ አይነቶ በስንት ይከፈላሉ? 6. ለየትኛው ጥፋት የትኞቹ ቅጣቶች ተገቢ ይሆናሉ? 7. የዲሲፕሊን እርምጃ የሚወስደው ማን ነው? 8. የዲሲፕሊን ክስ የሚያቀርበው ማን ነው? 9. የዲሲፕሊን ክስ ይዘት ምን መምሰል አለበት? 10. የዲሲፕሊን ክስ ሂደት እንደት ይመራል? 11. የዲሲፕሊን ቅጣት ላይ ይግባኝ ማለት ይቻላል? ለማን? በምን ያክል ጊዜ ውስጥ? 12. የዲሲፕሊን እርምጃ አወሳሰዲን በተመለከተ የዩኒሰርሲውን ማህበረሰብ በስንት እንከፍለዋለን? 13. የአስተዳደር ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞ እና የቴክኒክ ሰራተኞችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች የትኞቹ ናቸው? 14. የአካዳሚክ ሰራተኞችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች የትኞቹ ናቸው? 15. ተማሪዎችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች የትኞቹ ናቸው?
  • 3. 1. “Federal Civil Servants Proclamation No.1064/2017”. 2. ''Federal Civil Servants Disciplinary and Grievance Procedure Council of Ministers Regulations No. 77/2002". 3. "Higher Education Proclamation No. 1152/2011.“ 4. Bahir Dar University Senate Legislation, May 2019 5. የከፍተኛ ት/ት ተቋማት ተማሪዎች የዲስፕሊን
  • 4.  Art 78. Category of Staff  The University shall have: 1. Academic Staff ; 2.Technical Support Staff; 3. Administrative Support Staff; 4. Professionals in teaching hospitals;
  • 5. 1. Rules on disciplinary matters of technical and administrative support staff 2. Rules on disciplinary matters of academic staff 3. Rules on disciplinary matters of students
  • 6. Part I: Disciplinary Matters OfTechnical And Administrative Support STAFF
  • 7. 1. “Federal Civil Servants Proclamation No.1064/2017”. 2. ''Federal Civil Servants Disciplinary and Grievance Procedure Council of Ministers Regulations No. 77/2002". 3. "Higher Education Proclamation No. 1152/2011.“ 4. Bahir Dar University Senate Legislation, May 2019
  • 8.  (አዋጅ ቁጥር 1064/2010 አ.ቁ.2(15)>  ይህንን አዋጅ ወይም  አዋጁን ለማስፈፀም የሚወጡ ደንቦችና መመሪያዎችን ወይም  የሥነ-ምግባር ደንብ በመተላለፍ ጥፋት ሲፈጸም ነው፤
  • 9.  የዲሲፕሊን ጥፋት አይነቶችን በ2 እንከፍላቸዋለን። አ.1064 አ.ቁ.69 1. ቀላል የዲሲፕሊን ቅጣቶች የሚያስከትሉ ጥፋቶች ይመደባሉ፡ 2. ከባድ የዲስፕሊን ቅጣት የሚያስከትሉ ጥፋቶች
  • 10. የዲስፕሊን ጉድለት የፈጸመ የመንግሥት ሠራተኛ እንደጥፋቱ ክብደት ከሚከተሉት ቅጣቶች አንዱ ሊወሰንበት ይችላል፤ 1. ሀ) የቃል ማስጠንቀቂያ፤ 2. ለ) የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ፤ 3. ሐ) እስከ አሥራ አምስት ቀን ደመወዝ የሚደርስ መቀጮ፤ 4. መ) እስከ ሦስት ወር ደመወዝ የሚደርስ መቀጮ፤ 5. ሠ) እስከ ሁለት ዓመት ለሚደርስ ጊዜ በሥራ ደረጃ እና ደመወዝ ዝቅ ማድረግ፤
  • 11. የዲሲፕሊን ጥፋት አይነት የሚያስከትሉ ቅጣቶች ቀላል የዲሲፕሊን ቅጣቶች የሚያስከትሉ ጥፋቶች ሀ) የቃል ማስጠንቀቂያ፤ ለ) የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ፤ ሐ) እስከ አሥራ አምስት ቀን ደመወዝ የሚደርስ መቀጮ፤ ከባድ የዲስፕሊን ቅጣት የሚያስከትሉ ጥፋቶች መ) እስከ ሦስት ወር ደመወዝ የሚደርስ መቀጮ፤ ሠ) እስከ ሁለት ዓመት ለሚደርስ ጊዜ በሥራ ደረጃ እና ደመወዝ ዝቅ ማድረግ፤ ረ) ከሥራ ማሰናበት፡፡
  • 12.  1064/2010 አ.ቁ.70 የሚከተሉት ጥፋቶች ከባድ የዲስፕሊን ቅጣት የሚያስከትሉ ጥፋቶች ናቸው፤ 1. ፩/ ሕጋዊ ትእዛዝን ባለማክበር፣ በቸልተኝነት፣ በመለገም፣ ወይም ሆነ ብሎ የአሠራር ሥነ-ሥርዓት ወይም የመንግስትን ፖሊሲ ባለመከተል በሥራ ላይ በደል ማድረስ፤ 2. ፪/ ጉዳዮችን ሆን ብሎ ማዘግየት ወይም ባለጉዳዮችን ማጉላላት፤ 3. ፫/ ሥራ እንዳይሠራ ሆን ብሎ ማወክ ወይም ከሚያውኩት ጋር መተባበር፤ 4. ፬/ በቀላል የዲስፕሊን ቅጣት እርምጃዎች ባለመታረም ያለበቂ ምክንያት በተደጋጋሚ ከሥራ መቅረት ወይም የሥራ ሰዓት አለማክበር 5. ፭/ በሥራ ቦታ በጠብ አጫሪነት መደባደብ፤ 6. ፮/ በልማዳዊ ስካር ወይም በአደንዛዥ ዕፅ ሱስ በመመረዝ ሥራን መበደል፤ 7. ፯/ ጉቦ መቀበል ወይም እንዲሰጠው መጠየቅ፤ 1. ፰/ በሥራ ቦታ ለሕዝብ ሞራል ተቃራኒ የሆነ ድርጊት መፈጸም፤ 2. ፱/ የሌብነት ወይም የእምነት ማጉደል ድርጊት መፈጸም፤ 3. ፲/ የማታለል ወይም የማጭበርበር ድርጊት መፈጸም፤ 4. ፲፩/ በመሥሪያ ቤቱ ንብረት ላይ ሆን ብሎ ወይም በቸልተኝነት ጉዳት ማድረስ፤ 5. / በሥልጣን አለአግባብ መጠቀም፤ 6. ፲፫/ በሥራ ቦታ ላይ ፆታዊ ትንኮሳ ወይም ጥቃት መፈፀም፤ 7. ፲፬/ በዚህ አንቀጽ ከተዘረዘሩት ጋር ተመሳሳይ ክብደት ያለው ሌላ የዲሲፕሊን ጉድለት መፈጸም፡፡
  • 13.  በተደጋጋሚ ከሥራ መቅረት ወይም የሥራ ሰዓት አለማክበር 1064 አ.ቁ 70(4)  -በሌሎች ህጎች እና መመሪያወች ቀላል ቅጣት ተብለው የተዘረዘሩትን የሚያስቀጡ ጥፋቶች ተብለው ከተቀመጡ  ከባድ ጥፋት ውስጥ ያልተካተቱ ሌሎች
  • 14. የዲሲፕሊን እርምጃ የሚወስደው ማን ነው? የትኞቹን ቅጣቶች መቅጣት ይችላል፣ምን አይነት የስነ-ስርአት ሂደቶችን መከተል አለበት? የሚንስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁ።77/1994 አ.ቁ.3 እና 4 አዋጅ ቁጥር 1064/2010 አ.ቁ. 69-71 1. የሰራተኛው የቅርብ ሃላፊ 2. ከዋና ክፍል ያላነሰ ደረጃ ያለው የሚመለከተው ሀላፊ 3. የመስሪያ ቤቱ የአስተዳደር ሀላፊ 4. የመ/ቤቱ የበላይ ሀላፊ የድስፕሊን ኮሚቴ አስተያት ላይ በመመስረት
  • 15. ስንት አይነት የስነ-ስርአት ሂደቶች አሉ 1. የተፋጠነ የድስፕሊን ምርመራ 77/94 ቁ 6 2. መደበኛ የድስፕሊን ምርመራ (ደንብ ቁ.77/94 ቁ 7-19አዋጅ 1064 አ.ቁ።71)
  • 16. 1. የሰራተኛው የቅርብ ሃላፊ ሀ) የቃል ማስጠንቀቂያ፤ በተፋጠነ የድስፕሊን ምርመራ 77/94 ቁ 6 2.ከዋና ክፍለ ያላነሰ ድረጃ ያለው የሚመለከተው ሀላፊ ለ) የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ፤ በተፋጠነ የድስፕሊን ምርመራ 77/94 ቁ 6 3.የመስሪያ ቤቱ የአስተዳደር ሀላፊ ሐ) እስከ አሥራ አምስት ቀን ደመወዝ የሚደርስ መቀጮ (አዋጁ ደንቡን አሻስሎ ከ1 ወር ወደ 15 ቀን ቀንሶታል) በተፋጠነ የድስፕሊን ምርመራ 77/94 ቁ 6 4.የመ/ቤቱ የበላይ ሀላፊ (የድስፕሊን ኮሚቴ አስተያት ላይ በመመስረት) መ) እስከ ሦስት ወር ደመወዝ የሚደርስ መቀጮ፤ ሠ) እስከ ሁለት ዓመት ለሚደርስ ጊዜ በሥራ ደረጃ እና ደመወዝ ዝቅ ማድረግ፤ ረ) ከሥራ ማሰናበት መደበኛ የድስፕሊን ምርመራ
  • 17.  እነማን ናቸው  ብዛት? 5  ስብሰባውን ለማካሄድ/ለውሳኔ የሚያስፈልገው በዛት?  ደ.ቁ. 77/94 አ.ቁ 22-26
  • 18. የዲሲፕሊን ክስ የሚቀርበው የድስፕሊን ኮሚቴ ነው፣ ይሁን እንጂ 1. የዲሲፕሊን ክስ የሚያቀርበው ማን ነው? ደንብ ቁ.77/94 አ.ቁ 8 2. የዲሲፕሊን ክስ ይዘት ምን መምሰል አለበት? ደንብ ቁ.77/94 አ.ቁ 8 3. መደበኛ የድስፕሊን ምርመራ ምን አይነት የስነ-ስርአት ሂደቶችን መከተል አለበት?
  • 19.  መደበኛ የድስፕሊን ምርመራ ምን አይነት የስነ-ስርአት ሂደቶችን መከተል አለበት? 1. የክስ መጥሪያ ለተከሳሽ- የድስፕሊን ኮሚቴው ያደርሰዋል፣ ደንብ ቁ.77/94 አ.ቁ .11  ክሱን ግልባጭ  ቦታ፣ ቀን፣ እና ሰአት  ቢያንስ ከ10 ቀን ያላነሰ ጊዜ ይሰጠዋል  ካልተገኘስ? 2. ተከሳሽ በቀጠሮው ቀን የመጀመሪያ መቃዎሚያ ካለው ያቀርባል ደንብ ቁ.77/94 አ.ቁ .12
  • 20. 3. የመጀመሪያ መቃወሚያ ከሌለው የክሱን መልስ ያቀርባል፣ደንብ ቁ.77/94 አ.ቁ .13 እና 14  በመልሱ ሊያምን ውይም ሊክድ ይችላል  ተከሳሽ ቢያምንም ኮሚቴው ምርመራውን ሊቀጥል ይችላል 4. ምስክሮችን እና የሰነድ ማስረጃወችን አስቀርቦ መመርመር ደንብ ቁ.77/94 አ.ቁ .15-18.  ተከሳሽ እንድቀርብለት የሚጠይቀው ሰነድ ካል ኮሚቴው እንድቅውርብ ያደርጋል  ምስክሮች በከሻሽ፣ በተከሳሽ፣ እንድሁም በኮሚቴው ፍላጎት የተጠሩ ሊሆኑ ይችላሉ  ምርመራው ሁለቱም ወገኖች በተገኙበት መሆን አለበት። አንደኛው ቢቀርስ?  ጥያቄ ለምስክሮች ማን ያቅርብ? በከሻሽ፣  በኮሚቴው የሁለቱንም ምስክሮች  ተከራካሪዎች የራሳቸውን ምስክሮች  በተከሳሽ የከሳሽን፣ ከሳሽ የተከሳሽን ምስክሮች (cross-examination) 5. ተከሳሽ የማጠቃለያ ሀሳብ ካለው እድል ይሰጠዋል፣ ምርመራውም በዚሁ
  • 21. 6. የድስፕሊን ምርመራ ሪፖርት ማቅረብ- ደንብ ቁ.77/94 አ.ቁ . 19.  ለማን? ለመስሪያ ቤቱ የበላይ ሀላፊ  መቸ-ምርመራውን እንዳጠናቀቀ/ሳይዘገይ  ይዘቱስ? የምርመራውን ውጤት ጥፋተኛ ካልሆነ ነጻ መሆኑን የሚገልጽ ጥፋተኛ ከሆነ የሚገባውን ቅጣት ጭምር ስንት አይነት የቅጣት አማራጭ አላቸው? 3 የሚገባውን ቅጣት እንደት ይወስኑት?
  • 22.  የሚገባውን ቅጣት እንደት ይወስኑት? ከግምት ውስጥ የሚገቡ ሁኔታውች፣ 1. የጥፋቱን ክብደት እና የተፈጸመበት ሁኔታ 2. የበፊት መልካም ስነምግባር ና አጥጋቢ የስራ አፈጻጸም 3. ተክሳሹ የበፊት ጥፋት ሪከርድ 7. የመስሪያ ቤቱ የበላይ ሀላፊ ውሳኔ ደንብ ቁ.77/94 አ.ቁ . 20 1. ማጽደቅ 2. በቂ ምክንያት ካለው ሌላ ውሳኔ ማስተላለፍ 3. በቂ ምክንያት መልሶ ኮሚቴው እንዳየው ማድረግ 8. ወሳኔ ማስፈጸም፣ደንብ ቁ.77/94 አ.ቁ . 21  ከመቸ ጀምሮ?  ይግባኝ ካለስ ይፈጸማል?
  • 23.  የዲሲፕሊን ቅጣት ላይ ይግባኝ ማለት ይቻላል?  ለማን? -ለአስተዳደር ፍርድ ቤት  አዋጅ1064/2010 አ.ቁ. 79፣ ደንብ ቁ.77/94 አ.ቁ . 35  መቸ? ጉዳዩ በመስሪያ ቤቱ የበላይ ሀላፊ ተውስኖ ከሆነ  በምን ያክል ጊዜ ውስጥ? 30 ቀን ቁ.37
  • 24. 1. የዲሲፕሊን ጥፋት ተፈጸመ የሚባለው መቸ ነው? 2. የዲሲፕሊን እርምጃ ምንድን ነው? 3. የዲስፕሊን ቅጣት ዓላማ ምንድን ነው? 4. የዲሲፕሊን እርምጃ አይነቶ በስንት ይከፈላሉ? 5. ለየትኛው ጥፋት የትኞቹ ቅጣቶች ተገቢ ይሆናሉ? 6. የዲሲፕሊን እርምጃ የሚወስደው ማን ነው? 7. የዲሲፕሊን ክስ የሚያቀርበው ማን ነው? 8. የዲሲፕሊን ክስ ይዘት ምን መምሰል አለበት? 9. የዲሲፕሊን ክስ ሂደት እንደት ይመራል? 10. የዲሲፕሊን ቅጣት ላይ ይግባኝ ማለት ይቻላል? ለማን? በምን ያክል ጊዜ ውስጥ? 11. የዲሲፕሊን እርምጃ አወሳሰዲን በተመለከተ የዩኒሰርሲውን ማህበረሰብ በስንት እንከፍለዋለን? 12. የአስተዳደር ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞ እና የቴክኒክ ሰራተኞችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች የትኞቹ ናቸው? 13. የአካዳሚክ ሰራተኞችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች የትኞቹ ናቸው? 14. ተማሪዎችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች የትኞቹ ናቸው?
  • 26. Part II: Rules on disciplinary matters of academic staff
  • 27. 1. የዲሲፕሊን ጥፋት ተፈጸመ የሚባለው መቸ ነው? 2. የዲሲፕሊን እርምጃ ምንድን ነው? 3. የዲስፕሊን ቅጣት ዓላማ ምንድን ነው? 4. የዲሲፕሊን እርምጃ አይነቶ በስንት ይከፈላሉ? 5. ለየትኛው ጥፋት የትኞቹ ቅጣቶች ተገቢ ይሆናሉ? 6. የዲሲፕሊን እርምጃ የሚወስደው ማን ነው? 7. የዲሲፕሊን ክስ የሚያቀርበው ማን ነው? 8. የዲሲፕሊን ክስ ይዘት ምን መምሰል አለበት? 9. የዲሲፕሊን ክስ ሂደት እንደት ይመራል? 10. የዲሲፕሊን ቅጣት ላይ ይግባኝ ማለት ይቻላል? ለማን? በምን ያክል ጊዜ ውስጥ? 11. የዲሲፕሊን እርምጃ አወሳሰዲን በተመለከተ የዩኒሰርሲውን ማህበረሰብ በስንት እንከፍለዋለን? 12. የአስተዳደር ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞ እና የቴክኒክ ሰራተኞችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች የትኞቹ ናቸው? 13. የአካዳሚክ ሰራተኞችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች የትኞቹ ናቸው? 14. ተማሪዎችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች የትኞቹ ናቸው?
  • 28. የአካዳሚክ ሰራተኞችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች የትኞቹ ናቸው? 1. “Federal Civil Servants Proclamation No.1064/2017”. ? 2. ''Federal Civil Servants Disciplinary and Grievance Procedure Council of Ministers Regulations No. 77/2002".? 3. "Higher Education Proclamation No. 650/2009.“ 4. Bahir Dar University Senate Legislation, May 2019
  • 29. RULES ON DISCIPLINARY MATTERS OF ACADEMIC STAFF : Arts 131-139
  • 30.  የዲሲፕሊን ጥፋት አይነቶ በስንት ይከፈላሉ? በ2  Disciplinary Offenses  Art 131. Minor Disciplinary Offenses  Art. 132 Serious Disciplinary Breaches or Violations  የዲሲፕሊን ርምጃ አይነቶ ስንት ናቸው? ---በስንት ይከፈላሉ? በ2
  • 31. 1. Measures to be taken for Minor disciplinary breaches: 1. a) Oral warning (in written) 2. a) written warning 3. b) Fine up to one months‟ salary 2. Measures to be taken for serious disciplinary breaches 1. a) Fine up to three months salary 2. b) Down grading up to the period of two years 3. c) Dismissal
  • 32. What are Minor Disciplinary Offenses? Art 131. SL The Following, provided not committed repeatedly  1. Unpunctuality to any of duties/responsibilities to be discharged in the University.  2. Dressing clothes below the standard, standards set by the university, of an instructor and inappropriate clothing which does not go with the profession of teaching.  3. Failure to give the appropriate responses to any requests presented by the concerned body of the University.  4. Negligence of responsibilities and duties.
  • 33.  Art 132. Serious Disciplinary Breaches orViolations  1. Repeated and willful unpunctuality, despite warning, to any of duties/responsibilities to be discharged in the University.  2. Repeated and willful refusal, despite warning from, to perform assigned teaching, research and/or community service functions  3. Repeated and willful failure, despite warning, to perform the obligations stipulated in one's contract of employment with the University and/or any one or all of the duties and responsibilities specified under the provisions of this Legislation.  4. Continuation of a willful course of conduct, despite warning, that demonstrates open disloyalty to and disrespect of the University or causes unjustified embarrassment to the University and harm to its programs.  5. Conviction of a serious crime or commission of other acts of misconduct that clearly reflect immorality or dishonesty in relation to ones academic tasks and responsibilities.
  • 34.  6. Continuation of a willful course of conduct, despite warning, that demonstrate neglect of duties or similar breaches of social decorum(good behaviour) that produce serious embarrassment to the University .  7. Repeated failure to prepare and submit course guidebooks, cover course contents, provide appropriate assessments and feedback, and submit grades on time according to the schedule produced and distributed by the concerned body  8. Favoritism in grading, sexual harassment, molestations, physical violence, incitements of riots & ethnic clashes, theft or breach of trust, abuse of power and accepting bribes.  9. Abuse of position and/or authority in the University in clear violation of the professional ethics and principles governing the academic profession and/or the profession of the staff concerned.  10. Repeated negligence of responsibilities and duties;
  • 35.  1.required to be a scholar with full devotion to the advancement of the frontiers of knowledge  2. Every academic staff shall carry out his functions in the best interest of the University and that of the country having due regard to his profession.  3. Every academic staff shall teach courses in his area of specialization following
  • 36.  4. endeavor to stay abreast of the latest thinking in his area of specialization and shall periodically update his teaching material  5. Every academic staff shall encourage, guide and permit students to freely and rationally question and examine issues and various lines of thoughts in the course of their study;  6. Every academic staff shall inform the course chair or department head or vice Dean, or Dean well in advance if and when he cannot be available for teaching due to his involvement in a recognized or relevant fieldwork, seminar, workshop, etc;  7. Every academic staff shall conduct classes regularly and never miss classes except for force majeure reasons which are immediately communicated to the nearest supervisor or head or Dean of his AU;  8. Every academic staff shall give make-up classes for all the classes he missed due to his involvement in a field work, seminar, workshop or any other activity recognized by his academic unit. However, such make up classes should not exceed 25% of the course unless approved by AVP;
  • 37.  9. No academic staff shall handover the course that he has been assigned to teach ---without the approval of the course chair;  10. Every academic staff shall refrain from any act of discrimination against any individual or group  11. Every academic staff shall develop relationship of mutual respect and trust with students and members of his academic units and department;  12. Every academic staff may be assigned to various positions of responsibilities.  13. Every academic staff member shall have other responsibilities provided under Art 32 of the Higher Education Proclamation.
  • 38.  14. Academic staffs who are medical and health professionals shall have also the responsibility to render health services in the University's teaching hospital.  15. Every academic staff shall refrain from unlawful acts that adversely affect the teaching learning as well as other activities of the University.  16. A teaching staff member with academic rank of Assistant Professor and above shall publish at least two articles per four academic years and present one seminar/conference at AU, University or national level per academic year. However research staff shall publish at least six articles per four academic years.
  • 39.  17. A staff member with academic rank of Lecturer shall publish at least one article per four academic years and shall present at least one seminar at AU or University level per academic year.  18. During the official working hours, an academic staff shall give full energy and attention, to the best of his ability, to the job to which he is assigned..  19. No academic staff shall undertake any outside activity, which may tend to impair his usefulness to the University or conflict with his duties.  20. More rules on Code of Conduct which every academic staff shall be subject to may be prepaired, and approved by the Senate.
  • 40. Who can take Disciplinary Action??? Art 134. Department Heads and Deans  Art 135. Disciplinary Actions by the AcademicVice President  Art 136. Academic Staff Disciplinary Committee (ASDC)
  • 41.  non-serious disciplinary breaches  a. Reprimand  b.WrittenWarning
  • 42. 1. for non-serious disciplinary breaches 2. serious breach of duty  a. Reprimand  b.Written Warning  c. Fine not exceeding one months‟ salary upon the recommendation of the ASDC and approval of the AC.  appeal to the AVP within two weeks time possible.  suspend a staff member from duty  forthwith submit the case for ASDC for disciplinary actions.
  • 43. Art 136. Academic Staff DisciplinaryCommittee (ASDC)  EachAU of the University shall have Academic Staff Disciplinary Committee (ASDC)  Who are they?  How many?  Who can be a member?  When do we need them? (only for serious disciplinary breaches? No.)  Can they decide or just propose?  What penalty can they propose?
  • 44.  Art.136 (9) SL. The university shall establish rules of procedures for ASDC/AC in line with the Law of the Land, this legislation and accepted norms of fairness and equity.  Do you know any rule to that effect?  If not, what rules of procedure shall we use?
  • 45. 1. የዲሲፕሊን ክስ የሚያቀርበው ማን ነው? SL Art.136 (6) Who can sue before ASDC? may be initiated by: Art. 136(6)  a. the Dean;  b. an aggrieved academic staff  c. Customers, colleagues, students and/or any other officer of the University 1. የዲሲፕሊን ክስ ይዘት ምን መምሰል አለበት? SL Art.136 (5) Art. 136(5) – The charge-A complaint for initiation of disciplinary proceeding shall be made in writing including the name of the accused, particulars of the offense, the time and place of the offense, list of the evidences and contravened provisions of the law and shall be checked by the person complaining. 1. የድስፕሊን ምርመራ ምን አይነት የስነ-ስርአት ሂደቶችን መከተል አለበት? 2. የክስ መጥሪያ ለተከሳሽ- የድስፕሊን ኮሚቴው ያደርሰዋል፣  ክሱን ግልባጭ  ቦታ፣ ቀን፣ እና ሰአት  ቢያንስ ከ10 ቀን ያላነሰ ጊዜ ይሰጠዋል  ካልተገኘስ? 3. ተከሳሽ በቀጠሮው ቀን የመጀመሪያ መቃዎሚያ ካለው ያቀርባል?
  • 46. 6. የመጀመሪያ መቃወሚያ ከሌለው የክሱን መልስ ያቀርባል፣ደንብ ቁ.77/94 አ.ቁ .13 እና 14  በመልሱ ሊያምን ውይም ሊክድ ይችላል  ተከሳሽ ቢያምንም ኮሚቴው ምርመራውን ሊቀጥል ይችላል 7. ምስክሮችን እና የሰነድ ማስረጃወችን አስቀርቦ መመርመር ደንብ ቁ.77/94 አ.ቁ .15-18.  ተከሳሽ እንድቀርብለት የሚጠይቀው ሰነድ ካል ኮሚቴው እንድቅውርብ ያደርጋል  ምስክሮች በከሻሽ፣ በተከሳሽ፣ እንድሁም በኮሚቴው ፍላጎት የተጠሩ ሊሆኑ ይችላሉ  ምርመራው ሁለቱም ወገኖች በተገኙበት መሆን አለበት። አንደኛው ቢቀርስ?  ጥያቄ ለምስክሮች ማን ያቅርብ? በከሻሽ፣  በኮሚቴው የሁለቱንም ምስክሮች  ተከራካሪዎች የራሳቸውን ምስክሮች  በተከሳሽ የከሳሽን፣ ከሳሽ የተከሳሽን ምስክሮች (cross-examination) 8. ተከሳሽ የማጠቃለያ ሀሳብ ካለው እድል ይሰጠዋል፣ ምርመራውም በዚሁ
  • 47. 9. የድስፕሊን ምርመራ ሪፖርት ማቅረብ- SL Art.136(7) and ደንብ ቁ.77/94 አ.ቁ . 19.  ለማን? the respectiveAcademicCouncil  መቸ-ምርመራውን እንዳጠናቀቀ/ሳይዘገይ  ይዘቱስ? SL Art.136(7) የምርመራውን ውጤት ጥፋተኛ ካልሆነ ነጻ መሆኑን የሚገልጽ ጥፋተኛ ከሆነ የሚገባውን ቅጣት ጭምር ስንት አይነት የቅጣት አማራጭ አላቸው? 3 or 4? Ans. 4 የሚገባውን ቅጣት እንደት ይወስኑት?
  • 48. ስንት አይነት የቅጣት አማራጭ አላቸው? 3 or 4? Ans. 4 Art. 133 1. for Minor disciplinary breaches: - 1. Fine up to one months‟ salary 2.-for serious disciplinary breaches 1. a) Fine up to three months salary 2. b) Down grading up to the period of two years 3. c) Dismissal 10. የሚገባውን ቅጣት እንደት ይወስኑት? ከግምት ውስጥ የሚገቡ ሁኔታውች፣ 1. የጥፋቱን ክብደት እና የተፈጸመበት ሁኔታ 2. የበፊት መልካም ስነምግባር ና አጥጋቢ የስራ አፈጻጸም 3. ተክሳሹ የበፊት ጥፋት ሪከርድ
  • 49.  for serious disciplinary breaches  Based on recommendations of ASDC and approval of same by AC 11. Academic Vice President ደንብ ቁ.77/94 አ.ቁ . 20/)ን መከተል 1. ማጽደቅ 2. በቂ ምክንያት ካለው ሌላ ውሳኔ ማስተላለፍ 3. በቂ ምክንያት መልሶ ኮሚቴው እንዳየው ማድረግ  1. Postponement of the next salary increment for a period not exceeding two years; or  2. Postponement of the next academic rank for a period not exceeding two years; or  3. Denying scholarship opportunities for a period not exceeding two years; or  4. Fine up to three months salary  5. Down grading up to the period of two years  6. Dismissal.
  • 50.  A Right of Appeal?  To whom?  Within what time?  Where the litigation should end?
  • 51.  Art 138. Right of Appeal  1. An academic staff member who is dissatisfied with the findings and recommendations of the ASDC or who is aggrieved with the measure taken against him by the Dean may appeal to the Vice President for Academic Affairs. The decision of the Vice President in this regard shall be final. (within two weeks time. Art 134(4))  2. An academic staff member who is aggrieved with the measure taken against him by the Academic Vice President under Art 135 may appeal to the President within two weeks‟ time since he received a written notification of the decision.  3. An aggrieved academic staff may take his appeal to the next body as provided hereinabove within three months since he received a written notification of the decision. Failure to lodge within this period of time raises an irrefutable presumption of waiver of the right of appeal unless compelling reasons exist.
  • 53. PART III: DISCIPLINARY MATTERS OF STUDENTS Relevant laws/rules 1. Higher Education Proclamation No. 1152/2011. 2. Bahir Dar University Senate Legislation, May 2019: Arts 227-229. 3. የከፍተኛ ት/ት ተቋማት ተማሪዎች የዲስፕሊን መመሪያ ቁጥር ሳከትሚ/002/2012‘
  • 54. 1. የዲሲፕሊን ጥፋት ተፈጸመ የሚባለው መቸ ነው? 2. የዲሲፕሊን እርምጃ ምንድን ነው? 3. የዲስፕሊን ቅጣት ዓላማ ምንድን ነው? 4. የዲሲፕሊን እርምጃ አይነቶ በስንት ይከፈላሉ? 5. ለየትኛው ጥፋት የትኞቹ ቅጣቶች ተገቢ ይሆናሉ? 6. የዲሲፕሊን እርምጃ የሚወስደው ማን ነው? 7. የዲሲፕሊን ክስ የሚያቀርበው ማን ነው? 8. የዲሲፕሊን ክስ ይዘት ምን መምሰል አለበት? 9. የዲሲፕሊን ክስ ሂደት እንደት ይመራል? 10. የዲሲፕሊን ቅጣት ላይ ይግባኝ ማለት ይቻላል? ለማን? በምን ያክል ጊዜ ውስጥ? 11. የዲሲፕሊን እርምጃ አወሳሰዲን በተመለከተ የዩኒሰርሲውን ማህበረሰብ በስንት እንከፍለዋለን? 12. የአስተዳደር ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞ እና የቴክኒክ ሰራተኞችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች የትኞቹ ናቸው? 13. የአካዳሚክ ሰራተኞችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች የትኞቹ ናቸው? 14. ተማሪዎችን በተመለከተ ተፈጻሚ የሚሆኑት ህጎች የትኞቹ ናቸው?
  • 55.  የዲስፕሊን መመሪያ ቁጥር ሳከትሚ/002/2012‘ 1. የድስፕሊን መመሪያ ተፈጻሚነት ወሰን? በተማሪዎች ላይ ተማሪ ማን ነው? 1. በመደበኛ ወይም መደበኛ ባልሆኑ ፕሮግራሞች ተመዝግቦ የሚማር ወይም 2. አጭር ስልጠና በመውሰድ ላይ ያለ 3. እጩ ተመራቂዎችን ጨምሮ(የምረቃ ፕሮግራም እስኪከናዎን እና የት/ት ማስረጃ ተሰጥቶት እስኪወጥጣ).  Art. 227(2) SL- Limits of Jurisdiction እና መመሪያ 002/2012 አ.ቁ. 10(1)  If they affect other members of the University Community.  acts committed off University premises and not connected with any University sponsored or supervised activity shall not constitute a ground for disciplinary action.
  • 56. የድስፕሊን ጥፋት ምንድን ነው?  አግባብነት ባላቸው ህጎች የተከለከለ ድርጊት 1. መፈጸም 2. መተባበር 3. ወይም ሲፈጸም እያዩ በቸልታ ማለፍ ነው
  • 57.  አግባብነት ያላቸው ህጎች 1. Higher Education Proclamation No. 1152/2011. 2. የከፍተኛ ት/ት ተቋማት ተማሪዎች የዲስፕሊን መመሪያ ቁጥር ሳከትሚ/002/2012‘ 3. Bahir Dar University Senate Legislation, May 2019: Arts 227-229. 4. ዩኒቨርሲቲው ያወጣቸው መመሪያወች 5. የሀገሪቱ የወንጀል ህግ ወይም ሌሎች ህጎች
  • 58. የድስፕሊን ጥፋቶች ምደባ (በ 5 ይመደባሉ) 1. አነስተኛ የድስፕሊን ጥፋቶች= አ.ቁ.11 2. ቀላል የድስፕሊን ጥፋቶች= አ.ቁ.12 3. መካከለኛ የድስፕሊን ጥፋቶች=አ.ቁ.13 4. ክፍተኛ የድስፕሊን አ.ቁ.14 5. በጣም ክፍተኛ የድስፕሊን ጥፋቶች- አ.ቁ.15 የቅጣት አይነቶች 1. የቃል ግሳጼ 2. በጽሁፍ የሚሰጠ የቃል ማስጠንቀቂያ 3. የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ 4. ለዎላጅ ማሳወቅ 5. ማህበራዊ አገልግሎት የሚያሰጥ ቅጣት 6. ጥፋት የተፈጸመበትን ንብረት መውረስ 7. ለወደ መ ንብረት ካሳ 8. ለተወሰነ ጊዜ ከትምህርት ማገድ 9. የት/ት ማስረጃ ለተወሰነ ጊዜ መያዝ 10. ከት/ት ማሰናበት 11. ማስረጃውን እስከወዳኛው መከልከል 12. ጉዳዩን በወንጀል /በፍታብሄር ለሚመለከተው አካል እንድታይ
  • 59. 1. አነስተኛ የድስፕሊን ጥፋቶች i. በምክር የሚታለፉ- መ 002/2012 አ.ቁ.11 ii. በቃል ማስጠንቀቂያ የሚታለፋ- መ 002/2012 አ.ቁ.11 2. ቀላል የድስፕሊን ጥፋቶች- መ 002/2012 አ.ቁ.12 i. በጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ii. ከ30-50 ሰአት ማህበራዊ አገለግሎት iii. ከባድ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ 3. መካከለኛ የድስፕሊን ጥፋቶች= መ 002/2012 አ.ቁ.13 i. ለአንድ ወሰነ ትምህርት የሚያግዱ ii. ከ1 አመት እስከ 2 አመት የሚያግዱ 4. ክፍተኛ የድስፕሊን ጥፋቶች- መ 002/2012 አ.ቁ.14 i. ከ 2አመት እስከ 3 አመት የሚያግዱ 5. በጣም ክፍተኛ የድስፕሊን ጥፋቶች- መ 002/2012 አ.ቁ.15 i. ከትምህርት ገበታ ሙሉበሙሉ መሰናበትን የሚያስከትሉ
  • 60. እጩ ተመራቂዎች/ መ 002/2012 አ.ቁ.16 / ማስረጃን መያዝ ወይም መከልከል 1. አነስተኛ የድስፕሊን ጥፋቶች? 2-6 ወራት 2. ቀላል የድስፕሊን ጥፋቶች-? 7-9 ወራት 3. መካከለኛ የድስፕሊን ጥፋቶች=ከ10-15 ወራት 4. ክፍተኛ የድስፕሊን ጥፋቶች-ከ16 ወራት -2 አመት 5. በጣም ክፍተኛ የድስፕሊን ጥፋቶች- የትምህርት ማስረጃው በጭራሽ አይሰጠውም
  • 61.  የድስፕሊን እርምጃ የመውሰድ ስልጣን እና ሀላፊነት የተሰጣቸው አካላት እነማን ናቸው? ቁ.49 1. የትምህርት ክፍል ሐላፊው እንዲሁም ጥፋት የተፈጸመበት ክፍል ሀላፊ (መምህር፣ ፕሮክተር፣ ጥበቃ ክፍል ወዘተ) 2. ዲን 3. የተማሪዎች ጉዳይ ዳይሬክተር 4. የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ምክትል ጵሬዝዳንት አስታውሱ፣ ከአንስተኛ የድስፕሊን ጥፋቶች ውጭ ሁሉም ጉዳዮች ወደ ድስፕሊን ኮሚቴ የሚቀርቡ ናቸው።
  • 62. የጥፋት ደረጃ ስልጣን የተሰጠው አካል መውሰድ የሚችለው እርምጃ/&ቅጣት አነስተኛ የድስፕሊን ጥፋቶችን 1.1. ጥፋት የተፈጸመበት ክፍል ሀላፊ(መምህር፣ ፕሮክተር፣ ጥበቃ ክፍል ወዘተ) 1.2. የት/ት ክፍል ሀላፊ፣ዲን፣ የተማሪወች ጉዳይ ዳይሬክተር 1.1 የምክር ወይም የቃል ማስጠንቀቂያ 1.2. በጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ቀላል የድስፕሊን ጥፋቶችን ዲሲፕሊን ኮሚቴ + ዲን/ የተማሪዎች ጉዳይ ዳይሬክተር *(ኮሚቴው የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል) i. በጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ii. ከ30-50 ሰአት ማህበራዊ አገለግሎት መካከለኛ፣ ከፍተኛ፣ እና በጣም ከፍተኛ የድስፕሊን ጥፋቶችን 3.1 ዲሲፕሊን ኮሚቴ + የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ምክትል ፕሬዝዳንት (ዲሲፕሊን ኮሚቴ ያቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ ላይ መወሰን) ከከባድ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ሙሉ በሙሉ እስከማሰናበት ያሉትን
  • 64. በየደረጃው የሚቋቋም ነው ። እንደት ይቋቋማል? ቁ. 19፣ ተጠሪነቱስ? 20 i. በት/ት ክፍል ደረጃ- ተጠሪነቱ ለዲን ii. በኪሌጅ/ፋኩልቲ/ኢንስቲትዩት ደርጃ- ተጠሪነቱ ለአስተዳደር ም/ፕ iii. አስፈላጊ ከሆነ በዩኒቨርሲቲ ወይም ካምፓስ ደረጃ - ተጠሪነቱ ለአስተዳደር ም/ፕ 1. የድስፕሊን ኮሚቴ ስልጣን? 23- የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል 2. ለማን? የውሳኔ ሀሳብ ተጠሪ ለሆነበት አካል (ለዲን ወይም ለኣስተዳደር ም/ፕ)ይቀርባል-ቁ.20 3. ምልአተ-ጉባኤ? ቁ.26 / 50%/3 አባለት 4. ስብሰባ ጊዜያት/ቁ.27
  • 65. 1. ለድስፕሊን ኮሚቴ የድስፕሊን ጥፋት ክስ የሚመሰርተው ማን ነው?ቁ.29 1. የትምህርት ክ/ሀላፊው-ከመማር ማስተማር ጋ የተያያዙ ጉዳዮችን 2. የተማሪዎች ጉዳይ ዳይሬክተር-አስተዳደራዊ ጉዳዮች ጋ የተያያዙትን 2. የድስፕሊን ጥፋት ክስ አቀራረብ ይዘት ቁ.30  Details of parties  Place date time of offense  Deatils about the offense/how about the legal provision violated?  The disciplinary offense stage (of the 5)
  • 66. 3.ክስን ማሳወቅ ቁ. 34. i. ይዘቱ? መልስ ይዞ እንቀርብ ከ3 የስራ ቀናት ያላነሰ ጊዜ ii. ባይገኝስ? 4. የክስ መልስ ቁ.35 i. የመጀመሪያ ምውቃዎሚያ ካልለው ii. ተቀባይነት ካገኘ iii. ተቀባይነትካላገኘ 5. ምስክር መትራት እና መስማት ቁ.36-37-42  የ1 ወገን ምስክሮች በተመሳሳይ ቀን  Examination  Cross examination 6. የተከሳሽ የመጨረሻ ቃል-ቁ.38 7. የውሳኔ ሐሳብ ማቅረብ-ለማን? ቁ.39
  • 67. የውሳኔ ሐሳብ ማቅረብ እና የቅጣት አወሳሰን ቁ.39- 43....only within the range ቅጣትን የሚያቀሉ 1. መልካም ጸባይ 2. መጸጸት 3. አደጋ የገጠመው መስሎት ራስን ለመከላለል ሙከራ 4. የተጎጂው እጅ ካለበት 5. ከፍተኛ አካላዊ እና እነዚህ ቅጣትን ወደ ታችኛው ርከን የመጎተት ሀይል
  • 68. ቅጣትን ስለማክበድ ቁ.44 1. ተደጋጋሚ ጥፋት 2. ጨለማን ተገን ማድረግ፣ አደገና መሳሪያ መጠቀም 3. ከሌሎች ጋ በማበር 4. በማናለብኝነት 5. አደራን በማጉደልበከፍተኛ ጥላቻ በመነሳሳት 6. የተጎዱት ሰዎች ባልተዘጋጁበትና ሁኔታ(ንጹሀን)
  • 69. ቁ.45 ጥፋቱ ሪከርድ በተያዘበት ወቅት ሲደገም (የውሳኔ ጊዜ ሳያበቃቅ.48 መሰረት)- . Recidicism/ not just reoffending but time of reoffending matters ...will take the penalty even out of the range. 1. አነስተኛ +አንስተኛ=እስከ 1 ወሰነ ት/ት 2. ቀላል +አነስተኛ=ከ1-2 አመት ማገድ 3. ቀላል +መካከለኛ/ከፍተኛ=ማሰናበት 4. መካከለኛ/ከፍተኛ+ማንኛውም=ማሰናበት
  • 70. ተደራራቢ የዲሲፕሊን ጥፋት *(concurrent offenses)ቁ. 46 i. በአንድ ጊዜ ሁለት እና ከዚያ በላይ ii. ወይም የመጀመሪያው ውሳኔ ሳያገኝ ሌላ ጥፋት ውጤቱ? የሁሉንም ቅጣቶች መደመር
  • 71. . የውሳኔ ሀሳብ ሲቀርብ (ለማን)? ቁ.40 1. ለማን 2. አስተዳደር ምክትል ፕሬዝዳንት ዉጤቱስ? ማጽደቅ ማሻሻል ወይም ጉዳዩ እንደገና እንድታይ ማድረግ
  • 72. 1. ለማን? በፕሬዝዳንቱ ለሚቋቋመው ለይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ (3 አባላት)ቁ.51 2. ይግባኝ መብት ነው? አዎ ግን መካከለኛ እና ከዚያ በላይ ላሉ የድሲፕሊን ክሶች ብቻ ቁ.52 3. መቸ? በ15 ቀን ውስጥ 4. የማመልከቻው ይዘት? ቁ. 52፣53 5. ሂደቱ  ለፕሬዝዳንቱ  ፕሬዝዳንቱ ሲያምንበት ለይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ ይመራል  ሌላው ስነ-ስርአት እንደመጀመሪው ሂደት ነው  የውሳኔ ሀሳብ ለፕሬዝዳንቱ ቁ.52(ሐ)
  • 73. በት/ት ክፍል ደረጃ የተቋቋመ የዲሲፕሊን ኮሚቴ ውሳኔ በኮሌጅ/ፋኩልቲ/ኢንስቲትዩት ደርጃ ለተቋቋመው ይግባኝ? ቁ. 23(ለ)?
  • 74.  ሌሎች ከተማሪ ድሲፕሊን ጋ የተያያዙ የፕሬዝዳንቱ ሚናዎች፣ቁ.50,55  የውሳኔ አፈጻጸም ቁ. 47፣ 54

Editor's Notes

  1. "academic staff" means members of an institution employed in the capacity of teaching and/or research, and any other professional of the institution who shall be recognized so by senate statutes; "administrative support staff" means personnel of an institution employed to provide administrative, business management, accounting, catering, maintenance, safety, security and such other services; "technical staff" means non-administrative personnel employed to support the teaching learning and research processes and non-academic professional medical personnel employed in a teaching hospital;
  2. 32. Responsibilities of Academic Staff 1/ Every academic staff member of an institution shall have the responsibilities to: a) teach, including assisting students in need of special support, and render academic guidance or counseling and community services; b) undertake problem-solving studies and researches and transfer knowledge and skills, in the specific area of self-competence and professional position, that are beneficial to the country; or at least ensure that own teaching is research and study-based and continuously updated; c) participate in curriculum development, review, and enhancement; and the required professional standard in curriculum delivery, student assessment, grading, counseling, and management of student complaints and grievances, and in professional ethical standards in general; d) uphold, respect and practice the objectives of higher education and the guiding values of the institution; and exercise academic freedom with professionalism and consistent with the applicable provisions of this Proclamation; e) counsel, assist and support students in acquainting themselves with the mission and guiding values of the institution as well as with the objectives of higher education; f) devote his full working time to the institution; g) refrain from imposing his political views and religious beliefs on his students during teaching-learning process; h) treat and interact with members of the institution's community by refraining from acts that are contrary to rights enshrined in the Constitution; i) perform other additional responsibilities that may be provided for by the senate statutes, establishing legislation, ormemorandum of association of theinstitution; j) without prejudice to the provisions of this Proclamation pertaining to joint appointment, devote his full energy, working time and attention to the institution. 2/ Academic staff who are medical and health professionals shall have also the responsibility to render health services in the institution's teaching hospital. 3/ Institutions shall draw up, through participation of the academic staff, and implement rules and procedures of discipline of academic staff which shall be consistent with the provisions of this Article and other relevant provisions of this Proclamation. 4/ Every institution shall formulate and implement the rules and procedures of discipline referred to in sub-article (3) of this Article within 300 days from the effective date of this Proclamation or, in case of a new institution, within 300 days from the date of its establishment.
  3. Art 136. Academic Staff Disciplinary Committee (ASDC) 1. Each AU of the University shall have Academic Staff Disciplinary Committee (ASDC) which is accountable to the respective Academic Council. 2. The ASDC shall be chaired by senior Academic Staff member to be elected by the academic council of the AU and shall have no less than three and no more than five. 3. ASDC shall serve for a period of two years. 4. The ASDC shall be responsible for the hearing and investigation of any disciplinary breach or violation by an academic staff member. 5. A complaint for initiation of disciplinary proceeding shall be made in writing including the name of the accused, particulars of the offense, the time and place of the offense, list of the evidences and contravened provisions of the law and shall be checked by the person complaining. 6. Proceedings before the ASDC may be initiated by: a. the Dean; b. an aggrieved academic staff ; and 2019 Senate Legislation of BDU 105 c. Customers, colleagues, students and/or any other officer of the University who have sufficient reason to believe that a staff member is responsible for disciplinary breach or violation. 7. The ASDC shall submit its factual findings to the respective Academic Council and when applicable, recommend measure(s) that should be taken against the staff member proved AU of serious or non-serious disciplinary breach or violation. 8. In its findings and recommendations, the ASDC may: a. Free the staff member of any allegation for the action complained of, or b. Recommend any other measure which is specified under this Legislation. 9. The university shall establish rules of procedures for ASDC/AC in line with the Law of the Land, this legislation and accepted norms of fairness and equity.
  4. Art 136. Academic Staff Disciplinary Committee (ASDC) 1. Each AU of the University shall have Academic Staff Disciplinary Committee (ASDC) which is accountable to the respective Academic Council. 2. The ASDC shall be chaired by senior Academic Staff member to be elected by the academic council of the AU and shall have no less than three and no more than five. 3. ASDC shall serve for a period of two years. 4. The ASDC shall be responsible for the hearing and investigation of any disciplinary breach or violation by an academic staff member. 5. A complaint for initiation of disciplinary proceeding shall be made in writing including the name of the accused, particulars of the offense, the time and place of the offense, list of the evidences and contravened provisions of the law and shall be checked by the person complaining.
  5. Art. 136(5) 5. A complaint for initiation of disciplinary proceeding shall be made in writing including the name of the accused, particulars of the offense, the time and place of the offense, list of the evidences and contravened provisions of the law and shall be checked by the person complaining.
  6. Art. 227(2) SL- Limits of Jurisdiction እና መመሪያ 002/2012 አ.ቁ. 10(1) The University has no desire to regulate the lives of its students except in so far as they affect other members of the University Community. Therefore, except when a student is convicted by a competent court of a criminal offense which clearly demonstrates that he is unfit to be a member of an academic community, acts committed off University premises and not connected with any University sponsored or supervised activity shall not constitute a ground for disciplinary action.
  7. የድስፕሊን እርምጃ የመውሰድ ስልጣን እና ሀላፊነት የተሰጣቸው አካላት እነማን ናቸው? ቁ.49 የትምህርት ክፍል ሐላፊው እንዲሁም ጥፋት የተፈጸመበት ክፍል ሀላፊ(መምህር፣ ፕሮክተር፣ ጥበቃ ክፍል ወዘተ) ዲን (ዲሲፕሊን ኮሚቴ ያቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ ላይ መወሰን) የተማሪዎች ጉዳይ ዳይሬክተር (ዲሲፕሊን ኮሚቴ ያቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ ላይ መወሰን) የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ምክትል ጵሬዝዳንት (ዲሲፕሊን ኮሚቴ ያቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ ላይ መወሰን እነዚህ አካላት የድስፕሊን እርምጃ የመውሰድ ስልጣን እና ሀላፊነት የተሰጣቸው አካላት እነማን ናቸው? ቁ.49